January 2014

24
TES. AUTO USED CAR DEALER & SERVICE Oil Change, Brakes, Tires etc. & Safety Inspection ተስ አውቶ የመኪና ሽያጭና ጥገና DHAKA AUTO SERVICES THIS ISSUE: VOLUME XIX, NO. 1: January 15, 2014 / NEXT ISSUE: Thursday, February 15, 2014 / DEADLINE: February 8, 2014 ADDRESS: 851 Bloor St.W. Toronto, ON M6G 1M3, Canada / Tel.: 416-653-3839 / Cell: 416-898-1353 / Fax: 416-653-3413 / E- mail: [email protected] / [email protected]: Follow us on Tweeter www.tzta.ca $0.50 828C Bloor Ste. W. Toronto, ON M6G 1M2 Office phone:- 416-537-4800 Cell Phone:- 416-574-4900 E-mail:- [email protected] Global Immigration Services ግሎባል ኢሚግሬሽን አገልግሎት - Citizenship Application - Appeals - Refugee cases - Detention Reviews - Sponserships - Live in care giver - Pre Removal and Humaniterian Cases Commissioner of Oath USED CAR SALE መኪናዎች እንሸጣለን፣ እንዲሁም እንጠግናለን። We do Mechnical & Body work, Quick oil change, Tming, Belt, Water pump, Transmission, Brakes, any kind of parts and services & for your entire Auto needs. 416-832-1816 * 416-691-1500 1 Musgrave Street, Unit 1 M4E 2H3 Victoria Park & Gerrard Fax:- 647-351-3133 SEFTY INSPECTION CERTIFICATE EMISSION TEST & Service Faclity የኢሚሽን ቴስት እናደርጋለን፣ ካለፉም ሠርትፊኬት እንሰጣለ። At Amal express when we say express we mean it Tel.: 416-245-0805 2086 Lawrence Avenue west, Unit 4, Toronto, Ontario M9N Z9 *Email: [email protected]* አማል ፈጣን አስተማማኝ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ መላኪያ! ዮናታን 647-702-7528 448 Brichmount Rd. Unit 5 Reg. #4642328 አጠቃላይ የመኪና ምርመራ በዘመናዊ Scan እና Telescope እሰራለሁ። Timing Belt, Water Pump, Tune Up, Batry, Altermator etc. እንዲሁም የመኪናዎች ቁልፍ ከረሱ እከፍታለሁ። መኪና እሸጣአለሁ። መኪና ለመግዛት ሲወስኑ ከመግዛትዎ በፊት ምርመራ አደርጋለሁ። አገልግሎታቸውን የጨረሱ የመጨረሻ አሮጌ መኪናዎች እገዛለሁ። ተሰማ ከለቻ ቢ. ኤፍ አውቶ ሴል B.F AUTO SALE *USED CAR * WE RENT A CAR. መኪና እንሸጣለን! መኪና እናከርያለን! ፍጹም ዘርዓይ Tel.: 416-304-1261 * Cell: 416-817-6855 Fax: 416-916-7427 Email: [email protected] 3500 Danforth Avenue, Toronto, ON በቶሮንቶ በወር አንድ ጊዜ የሚውጣ የአማር\ናና የንግሊዘኛ ጋዜጣ። በድህረ ግፃችንም ላይ ይቀርባል፡፤ 1220 Ellesmere Rd, Suite 1, Toronto M1P 2X5 • TICO #4631677 CELEBRATE EASTER IN THE HOLY LAND Depart Toronto, April 15-29, 2014. Limited Space, Call Freweini Belai Ghile 416-485-6387 ext 6311 fg@airliners.ca Commentary Open Letter to UN Sec.- Gen. Ban Ki-Moon By Ethiopian Border Affairs Committee Sir John A. Macdonald Canada’s first Prime Minister Sir George-Étienne Cartier Father of Confederation New Heritage Minutes Kick Off Canada 150 Celebrations “In their years working closely together, Macdonald and Cartier forged an extraordinary friendship, without which Canada might not exist,” said Anthony Wilson-Smith, President of Historica Canada. “They were colourful, charismatic and remarkable men, and their shared vision of our country continues in many ways to be relevant today.” ...Read more page 19 Your Excellency: We, the undersigned representatives of various Ethiopian political parties, civic organizations and professional associations, have the honor to bring to your attention our strong protest against the secret border deal that the dictatorial governments of Ethiopia and the Sudan have recently been hatching....Read more page 20 ኢትዮጵያውያን በግለሰብ ይሁን በማህበረ ስብ ችግሮቻችንን መፍታት የሚቻለው የሕግ የበላይነት አንደኛ ክፍል የሆነውን የካናዳ የመብትና ነፃነትን ቻርተር ስንገነዘብ፣ ስናውቅና ስናከበር ነው። ማንም ቢሆን ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶች አሉት። የሂሊናና የሃይማኖት ነፃነት፣ ያስተሳሰብ፣ የእምነት፣ የአመለካከት የፕሬስና ሌሎች መገናኛ ዘዴዎችን ያካተተ የመግለፅ ነፃነት፣ ሰላማዊ ጉባዔ፣ የመደራጀት ነፃነት፣ ዲሞክራሲዊ ነፃነቶች ...ገጽ 4 ይመልከቱ በጅዳ እና አካባቢው የኢትዮጵያውያን ክራሞት ካሳለፍነው ወር ጀምሮ ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ በተደረገው ጥሪ እጃቸውን የሰጡ መኖሪያና የስራ ፈቃድ የነበራቸው ዜጎች ባቀረቡት ቅሬታ “ወደ ሃገር እንዳንገባ ተደርገን እየተጉላላን ነው!” ብለውኛል።...ገጽ 10 ይመልከቱ

description

TZTA International Newspaper

Transcript of January 2014

Page 1: January 2014

TES. AUTO USED CAR DEALER & SERVICE

Oil Change, Brakes, Tires etc. & Safety Inspectionተስ አውቶ የመኪና ሽያጭና ጥገና

DHAKA AUTO SERVICES

THIS ISSUE: VOLUME XIX, NO. 1: January 15, 2014 / NEXT ISSUE: Thursday, February 15, 2014 / DEADLINE: February 8, 2014ADDRESS: 851 Bloor St.W. Toronto, ON M6G 1M3, Canada / Tel.: 416-653-3839 / Cell: 416-898-1353 / Fax: 416-653-3413 / E- mail: [email protected] / [email protected]: Follow us on Tweeter

www.tzta.ca

$0.50

828C Bloor Ste. W. Toronto, ON M6G 1M2

Office phone:- 416-537-4800Cell Phone:- 416-574-4900

Fax:- 416-538-2297E-mail:- [email protected]

Global Immigration Servicesግሎባል ኢሚግሬሽን አገልግሎት

- Citizenship Application - Appeals - Refugee cases - Detention Reviews

- Sponserships - Live in care giver - Pre Removal and Humaniterian CasesCommissioner of Oath

USED CAR SALE መኪናዎች እንሸጣለን፣ እንዲሁም እንጠግናለን።

We do Mechnical & Body work, Quick oil change,

Tming, Belt, Water pump, Transmission, Brakes, any kind of parts and services & for your entire Auto needs.

416-832-1816 * 416-691-15001 Musgrave Street, Unit 1 M4E 2H3

Victoria Park & Gerrard

Fax:- 647-351-3133

SEFTY INSPECTION CERTIFICATE

EMISSION TEST & Service Faclity

የኢሚሽን ቴስት እናደርጋለን፣ ካለፉም ሠርትፊኬት እንሰጣለ።

At Amal express when we say express we mean it

Tel.: 416-245-08052086 Lawrence Avenue west, Unit 4,

Toronto, Ontario M9N Z9*Email: [email protected]*

አማል ፈጣን አስተማማኝ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ መላኪያ!

ዮናታን

647-702-7528 448 Brichmount Rd. Unit 5 Reg. #4642328

አጠቃላይ የመኪና ምርመራ በዘመናዊ Scan እና Telescope እሰራለሁ። Timing Belt, Water Pump, Tune Up, Batry, Altermator etc. እንዲሁም የመኪናዎች ቁልፍ ከረሱ እከፍታለሁ። መኪና እሸጣአለሁ። መኪና ለመግዛት ሲወስኑ ከመግዛትዎ በፊት ምርመራ አደርጋለሁ። አገልግሎታቸውን የጨረሱ የመጨረሻ አሮጌ መኪናዎች እገዛለሁ።ተሰማ ከለቻ

ቢ. ኤፍ አውቶ ሴል B.F AUTO SALE

*USED CAR * WE RENT A CAR. መኪና እንሸጣለን! መኪና እናከርያለን!

ፍጹም ዘርዓይ

Tel.: 416-304-1261 * Cell: 416-817-6855Fax: 416-916-7427

Email: [email protected] 3500 Danforth Avenue, Toronto, ON

በቶሮንቶ በወር አንድ ጊዜ የሚውጣ የአማር\ናና የንግሊዘኛ ጋዜጣ። በድህረ ግፃችንም ላይ

ይቀርባል፡፤

1220 Ellesmere Rd, Suite 1, Toronto M1P 2X5 • TICO #4631677

CELEBRATE EASTER IN THE HOLY LANDDepart Toronto, April 15-29, 2014. Limited Space, Call Freweini Belai Ghile

416-485-6387 ext [email protected]

Commentary

Open Letter to UN Sec.-Gen. Ban Ki-Moon

By Ethiopian Border Affairs Committee

Sir John A. MacdonaldCanada’s first Prime Minister

Sir George-Étienne CartierFather of Confederation

New Heritage Minutes Kick Off Canada 150 Celebrations

“In their years working closely together, Macdonald and Cartier forged an extraordinary friendship, without which Canada might not exist,” said Anthony Wilson-Smith, President of Historica Canada. “They were colourful, charismatic and remarkable men, and their shared vision of our country continues in many ways to be relevant today.”...Read more page 19

Your Excellency:

We, the undersigned representatives of various Ethiopian political parties, civic organizations and professional associations, have the honor to bring to your attention our strong protest against the secret border deal that the dictatorial governments of Ethiopia and the Sudan have recently been hatching....Read more page 20

ኢትዮጵያውያን በግለሰብ ይሁን በማህበረ ስብ ችግሮቻችንን መፍታት የሚቻለው የሕግ የበላይነት አንደኛ ክፍል የሆነውን

የካናዳ የመብትና ነፃነትን ቻርተር ስንገነዘብ፣ ስናውቅና ስናከበር ነው።

ማንም ቢሆን ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶች አሉት። የሂሊናና የሃይማኖት ነፃነት፣ ያስተሳሰብ፣ የእምነት፣ የአመለካከት የፕሬስና ሌሎች መገናኛ ዘዴዎችን ያካተተ የመግለፅ ነፃነት፣ሰላማዊ ጉባዔ፣ የመደራጀት ነፃነት፣ ዲሞክራሲዊ ነፃነቶች ...ገጽ 4 ይመልከቱ

በጅዳ እና አካባቢው የኢትዮጵያውያን ክራሞት

ካሳለፍነው ወር ጀምሮ ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ በተደረገው ጥሪ እጃቸውን የሰጡ መኖሪያና የስራ ፈቃድ የነበራቸው ዜጎች ባቀረቡት ቅሬታ “ወደ ሃገር እንዳንገባ ተደርገን እየተጉላላን ነው!” ብለውኛል።...ገጽ 10 ይመልከቱ

Page 2: January 2014

TZTA: Page 2: January 15, 2014 [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

በኢትዮጵያ በአዲስ አበባና አካባቢው ቤት በሕብርት

ለመሥርት ለምትፈልጉ ሁሉ።

6) If you have a plan to travel to Ethiopia, we can arrange for you with special price; RENTAL CAR, LOCAL FLIGHT, MOTEL, HOTEL,

GUEST HOUSE, VILLA AND SO ON.

7) Cell:- (416) 939-3018 Fax:- (416) 694-7201 E-mail:- [email protected] 2558 Danforth Ave. (At Main Subway Station) Suite #202

በአዲስ አበባና በአካባቢው ለመኖሪያ ቤት (ለክራይ) የሚሆን በማህበር (በጋራ) መሬቱን በሊስ ወስዶ ሕጋዊ በሆነ መንገድ ቤት ለመሥራት የሚፈልግ ሰው ካለ ከባለ ሙያው እሪያል እስቴት እና ሞርጌጅ ኤጅንት (ኤሌትሪክል ኢንጅኔር) ከሆኑት አቶ ኤሊያስ አሪ (416) 939-3018 ደውላችሁ ያነጋግሩ። የበለጠ መረጃ ያገኛሉ።

ዝርዝር ሁኔታን ለመግለጽ (ማሳሽያ)1) የመኖሪያ ቤት በጋራ ለመሥራት ከማዘጋጃ ቤት መሬቱን በሊስ ወስደው አስፈላጊውን የሊሱን ቅድመ ክፍያ ከፍለው ካጠናቀቁ በኋላ የከተማ ቦታ በሊስ የወሰደ ሰው የሊሱን ይዞታ ምስክር ወረቀት በስሙ ይሰጠዋል እንዲሁም የከፈሉበት እሪሲት ይሰጠዎታል።

2) ለሞርጌጅ አስፈላጊውን ዳውን ፔይምንት በግንባታ ላይ ከዋለ በኋላ የቀረውን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ብድር እንዲያገኙ እንጠይቃለን። ብድሩን ባገኙበት ባንክ አካውንት ከፍተው ባንኩ በሚጠይቀው አከፋፈል ከአካንትዎ ብድሩን እንዲከፍሉ እናደርጋለን።

3) ነባር ቤቶችን ህጋዊ በሆነ መንገድ በጠበቃ (ሎውየር) ተጣርቶ በተረጋገጠ መረጃ እና ማስረጃ መግዛት መሸጥ ይቻላል።

4) የካንፓኒውን ሼር ለመግዛት የሚፈልግ ካለ ሼሩን መግዛት ይቻላል።

5. ቦታው ከሞምላቱ በፊት ተመዝገቡ!!

Page 3: January 2014

TZTA: Page 3: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Licensed & CerteifiedImmigration Consultants of Canada Regulatory Council (ICCRC)

Under Membership Number R 420343

JOEL E. TENCERBA, LLB RCIC

* Business Class Immigration * Invitation Letter (Investor, Entrepreneur) * Immigration Appeals * Skilled Worker Application * Work Permit & Study Permit * Live-in Caregiver (Nanny) * Humanitarian & * Refugee Claim Compassionate Applications * Family Sponsorship * And any other * Visitor Visa Immigration Services

416-850-98511018 Finch Ave. W. Suite 223 Toronto,ON

www.jtimmigration.come-mail: [email protected]

Immigration & Refugee Cases:

Joel E. Tencer BA, LLB, RCIC

በGTA ቶሮንቶና አካባቢው ቤት መግዛት ወይም መሸጥ ከፈለጉ እንረዳዎታለን። * ቤት ከመግዝት ወይም ከመሸጥዎ በፊት አስፈላጊ ምክር እንሰጣለን። * ቤት ለመግዛት ከባንክ እንዴት ብድር እንደሚያገኙ ምክርና እርዳታ እንሰጣለን። * የቤት ክራይ ከፍለው ከሚኖሩ በዚያ ዋጋ ተመጣጣኝና የሚስማማዎትን ቤት ለመግዛት እንፈልግለዎታለን። * ቤትዎን ለሽያጭ ስናቀርብ የተለያየ ዘዴ በመጠቀም በጥሩ ዋጋ በአጭር ጊዜ እንዲሸጥ ጥረት እናደርጋለን። * ለቤት ግዢና ሽያጭ ለሚረዱ ጠበቃዎች እንጠቁማለን። * ብቁና በሙያው የሰለጠኑትን እንስፔክተሮች እንጠቁማለን።

በተረፈ የቤት መግዛት ወይም መሸጥ ፍላጎተዎንና ጥቅምዎትን ለማርካት በጥሩ ትህትና ባለው መስተንግዶከፍተኛ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ነን።

ከዚህ በታች በተጠቀሰው ስልክ ቁጥር Yohannes ዮሐንስ ያየህ

416-302-1942 ብለው ይደውሉ።

ዮሐንስ ያየህ• Why you rent whenyou can own one ofthe beautiful house!

• I can arrange amortgage a lawyer& home inspector

for you.• Guaranteed sale of

your home.• Real estate

information free.

Yohannes Yayeh SalesRepresentative

RE/MAX West Realty Inc. Brokerage

Independently owned and operated

1678 Bloor Street West 4th Floor, Toronto Ontario M6P 1A9

For more information

Cell:- 416-302-1942Office(416) 769-1616

E-mail: [email protected]:- www.yohannesssells.com

Page 4: January 2014

TZTA: Page 4: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

SONA DISTRIBUTORSwww.220v.com

መኪና ሊገዙ ውይም ሊሸጡ ከፈለጉ መጀምሪያ እኛን ያማክሩ።ማንኛውንም የመኪና ዓይነት በተመጣጣኝ ዋጋ እናድሳለን።

ዘይት እንቀይራለን፣ ባትሪ፣ ቱን አፕ የመሳሰለውን እናደርጋለንመኪና ሲጋጩ የውጭው ሰውነት ከተጎዳ እንጠግናለን፣

ዜና ተከትዩ ገጽ 5 ይመልከቱ

ኢትዮጵያውያን በግለሰብ ይሁን በማህበረ ስብ ችግሮቻችንን መፍታት የሚቻለው የሕግ የበላይነት አንደኛ ክፍል የሆነውን የካናዳ የመብትና

ነፃነት ቻርተርን ስንገነዘብ፣ ስናውቅና ስናከበር ነው።

1. የካናዳ መብቶችና ነፃነቶች ቻርተር በውስጡ የተዘረዘሩትን መብቶችንና ነፃነቶችን ዋስትና ይሰጣል። እነዚህ መብቶችና ነፃነቶች ዲሞክራሲያዊና ነፃ በሆነ ሕብረተሰብ ውስጥ ተገቢነቱ በግልፅ ሊያረጋግጥ የሚችል ሕግ ከሚያበጀው መጠናዊ ወሰን በስተቀር ገደብ አይኖራቸውም። መሠረታዊ ነፃነቶች፣

2. ማንም ቢሆን ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶች አሉት።

ሀ. የሂሊናና የሃይማኖት ነፃነት፣

ለ. ያስተሳሰብ፣ የእምነት፣ የአመለካከት እንዲሁም የፕሬስና ሌሎች መገናኛ ዘዴዎችን ያካተተ አስተሳሰብን፣ እምነትንና አመለካከትን የመግለፅ ነፃነት፣ ሐ. ሰላማዊ ጉባዔ፣ መ. የመደራጀት ነፃነት፣ ዲሞክራሲዊ ነፃነቶች

3. ማንኛውም የካናዳ ዜጋ በፌደራላዊ የመማክርት ሸንጎ ወይም ክፍለሃገራዊ የሕግ ሸንጎ አባላት ምርጫ ወቅት ድምፅ የመስጠት እንዲሁም የነዚህ ሸንጎዎች እጩ አባል ሆኖ የመቅረብ መብት አለው።

4. (1) የትኛውም ፌደራላዊ የመማክርት ሸንጎ ወይም

በካናዳ ኢትዮጵያውያን ለምን በጋራ ፍላጎታቸውና ጥቅማቸውመስማማት አቃታቸው? ለምንስ በአንድ ላይ ሆነው ለጋራ \ጥቅማቸው አይቆሙም? እያንዳንዱ ኢትዮጵያውያን በመሃበሩውስጥ መሳተፍ መብቱ ሲሆን ለምን አይመጣም? ለምንበፖለቲካ ፣ በሃይማኖት፣ በጎሳ፤ በአገር ልጅነት፤ በጓደኝነት፤በሙያ መመሳሰል ለምን ተከፋፈለ? የግለሰብ ነጻነትና የቡድንነፃነት ምንደን ነው? የአገራችንን ቋንቋ፣ ባህል፣ ወግ፣ ሃይማኖትየመሳሰሉት እንዳናስፋፋ በካናዳ ይከለክለናል? ለሚሉትጥያቄዎች ሊዳሰሱ ያልተሞከሩ አሁን በተግባር የሚታዩናቸው።

የኢትዮጵያ ማህበር ላለፉት 30 ዓመት ጀምሮ ለዚህ ላደረሱትበተለያየ ጊዜ የቦርድ አባል የሆኑትና ተሳታፊዎቹ ይመሰገናሉ።ችግሮች ሲነሱ ፈተና ነውና ያንን በመታገል ማሰለፍ የሰው ልጆችዋና ጣጣ ነው። አሁን የአብዛኖቻችን ችግር በካናዳ እየኖርንበእውነቱ እራሳችንን ልክ በኢትዮጵያ እንደምንኖር ማሰቡ ነወ።የካናዳ የመብቶችና ነጻነቶች ቻርትር መገንዘቡ የእያንዳንዳችንንየንቃተ ሂሊና ከፍ ያደርግልናል፣ ከላይ የተጠቀሱት ችግሮችበመጠኑም ቢሆን ሊቀርፉልን ይችላሉ ብለን እናምናለን። የጋርትግል ሲፈለግ በተመሳስይ ፍላጎታችንና አስትሳስባችን የጋራአርምጃ እንወስዳለን፣ በእያንዳንዳችን ልዩነት ላይ እንቻችላለንማለት ነው፤ ለምሳሌ እያንዳንዳችን የተለያየ ቋንቋ፣ ሃይማኖት፣ባህል፣ የፖለቲካና የሃይማኖት እምነት የመሳሰሉት በዚህ ላይየእያንዳንዳችን መብትና ነፃነት ነው። አንዱ በሌላው ላይ

ርዕሰ አንቀጽ

ጣልቃ ሳይገባ የመከባበር ሃላፊነት ኖሮን ለጋር ጥያቄዎቻችንየጋራ ተሳትፎ አድርገን ውጤታማን ፍሪያም ውጤት ላይእንደርሳለን። ካናዳ እስከኖርን ድረስ የህግ የበላይነትን ማክበሩናተገዢም መሆኑ አስፈለጊ ነው። እያንዳንዳችን ነጻነታችንናመብታችንን እንገነዘባለን ለየፍላጎፕታችን በጥንካሬ በራሳችንበመተማመን እንቆማለን። ለራሳችን ቀርቶ ለቤተስብ፣ ለሰውልጅ ክብር ለአገርም እንታገላለን። ዲሞክራሲ እኩልነት፤የሕግ የበላይነት የግለሰብ ነጻነትን እንለማመዳለን። በዚህ ላይከፍተኛ ሙያ ያላችሁ በይበልጥ ጽሑፋችሁን ብታበረክቱማህበረሰባችን ብዙ ይማራል ብለን ሃሳብ እናቀርባለን።ጠለቅ አድርጎ መብትና ግዴታችንን ለመገንዘብ ይረዳን ዘንድጥቂቶቹን የካናዳ የመብቶችና ነፃነቶችን ትርጉምን በሚከተለውሁኔታ ብንገብዘብ የተሻለ ይሆናል። በኢትዮጵያ ማህበርባለፈው ተከታታይ ስብሳባ አሳሳቢ በመሆኑ ይህንን ቻርተርለሦስተኛ ጌዜ እንድናወጣ ተገደናል። ነጻነት ባለበት ሃገርላባርነት ወይም ሕግ ባለበት ሃገር ህገወጥነት ለምን? የዚህመፍትሄው የህግን የበላይነት ስናምንና በነጻነት፣ በእኩልነት፣በሰበዓዊ መብት የበላይነት ስናምን ብቻ ነው ከዚህ በታች ሰለካናዳ የመብቶችና ነጻነቶች መረዳቱ ማወቁ ይጠቅማል በማለትበትዝታ አማካይነት በቀጥታ የተተረጎመውን ለአንባቢያንእናቀርባለን። ሳታነቡና ሳትረዱ ዳኝነታችሁን አትስጡ።ካነበባችሁ ከብዙ ስህተት ትታረማላች። በተለይ አዲስ ሆነው ወድ ካናዳ ለሚመጡ ኢትዮጵያውያን በይበልጥ እንድታነቡ ትዝታ ትጋብዛለች።

የካናዳ የመብቶችና ነፃነቶች ቻርተር ክፍለሃገራዊ የሕግ ሸንጎ ከአምስት እመት በላይ በሥራ ላይ መቆየት አይችልም። የአምስት አመቱ ገደብ የሚሰጡ የሸንጎው አባላት አጠቃላይ ምርጫ ለማካሄድ ሸንጎውን የመበተኛ ቀን ገደብ ተብሎ ከተቆጠረው ቀን አንስቶ ነው። (2) ጦርነት፣ ወረራ ወይም ዓመፅ ከተነሳ ወይም የመነሳት አዝማሚያ በቅጡ ከታየ ፌደሬላዊ ፓርላማ ፈደረላዊውን የመማክርት ሸንጎ፣ ክፍለሃገራዊ ሕግ ደንጋጊ አካል ደግሞ ክፍለሃገራዊውን ሸንጎ ከአምስት አመት በላይ በሥራ ላይ እንዲቆይ ማድረግ ይችላል። ይህ የሚሆነው ከአንድ ሦስተኛ በላይ የሆኑ የፌዴሬላዊው ሸንጎ አባላት የፌዴሬላዊው የመማክርት ሸንጎን፣ የክፍለሃገራዊ ሸንጎ አባላት ደግሞ የክፍለሃገራዊ ሸንጎን የሥራ ዘመን መራዘምን ካልተቃወሙት ነው።

5. ፓርላማውም ሆነ እያንዳንዱ ክፍለሃገራዊ ሸንጎ ቢያንስ በአሥራ ሁለት ወር አንድ ጊዜ ለጉባዔ መቀመጥ ይኖርበታል።ከቦታ ወደ ቦታ የመንቀሳቀስ ነፃነት

6 (1) የካናዳ ዜጋ የሆነ ሁሉ ወደ ካናዳ የመግባት በሃገሪቱ ውስጥ የመቀመጥ እንዲሁም ካናዳን ለቆ የመውጣት መብት አለው። (2)የካናዳ ዜጋ የሆነ ሁሉና እንዲሁም በካናዳ ቋሚ ነዋሪነት ፈቃድ የያዘ ሁሉ ሀ. ወደየትኛውም የካናዳ ክፍለሃገር የመሄድና በዚያ ኑሮን የመመሥረት እንዲሁም ለ. በየትኛውም ክፍለሃገር ውስጥ ሠርቶ

የምንሰጣቸው አገልግሎት

_- የሴቶች የወር አበባ ችግር - አለርጅክን በተመለከተ - እንቅልፍን ማጣት - ክብደት ለመቀነስ - የቆዳ በሽታ በተመለከተ - ቁርጥማትና ድንዛአዜ - ራስ ምታትን በተመለከተ - የወንድ ልጅ ችግር ካለ - መሃንነትን በተመለከተ - ፍርሃትን መፈወስ - መደበርን መፈወስ - ልብ በሽታና ስትሮክ - አልክሆል፣ ሲጋራ ሱስ - የፀጉር መመንመን ጉዳይ

ለመሳሰሉት ሕክምና ለመስጠት

ሙሉ ሕጋዊ ፈቃድና ዋስትና

አለን።

Page 5: January 2014

TZTA: Page 5: Janaury 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

EskinderAgonafer Comm. B.A.(Hons)Econ., B.A.(Hons)PolSc., B.A.(Mgt), L.P.Licensee by The Law Society of Upper Canada

In Association with the Law Office of:Joseph Osuji B.A.(Hons), L.L.B.

Barrister – Solicitor & Notary Public

Services We Provide:•Immigration & Refugee Law •Small Claims Court Matters

•Family Law •Traffic Offences•Employment Law •Translation

•Civil Litigation •WSIB•Criminal Law •US Entry Waivers

•Canadian Pardon Services •Process Servers•Full Service Accounting •Notarization

Tel: 416-690-3910647-886-2173

Fax: 416-690-0038Tel: 011-251-910-15-96-60

011-251-934-46-75-14Toronto Office Guelph Office Addis Ababa Office2179 Danforth Ave. 31 Wyndham St. N. NB Business CenterSuite 303, Toronto, ON Suite 5, Guelph, ON Suite # 308M4C 1K4 N1H 4E5 In front of Yeshi BunaCanada Canada Addis Ababa, Ethiopia

RCMP / FBI Fingerprints, Original Police Certificate in 3 to 4 hrs Canadian Fingerprinting Services Inc.

Downtown Toronto: 2 College Street Unit 208 (Yonge &College)Call: 416-996-6417 or 416-625-6104

Scarborough Location: 1504 Markham Road Scarborough (Markham Rd & Just north of 401)

Call: [email protected] or www.canadianfingerprints.com

* Addis Ababa 665.00 plus tax 484.63 * Dubai 530 .00 plus aprox tax 480.00 * DAR ES SALAAM 1055.00 * LAGOS 990.00 * KHARTOUM 1265.00 * KINSHASA 1265.00 *JOHANNESBURG 1060.00

* ALL PRICES ARE INCLUDE TAX* BOOK EARLY AND SAVE!!!!* All prices are subject to

change without notice.

WE HAVE FARE ORIGINATION FROM MONTREAL/OTTAWA/EDMONTON/

CALGARY/LONDON ON/NORTH BAY/VANCOUVER/QUEBEC/WINDSOR/

THUNDER BAY/SUDBURY/TIMMINS/VICTORIA/ST JOHNS/WHITEHORSE/

WINNIPEG/REGINA

We also specialize’s in Cruise and vacation package.

Call our office For rest of the world or negotiable price and friendly staff that speaks your language will be more than happy to help you in planning your trip

Our selling partners are

Air France Egypt Air West Jet Qatar Lufthansa Ethiopian Airlines Delta KLM

AirFrance Emirates Kenya airways Air Canada Turkish and many more

You have Logos for all Airlines

የማደር መብቶች አሉት። (3) ከላይ በአንቀጽ 6 (2) የተጠቀሱትንመብቶች ሀ. በየክፍለሃገሩ ፀንተው ላሉ ሕግጋት ወይም ሁለገብ የአሠራር ዘዴዎች ተገዢ ናቸው። ማለትም ሕግጋቱና የአሠራር ዘዴዎቹ ግለሰቦች የሚኖሩበትን ወይም ቀድሞ ይኖሩበት የነበረውን የመኖሪያ አድራሻ እንደዋነኛ ምክንያት በመቁጠር መድሎ የማያደርጉ እስከሆነ ድረስ። ለ. በተጨማሪም እነዚህ መብቶች በሕዝብ ወጪ የሚበረከቱ ግልጋሎቶችን ለማግኘት የሚያስችሉ መጠነኛ የነዋሪነት መለኪያዎች ለሚነድፉ ሕግጋት ተገዢ ናቸው። (4) ከላይ በአንቀጽ 6 (2) እና (3)የተጠቀሱት መብቶች በአንድ ክፍለሃገሮች ውስጥ ያለው ሥራ የማግኘት ዕድል በአጠቃላይ ካናዳ ካለው የሥራ ዕድል ጋር ሲነፃፀር በክፍለ ሃገር ውስጥ ያለው ዕድል አናሳ ሆኖ ሲገኝ በክፍለሃገሩ ውስጥ የሚኖሩና በማሕበራዊና በኢኮኖሚያዊ መልክ ወደ ኋላ የቀሩን ግለሰቦችን ሕይዎት ማሻሻል ዋና አላማው የሆነ ሕግ መደንገግን፣ ፕርግራም ወይም እንቅስቃሴ መዘርጋትን አያግዱም።

ሕግ ነክ መብቶች፣ 7) ማንም ቢሆና የሕልውና እገታ ነፃ የመሆን፣ እንዲሁም ገለሰብአዊ ደህንነቱ ተጠብቆ የመኖር መብትና እነዚህንም መብቶች መሠረታዊ የፍትህ መረሆዎች በሚፈቅዱት መንገድ ካልሆነ በቀር ያለመነፈግ መብት አለው።

8) ማንም ቢሆን ተገቢ ላልሆነ ፍተሻ ሳይደረግ ንብረቱን ያለአግባብ በቁጥጥር ላይ ሳይውል ተጠብቆ የመኖር መብት አለው።

9) ማንም ቢሆን በዘፈቀደ ያለመያዝ ወይም ያለመታሰር መብት አለው።

10) ማንም ቢሆን በቁጥጥር ሲውል ወይም ሲታገት የሚከተሉት መብቶች ይኖሩታል ሀ. በፍጥነት ለምን በቁጥጥር ሥር እንደዋለ ወይም እንደታገደ የማወቅ፣ ለ. ካለአንዳች መዘግየት ጠበቃ የማቆምና ለጠበቃውም መመሪያ የመስጠት እንዲሁም ይህ ዓይነት መብት እንዳለው የመነጋገር፣ ሐ. በሃብየስ ኮርናስ የፍርድ ሂደት የእገዳው ተገቢነት ወይ ተገቢ ያለመሆን የመወሰንና እገታው ሕጋዊ ሆኖ ካልተገኘ ክእገታው የመለቀቅ፣

11) በውንጀል የተከሰሰ ማኛውም ግለሰብ የሚከተሉት መብቶች አሉት ሀ. የተከሰሰበት ወንጀል በትክክል ምን እንደሆነ ከልክ በላይ ሳይዘገይ መናገር፣ ለ. መጠናዊ በሆነ የጊዜ ገደብ ውስጥ ለፍርድ መቅረብ ሐ. ክሱንና እሱን አስመልክተው በሚካሄዱ (ችሎቶችና) ሌሎች የፍርድ ክንዋኔዎች ላይ ታግዶ ቃል ወይም ምሥክርነት አይሰጥም፣ መ. ጥፋጠኝነቱ ከተፅእኖ ነፃ በሆነና ባልተወሰነ የፍርድ መንበር እንዲሁም ሚዛናዊና ግልፅ በሆነ ችሎት እስኪረጋገጥ ድረስ ከወንጀሉ ንፁሕ ነው ተብሎ መቆጠርን፣ ሠ. ያለአንዳች ፍትሃዊ ምክንያት ተገቢ የሆነ የዋስ መብቱን ያለመንፈግ ረ. ወታደራዊ ሕግጋትን በሚፃረር ወንጀል ተከሶ በወታደራዊ የፍትህ ችሎት ፊት የሚቀርብን ተከሳሽ ሳይጨምር ማንም እስክ አምስት አመት ወይም ከዚያም በላይ በሆነ የእስራት ቅጣት ሊይስቀጣ በሚችል ወንጀል የተከሰሰ ሁሉ በዳኛና ከብጤዎቹ በተወጣጣ ችሎት የመዳኘት መብት አለው። ሸ. የፈፀመው ድርጊት ወይም ባልፈፀመው የቀረው ግዴታ በካናዳ ወይም በአለም አቀፋት ሕግጋት ዘንድ ወይም የሃገራት ስብሰባ አምኖ በተቀበላችው አጠቃላይ የሕግ መረጃዎች ዘንድ ወንጀል ሆኖ ካልተወሰነ በስተቀር አንድን ድርጊት ስለአደረገ ወይም አንድን ግዴታ ሳይፈጽም ስለቀረ ብቻ ጥፋተኛ ተብሎ አይፈረድበትም። ቀ. ከተከሰሰበት ወንጀል ነፃ ነው ተብሎ ከተፈረደበት በኋላ እንደገና በዚያው ወንጀል ለፍርድ አይቀርብም። እንዲሁም ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ ቅጣቱን ከተቀበለ በኋላ በዚያው ወንጀል እንደገና ፍርድ ቤት አይቀርብም ወይም በድጋሚ አይቀጣም።

ከገጽ 4 የዞረ

አር ሲ ኤም ፒ / ኤፍ ቢ አይ የጣት አሻራና፣ ኦርጂናል የፖሊስ ሰርትፊኬት ሲያስፈልግዎ ከሦስት እስክ አራት ሰዓት ባላናሰ እናዘጋጃለን። ለመረጃ ስልክ ደውሉልን።

በተጨማሪም፣ በ. በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ ፍርዱን ሲቀበል ወንጀሉን በፈፀመበትና ፍርዱን በሚቀበልበት ቀን መሐከል ባለው ጊዜ ውስጥ ለወንጀሉ በሕግ የተደነገገው የቅጣት መጠን ከተለወጠ በነባሩና በአዲሱ ቅጣት መሐከል ከሁለቱ በአነስተኛው የመቀጣት እድል አለው።

12) ማንም ቢሆን ጭካኔ ለተሞላበት እንግዳ ለሆነ ድርጊት ወይም ቅጣት ያለመዳረግ መብት አለው።

13) በማንኛውም ችሎት ወይም የፍትህ ሂደት ላይ ምሥክርነት የሚሰጥ ሁሉ የገዛ ራሱን ለወንጀል የሚያጋልጥ ምሥክርነት ያለመስጠት መብት አለው። የገዛ ራሱን ለወንጀል የሚዳርግ ምሥክርነት ከሰጠም ይህ ቃሉ በሃሰት በመመሥከርና እርስ በርሱ የሚያቃርን መረጃ በመስጠት ከሚያስወነጅለው በስተቀር በሌላ ችሎት በወንጀል ተከሶ እንዲቀርብ አያደርገውም። 14) በማንኛውም ችሎት ወይም የፍትህ ሂደት ላይ የሚሳተፍ ባለጉዳይ ወይም ምሥክር ቋንቋው ችሎቱ ወይም የፍትህ ሂደቱ ከሚካሄድበት ቋንቋ ጋር አንድ ካልሆነ ወይም ቋንቋውን የማይረዳ ከሆነ ወይም መስማት የተሳነው ከሆነ ያስተርጓሚ ግልጋሎት የማግኘት መብት አለው።የእኩልነት መብቶች፡

15) (1) ማንኛውም ሰው በሕግ ፊት በሕግ ሥር እኩልና ካላንዳች አድሎ ማለትም በዘሩ፣ በብሔሩ፣ ወይም በሕብረሰባዊ ትውልዱ፣ በቆዳው ቀለም፣ በሃይማኖቱ በፆታው በዕድሜው ወይም ከአካላዊ ጉድለቱ ምክንያት አድሎ ሳይደረግበት መብቱ በሕግ እኩል ተጠብቆ የመኖር ከሕግም እኩል ጠቀሜታ የማግኘት መብት አለው። (2) ንዑስ አንቀፅ (1) ከጥቅም የተገለሉ ግለሰቦችን የሕብረተሰቡን አካላት ማለት በዘር፣ በብሔራዊ ወይም ብሄረሰባዊ ትውልድ፣ በቆዳ ቀለም፣ በሃይማኖት፣ በፆታ፣ በዕድሜ ወይም በአዕምሮአዊ ወይም በአካላዊ ግድለት ምክንያት ከጥቅም የተግለሉን ጨምሮ የኑሮ ሁኔታን ማሻሻልን ዓላማው አድርጎ የሚወጣን ሕግ የሚዘጋ ፕሮግራም ወይም እንቅስቃሴ አያደርግም።የካናዳ የፋ ቋንቋዎች፣

16) (1) እንግሊዝኛና ፈረንሳይኛ የካናዳ ይፋ ቋንቋዎች ናቸው። በአጠቃላይ ረገድም ማለትም በሁሉም የፓርላማውና የካናዳ መንግሥት ተቋማት ውስጥ እነዚህ ቋንቋዎች በሥራ ላይ ሲውሉ እኩል ደረጃ፣ እኩል መብቶችና እኩል ልዩ መብቶች አሏቸው። (2) እንግሊዘኛና ፈረንሣይኛ የኒው ብራንስዊክ ክፍለሃገር ይፋ ቋንቋዎች ናቸው። በአጠቃቀም ረገድም ማለትም በሁልም የክፍለ ሃገር የሕግ ሸንጎና የክፍለ ሃገሩ መንግሥት ተቋማት ውስጥ እነዚህ ቋንቋዎች በሥራ ላይ ሲውሉ እኩል ደረጃ እኩል መብቶችና እኩል ልዩ መብቶች አሏቸው። (3) ፓርላማውም ሆነ ክፍለሃገራዊ የሕግ ሸንጎዎች ሥልጣን ማለትም የእንግሊዘኛንም ሆነ ፈረንሣይኛን የእኩልነትደረጃም ወይም በስራ ላይ የማዋል የዞታ የማጎልበት ስልጣን በዚህ ቻርተር ውስጥ በተጠቀሰ አንዳችም ነገር ገደብ አልተደረገበትም። 16.1 (1) በኒውብራንስዊክ ክፍለሃገር ያሉ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ማህበረሰቦችና ፈረንሳይኛ ተናጋሪ ማህበረሰቦች እኩል ደረጃ እኩል መብቶችና እኩል ልዩ መብቶች አሏቸው። እነዚህ መብቶች ማህበረሰቡ የየራሳቸው የሆኑ የትምህርት ተቋማት የማግኘት መብትን እንዲሁም እነዚህ ማህበረሰባት ተጠብቀውና አብበው እንዲኖሩ የሚያደርጉ ልዩ የባህል ተቋማት የማግኘት መብትን ያካትታሉ። (2) የኒውብረንስዊክ ክፍለሃገራዊ የህግ ሸንጎና የመንግስት ከላይ በንዑስ አንቀጽ አንድ የተዘረዘሩትን የእኩልነት ደረጃዎች መብቶችና ልዩ መብቶች ተጠብቀውና እንዲቆዩ የማድረግና እንዲያብቡ የማድረግ ሚና ሲኖራቸው ይህም ሚናቸው በድጋሚ በዚህ ቻርተር ተረጋግጧል።

17 (1) ማንም ቢሆን በፓርላማ ውስጥ በሚደረጉ ክርክሮች ወይም ሌሎች ተመሳሳይ ፓርላማ ነክ ተግባራት ላይ እንግሊዝኛን ወይም ፈረንሳይኛን የመጠቀም መብት አለው። (2) ማንም ቢሆን በኒውበረንስዊክ የህግ ሸንጎ ውስጥ

ተከታዩን ገጽ 8 ይመልከቱ

Page 6: January 2014

TZTA: Page 6: January 15, 2015: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Jobs…Jobs…Jobs

Call Now And Start Today > General Labour

> Machine Operator > Fork Lift Operator

> Driverለሥራ ፈላጊዎች

ዛሬውኑ በስልክ ጠርታችሁን ውዲያውሥራ መጀመር ትችላላችሁ! የሥራው አይነትጠቅላላ የሌበር ሥራ፣ የማሽን፣ ኦፐሬተር፣ፎርክ ሊፍት ኦፐሬተርና ሾፌር ናቸው።

All Shifts –Mornings/Afternoons /Nights

(Full Time – Part Time)ሁሉ ዓይነት ሺፍት አለን፡ ጠዋት፤ ከሰዓት በኋላና ማታ ፓርት ታይም -

ፉል ታይም ሥራ እንደምርጫችሁ!!

210 – 4101 Steeles Ave West , ON

Tel:. 416-650-0107

ስፖርትየስፖርት ዘገባበአውሮፓ ቀደምት የእግር ኳስ ሊጋዎች ውስጥ የክረምቱ ዕረፍት ተጠናቆ ሁለተኛው ዙር ውድድር የሚከፈትበት ጊዜ እየተቃረበ ሲሆን የተለያዩት ክለቦች ሞቃት በሆኑት የደቡብ አውሮፓ አካባቢዎች ዝግጅታቸውን ጀምረዋል። በአውሮፓ ቀደምት የእግር ኳስ ሊጋዎች ውስጥ የክረምቱ ዕረፍት ተጠናቆ ሁለተኛው ዙር ውድድር የሚከፈትበት ጊዜ እየተቃረበ ሲሆን የተለያዩት ክለቦች ሞቃት በሆኑት የደቡብ አውሮፓ አካባቢዎች ዝግጅታቸውን ጀምረዋል።ለምሳሌ ያህል የጀርመን ቡንደስሊጋ ቀደምት ክለቦች ባየርን ሙንሺንና ሻልከ ከአገራቸው ቅዝቃዜ በመሸሽ በካታር ሲከትሙ ቮልፍስቡርግም እዚያው ፈንጠር ብሎ በዱባይ እየተለማመደ ነው። ከሁለት ክለቦች በስተቀር ሌሎቹም በቱርክና በስፓኝ ለመልሱ ዙር ራሳቸውን ማማሟቅ ይዘዋል።

በአጠቃላይ በስፓኝ፣ በኢጣሊያ፤ በፈረንሣይ፣ በኔዘርላንድ፣ በፖርቱጋል ወዘተ... በአዲስ ተጫዋቾች ጭምር ተጠናክሮ ለመመለስ የተለመደው ዝግጅት እየተካሄደ ሲሆን በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ በአንጻሩ ውድድሩ ቀጥሏል። ሊጋውን በአንደኝነት የሚመራው ማንቼስተር ሢቲይ ትናንት በሰንደርላንድ 1-0 ሲረታ የተቀሩት ቀደምት ክለቦች ማንቼስተር ዩናይትድና ቼልሢይም ሰንበቱን ያሳለፉት በሽንፈት ነበር። በተለይም የማንቼስተር ዩናይትድ በሊጋው መጨረሻ በብላክበርን ሮቨርስ ለዚያውም በገዛ ሜዳው በኦልድ-ትፔፎርድ መሸነፍ ለዝናኛ አሠልጣኙ ለሰር/አሌክስ ፈርጊሰን ሰባኛ ዓመት የልደት በዓል የተጠበቀው ስጦታ አልነበረም። ማኒዩ በዚሁ ግጥሚያ 3-2 ሲረታ ሰር/ፈርጊሰንም በደስታ የጀመሩትን ቀን ያጠዋለሉት በብሽቀት ነው። ቼልሢይም በሜዳው በኤስተን ቪላ 3-1 ተሸንፏል።

በነገራችን ላይ የማኒዩ መሸነፍ በአጥቂው በዌይን ሩኒይ ስነ-ምግባር ጉድለት ላይ የሚደረገው ክርክር እንደገና እንዲጠነክር ነው ያደረገው። እርግጥ ሩኒይ በዕለቱ ለቡድኑ አልተሰለፈም። ለዚህም ምክንያት የሆነው በተለይ በገናው በዓል ወቅት የሌት የመጠጥ ቤት ዙረቱ መጋለጥ ነበር። የብሪታኒያ የዜና ምንጮች እንደሚሉት ፈርጊሰን የ 300 ሺህ ኤውሮ መቀጮ ሳይጥሉበት አልቀረም። መቀጮው ለሩኒይ የአንድ ሣምንት ገቢውን ያህል መሆኑ ሲነገር ታዲያ በዚህ ዕርምጃ ጸባዩን እንዲያሳምር መገፋት መቻሉ እያደር የሚታይ ነው የሚሆነው።

ያም ሆነ ይህ ከሰንበቱ 19ኛ ግጥሚያዎች በኋላ ማንቼስተር ሢቲይ ፕሬሚየር ሊጉን በ 45 ነጥቦች የሚመራ ሲሆን ማንቼስተር ዩናይትድ በተመሳሳይ ነጥብ ሆኖም በጎል ልዩነት በመበለጥ ሁለተኛ ነው። ቶተንሃም ሆትስፐር አንድ ጨዋታ ጎሎት በ 39 ነጥቦች ሶሥተኛ ሲሆን አርሰናል ኩዊንስ-ፓርክ-ሬንጀርስን 1-0 በመርታት ቼልሢይን ተሻግሮ አራተኛ ሊሆን በቅቷል። ሊቨርፑል ስድሥተኛ ነው። የፕሬሚየር ሊጉ ውድድር በአዲሱ ዓመትም ማራኪ ሆኖ የሚቀጥል ሲሆን 17 በማስቆጠር ሊጋውን በጎል አግቢነት የሚመራው ሆላንዳዊው የአርሰናል ተጫዋች ሮቢን-ፋን-ፐርዚ ነው።

የኒውካስል ዩናይትዱ ዴምባ-ባ በ 14 ሁለተኛ ሲሆን የማንቼስተር ሢቲይና የማንቼስተር ዩናይትድ አጥቂዎች ሤርጆ አጉዌሮና ዌይን ሩኒይ ደግሞ እያንዳንዳቸው 13 ጎሎችን አስቆጥረዋል። የእንግሊዝን ፕሬሚየር ሊግ ካነሣን የወቅቱ የስፓኙ ቀደምት ክለብ የሬያል ማድሪድ አሠልጣኝ ሆሴ ሞሪኞ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ወደ ብሪታኒያ ለመመለስ ያስባል ሲል የተሰራጨውን ዜና የትርጉም ስህተት ነው በማለት አስተባብሏል። የፖርቱጋሉ ተወላጅ የአንዴ የቼልሢይ አሠልጣኝ ሞሪኞ ሬያል ካላባረረኝ በስተቀር ከዚያ ንቅንቅ እልልም ሲል ክለቡን ለማረጋጋት ሞክሯል። ዕውነት ወሬው ሙሉ በሙሉ የፈጥራ ነበር? በተጨባጭ ምን እንደሚከሰት እያደር የሚታይ ነገር ይሆናል።

ኔይማር የዓመቱ ተጫዋችከአውሮፓ ወደ ላቲን አሜሪካ ሻገር እንበልና የብራዚሉ ወጣት ኮከብ ኔይማር የደቡብ አሜሪካ የ 2011 ዓ.ም. የእግር ኳስ ኮከብ በመባል ተሰይሟል። ለሣንቶስ የሚጫወተው ኔይማር ባለፈው ሰኔ ወር በክፍለ-ዓለሚቱ የኮፓ-ሊበርታዶሬስ ዋንጫ ውድድር የኡሩጉዋዩን ክለብ ፔናሮልን በማሸነፉ ረገድ ግሩም አስተዋጽኦ ሲያደርግ በዚህ ማዕረግ የሚተካው የአርጄንቲናውን አንድሬስ-ዴ-አሌሣንድሮን ነው። ምርጫውን የሚያካሂደው የኡሩጉዋዩ ዕለታዊ ጋዜጣ ኤል-ፓይስ እንዳስታወቀው ኔይማር በአንደኝነት የተመረጠው 130 ድምጽ በማግኘት ነው። ለኢጣሊያው ክለብ ለናፖሊ የሚጫወተው የቺሌው አጥቂ ኤዱዋርዶ ቫርጋስ በሰባ ድምጽ በሁለተኝነት ተመርጧል። በዓመቱ ግሩም አሠልጣኝነት ደግሞ የኡሩጉዋዩ ኦስካር-ዋሺንግተን-ታባሬስ በተከታታይ ለሁለተኛ ጊዜ ተመርጠዋል። ታባሬስ በደቡብ አፍሪቃ የዓለም ዋንጫ ውድድር ለግማሽ ፍጻሜ ያደረሱትን የኡሩጉዋይን ብሄራዊ ቡድን ባለፈው ሐምሌ ወር ደግሞ ለ 15ኛ የኮፓ-አሜሪካ ድል ማብቃታቸው የሚታወስ ነው። ታባሬስ የኡሩዎችን እግር ኳስ ለከበሬታ አብቅተዋል ቢባል ማጋነን አይሆንም። ኡሩጉዋይ

ከሰላሣኛዎቹ ዓመታት ሁለት የዓለም ዋንጫ ድሎች በኋላ ለአያሌ ዓመታት ደካማ ሆና ነበር የኖረችው። ዛሬ ግን ብራዚልንና አርጄንቲናን ከምታስንቅበት ወቅት ላይ ናት።

በጋቡንና በኤኩዋቶሪያል ጊኒ የጋራ አስተናጋጅነት የሚካሄደው የ 2012 የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ሊከፈት የቀረው ከሶሥት ሣምንታት ያነሰ ጊዜ ነው። በውድድሩ መቃረብ የተነሣም ተሳታፊዎቹ አገሮች የሚያደርጉት መሰናዶ መጠናከር ይዟል። ለምሳሌ ያህል በቤልጂጉ ተወላጅ በኤሪክ ጌሬትስ የሚሰለጥነው የሞሮኮ ብሄራዊ ቡድን ዓለምአቀፍ ልምድ ያፈሩ ተጫዋቾቹን ሲያሰባስብ ጊኒም ተመሳሳይ ዕርምጃ ወስዳለች። የሞሮኮ የምድብ ተጋጣሚዎች ጋቡን፣ ኒጀርና ቱኒዚያ ናቸው። በነገራችን ላይ የቱኒዚያ ብሄራዊ ቡድን ባለፈው አርብ ስፓኝ ውስጥ ከካታሎኒያ ምርጥ ጋር ማማሟቂያ ግጥሚያ በማካሄድ ባዶ-ለባዶ ተለያይቶ ነበር።

ጊኒ በምድብ-አራት ውስጥ የቦትሱዋና፣ የጋናና የማሊ ተጋጣሚ ናት። ጋናን ካነሣን የቼልሢው ኮከብ ማይክል ኤሢየን ከረጅም ጊዜ የጉልበት ጉዳቱ አገግሞ ለቡድኑ እንደሚሰለፍ ተሥፋ ይደረጋል። ከዚህ ሌላ ስዋዚላንድ ደግሞ ለቀጣዩ 2013 ዓ.ም. የአፍሪቃ ዋንጫ የሚካሄደው ማጣሪያ ከመጀመሩ ከሣምንት በፊት ከውድድሩ መውጣቷን አስታውቃለች። ስዋዚላንድ በፊታችን ሰንበትና ከዚያም በሁለት ሣምንቱ ከሤይሼልስ እንድትጋጠም ተመድባ ነበር። የአገሪቱ ፌደሬሺን ባለሥልጣናት ለአወጣጡ የሰጡት ምክንያት የገንዘብ እጥረት የሚል ነው።

የስዋዚላንድ ዘግይቶ መውጣት ከአፍሪቃ እግር ኳስ ኮንፌደሬሺን በኩል የገንዘብ መቀጮን ሊያስከትልና አገሪቱ ከ 2015 የአፍሪቃ ዋንጫ ውድድር እንድትታገድ ሊያደርግም የሚችል ነው። የአፍሪቃ ዋንጫ ውድድር ከዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እንዳይጋጭ በማሰብ ከሚቀጥለው ዓመት አንስቶ በጎዶሎ ዓመት እንዲካሄድ መወሰኑ ይታወቃል። ለዚህም ነው በየሁለት ዓመቱ የሚካሄደው ውድድር ዘንድሮና በመጪው ዓመት መከታተሉ።

አትሌቲክስ47ኛው የስፓኝ ሣን-ሢልቬስትሬ፤ የዘመን መለወጫ የአሥር ኪሎሜትር ሩጫ ውድድር የኢትዮጵያ አትሌቶች ልዕልና የታየበት ሆኖ አልፏል። በውድድሩ በወንዶች ወጣቱ አትሌት ሃጎስ ገ/ሕይወት ሲያሸንፍ በሴቶች ደግሞ የኦሎምፒኳ ሻምፒዮን ጥሩነሽ ዲባባ ባለድል ሆናለች። በወንዶች የኤርትራው ተወዳዳሪ ተክለማርያም መድህን ሁለተኛ ሲወጣ ሶሥት የስፓኝ ተወዳዳሪዎች እስከ አምሥተኛው ቦታ በመከታተል ገብተዋል። በሴቶች ገለቴ ቡርቃ ጥሩነሽን ተከትላ ሁለተኛ ስትሆን ሩጫውን በሶሥተኝነት የፈጸመችው የብሪታኒያዋ አትሌት ሱዛን ፓርትሪጅ ነበረች። ባቲ ቡርቃ ስድሥተኛ!

በሣን-ሢልቬስሬው የ 15 ኪሎሜትር ሩጫ ደግሞ የኬንያ አትሌቶች ቀንቷቸዋል። የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የማራቶን የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ የነበረችው ፕሪስካ ጄፕቱ ውዴ አያሌውን ቀድማ ስታሸንፍ ሌላዋ ኬንያዊት ኤውኒስ ኪርዋም ሶሥተኛ ሆናለች። በወንዶች ያሸነፈው ታሪኩ በቀለ ነው። አዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያ አትሌቶች ካለፈው የተሻለና ስኬት የሰመረበት እንደሚሆን ተሥፋ እናደርጋለን። ቴኒስበአውስትራሊያ-ብሪስቤን ዓለምአቀፍ የቴኒስ ውድድር የመጀመሪያ ዙር ግጥሚያዎች ዛሬ የሚከተሉት ውጤቶች ተመዝግበዋል። በሴቶች የጀርመኗ አንድሬያ ፔትኮቪች የእሥራኤል ተጋጣሚዋን ሻሃር ፔርን 2-1 ስታሸንፍ አሜሪካዊቱ ሤሬና ዊሊያምስም ደቡብ አፍሪቃዊቱን ቻኔል ሺፐርስን በሁለት ምድብ ጨዋታ ረትታለች። ከዚሁ ሌላ የኤስቶኒያዋ ካያ ካኔፒ ሩሢያዊቱን አሌክሣንድራ ፓኖቫን፤ ቫኒያ ኪንግ ሜሊንዳ ሺንክን፤ አና ኢቫኖቫ ታማራ ፓሼክን፤ ጋሊና ቦስኮቦየቫ ቬራ ዱሼቪናን በማሸነፍ ለተከታዩ ዙር አልፈዋል። በወንዶች ደግሞ ዢል ሙለር ሪካርዶ ሜሎን፤ በርናርድ ቶሚክ ጁሊየን ባኔቱን፤ ዴኒስ ኢስቶሚን ፍሎሪያን ማየርን አሸንፈዋል።

አርጄንቲና ውስጥ በአትላንቲክ ጠረፍ አኳያ የሚካሄደው ውጣ-ውረድ የበዛው እሽቅድድም የዳካር ራሌይ ደግሞ በአዲሱ ዓመት ከባድ አደጋ በጋረደው ሁኔታ ተጀምሯል። ይሄውም የ 38 ዓመቱ ቢስክሌት ዘዋሪ ሆርሄ-ማርቲኔዝ-ቦኤሮ ትናንት ሕይወቱን ማጣቱ ነው። ቦኤሮን ለማዳን የተደረገው ጥረት ሁሉ ከጉዳቱ ከባድነት የተነሣ ሳይሣካ ቀርቷል። በጸጥታ ምክንያት ከአራት ዓመታት በፊት ከአፍሪቃ ወደ ደቡብ አሜሪካ የተሻገረው ራሌይ አደገኛና ቀድሞም ለብዙዎች ሞት ምክንያት መሆኑ የሚታወቅ ነው። የመጀመሪያው ከፓሪስ-ዳካር ራሌይ እ.ጎ.አ. በ 1979 ከተጀመረ ወዲህ ሕይወታቸውን ያጡት ተሳታፊዎች ከሃያ ይበልጣሉ። በአርጄንቲና ቦኤሮ ከፈረንሣዊው ከፓስካል ሄንሪ ተከትሎ ሁለተኛው መሆኑ ነው።

መሥፍን መኮንን ተክሌ የኋላ

Page 7: January 2014

ግጥምTZTA: Page 7: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Bus.: 905-415-1426 ext 2309 * Cell: 416-948-2163

CAB DRIVERSBE YOUR OWN BOSS!!

OWN YOUR OWN TAXI!!

BECK AND DIAMOND CARS!!LEASE YOUR OWN PLATE!!

FINANCING MAY BE AVAILABLE

INTERESTED???

CALL TODAY FOR ALL THE DETAILS!!!PETER OR JOHN

416-365-7499

NUNU FINE ETHIOPIAየኪችን ረዳት/ዌይተር ለመቅጠር እንፈልጋለን። ሴት ብትሆን

ይመረጣል። ልምድም በጣም ተፈላጊ ነው። ለዚህ ሥራ ፍላጎት ያላችሁ። ኑኑ ብላችሁ ደውሉልን።

Tel.: 647-351-68681178 Qeen Stereet West, Toronto, ON

LIVE IN CAREGIVER• Terms of employment: full-time and live-in;

• Salary: $11.50 /hr.• Amharic language is an asset

• Skills requirements: must complete high school or equivalent -“ post-secondary education is an asset”

• Must have a 1 year experience as a live-in caregiverPlease contact Abeba Melkamu

416-876-4772

ምናለ ሞት ባይኖርየሰው ልጅ ከሰው ጋር ሲኖር ተከባብሮ፣ ፀብ ሳይሰማበት ተዋድዶ ተፋቅሮ፣ በክፉ በደጉ ስይለያይ አብሮ፣ ስላም ስበዛለት ሲደሰት በንሮ።ወንድሜ ወንድሜ እየተባባለ፣ በሥጋ መወለድ ቋንቋ ነው እያለ፣ በቀንም በሳምንት ሁሌ ተገናኝቶ፣ ርስ በርስ በፍቅር ሲኖር ተደስቶ።ምናለ ሞት ባይኖር የሚነጣጥለው፣ ከመሐከል አንዱን ነጥቆ የሚወስደው።ቤት ንብረት አፍርቶ ሰላም በዝቶለት፣ ሚስቱ እንደውይን ተክል ፍሬ አፍርታለት፣ አንተ ትብስ አንቺ እየተባባለ፣ ፈጣሪ ጌታውን ተመስገን እያለ፣ ሲኖር ተደላድሎ ሰላምን አግኝቶ፣ በዕለት ተዕለት ኑሮው እጅግ ተደስቶ፣ ተመስገን እያለ በፈጣሪ ረክቶ።ከሚስት ከልጆችቹ ነጥሎ የሚወስደው፣ ዳግም እንዳይታይ ጉድጓድ የሚቀበረው፣ ማለ ሞት ባይኖር የሰው ሁሉ ጠላት፣ የሃዘን ልብስ አልባሽ የመመረር አባት።ሰው ሁለንተናውን ለፈጣሪ ሰጥቶ፣ በሃይማኖት ሲጓዝ ወንጌልን ተጫምቶ፣ ጧት ማታ ለፀሎት በምሥጋና ተግቶ፣ በክርስትና ሕይወት ሲኖር ተመቻችቶ።አላላውስ ብሎ እጅ እግሩን የሚያስረው፣ አካሉን አድርቆ ቅስሙን የሚሰብረው፣ ምናለ ሞት ባይኖር የሰው ልጅ ጠላቱ፣ በአጭር የሚያስቀረው የሚያደርገው ከንቱ።ትልቅ ትንሽ ሳይል ሁሉንም አክብሮ፣ ሽቁትቁጥ እያለ ከሰው ሲኖር አብሮ፣ በህፃናት ፍቅር ልቡ እየባከነ፣ ለእናቶች ለአባቶች አንጀቱ እያዘነ፣ ወዱንም ሴቱንም ወገኖች እያለ፣ በአክብሮት ሲጣራ እያቀማጠለ።ይህን አክብሮቱን የሚነሳ ፍቅሩን፣ ዝምታን የሚያብስ ዘግቶ አንደበቱን፣ ምናለ ሞት ባይኖር የጥፋት ዋጋችን፣ ከአዳም ያገኘነው የክፋት ውርሳችን።እንደቅዱስ ያሬድ ማህሌታይ፣ ጎንበስ ቀና እያለ በሽብሸባ ሲታይ፣ ፀናፅል ጨምሮ ይዞ መቋሚያውን፣ በያሬድ ውብ ዜማ ሲጠራ ጌታውን፣ በትንሳዔ በዓል በመስቀል በልደት፣ ሂሊናውን ሰቅሎ እያሸበሸበ ምሥጋና ሲያቀርብ፣ ሲቀበል በረከት።ምናለ ሞት ባይኖር ባጭር የሚያስቀረው፣ የሕይወት ብርሃን ጭልም ይሚያደርገው።ልጆቼ አድገውልኝ በቀናት ሃይማኖት፣

ሥነ ምግባር ለብሰው ተባርከው በሕይወት፣ ለቁም ነገር በቅተው በአይኔ ተመልክቼ፣ በመልካም ፍሬያቸው እጅግ ተደስቼ፣ በፀሎት መርቄ ታቅፌ በእጆቼ፣ ፈጣሪ ጌታዬን እንዳመሰግነው፣ ሁሌም ጥዋት ማታ ዘወትር ምኞቴ ነው፣ እያለ ሲያልም ሲመኝ መልካም ነገር፣ ከምኞትም በላይ ሲገልፀው በተግባር።ያንን መልካም ምኞት ባጭር የሚያስቀረው፣ እንደ ጉም ደመና ብትን የሚያደርገው፣ ምናለ ሞት ባይኖር የሃዘን ልብስ አልባሽ፣ ትልቁን ትንሹን ሁሉኑም አስለቃሽ። በዚች ዓለም ጣጣ ቀልድና ጨዋታ በዋዛ ፈዛዛው ፍጹም ሳይረታ፣ የሥጋ ፈቃድን ርግፍ አርጎ ትቶ፣ በወንጌል መጫሚያ ጠንክሮ በርትቶ፣ በመስቀሉ እግር ሥር ሲኖር ተመላልሶ፣ በሥጋ ወደሙ ሕይወቱን ቀድሶ።ለነፍሱ ተገዝቶ ዓለምን አቃሎ፣ ለሰማይ ርስቱ ልቡን አዘንብሎ፣ ደፋ ቀና እያለ በመግባር ሲፀና፣ ደግነቱን ይዞ ሲጀምረው ገና፤ ምነው ባያየው ያ ክፉ ጠላቱ፣ ሞት የሚሉት በትር ባያስቀረው ከንቱ።አዩ ሞኝነቴ፣ ሞት እንዳይኖር መመኘቴ!የአዳም ልጅ ሞቶ መቃብር ካልዋለ፣ ነፍስና ሥጋውም ካልተነጣጠለ፣ እመቃብር ወርዶ አፈር ካልለበሰ፣ ከመጣበት ትቢያ እስካልተመለሰ፣ በፍፁም አይወርስም የዘላለሙን፣ መንግሥተ ሰማያት የክብር ሃብቱን። መጸሐፉም ቢሆን የሚያስጠነቅቀን፣ በዘር አስመስሎ አጥብቆ የሚነግረን፣ ይህንን እኮ ነው መቼ ሆነ ሌላ፣ ሰዎች እናስተውል ከእንግዲ በኋላ።እንዲህ ይላል፦ አንተ የዘራኸው የስንዴ ቅንጣት፣ ሞቶና በስብሶ ወድቆ ከመሬት፣ አካሉ ፈራርሶ ትቢያ ይሆንና፣ ዳግም ብድግ ይላል መሬት ይፈልስና፣ ከዚያ በኋላ ሥር ወደ ታች ተክሎ፣ ቀና ቀና እያለ ቡቃያ ተብሎ፣ እያደገ ሄዶ ቅርንጫፍ አብዝቶ፣ ለትውልድ ይተርፋል አብቦና አፍርቶ።ይኼ ምሳሌ ነው ለሰው ልጅ ህልፈት፣ መጀመሪያ ሞቶ ኋላ መነሣት፣ በዳግም ምፅዓት ትንሳኤ ማግኘት፣ በእምነቱ የጸና በመላ ሕይወቱ፣ አይቀርም በስብሶ ይነሣል በእውነቱ።ወንድማን መልኬም በሳጥን ተከቶ፣ መቃብር ቢወርድም ከእኛ ተለይቶ፣ በክብር ይነሣል አይቀርም ተኝቶ።እርሱም ይህን አውቆ እኛን ያፅናናል፣ ፀንተን እንድንቆም እንደዚህ ይለናል።ሞቼ ስልማልቀር ትንሳኤ ስላለኝ፣ የተስፋ ቤታችን ስለምንገናኝ፣ ወዳጅ ዘመዶቼ አታልቅሱ በቃኝ፣ እገኛለሁና ገና አዲሱን ኑሮ፣ አምላክን አስቡት ይብቃችሁ እሮሮ። ይልቅ ፀልዩላት ለነፍሴ እረፍት፣ በቀኝ እንዲያኖራት የፃድቃን አባት። ከሃዘንተኛው አንዱ

የአቶ መልኬ አደም ካሣ የሃዘን መግለጫ

የማን አንደበት ነው ማይጨው፣ያንቺን ሲኦል የሚኔረው?በማን የብዕር ቃል - ደም ነው፣ታሪክሽን የሚነድፈው\/ማይጨው እግዚኦ ላንቺ ቆሌ፣አገር ህ - ገባ - አሞሌ፣የሆነብሽ የስእሳት ምፅዓት፣በነሽ አረመኔ መዓት፣የመደሃኔ ዓለም ቀን ቅጣት፤እንዲህ ነበር ብዬ ላልጥር፣ያንችን መቅፀፍት ያንቺን ዕድር፣ላይጽፈው የሟች ሰው ብዕር ፤ያንቺን የአርባ ዓመት ቂም በቀል፣ያንቺን እብሪት ያንቺን በደል፣አስቀድሞ እንደተባለው፣“እግዚአብሔርና ታሪኩ” ነው፣ፍላፃሽን የሚጽፈው፣ፍርድሽን የሚቋቋመው፣....

ያገር ጎበዛዝ ያገር ወንድ፣በነጭ አረመኔ ሞገድ፣ያገር ሕፃን ያገር ወላድ፣በእቶን የመርዝ እሳት ንዳድ፣እንደፉካሬ እየሱስ ቃል፣በፋሽስት ሲኦል ሲጣል፣...ማይጨው እግዚኦ ልንቺ ቆሌ፣አገር ውሃ - ገባ - አሞሌ፣የኦነብሽ የእሳት ምፅዓት፣ የነጭ አረመኔ መዓት በሟቹ ብዕር ላይቀምር፣የመቅሰፍትሽ ሲኦል ድንበር፣“በእግዚአብሔር - በታሪክ” በቀር፣በቁም ሮሮ ላይሠፈር፣ላይመጥን ላይነግር።በማን አንደበት ነው ማይቸው፣በማን የብዕር - ቃል - ደም ነው፣ሶልሽ የሚነደፈው?

ማይጨው

Page 8: January 2014

መኪና እንሸጣለን።መኪና ለመግዝት ሲፈልጉ መጀመሪያ እኛን

ያማክሩ።

TZTA: Page 8: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

ማንኛውንም ዓይነት በጨርቅም ሆነ በቆዳ የሚሠራ የእንግዳ መቀበያ፣ የምግብ ቤት፣ የመኝታ ቤት፣ መጋረጃ እቃዎችን በውቅ እንሠራለን። እንዲሁም ያለዎትን

ጥገና የሚያስፈልጋቸው እቃዎች በጥሩ ሁኔታ የማደስ ችሎታ አለን። * ያለዎት ሶፋ (sofa)እስፕሪንጉ እረግቦ እንደሆነ

* ያለዎን ቅርፅና መጠኑን መቀየር ከፈለጉ * እስፖንጁን መቀየር ያስፈልገው እንደሆነየእግሩን ቅርጽና ቀለም መቀየር ከፈለጉ

በስልክ ቁጥር 416-546-1501 በመደወል ሐይሌን ያነጋግሩ።

DUFFERIN CUSTOM UPHOLSTREY & DECORATION2350 DUFFERIN STREET TORONTO, ON

We do new custom made:- Sofa, Chair, Headboard, Slip Cover & Window Seats.

For your old furniture we do:- Re upholstery, Restyle, Restoration & Replace foam cushion.

አቶ ሃይሌማኔጀር

ለመኪናዎ ጤንነት ዳንኤል ብለው ይደውሉ።

Daniel:- [email protected]

ዳንኤል

በሚደረጉ ክርክሮች ወይም ሌሎች ተመሳሳይ ተግባሮች ላይ እንግሊዝኛን ወይም ፈረንሳይኛን የመጠቀም መብት አለው።

18 (1) በፓርላማ የሚደነገጉ ሕግጋት፤ የፓርላማው መዝገበ ልሳኖች በእንግልዝኛና በፈረንሳይኛ መታተማቸው ግዴታ ሲሆን በሁለቱም ቋንቋ የተዘጋጁት ቅጅዎች አኩል ተቀባይነት ኣላቸው። (2) በኒውበረንስዊክ የህግ ሸንጎ የሚደነገጉ ሕግጋት የሸንጎው መዛግብት አንዲሁም ልሳኖች በእንግሊዝኛና በፈረንሳይኛ መታተማቸው ግዴታ ሲሆን በሁለቱም ቋንቋ የተዘጋጁት ቅጅዎች እኩል ተቀባይነት አላቸው።

19 (1) ማንኛውም ግለሰብ በፓርላማው ስልጣን በተቋቋሙ ፍርድ ቤቶችም ሆነ በነዚህ ፍርድ ቤቶች የሚቀርቡ ማመልከቻዎችና መዛግብት በተመለከተ እንዲሁም በእነዚህ ፍርድ ቤቶች ስልጣን በሚከናወኑ ማንኛውም የፍትህ ሂደቶች ላይ በእንግሊዝኛ ወይም በፈረንሳይኛ ማሳተፍ ወይም ማመልከቻዎችንና የመሳሰሉትን ዶኩመንቶች ከነዚህ በአንዱ ቋንቋ ማቅረብ ይቻላል። (2) ማንኛውም ግለሰብ በማናቸውም የኒውበረንሰዊክ ፍርድ ቤቶች ውስጥ ወይም በፍርድ ቤቶቹ ስልጣን በሚከናወኑ ማናቸውም የፍትህ ሂደቶች ላይ በእንግሊዝኛ ወይም በፈረንሳይኛ መሳተፍ ወይም ከነዚህ ቋንቋዎች በአንዱ ማመልከቻና የመሳሰሉትና የህግ ዶክመንቶች የማቅረብ መብት ነው። 20 (1) ማንኛውም በካናዳ የህብረተሰቡ አካል የሆነ ሁሉ በፓርላማው ወይም በካናዳ መንግስት ስር ካሉ ተቋማት ዋና መስሪያ ቤቶች ወይም መአከላዊ ቢሮዎች ጋር በእንግሊዘኛ ወይም በፈረንሳይኛ ግንኙነት ሊያደርግ ወይም ከተቋማቱ ከሁለቱ ይፋ ቋንቋዎች በአንዱ ግልጋሎት ሊያገኝ መብት አለው። በተጨማሪም ከሚከተሉት መመዘኛዎች አንዱ ተሟልቶ ሲገኝ በእነዚህ ተቋማት ስር ካሉ ሌሎች ቢሮዎች ተመሳሳይ ግልጋሎቶች ሊያገኝ መብት አለው።(ሀ) ጉዳዩ ትኩረት የተደረገበት ቢሮ በዚያ ቋንቋ ግልጋሎት እንዲሰጥ የሚፈልገው ተጠቃሚ ቁጥር በዛ ያለ ሆኖ ሲገኝ (ለ) የቢሮ የስራ ጸባይ በሁለቱም ይፋ ቋንቋዎች ግንኙነት ማድረጉና ግልጋሎቱንም በሁለቱም ቋንቋዎች መሰጠቱ ተገቢ ሆኖ ሲገኝ (2) ማንኛውንም የኒውበረንስዊክ ህብረተሰብ አካል በክፍለ ሃገሩ ሸንጎ ወይም በክፍለ ሃገሩ መንግስት ስር ካሉ ተቋማት የትኛውም ቢሮዎች ጋር በእንግሊዝኛ ወይም በፈረንሳይኛ ቋንቋ ግንኙነት የማድረግን ከእነዚህ ቋንቋዎች በአንዱ ግልጋሎት የማግኘት መብቱ የተጠበቀ ነው።

21. ከአንቀጽ 16 እስከ 20 የተጠቀሱት አንዳቸውም ጉዳዮች በካናዳ ሕገ መንግስት ሌሎች አንቀጾች አማካይነት እንግሊዝኛና ፈረንሳይኛ ወይም ከሁለቱ አንዱን በተመለከተ ፀድቆ ካለና ወደፊት የሚኖርን ማንኛውም መብት እንዲሁም ልዩ መብት ወይም ግዴታን አያፈርሱም ወይም ይህን መሰል መብት ልዩ መብት ወይም ግዴታ አይቀንሱም።

22. ከአንቀጽ 16 እስከ 20 የተጠቀሱት አንዳቸውም ጉዳይዎች ይህ ቻርተር በስራ ላይ ከመዋሉም በፊትም በኋላ ከእንግሊዝኛ ወይም ፈረንሳይኛ ውጭ የሆነ ሌላ ሶስተኛ ቋንቋን በህግም ሆነ በልማድ የተጎናጸፈውን መብት አያፈርሱም ወይም ከዚያ መብት ላይ ምንም አይቀንሱም።

ቋንቋቸው በብዛት በጥቅም ላይ በማይውልበት አካባቢ የሚኖሩ ካናዳውያን መብት 23) (1) የካናዳ ዜጎች ሀ) በመጀመሪያ የቀሰሙትና በወቅቱም የሚገባቸው ቋንቋ በሚኖሩበት ክፍለሃገር ውስጥ ያሉ የእንግሊዘኛ ወይም የፈረንሣይኛ ተናጋሪ አናሳ ማህበረሰብ ቋንቋ አባላት ቋንቋ ከሆነ ወይም ለ) የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በካናዳ በእንግሊዘኛ ወይም በፈረንሣይኛ ተከታትለው ሳለ ትምህርታቸውን የተከታተሉበት ቋንቋ በሚኖሩበት ክፍለሃገር ውስጥ ያሉ የኢንግሊዘኛ ወይም ፈረንሣይኛ ተናጋሪ አናሳ ማሕበራት ቋንቋ ከሆነ ልጆቻቸው የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸው በዚያ ቋንቋና በዚያው በሚኖሩበት ክፍለሃገር የመከታተል መብት አላቸው። (2)የካናዳ ዜጎች የሆኑና ከልጆቻቸውም ውስጥ አንዱ የመጀመሪያ ወይም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በእንግሊዘኛ ወይም በፈረንሣይኝ የተከታተለ ከሆነ ወይም እየተከታተለ ካለ የተቀሩ ልጆቻቸው በዚያው ቋንቋ የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የመከታተል መብት አላቸው። (3) ከላይ በኑኡስ አንቀጽ አንድና ሁለት የተጠቀሱት የካናዳ ዜጎች መብቶች ማለትም ልጆቻቸው በሚኖሩበት ክፍለሃገር ውስጥ ባሉ የእንግሊዘኛ ወይም የፈረንሣይኛ አናሳ ማሕበራት ቋንቋ በአንዱ የመጀመሪያ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የመከታተል መብት ሀ. በተግባር ላይ የሚውለው በክፍለሃገሩ ውስጥ የዚህ ዓይነት መብት ባለቤቶች የሆኑ የካናዳ ዜጎች ልጆች ቁጥር በሕዝብ ገንዘብ በአናሳ ማሕበረሰባት ቋንቋ ትምህርት ከመስጠት ጋር ሲነፃፀር ትምህሩን በቋንቋው መሰጠቱ ተገቢ ሆኖ ሲገኝ ነው። ለ) ከላይ የተጠቀሰው ማለትም የልጆቹ ቁጥር መጠን የትምህርቱን በቋንቋው መሰጠት ተገቢ

ከገጽ 5 የዞረሲያደርገው በንኡስ አንቀፅ (1) እና (2) የተጠቀሰው መብት በሕዝብ ገንዘብ በሚካሄድ የአናሳ ማሕበረሰብ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ትምህርቱን የመከታተልን መብት ያካትታል።

መብትና ነፃነትን ማስከበር 24) (1) በዚህ ቻርተር ዋስትና ያገኙ መብቶች ወይም ነፃነቶች የተደፈሩበት ወይም የተነፈጉት ግለሰብ ሁሉ ይህን ዓይነት ጉዳይ ለመዳኘት ብቃት ላለው የፍርድ አካል አቤት ማለትና ችሎቱም ከፊቱ ለቀረበው ጉዳይ ተገቢና ፍትህ ነው ብሎ የሚፈርደውን ካሣ ማግኘት ይችላል። (2) ከላይ በንኡስ አንቀጽ አንድ የተጠቀሰው የፍርዱ ክንዋኔ ተካሂዶ በማብቂያው ላይ የፍርድ መንበሩ ከአቤት ባዩ የተሰበሰበው መረጃ በዚህ ቻርተር ዋስትና ካገኙት የአቤት ባዩ መብቶችና ነፃነቶችን ውስጥ አንዱንም እንኳን በመድፈር ወይም በመንፈግ የተገኘ ነው ብሎ ከደመደመ ይህ ዓይነቱን ማስረጃንም በፍርዱ ሂደት ላይ መቀበሉም በአጠቃላይ የፍትህ ሥርአቱን ቅሌት ላይ የሚጥል ከሆነ የፍርዱ መንበር ማስረጃዎች ከችሎቱ ፊት ይገለላል ተቀባይነትም አይኖረውም።

አጠቃላይ 25) በዚህ ቻርተር አመካይነት የተወሰኑ ነፃነቶችና መብቶች ዋስትና ማግኘታቸው የከናዳ ቀደምት ነዋሪዎችን ጥንታዊ ወይም በስምምነት የፀደቀ ነፃነቶችንና መብቶች እንደማይሻር ወይም እንደመቀነስ ተደርጎ መታየት የለበትም። በዚህ ቻርተር ያልተሻሩት ወይም ያልተቀነሱት የካናዳ ቀደምት ነዋሪዎች የሚከተሉትን ይጠቀልላሉ። ሀ. በኦክቶበር 7 ቀን 1763 ዓ.ም. ንጉሣዊ አዋጅ እውቅናን ያገኙ ማናቸውም ነፃነቶች ወይም መብቶች ለ. የመሬት ይገባኛል ጥያቄን በተመለከተ የተፈረሙ ስምምነቶች የፈጠሯቸው ወይም ወደፊት የሚፈጠሩ መብቶች

26) በዚህ ቻርተር አማካይነት የተወሰኑ ነፃነቶችና መብቶች ዋስትና ማግኘታቸው ከነዚህ መብቶችና ነፃነቶች ሌላ በካናዳ ውስጥ ሌሎች እንደሌሉ አድርጎ እንደመደንገግ ተደርጎ መታየት የለበትም።

27) ይህ ቻርተር የካናዳውያንን ባለ ብዙ ባህል ቅርስ እንደሚጠብቅና እንደሚያጎለብት ተደርጎ መተርጎም ወይም መነበብ ይኖርበታል።

28) በዚህ ቻርተር ውስጥ ምናልባት ሌላ ትርጉም የሚሰጥ ቢኖርም እንኳን በቻርተር ውስጥ ያሉ ነፃነቶችና መብቶች ለወንዶችም ለሴቶችም በእኩልነት ዋስትናቸው የተጠበቀ ነው።

29) የካናዳ ሕገ መንግሥት የሃይማኖትን ወይም አመልክካከትን መሰረት በማድረግ የተቋቋሙ የግል ትምህርት ቤቶችን በተመለከተ የሰጣችውን ነፃነቶች ወይም ልዩ መብቶች በዚህ ቻርተር ውስጥ የተጠቀሰ አንዳችም ነገር አይሽራቸውም ወይም አይቀንሳቸውም።

30) በዚህ ቻርተር ውስጥ ስለክፍለ ሃገራት ወይም ሰለ ክፍለሃገራዊ የሕግ ሸንጎ ወይም ሕግ ድንጋጌ አካል የተጥቀሱት ሁሉ በዩኮንና በሰሜን ምዕራብ የአስተዳደር ክልሎች ሸንጎዎች ወይም ተመሳሳይ ሽንጎዎች ላይ ሁሉ ይሰራል። 31) በዚህ ቻርተር ላይ የተጠቀስ አንዳችም ነገር የየትኛውንም አካል ወይም ባለሥልጣን የሕግ የመደንገግ ሃይል አያሰፋም።

32) (1) ይህ ቻርተር ሀ) በካናዳ ፓርላማና መንግሥት ላይ ተቀባይነት አለው። ተፈፃሚነቱም ፓርላማው በሥልጣኑ ሥር ባሉት ማንኛቸውም ጉዳዮች ማለትም የዩኮንና የሰሜን ምዕራብ የአስተዳደር ጉዳዮችን ላይ ጨምሮ ተፈፃሚነት አለው። ለ) በእየአንዳንዱ ክፍለሃገራዊ ሽንጎና መንግሥታት ሥልጣን ሥር በተካተቱ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አለው። (2) ከላይ በንኡስ አንቀጽ እንደየተጠቀሱት እንደአሉ ቢሆኑም የዚህ ቻርተር አንቀጽ 15 ይህ አንቀጽ በሥራ ላይ ከዋለበት ቀን አንስቶ እስከ ሦስት አመት ድረስ ተፈፃሚነት አይኖረውም።

33) (1) ፓርላማውም ሆነ ክፍለሃገራዊ ሸንጎ ንኡስ አንቀጽ (2) ወይም ከንኡስ አንቀጽ 7 እስከ 15 ያልትን አንቀፆች ወደ ጎን ገሸሽ አድርገው ተፈፃሚነት የሚኖራቸው አዋጆች ማወጅ ይችላሉ። (2) አንቀጽ (1) በመንተራስ የታወጀ አዋጅ ወይም የዚያ አዋጅ ንኡስ ክፍል በዚህ ቻርተር ውስጥ የተጠቀሱት መብቶችና ነፃነቶች እንዳልተደነገጉ ያህል ሙሉ ተፈፃሚነት ይኖረዋል። (3) ንኡስ አንቀጽ አንድን በመንተራስ የታወጀ አዋጅ በሥራ ላይ ከዋለበት ከአምስት አመታት በኋላ ወይም በአዋጁ ውስጥ የተደነገገ ክአምስት አምታት ያነስ ገድብ ካልያ ገደብ ሲያልፍ የአዋጁ ተፈጻሚነት ያከትማል። (4) ፓርላማው ወይም ክፍለሃገራዊ ሸንጎዎች እንዲህ አይነቱን አዋጅ አድሰው ማወጅ ይችላሉ።

(5) ከላይ በንኡስ አንቀጽ ሦስት የተጠቀሱት ሁሉ ንኡስ አንቀጽ አራትን በመንተራስ የሚታደስ አዋጅ ላይ ተፈፃሚነት አላቸው።

ጥቅስ34) ይህ የካናዳ ሕገ መንግሥት አካል የካናዳ የነፃነቶችና

የመብቶች ቻርተር ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል።

አዘጋጅ

የትዝታ ጋዜጣ

Page 9: January 2014

DISCOUNT INCOME TAX SERVICE

YEAR ROUND870 Bloor Street West, Toronto, ON.

* Accounting * Bookkeeping * US return* Instant Tax Return

Ermias Abraha

Tel:- 416-531-0073Fax: 416-531-0073

ACCOUNTING የሂሳብ ሥራና ታክስ

ACCESSORIES & ALTERATIONS SERVICES

የልብስ ስፌትና ፋሽን

የኢትዮ-ልብስ ስፌትEthio-Sewing

2009 Danforth Avenue Toronto, ON(Near Woodbine Subway)

ከኢትዮጵያ ማሕበር ጽ/ቤት አካባቢWe do Alterations on the old or latest fashion.

የዘመኑን ፋሽን የተከተሉ የሃገር ባህልና ድንቅ ልብሶችን እናዘጋጃለን። የሚዜ ልብሶች እንሰፋለን። የተዘጋጁ የሐበሻ

ልብሶች እንሸጣለን። በአዲስ መልክ የሚሰፉ ልብሶችን እናስተካክላለን።

Tel: 416-816-1126E-mail: [email protected]

AUTO Repairs and Sale (Used cars)

የአውቶሞቢል ጥገና እና ሽያጭJAMAL’S AUTO REPAIRS

185 Weston Road, Toronto, ON

Domestic & Imported Cars Repairs & Maintenance

ያገር ውስጥ ሆነ የውጭ መኪናዎችን በአስተማማኝ ዋጋ እንጠግናለን፣ እንሸጣለን። በቅናሽ ዋጋ

ወደ ጨረታ ቦት እንወስዳለን።ለማንኛውም ጀማል ብላችሁ ስልክ ደውሉልን።

Tel: 416-604-4553

BEAUTY SALON & SUPPLYየውብት ሳሎን

Rady Hair Salon Unisex

243 Queen St. E. (at Sharebourne)Toronto, ON

የወንዶችና የሴቶችን ፀጉር በፈለጋችሁት ስታይል አስምረን እንስራለን። ለማንኛውም

መረጃ ገነት ራዲን ስልክ ደውላችሁ ጠይቁ።

Tel: 647-868-0160Monday - Saturday 10 am - 8:00 pm

Experienced for several years

ROMAN`S `N CAREDUDLEY`S Beauty Centre1722 Eglinton Ave. W, Toronto, ONፀጉር በስታይል እንሰራለን። በደድሊይ ፕሮዳክታችን እንታወቃለን።

*Weaves *Perms * Coloring *Relaxes *Style Cut * Hair repirs *Wigs

*Waxing *Facials *Make Up *Jewelry *Professional Services * Professional

Products and so much more.Professional Guidance for : Hair Care - Cosmetics - Personal Care.

Call ሮማን At: 416-781-8870

COMMUNITY CLASSEFIED DIRECTORY

HORIZONS TRAVEL INC.ለማንኛውም የጉዞ አገልግሎት

ፍላጎትዎ አሊ ሁሴንን ያነጋግሩ።

Ali Salih, Manager

Tel: 647-347-0444Fax: 647-347-1623

505 Danforth Avenue, Suite #202E-mail: [email protected]

TRAVEL AGENT/የጉዞ ወኪል

Worldwide Travel851 Bloor Street West, M6G 1M3

When planning your trip call us first @

416-535-8872በኛ በኩል ስትጓዙ

ፀሐይ ለፀሐይ ነው መንገዱ

Financial Servicesየገንዘብ ሥራ አገልግሎት

አቶ የሱፍ አብዱልመናን300-245 Fairview Mall Drive

Willowdale ON

Yesuf Abdulmenan

Bus. 416-493-9560Cell: 416-948-2163

E-meil:[email protected]/yusuf.abdulmenan

Mice @ Work Inc1600 Eglinton Ave W, York, ON

Computer Sale & ServicesWe are offering FREE Consultation &

Evaluation*Internet Cafe * Upgrades *

Repairs * Virus RemovalFor Info. Call: Ben Aregawuy

Tel:- 416-782-5959

DRIVER INSTRUCTORSየመኪና መንዳት አስተማሪዎች

Driving InstructorEarly Booking for

G1 & G2 Road Test

መኪና ያስተማርኳቸሁ ሁሉ ተሳክቶላቸዋል።

Mohamed Adem

Cell: 416-554-1939Tel: 416-537-4063

Vedio Servicesየቪዲዮ አገልግሎት

Computer Sale & Repair

የኮምፑተር እደሳትና ሽያጭ

Lawyer/ጠበቃ

Printing and Artሕትመትና የፈጠራ ጥበብ

TANA PRINTINGጣና ማተሚያ ቤት

633 Vaughan Rd. TorontoComplete Printing and copy servicesi ncluding wedding

inviation

Tel: 416-654-2020E-mail:[email protected]: tanaprinting.com

DJ Danny

TZTA INCTZTA International Newspaper

851 Bloor St. W.Toronto, ON M6G M1COffice: 416-898-1353Cell: 416-898-1353Fax: 416-653-3113

E-Mail:[email protected]

Website:tzta.ca * www..face.com

SAMMY VIDEO Production

የሠርግ፤ የቀለበት.የልደት፤ የሌሎቹም ዝግጅቶች እንቀርፃለን!ሊሞዝን ሲያስፍልግዎ ሳሚን ስልክ ድውላችሁ ጠይቁ።

Services for your video need: *Photo printing from video clips * Overseas video conversion

*Mass DVD/VHS/CD duplication *VIDO to DVD * Smm/mini DV/VHS/DV CAM to DVD

We provide luxury limousine service

[email protected]

LIYU WHOLE FOOD STOREልዩ የምግብ መደብር 10 Howard St.

ገንዘብ ወደ አድስ አበባና አሥመራ ሌሎችም አገር እንልካለን!

ከኢትዮጵያ የመጡ በርበሬ፣ ሽሮ፣ ቅመማ ቅመም፣ ድርቅቆሽ ሚጥሚጣ፣ አዋዜ፣ሜኬዐለሻ፣ ክ፣ምሥር፣ ቅቤ ጤፍ፣ ግብስ፣ሰርፕራይዝዚንግ፣ የመሳሰሉትን እንሸጣለን።

የኢትዮጵያ ዘፈን፣ በካሴትና በቪዲዮ ይኖረናዐል።!የተለያዩ የአማርኛ መፀሐፍቶች እናከራአለን።

ከኢትዮጵያ ማንኛውውንም እቃአ እናስመጣለን።እንጄራዓ፣ ቡናዓ ቆሎ የመሳሰሉት አሉን! ኑናዓ ጎብኙን

416-922-4174 *Cell: 416-830-4174

ACCOUNTING የሂሳብ ሥራና ታክስ

PROGRESS INCOME TAX BOOK

KEPEEING SERVICES* Saving Money * Tax Planning *

Quality Services* Low Coast

Manager;- Girma Alemayehu

Tel:- 416-206-5377411 Parliament St. [email protected]

TZTA: Page 9: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Arat kilo Entertainmentለሠርግ፣ ለቀለበት ለልደትና ለተለይዩ ዝግጅቶች ባህላዊና ዘመናዊ ሙዚቃ

እናጫውታለን። ለማንኛውም ለመረዳትDJ Danny

በማለት ስልክ ደውሉልን።

416-275-1468

TZTA INCTZTA International Newspaper

851 Bloor St. W.Toronto, ON M6G M1COffice: 416-898-1353Cell: 416-898-1353Fax: 416-653-3113

E-Mail:[email protected]

[email protected]:tzta.ca * www..face.com

አድማስ የቪዲዮ ገልግሎት Admas Video Services

ለሠርግ ለቀለበት

Wedding በፕሮፌሺናል ዲጂታል ካሜራ በማንሳትና ኢዲት በማድረግ

ጥራቱን እንደጠበቀ በDVD/HD ያቀርባል።

Digital video Editing ServesisBehailu

416-699-3921 * 647-408-3921

አቶ ዳንኤል ደጋጎ ጠበቃ

ARIF HEATING & AIR CONDITIONING

INSTALLATION & REPAIR OF FURNACES AIR CONDITIONING FIREPLACES &

BOILER24 HOURS EMERGENCY Call Haile Mamo

416-995-1244

ዘመን እንጀራZEMEN INJERA /2048 Danforth Ave.

Tel.: 647-887-4754 or416-572-0447

በመደብራችን የሚገኘው እንጀራ ብቻ ሳይሆን ቅመማ ቅመም፣ ሽሮ፣ በርበሬ፣ እንጀራና የገብስና የጤፍ ዱቄት፣ የጠላ እህል፣ ቡና፣ ኮሊንግ ካርድ፣ ሲዲ፣ ዲቪዲ እና የግሮሰሪ እቃዎች እንዲሁም ድፎ ዳኦ እናእጋጃለን፣ የእንጀራ ምጣድ እንሸጣለን።

TZTA INCTZTA International Newspaper

851 Bloor St. W.Toronto, ON M6G M1COffice: 416-898-1353Cell: 416-898-1353Fax: 416-653-3113

E-Mail:[email protected]

Website:tzta.ca * www..face.com

WONDY PLUMBING & RENOVATIONCommercial & Residential

Plumbing - PaintingDry wall - Flooring - Tiles

Wondy Tesfaye

[email protected]

Dedicate to Quality of Service

BEAUTY SALON & SUPPLYየውብት ሳሎን

3200 Danforth Ave. @ PhrmacyToronto, ON

416-858-6071647-351-6001

Ask for SARA

Hours: Tues-Fri. 9-5Sat. 9-7 Sun 1-6

Mon. Only by Appointment

Page 10: January 2014

TZTA: Page 10: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

s

FREE QUOTATIONS! Walk-in accepted!! Hour of Operations: Monday to Friday 10:30am-5:30pm,

Saturday by appointment only.

Representative Insurance Broker Rani Randhawa Pardeep Sharma

Tel:- 416-398-4322Fax:- 416-398-0337

201-1118 Wilson Ave. Toronto, ON M3M 1G7Identifying & Managing Your Insurance Needs

CAR INSURANCE Specialized• G1, G2, new to the country,

high risk drivers, and clean drivers• Speeding tickets• G1 Tickets• Carless driving• Impaired driving conviction• Dangerous driving• Stunt driving

Accedents: All at fault accident

Commercial auto insurance-for construction

• Painting• Carpentry• Electrician• Plumber• Renovation• Floor Installation• Cleaning

Best discount for home and auto together!!Also have visitor insurance and life insurance!

ZERUK AUTO SERVICES MORE THAN 20 YEARS EXPERIENCE

Full Mechanical ServicesTune Up, Brakes, Tires, Emission Test etc...

All Makes and ModelsWarranty On All Repairs!

*ለጥሩ አገልግሎት መኪናዎን ወደ ዘርኡ ውሰዱ! *የፈለጋችሁትን የመኪና ዓይነት ጥገና ያደርጋል!

*በፈለጋችሁ ጊዜ የበለጠ አገልግሎት በቅናሽ ዋጋ!*ለአእምሮ እረፍት መኪናዎትን ወደ ዘሩእ ላኩ!!

Tel:_ 416-561-0015 * 416-782-988935-37 Clarkson Ave. (Eglinton W. & Calidonia)Call Zeruk for instant auto services:-

LIVE IN CAREGIVER• Terms of employment: full-time and live-in;

• Salary: $11.50 /hr.• Amharic language is an asset

• Skills requirements: must complete high school or equivalent -“ post-secondary education is an asset”

• Must have a 1 year experience as a live-in caregiverPlease contact Dr. Yidersal Gebeyehu

1-519-590-7347

ዘሩ አውቶ ሰርቪስ

አቶ ዘሩ

ካሳለፍነው ወር ጀምሮ ወደ ሃገራቸው እንዲገቡ በተደረገው ጥሪ እጃቸውን የሰጡ መኖሪያና የስራ ፈቃድ የነበራቸው ዜጎች ባቀረቡት ቅሬታ “ወደ ሃገር እንዳንገባ ተደርገን እየተጉላላን ነው!” ብለውኛል። በቀን በሚሰጠው ደረቅ ብስኩትና ጥራቱ ባልተጠበቀ ሩዝ መጉዳታቸውን የገለጹልኝ ሲሆን መፍትሔ የሚሰጠን የኢትዮጵያ መንግስትም ሆነ የሳውዲ መንግስት ተወካዮች አጥተው ቀን በጸሃይ ፣ ማታ በብርድና በቁር እንግልት እንደደረሰባቸው ተናግረዋል። ወደ ሃገር እንግባ ብለው በተደረገው ጥሪ እጃቸውን የሰጡት መኖሪያና የስራ ፈቃድ የነበራቸው ዜጎች እዚህ በጅዳ ሽሜሲ ብቻ ሳይሆን በሪያድ እስር ቤቶች እንዳሉ እንግልት እየደረሰብን ያሉ ነዋሪዎች ምሬታቸውን ገልጸውልኛል።

ሁከት በጅዳ የንጉስ አብድልአዚአዚዝ አውሮፕላን ማረፊያ-

ከጅዳ መካው የሽሜሲ መጠለያ ተነስተው ወደ ሃገር ለመሳፈር በጅዳ የንጉስ አብድልአዚአዚዝ አየር መንገድ ማረፊያ አውሮፕላን ማረፊያ የደረሱ ቁጥራቸው 1500 በላይ የሆኑ ኢትዮጵያውያን “የያዛችሁት እቃ ከሚፈቀደው ኪሎ በላይ ነው!” በሚል የተፈጠረው አለመግባባት ማክሰኞ ከቀትር በኋላ መጠነኛ ሁከት ተቀስቅሶ እንደነበር እና ከሰአታት በኋላ መረጋጋቱን ተደጋጋሚ መረጃ ደርሶኛል። የማክሰኞው ሁከት መነሻ የተመላሾችን የተከማቸ እቃ ለማየት ወደ ቦታው የደረሱትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሃላፊ በቦታው መድረሳቸውን ተከትሎ ሲሆን በእንግልቱ የተበሳጩት ዜጎች ሁከት መቀስቀሳቸው በአይን እማዘኞች ተደጋጋሚ የስልክ ጥሪ ለመረዳት ችያለሁ። የአይን እማኞች አክለውም ዜጎች ከሃላፊው ጋር ሊጋጩ ሲሉ በጸጥታ አስከባሪዎች ብርታት መትረፋቸውን ከቦታው በሰአቱ የደረሰኝ መረጃ ያስረዳል። ግርግሩ ለሰአት ያህል የቀጠለ ቢሆንም በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት አልደረሰም። ሁኔታውን ለማረጋጋት በቦታው የተገኙ ፈጥኖ ደራሽ ፖሊሶች ማረጋጋት ከፈጠሩ እና ሁኔታው ከተረጋጋ በኋላ የአየር መንገዱን ሃላፊ ለጥያቄ ወስደዋቸው እንደነበርና ሃላፊውን ለማስለቀቅ የጅዳ ቆንስል ሃላፊዎች እና ጅዳ የመጡት የሪያዱ አንባሳደር ወደ ቦታው በመንቀሳቀስ ከሰአታት በኋላ ሃላፊውን ይዘው ምሽት ላይ መመለሳቸውን ተጨባጭ መረጃ ደርሶኛል።

የሃላፊውን ለጥያቄ መቅረብ ተከትሎ በጉዳዩ ዙሪያ ያነጋገርኳቸው አንድ ውስጥ አዋቂ ሲናገሩ “ በአውሮፕላን አቅርቦት እጥረት እና እቃችን ሳንይዝ ወይም በአደራ ተቀብሎ ወደ ሃገር የሚያስተላልፍልን እስካላገኘን ወደ ሃገር አንገባም ያሉትን ዜጎች ጉዳይ እንዲመለከቱ በቆንስላው ጥያቄ ወደ አየር ማረፊያው ያቀኑት የአየር መንገዱ ሃላፊ ስለ ዜጎች መጉላላት መረጃ እንዳልነበራቸውና በቦታው ሲደርሱ ከሁከቱ ጋር ተያይዞ ግራ ተጋብተው ታይተዋል።” በማለት ሲያስረዱ በቆንሰሉና በአየር መንገዱ ሃላፊዎች መካከል የመረጃ ክፍተት መኖሩን ገላልጠው አጫውተውኛል።ይህ በእንዲህ እንዳለ ከዚህ በፊት ከ40 ኪሎ በላይ እቃ መውሰድ አትችሉም የተባሉ ዜጎች እቃ ሃጅ ተርሚናል በሚባለው የአየር መንገዱ ማረፊያ ቦታ

በጅዳ እና አካባቢው የኢትዮጵያውያን ክራሞት

በብዛት ተዝረክርኮ እነወደሚገኝና የብዙዎች እቃ አድራሻ እንደሌለው የአይን እማኞች ገልጸውልኛል። “አድራሻ ያለውን እቃም በሚመለከት የጅዳ ቆንስል ሰብስበን እንልከዋለን የሚል ቃል ከመስጠት ባለፈ ምንም አይነት ተጨባጭ እርምጃ እንዳልወሰዱም” በማለት እማኞች ገልጸውልኛል።ከአስር ቀናት ያላነሰ እንግልታቸውን በማስረዳት የተገፊ ድምጻቸውን እንዳሰማላቸው እንባቸውን እያዘሩና በብስጭት ያስረዱኝ ወገኖች በበኩላቸው “የአውሮፕላኑን ወጭ የሳውዲ መንግስት ከቻለ የኢትዮጵያ መንግስት እቃችን ይዘን እንድንገባ ለምን አላመቻቸልንም? ሌላው ቢቀር መንግስት በሻንጣው መጫንና ለሳምታት ብስኩት እየተሰጠንና በውሃና ምግብ ግዠ የያዝነውን ገንዘብ ስናጠፋና ስንሰቃይ በዚህ ካልረዳን ወገኖቸ ማለቱ አልገባንም! ዜጎች አይደልንም?” ሲሉ በማጠየቅ በተጎዳ ሰሜት ገልጸውልኛል። ከዚህ ጋር በተያያዘ አንድ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወንድም እንደገለጹልኝ ዜጎችን ማጓጓዙ እንደ በፊቱ በፍጥነት ባይከወንም አልፎ አልፎ መቶና ከመቶ በላይ ዜጎች በተገኘ የበረራ ክፍት ቦታ እየተላኩ መሆኑን በማስረዳት ከቀን ወደ ቀን እየተባባሰ የመጣውን ይህንን ችግር የቆንስሉ ሰራተኞች በተደጋጋሚ ለቆንስል ሃላፊዎች ማሰማታቸውን በመግለጽ መፍትሔ ግን እስካሁን አለመሰጠቱን አክለው ገልጸውልኛል።

የካርጎ መዘጋት መዘዝና የነዋሪዎች ሮሮ-የአየር መንገድ የካርጎ አገልግሎት ለወራት መሰናከል ተከትሎ በኢትዮጵያ አየር መንገድና በእቃ አቅራቢ የካርጎ ኤጀንቶች በደል ደረሰብን የሚሉ ዜጎች ቅሬታ እያሰሙ ነው። ይህ ችግርም በነዋሪዎችና በካርጎ ኤጀንሲ ሰራተኞች መካከል ውዝግብ ማስከተሉ አልቀረም። የአየር መንገድ ወደ ኢትዮጵያ የሚደረገው ጉዞ ከስድስት ወራት በላይ ምክንያቱ ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ከተዘጋ በኋላ ሰሞኑን ስራ መጀመሩ እየተሰማ ነው። ያም ሆኖ በጅዳ ዙሪያ ያሉ የካርጎ ኤጀንሲዎች “ወደ ኢትዮጵያ የካርጎ ግልጋሎት በተለያዩ አቅጣጫዎች እንሰጣለን!” በሚል ከፍተኛ ገንዘብ ለእቃው ማስጫኛ እየተቀበሉ እቃውን ቢረከቡም ከስድስት እሰከ አስር ወራት ለሚቆይ ጊዜ እቃውን በመጋዘ ቃላቸውን ጠብቀው እንዳላደረሱላቸው የመጫኛ ማስረጃቸውን እያሳዩ ቅሬታቸውን የገለጹልኝ በርካታ ዎች ናቸው። የሳውዲ ውጡ ህግ ከተነገረ ጀምሮና ከዚያም ወዲህ በተሰጠው የሰባት ወር የምህረት ጊዜ ጠቃሚ የሚሏቸውን ጥሪት እቃቸውን ለካርጎ ቢያስረክቡም አንድም በካርጎው መዘጋት በተጓዳኝ በካርጎ ኤጀንሲዎች ለአንድ ኪሎ እስከ 10 ሪያል በመክፈል እቃቸውን ቢያስገቡም እቃቸውን ደህንነት በማያውቁበት ደረጃ በንብረታቸው ላይ ብክነት እንዳስከተለባቸው እያዘኑ ሮሯቸውን አጫውተውኛል።

በጀዛን የዜጎች እንቢታ እና የህግ ታሳሪዎች ሮሮ -

በጀዛን “ወደ ሃገር እንግባ!” የሚሉ ነዋሪዎችን ጥሪ ተከትሎ የመጓጓዣ ሰነድ ለመስራት የጅዳ ቆንስል መስሪያ ቤት ተወካይ ዲፕሎማት ወደ ቦታው ያቀኑ ቢሆንም “ድረሱልን!” ሲሉ የነበሩ ዜጎች የውሃ

ሽታ መሆናቸውን የኮሚቴውን በፊስ ቡክ መኖሩን የሚያሳውቀን የወገን ለወገን saudi ethio j3የህዝብ ግንኙነት ፊስ ቡክ ጠቁሞናል። በጀዛን የሚገኙ የህግ እስረኞችም በህግ ተይዘው ፍርድ ከተሰጣቸው በኋላ ለአመታት የሚጉላሉ እና በጥርጣሬ ተይዘው ፍርድ ቤት ያልቀረቡ ዜጎች የድረሱልን ጥሪ ዛሬም አላቆመም። “ትኩረቱ ሁሉ ወደ ሃገር ተመላሾች መሆኑ ብቻ ሳይሆን ድሮም ተረስተናል አሁንም ተረስተናል!” እያሉ ነው! በጀዛን ዙሪያ ባሳለፍነው ሳምንት መረጃ ያቀበለን የወገን ለወገን ደራሽ የህዝብ ግንኙነቱ ገጽ ባስተላለፈው መረጃ ወደ ሃገር ቤት ለመሄድ ሰላላሳዩት ዜጎች ትኩረት በመስጠት የዜጎችን ወደ ሃላፊዎች ለመቅረብ እና ለመሸኘት ፍላጎት አለማሳየታቸውን ሲገልጽም “እነሆ ግዜው ደረሰና የሁለቱም ሃገር መንግስታት ሁኔታዎችን አስተካክለው በሰማት (አሻራ) የሚሰጡበት ቦታ ተበጅቶላቸው ከቆንስላ ፅ/ቤት ተወካይ በቆንስል አህመድ የሚመራ ቡድን ለዜጎቻችን እዚያው እንዲሰራላቸው በማሰብ ወደ ጂዛን ተጓዙ። አሁንም እዚያው ናቸው። ነገር ግን ነገሮች እንደታሰቡ እየሄዱ አይደለም። ታስቦላቸው የተሄደላቸው ወገኖች እየወጡ አይደለም የሚል አሳሳቢ ዜና ሰማን። አሁን ባለው ሁኔታ ወደ ማቆያ የሚገቡት ሰዎች በቀን መቶም እንደማይደርሱ ተገለፀልን። ከጂዳ ለዚህ ጉዳይ የተንቀሳቀሰው ልኡካን አሁንም ለማገልገል ይጠብቃል፡ ምንም የሚታይ ነገር ግን የለም። በጂዛን አጎራባች ወደ ሆኑ ከተሞችም ከአካባቢው ማህበረሰብ አምስት አምስት ሰዎች ለቅስቀሳ ተልከዋል። ቢሆንም ወገናችን ዜጎቻችን የሚወጡ አይነት አይደለም። በጣም ሚገርም ነው።” ይላል። የህግ ታሳሪዎች በበኩላቸው የቆንስል ሃላፊዎችን አነጋግረዋቸው “ለእናንተ ጉዳይ አልመጣንም!” እንዳሏቸው ገልጸውልኛል። የህዝብ ግንኙነቱ ዜጎች ወደ ኋላ ስላፈገፈጉበት ጉዳይም ሆነ በደል ደረሰብን ስለሚሉ ህጋዊ ታራሚዎች የሰጠው መረጃ የለም ። በወገን ለወገን ደራሽ ኮሚቴ ለአንድ ወር በስራ አስፈጻሚነት የሰራሁ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን ለቆንስል ሃላፊዎች ያቀረብኩት የዜጎች አቤቱታ እንዲታረም በተደጋጋሚ አሳስቤ የነዋሪውን አቤቱታ በጀርመን ራዲዮ በማቅረቤ በተወሰደ የ “በዲሲፕሊን!” እርምጃ ከኮሚቴው አባልነት በተጽዕኖ መነሳቴ ይታወሳል!

የውጭ ጉዳይ ልዑካን በጅዳ:-በሳውዲ አረቢያ የሪያድ ኢንባሲ አምባሳደርን ጨምሮ

ሶስት አባላትን የያዘው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡድን ከሶስት ቀናት በፊት ጅዳ ገብተዋል። ልዑካኑ በእስካሁኑ ቆይታቸው የኢህአዴግ የድርጅት አባላትንና የጅዳ ቆንስል ሃላፊዎችን በዝግ ያነጋገሩ ሲሆን የውይይታቸው ትኩረት በመጡበት የዜጎችን ወደ ሃገር መግባት ጉዳይ የማፋጠን ስራ ይሁን በሌላ ተዛማጅ ጉዳይ የሚታወቅ ነገር የለም። የልዑካን ቡድኑsaudi ethio j4 አባላት በእስካሁን ቆይታቸው አደጋውን ለመከላከል በጅዳ ቆንስል ሃላፊዎች የተቋቋመውን የወገን ለወገን ደራሽ ጊዜያዊ ኮሚቴ እስካሁን ያላነጋገሩ መሆኑ ታውቋል። የልዑካኑ ቡድንን ኮሚቴውን አለማነጋገሩ ቅያሞት የገባቸው አንዳንድ አባላት በበኩላቸው የዜጎች እንግልት በቅንጅት ጉድለት እየተበራከተ በሄደበት በዚህ አጋጣሚ ኮሚቴው ንቁ ተሳትፎ ማድረግ ላልቻለበት ሁኔታ የቆንስሉ እና የአመራሩ ድክመት እንደሆነ በማስረዳት እያደር ለይስሙላ የተቋቋመ እንጅ ወገንን ለመርዳት ከመካዝን ያለውን ውሃ ለማደል እንኳ አቅም አጥቷል በሚል ከማህበረሰቡ ወቀሳ እየቀረበበት መሆኑን በግልጽ አጫውተውኛል።በሳውዲ አረቢያ የሪያድ ኢንባሲ አምባሳደርን ጨምሮ ሶስት አባላትን የያዘው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑክ በጅዳ ቆንስል የመንግስታችን ተወካዮች ለተጠቀሱትና በከባቢው ላሉ ችግሮች አፋጣኝ እርምጃ ካልወሰዱ አደጋውን መታደግ ከማንችልበት ደረጃ እንዳይደረስ የብዙ ነዋሪዎች ስጋት ሆኗል። የሳውዲ መንግስትን እና የኢትዮጵያ ኢንባሲና ቆንስል በማስታወቂያ ብቻ የተደገፈ ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ተከትሎ “ሰነድ የሌላችሁ ዜጎቸወ ከሳውዲ ውጡ!” በሚል ማስተላለፋቸው አይዘነጋም። ያም ሆኖ ነዋሪው በርካታ ያልተሟሉ ቅድመ ሁኔታዎችን በማቅረብ ለመውጣቱ ጥሪ “አሻፈረኝ!” ያሉትን በሽዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ሮሮ እና ጥያቄ ለመስማትና አፋጣኝ የመፍየትሔ እርምጃ ለመውሰድም የመንግስት ሃላፊዎች ህዝባዊ አስቸኳይ ጥሪ በመጥራት መፍትሔ ያመላክቱ ዘንድ ደግሜ ደጋግሜ እመክራለሁ!

ዛሬም የመረጃ ክፍተቱ ይዘጋ፣ የምንናገረው ተጨባጭ መረጃ መሆኑን አጣርታችሁ መፍትሔ አፈላልጉ ስል ደጋግሜ “ጀሮ ያለው ይስማ!” እላለሁ !

ቸር ያሰማን!ነቢዩ ሲራክ

Page 11: January 2014

TZTA: Page 11: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Page 12: January 2014

TZTA: Page 12: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Most destinations around the world by air* Toronto Airport. Destination Airport

Up 30lbs: $80.00 Up 100lbs: $200.00

SEND GIFTS, PERSONAL BELONGINS OR COMPANY PRODUCTS BY AIR, SEE & LAND

Our Services Include:*Ocean (Full container or Loose) Land Fright (Full Trail or loose)

* Door to Door courier Service to more than 180,000 cities around theworld

*insurance coverage by all modes of transport (Land/Air/Ocean).

*Domestic & International

*Custom clearance in Canada

*Cross border shipments from/to USA for trade shows, exibitions etc.

*Pickup & delivery any where in Canada or USA

Any questions regarding shiping

Air/Sea/Land & free estimate call:

Tel: (416) 798-4151Toll Free 1-877-798-4151286 Attwel Dr., Unit 16,

Tornrto. Ont. M9W 5B2

email: [email protected]

Website: www.iffcargo.com

EVERDAY LOW PRICE

Page 13: January 2014

TZTA: Page 13: Janaury 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Continue on page 14

We are your #1 value to the world!

Travelair International Inc.

416-964-1950 569 Yonge St. Toronto, ON www.etravelair.com / [email protected]

Reg#50011608

Travelair has been serving the African community for over 25 years. Let our experienced agents book your travel arrangements on Ethiopian Airlines, KLM, Lufthansa, Air France, Brussels Airlines, Emirates, and

many more! We have EXCLUSIVE rates and seat sales to Abidjan, Abuja, Accra,

Addis Ababa, Dar es Salaam, Kigali, Luanda, Libreville, Lagos, Nairobi, Douala, Bamako, Bujumbura, Conakry, Kinshasa, Kampala,

Freetown, Monrovia, Dakar, Khartoum, and many more!We are a full service Travel Agency and can book all your Holiday needs, including: All inclusive, Hawaii, Cruise, Disney, Las Vegas,

Europe, and even cover your Travel Insurance needs!

we are currently looking for an experienced Travel Agent with their own existing clientele.

JOSHI’S INDIAN GROCERY Saffron & Coriander

We specialize in fresh milled Teff flour, Barley Flour, Juvar Flour, Rice and all other

Spices, Coffee Beans, Nuts, Corn Oil and many more...

ንፁህ የጤፍ ዱቄት፣ የገብስ ዱቄት፣ የማሽላ ዱቄት፣ ሩዝ በየአይነቱ፣ ጥሬ የኢትዮጵያ ቡና፣ ቅመማ ቅመም፣ ለጤና የሚስማማ ዘይት፣ ፣

ሩዝ፣ ጥራጥሬ፣ ሩዝ በያይነቱ ለላም ሌላም ኑና ጎብኙን።

TEL:- 416-752-71571983 Lawrence Avenue, E.

Toronto, ON M1R 2Z2(Lawrence Ave. E and Warden)

E-mail: [email protected] [email protected]

HOURS OF OPERTATIONS

MON - FRI 11.00AM - 8:00 PM

SAT.10:00 AM - 6:30 PM

SUN. 12:00 PM - 5:00 PM

ቅመማ ቅመም

እና

ሌላም

ጤፍ ዱቄት ገብስ ዱቄት የኢትዮጵያ ቡና

ዘይት

IngredientsBarely Sorghum Flour (ማሽላ)Teaf Flour10-12% Selfrisisng flour

*No artificial coloring*No preservatives*Pure! Pure! Flour

Wendesn ወንደስን

Tel:- 519-504-3488

ለጤና ተስማሚ የሆነ፣ ሆድ የማይነፋ፣ ልዩ የሆነ ጣዕም ያለውበመሆኑ የታወቀውን እንጀራችንን ጥራት ለመጠበቅ እህሎቻችንን የምንገዛው በቀጥታ ከታወቁ ካናዲያን የዱቄት ፋብሪካዎች

ብቻ ነው።

እጅ ሳይበዛበት በሙሉ አውቶሜትድ በሆነ ማሽን የሚጋገር ንጹሕ እንጀራ

ነው።በጥራቱና በንጽህናው እንደምትደሰቱ ሙሉ

በሙሉ በማመን ሥራችን ተቀባይነት እንዲኖረው

አስትያየታችህ እንዳይለየን በማክበር

እንጠይቃለን።

Page 14: January 2014

TZTA: Page 14: January 15, 20114: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Page 15: January 2014

TZTA: Page 15: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

TZTA INCTZTA INTERNATIONAL

ETHIOPIAN BILINGUAL NEWS-PAPER

TZTA is independent newspaper published once a month in Toronto,

Canada. The opinion expressed in this newspaper are not necessarily those of the editor or publisher. We welcome

comments or different point of view from our readers submitted articles may be

edited for clarity.

AddressSend your article, letters, poems and other information with your full name, address

and phone number to:-

TZTA INC.851 Bloor Street West

Toronto, ON M6G 1M3

E-mail your information to:[email protected] / [email protected]

Website:-www.tzta.caSUBSCRIPTION

One year subscription 12 Issues in Canada $6.00 and outside Canada $12.00. Prices are not

included GST.

GST REG. # R306528806-00001

PAYMENTMake your cheque payable to

TZTA INC.For residence of Canada cheque and

money order are acceptable.From outside Canada only money order

are acceptable. Receive your next edition of TZTA by

subscribing now.

For AdvertisingCall office:(416) 653-3839

Cell: (416) 898-1353Fax: (416) 653-3413

E-mail: [email protected]@tzta.ca

Website: www.tzta.ca

Publisher & Editor Teshome Woldeamanuel

Marketing;Tigist Teshome

Format and Typing Zenashe Tsegaselassie

Contributor Mr. Tadese Gebremariam

Mr. Yonas J. HaileMr. Samuel Getachew etc...

Mr. Yehun BelayMrs. Genet Woldemariam

Mr. Desta...............................................

We acknowledge the financial support of the Government of Canada through the Canada Periodical Fund of the Department of Cana-dian Heritage.

Members of NationalEthnic Press and Media Council of Canada NEPMCC

Press and MediaCouncil of Canada

ተከታዩን ገጽ 18 ይመልከቱ

የ“አባት ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ” የሚባል አባባል አለ፡፡ ይህን አባባል ሰረዳው ዘራፊዎችን ማስቆም ካልቻልክ በዘረፋወ በመሳተፍ የድርሻህን ማንሳት ችግር የለውም የሚል እንደምታ እንዳለው ነው፡፡ ከዚህ በመነሳት ይመስለኛል በአብዛኛው የመንግሰት በሚባለው ንብረት ላይ በዘረፋ ላይ የተሰማሩ ሰዎች ድርሻቸውን እንደወሰዱ እየተሰማቻው ይህን በማድረጋቸው አንድም ቅሬታ አይታይባቸውም፡፡ ይልቁንም የጀግንነት ሰሜታቸው ሀይሎ ይህን ዘረፋ የሚጠየፉትን እንደ ጅል መቁጠር እየተለመደ መጥቶዋል፡፡ በዘረፋው ላይ ያልተሳተፉም ቢሆኑ ይህ የመንግሰት የሚባለው ንብረት ሲዘረፍ ከመመልከት ዘለው ለምን አይሉም፡፡ አንድ አንዶች ደግሞ በመዝረፍ ባይሳተፉም በማዘረፍ እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ለመዝረፍም ለማዘረፍም ጥሩ ማሳያ ነው ብዬ ነው የማምነው፡፡

የአዲሰ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አሰርቶት ከአገልግሎት ውጭ ሆኖ የነበረው ከመሰቀል አደባባይ ቃሊት ያለው መስመር አሰፋልቱ እየፈረሰ ሰፊ ጉድጓድ እየተማሰ አደሲ ቁፋሮ እየተካሄደ ሰመለከት ከባከነው ገንዘብ ይልቅ ያብከነከነኝ ተጠያቂነትን እንዲያረጋግጡ፣ ካልቻሉም እራሳቸው የሚጠየቁት ጠቅላይ ሚኒስትራችን የሰጡት ማብራሪያ ትውስ ብሎኝ ለምን መዋሸት ያስፈልጋል ብዬ ጉዳዩን ማንሳት ወደድኩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመዝረፍ ተሳትፈዋል ለማለት መረጃም ማስረጃም የሌለኝ ቢሆንም ሲዘረፍ ዝም ብሎ በመመልከት እና ሲከፋም ለማዘረፍ ከለላ እየሰጡ መሆናቸው ግን የአደባባይ ሚስጥር ነው፡፡

ከመስቀል አደባባይ ቃሊቲ ድረስ ያለው መንገድ አንድ ዓመት እንኳን ሳያገለግል በመንገዱ አሰፋልት መሆን ምክንያት የተማሪዎችን ህይወት መቅጠፍ ሳይበቃው ይህን ሊከላከል ይችላል የተባለ የብረት አጥር ግንባትን ጨምሮ ከፍተኛ ገንዘብ ከንቱ ቀርቶዋል፡፡ በዚህ ጉዳይ ዋነኛ ተጠያቂ መሆን ያለበት የአዲስ አበባ መንገዶች

መግለጫ፥በሳዑዲ ዓረቢያና በተለያዩ ክፍለ ዓለማት በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ያለው ሰቆቃ፣ በአገር ውስጥና በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ትልቅ የመነጋገሪያ ጉዳይ ሆኖ መሰንበቱ ለማንኛችንም የተሰወረ ሚስጥር ዓይደለም::

በወገኖቻችን ላይ በሳዑዲ ዓረቢያ የተፈጸመው ግፍና ሰቆቃ፥ ዘር ኃይማኖትና የፓለቲካ ዓመለካከትን ሳይለይ በአጠቃላይ በኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ ያነጣጠረ መረን የለቀቀ ሕዝባዊ በደል፥ የእያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ ህሊና ያንኳኳና ቆም ብለን እራሳችንን እንድንጠይቅ ያስገደደ አጣዳፊ ምላሽ የሚያስፈልገው በሕልውናችን ላይ የተቃጣ ፈታኝ ዓደጋ ከፍተኛ ብሔራዊ ጥያቄ ሆኖ ሰንብቷል።

ጃንዋሪ 5 ቀን 2014 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ማህበር በቶርንቶና አካባቢው በዶላንድ 40 በሚገኘው አዳራሽ ስብሰባ አድርጓል። በዚሁ በተጠቀሰው ቀን፣ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ለመጀመር የታቀደው ስብሰባ በሰዓቱ ለመጀመር አልተቻለም። ፕሬዘዳንቱ እንዳሳሰቡት፣ ስብስባው ከመጀመሩ በፊት አስፈላጊ የሆኑ እቃዎችን ወደ አዳራሽ ለማምጣት ቢሮ ከፍተው በገቡበት ወቅት ትልቅ ችግር እንዳጋጠማቸው ለቤቱ ዘግበዋል። ይኸውም እንዳሉት ጣሪያው በአንድ በኩል ተቦርቁሶ

የኢትዮጵያ ማህበር በቶሮንቶ ስብሰባውን ስይቋጭ ለሚቀጥለው ሁለት ወር አስተላልፈ

ከጣሪያው ወሃ እየፈሰሰ ዘልቆ ወደ ቤዝመንት ሲሄድ አዩ። ይህን ሁኔታ ለሚፈልጉት በማሳወቅና ሁኔታውንም ለመቆጠጠር ጊዜ አስፈላጊ በመሆኑ በዚህ ምክንያት ልንዘገይ ችለናል በማለት ቤቱን ይቅርታ ጠይቀዋል። ቢዘገይም ስብሰባው ተጀምሯል። ፕሬዘዳንቱ አጠር ያለ ሪፖርትና ስለ ኢትዮጵያ ቀን የገንዘብ ወጪና ገቢ በፀሐፊው ተዘግቧል። ባ ጀንዳው መሰረት ስብሰባው ተጀምሮ በቀጠለበት ጊዜ ተሰብሳቢው በጣም አናሳ በመሆኑ፣

ስለ ሚሻሻለው መተዳደርያ ደንብ ለመወያየት ጊዜ በማነሱ፣ የቦርድ አባላት ቁጥር 9 ወይም 13 ይሁን ብሎ መነታረኩ፣ እላይ እንደተጠቀሰው ዘግይቶ ስብሰባ በመጀመሩ ይህ ሁሉ ተሳታፊውን ስላወዛገበና ከፍተኛ ክርክር ተፈጥሮ ያለውን አጀንዳ ለማከናወን ስላልተቻለ፣ ፕሬዘዳንቱ ይህን ጉዳይ ስላሳሰቡ አብዛኛውን ስለደገፈ ስብሰባው ሳይቋጭ ለሚቀጥለው ሁለት ወር እንዲጠራ ቤቱ ተስምምቶ ፍጻሜ ሆኗል።

ኢትዮ-ካናዳውያን የእርዳታና ትብብር ድርጅትበዓጠቃላይ በመላው ዓለም በተለያዬ ምክንያትና እራሳቸውንና ቤተሰባቸውን ለመርዳት በተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ላይ የደረሰው እጅግ አሰቃቂ ግፍና መከራ ሁላችንን ከማሳዘኑም በላይ፤ ፖለቲካ፤ ዘርና እምነት ሳይለያየን ከመቼውም በበለጠበመሰባሰብ ለጋራ ህልውናችን በጋራ መነሳትና መፍትሄ መሻት እንዳለብን ያሳሰበ አስደንጋጭ ደወል ነው።ስለሆነም በቶሮንቶና በአካባቢው የምንኖር ኢትዮጵያውያን ይህንን የመሰለና ሌላም የጋራ ችግሮቻችንን ለማስወገድ ተባብረንለመሥራትና ለተግባራዊ የሥራ እንቅስቃሴ ትኩረት በመስጠት፣1. “ኢትዮ-ካናዳውያን የእርዳታና ትብብር ድርጅት” አቋቁመናል።2. ለውገኖቻችን አፋጣኝ እርዳታ ለማድረግ February

Ethio-Canadian Relief & Cooperation Organization 2112 Danforth Ave. P. O. Box 152, Toronto, ON M4C 1J9Tel: (647) 721 3233 Email: [email protected]

ዜና

ዲታ መንግሰትና ምስኪን ህዝብ (ግርማ ሠይፉ ማሩ)

ባለስልጣን ሲሆን፤ የባለስልጣኑ መስሪያ ቤት ሃላፊ ጉዳዩን፤ የባቡር መስመሩ ድንገት በመምጣቱ ነው የሚል አስተያየት መስጠት ዕቅድ አልባ መንግስት መሆኑን ማሳያ ነው፡፡ ይህ በሚመለከት ሃሳቡን ያጋራኝ በመንገድ ዘርፉ ኃላፊ የሆነ ሰው የነገረኝ ደግሞ፤ በባቡር ኮርፖሬሽን ቦርድ ውስጥ የአዲስ አበባ መንገዶች መስሪያ ቤት ኃላፊ ያሉበት መሆኑን አስተያየታቸውን አሰገራሚ ያደርገዋል ነው ያለኝ፡፡ ይህ ብቻ አይደለም ኃላፊው ባቡር መስመሩ መንገዱን ሊጠቀምበት ይችላል የሚል ግምት ነበር ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትራችንም የዚህ ሰበብ አውቀው ይሁን ሳያውቁ ሰለባ የሆኑ ይመስለኛል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ማስተባበያ በሰጡበት ወቅት ባለ ሞያ መሐንዲስ መሆናቸውን ጠቅሰው ከላይ ያለው አሰፋልት ብቻ ስለሚነሳ ከሰር ያለው ሙሊት ስራ ላይ ይውላል በዚህ የተነሳ ብክነቱ ዝቅተኛ ነው ብለው ለኢትዮጵያ ህዝብ ገልፀው ነበር፡፡ የነበራቸው መረጃ ይህ ከሆነ አሁን እያየን ያለው ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት ሳይሆን እንደ አዲስ ተቆፍሮ ሌላ እየተሞላ ነው፡፡ አሁንም ጉዳዩ ቀላል ነው ሊሉን አይችልም፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትራችን ዋሽተውናል፤ አልዋሸውም የሚሉ ከሆነ ደግሞ በሹሞቻቸው ተታለዋል፡፡ ሰለዚህ የተሳሳተ መረጃ የሰጧቸውን ይጠይቁልን ወይም እራሳቸው ኃላፊነቱን ይውሰዱ፡፡ ይህ የጠቅላይ ሚኒሰትሩ አሰተያየት የህዝብ ሀብት ብክነት ሲነገራቸው እርምጃ ከመውሰድ ይልቅ ከለላ መስጠታቸው ተባባሪነታቸውን ነው የሚያሳየው፤ አሁንም አሰቸኳይ እርምጃ እንዲወስዱልን እንጠይቃለን{፡ በቅርቡ ደግሞ ከፍተኛ ወጪ የተደረገበት ግንባታ ከተከናወነ በኋላ መፍረሱን አስመልክቶ መስሪያ ቤቱ ኃፊዎች የሰጡት አሰተያየት አሁንም ያስገርማል፡፡ ዲዛይን ለውጥ በመደረጉ የተነሳ ግንባታው መፍረሱን አረጋግጠው፤ እንደዚያም ቢሆን ወጪው የሚመለከተው ግንባታውን የሚያከናውነው የቻይና ድርጅት ነው፡፡ ለዚህም ምክንያቱ ኮንትራቱ ሰሰጥ ዲዛይንም ግንባታንም የሚጨምር የኮንትራት ዓይነት ስለሆነ ነው ብለውናል፡፡ እንዲህ ከሆነ ደግሞ ይህ

ኮንትራት የተሰጠበት ዋጋ እንደፈለጉ አባክነውም ቢሆን አትራፊ ያደርጋቸዋል የሚል እንደምታ በጆሮዋችን ያቃጭላል፡፡ ድሮም ቢሆን ገንዘብ ይዞ መጥቶ ዲዛይንም ግንባታም ለመስራት የሚገባበት ውል ሰላማዊ እንደማይሆን ልባችን ያውቀዋል፡፡ ለማነኛውም ይህ የባቡር ፕሮጀክት ተጠናቆ ሰራ ሲጀምር ወጪውን በግራም በቀኝ አሰበን በወቅቱ ካለው ዋጋ አንፃር ማየታችን የግድ የሚል ነው፡፡ ከዚህ አንፃር ዋነኛ ዘራፊው የቻይና መንግሰት ሲሆን አዘራፊው ደግሞ የብድር ስምምነት የገባው የፌዴራል መንግሰትና የባቡር ኮርፖሬሽን ነው፡፡ የእነዚህ አካላት ሀለቃ ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ናቸው፡፡

ከመንገድ ጋር በተያያዘ የማንረሳቸው በባቡር ግንባታ ስም የህዝብን ሃብት ያባከኑት ከሾላ ገበያ፣ በለም ሆቴል ወደ ቀለበት መንገድ ማቋረጫ መንገድ፤ በደሳለኝ ሆቴል ሳርቤት የሚወስዱት መንገዶች አገልግሎት ሳይሰጡ መፍረሳቸው የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ሃላፊዎችን እንቅልፍ ይሰጣቸው እንደሆነ ማወቅ ያስፈልጋል፡፡ ምን ችግር አለው ለዘመናዊ ባቡር ሲባል ነው ብለው በሚዲያ የሚሰጡት መልስ ውሃ የሚቋጥር አይሆንም፡፡ አሁንም በድፍረት ሚዲያ እየወጡ ይህን መልስ የሚሰጡ ሰዎች ትዝብት ላይ ከመውደቅ ባለፈ ይህ ሰበብ ግብር ከፋዩን ዜጋ እንደማያሳምነው መረዳት ይኖርባቸዋል፡፡ ይህን የሚዲያ ዘማቻ አሁንም አላቆሙም፤ ልብ ማለት ግን የተሳናቸው ይመስለኛል፡፡

በከተማችን በከፍተኛ ወጪ እየተገነቡ ያሉት የትራፊክ መብራቶች ለመፍረስ አንድ ወር ሲቀረው የሚሰሩ መሆናቸው የዚህ መብራት ባለቤት ማን ነው? የሚል ጥያቄ ያስነሳል:: የመንገድ ማካፈያዎች፣ አደባባዮች የሚሰሩት በጥቃቅን በተደራጁ ይሁን በኮንትራክተር መፍረሳቸው እየታወቀ የሚገነቡበት ምክንያት ግራ የሚያጋባ ነው፡፡ የጥላሁን ገሠሠ አደባባይ የሚባለው የተጠናቀቀው እንደሚፈርስ ግርማ ሠይፉ ማሩ

ታህሳስ ፴ (ሰላሳ) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ፓርቲው ” የምንናገርበትን የመገናኛ ብዙሃን ማንም እንዲመርጥልን ወይም እንዲወስንልን አንፈቅድም” በሚል ርእስ ባወጣው የአቋም መግለጫ፣ ” ሰማያዊ ፓርቲ መልዕክቱን የሚያስተላልፍበትን መገናኛ ብዙሃን ማንም አካል እንዲመርጥለት ወይም እንዲወስንለት የማይፈልግ መሆኑን ግልፅ ” አድርጓል።“በሕገ መንግስቱ የተረጋገጠውን ማንም ሰው በመረጠው መንገድ ሃሳቡን የማስተላለፍ መብቱን

ሰማያዊ ፓርቲ ሀሳቡን በኢሳት ላይ ለመግለጽ የማንንም ይሁንታ እንደማይጠይቅ አስታወቀ

በመጠቀም በኢሳትም ሆነ እድሉን ካገኘ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን አቋሙንና እምነቱን ማስተላለፍ የሚቀጥል መሆኑን ማረጋገጥ ይወዳል” በማለት ፓርቲው በኢሳት ላይ ቀርቦ አቋሙን ከመግለጽ እንደማይገታ ግልጽ አድርጓል።ሰማያዊ ፓርቲ ታህሳስ 25 ቀን 2006 ዓም በኢቲቪ የተላላፈውን ዶክመንታሪ ፊልም “የእብሪት መልዕክት” ያዘለና እና “ከተራ ርካሽ ፕሮፓጋንዳነት የማያልፍ የሕግና የዲሞክራሲያዊ መብት ገደብን ካለማወቅ የሚመነጭ

አስተሳሰብ ነው” ሲል አጣጥሎታል።“የብሔራዊ ደህንነት መረጃ እና የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል በተደጋጋሚ ጊዜ በሽብር ወንጀል ጠርጥሬአቸዋለሁ የሚላቸውን ሁሉ በመክሰስ ወደ እስር ቤት እንዲወርዱ እያደረገ ጉዳያቸው የፍርድ ቤት ውሳኔ ሳያገኝ እንደፈለገ በሚቆጣጠረው ወይም በሚያዘው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥንና ሬዲዮ ድርጅት አማካኝነት የፈለገውን ዓይነት ፍረጃና ሥም ማጥፋት ሲያካሒድባቸው”

1, 2014, ከ5:00pm-12:30am የእራትምሽት አዝጋጅተናል።3. ለወደፊቱም በውገኖቻችን ላይ ለሚደርሰው ተመሳሳይ ችግር የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅዶችን አውጥተናል።4. ከፖለቲካና ከተለያዩ ድርጅታዊ ወገንተኛነት ነጻ በመሆን ሁሉን አቀፍ ትብብር በፈጠር ቀጣይነት ባለው መርሃግብርጉዳት ለደረሰባቸውና ወደፊትም ለሚከስት ተመሳሳይ ችግሮች ፈጥኖ ለመድረስ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅትለማጠናቀቅ ያላሰልሰ ጥረት በማድረግ ላይ የምንገኝ ምሆኑን እንገልጻለን።ትብብራችን ለጋራ ህልውናችን ዋስትና ነው!ኢትዮ-ካናዳውያን የእርዳታና ትብብር ድርጅት

Page 16: January 2014

TZTA: Page 16: Janaury 15, 2014, [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

All Beauty Supplies Hair Accessories Special-ized in Ladies and Men Hair Cuts *Curls

*Color *Weavers * Relaxers *Braids *Cuts etc...

SUPERIOR BEAUTY SUPPLY & SALON416-654-1406

534 Oakwood Ave. Toronto, ON

የቁንጅና ሳሎን Hair Stylist ፀሐይ

APPLIANCES 220220/240 VOLT ELECTRONICS

AND APPLIANCES FOR ETHIOPIA1614 GERRARD STREET EAST

TORONTO, ON. M4L 2A5416 778 9908 Ask for Prashant

OPEN 7 DAYS A WEEK!

Melaku AsamenawFinancial Services Manager

Bank of MonterealFor your Banking Need

* Morgtgage * Loan * Investment Mutual Fund *Personal Line of Credit & Master Card * Everyday Bank Account* etc...

Tel: 416-867-5595 * Fax: 416-867-7769BMO Bank of Montereal

2 Queen Street East, Toronto, ON M5C [email protected]

ኢትዮጵያዊው ሙሉጌታ[ ሙሌ]ክእናት አገሩ ከኢትዮጵያ በመሰደድ በልዩ ልዩ አገራት ከቆየ በኋላ በመጨረሻ ዘመኑ በቶሮንቶ ከተማ ሲኖር ኢትዮጵያውያንና እንዲሁም ኤርትራውያንን ጨምሮ በከተማው ወጣት ወንድ ሴት ሽማግሌ ሣይቀር በማክበርና በመተባበር የቆየ መሆኑ ይነገርለታል። ይህንንም ለመረዳት ብዙዎች አብረውት ለጥቂት ጊዜያት ከተቀመጡ ስለ ትህትናውና ከሰው ጋር የመግባባት ችሎታው ከቋንቋ ጋር በማስተናገድ የተፈጥሮው ሁኔታው [የሁሉም]በሚል ስያሜ በጓደኞቹ ተደንቋል።ሙሌ ምንም እንኳን የቅርብ ዘመድ በአካባቢው ባይኖሩም ሁሉንም እንደጓደኛና ዘመድ የሚመለከት በመሆኑ የአገሬ ሰው ቀባሪ አያሣጣኝ እንደሚለው በሙሌ ሆኔታ ለመረዳት ችለናል። በከተማችን እንደሚታወቀው ኢትዮጵያውያን እርስ በእርሣችንና እንዲሁም ከጎረቤት ጋር በፈጠርነው የጎሣ የብሔር የፖለቲካ ሁኔታዎችን አስመልክቶ ሲዘዋወሩ ሙሌ ማንኛቸውንም አድራጎት ዕምነት በግላቸው እንደተጠበቀ ሁኖ የሚቻለውን ያህል የማንንም ወገን ሣያስቀይምና የማረጋጋትም ችሎታ ስላለው ኤርትራዊያኖችንም በጠላት መልክ ሣያይ በልቡ የኛ ናቸው በማለት እንደራሱ አገር ሰው በመቁጠር የሚያስተናግድ እንደነበርም ይነገርለታል።ይህን ሁኔታውን በቅርብ የሚያውቁ ሰዎች በዕለተ ሞቱ ይሃዘን ተካፋይ ለመሆን የሚመጡትን ሃዘንተኞች ከመኖሪያ ቤቱ አካባቢ የሆነውንና እርሱም አዘውትሮ በሚገኝበት በብሉር መንገድ በሚገኘው የኤርትራውያን ጽ/ቤት አዳራሽ ልዩ ልዩ ብሔሮች በመሰብሰብ ሃዘናቸውን ገልፀዋል።ይህም የሃዘን ቦታ ለጊዜው የኢትዮጵያውያን ጠላት ብለው በአክራሪዎችና እንዲሁም ፖለቲከኞች ከሚነገረው ጽ/ቤት ውስጥ በመሆኑ

ኢየሩሳሌም የእግዚአብሔር ምድራዊት ቤት፡የነቢይ ንጉሥ ዳዊት መኖርያውና መናገሻው የሆነች ክብርት የጸሎትና የበረከት ከተማ ወይም መዲና ናት። ኢየሩሳሌም ሰማያዊት እግዚአብሔር አምላክ ፍጥረ ትን ይፈጥር በነበረበት ጊዜ በ5ኛ ሰዓት የፈጠራት የእሳት አጥር ያሰፈረባት፡ በድንግል ማርያም የምትመሰል ናት። ኢየሩሳሌም ምድራዊት በሀገረ እስራኤል የምትገኝ ፈጣሪ ኢየሱስ ክርስቶስ በፍጽምት ድንግል ማርያም ተፀንሶና ተወልዶ እንደ ሰው ያደገባት፡ብዙ ተአምራት የሰራባት፡ፍጹም ትሕትና ያሳየባት ብዙ ቸርነት የፈጸመ ባት ቅድስት ቦታ ናት። ኢየሩሳሌም ደስታና ኀዘን የተፈራረቁባት የክርስቶስመሲሕነት የተረጋገጠባት ታላቅ ሀገርና መዲና ናት።ኢየሩሳሌም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ የተፈተነ ባት በአይሁድ የተገረፈባት የተሰቅለባት በሞት የተሸነፈባትና ሞትን በሥልጣኑ አሸንፎ የተነሣባት ቅድስት ከተማ ወይም የእግዚአብሔር መኖርያ መዲና ናት። ኢየሩሳሌም የእግዚአብሔር ማደርያ የቅዱስ ዳዊትናየልጆቹ መናገሻ የጽድቅ የተስፋ የሰላም መካን የሆነች ቅድስት ጥንታዊት የታሪክ ማኅደር የቱሪስት መናሀርያ ከተማ ናት። ኢየሩሳሌም ሀገረ ሰላም ሀገረ ፍቅር ሀገረ ጽድቅ ሀገረ ነቢያትና ሐዋርያት ሀገረ ሰማዕታት ናት። የኢየሩሳሌምን ስያሜ ለማወቅ አስፈላጊ ነው እናኢየሩሳሌም ማለት በቀድሞ ጊዜ የሩ- ሀገረ ሳሌም፡ሰላምትባል ነበር።ኹለቱ ቃላት ሲገናኙ ኢየሩሳሌም ሀገረ ሰላም ሀገረ ፍቅር ሀገረ ድኅነት ማለት ነው።ቅድስት መዲና ሳሌም ከመባሏ በፊት ሴዱ ስለመሠረታት ሳይዳ ቤተ ሳይዳ ቤተ ማኅደረ ሳይዳ ትባልም ነበር። ኢየሩሳሌም የነቢይ ቅዱስና ንጉሥ ዳዊት ከተማየእግዚአብሔር ምድራዊት ቤት ወይም ማደርያ መኖርያ ቤተ ረድኤት ቤተ ጸጋ ቤተ ይቅርታ ቤተ ሰላም ቤተ ፍቅር የሆነች ብርቅ የታሪክ መሠረትና ማኅደር ናት። ኢየሩሳሌም ሰዱ ከነገሠባት ጊዜ ጀምሮ ኢየሩሳሌም ተብላ እስከ አለንበት ጊዜ ትጠራለች። ኢየሩሳሌም እግዚአ ጽድቅ ንጉሠ ሰላም ንጉሠ ፍቅር ንጉሠ ድኅነት ኢየሱስ ክርስቶስ ናዝራዊ ንጉሠ አይሁድተብሎ በመኻሏ ተሰቅሎ ደቂቀ አዳምን ከአብ ሕዝብን ከሕዝብና ከአሕዛብ ውሉደ አዳምን ከመላእክት ጋር ነፍሳትን ከሥጋት ያስታረቀባት ስለሆነ ስሟ ክብሯቤተ እግዚአብሔር ኢየሩሳሌም ተብሎ ነው የታወቀው። በንጉሥ ሰሎሞን የታነፀች ኢየሩሳሌም በእነ ናምሩድና ናቡከደነፆር ተወርራ ፈርሳ ሕዝቧ ለስደትተዳርገው እንደገና ከ70 ዘመናት በኋላ በንጉሥ ቂሮስናበነቢይ ነህምያ ተጠግና የታደሰች ብርቅ ከተማ ናት። ስለ ኢየሩሳሌም ከገለጽን ብዙና የብዙ ብዙ የታሪክእና የጽድቅ ቦታዎችን በቱሪስትነት እንደ ሚጎበኙስለምናውቅ እኛም ኢየሩሳሌምንና በሀገሪቱ የሚገኙትንእነ ደብረ ዘይት ደብረ ታቦር ጌተሴማኒ ገዳመ ቆረንቶስእነ ቀርሜሎስ እነ ፈለገ ዮርዳኖስና ደብረ ጽዮን እነሙት ባሕር ሌሎችም ብዙ የታሪክ ቅርሶች እና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብዙ ተአምራት ትምህርትና ምሕረት ያደረገባቸውን አቢያተ መካናት ጎብኝተን የሰማይ ቤታችንን እናዘጋጅ!። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መሲሕ የተባለበትን በአይሁድ ረበናት ሊቃነ ካህናት ተይዞ አለ ኀጢአቱ ለፍርድ የቀረበበትን ሥቃይ መከራ የተቀበለ በትን በ14 ምዕራፍ ያለፈበትን የተገረፈበት የተሰቀለበትን ቦታ ኹሉ ተጎብኝቶ ዕፀ መስቀሉን የግንዘቱን የመቃብሩን ቦታ ማየትና በእጅ መዳሰስ ስለሚቻል ይህ የጽድቅ እድል መሆኑን በርግጥ ልናምን እንችላለን። ቅድስት ድንግል ማርያም የተጸነሰችበትን የተወለደች በትን በቤተ መቅደስ ያደገችበትን መሲሕ በሥጋ ለመው

እየሩሳሌም እንድ አገር የታነፀች ናትለድ በቅዱስ ገብርኤል የተበሠረችበትን እንዲሁም በጌተሴማኒ የተገነዘችበትንና መቃብሯን እነዚህ ቅዱሳን ቦታዎች ጎብኝቶ በአካል ማየት የነፍስ እርካታ ይሰጣል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተጸነሰበትንየተወለደበትን ያደገበትን ሙታን ያስነሳበትን ሕሙማንየፈወሰበትን ለዕዉራን ብርሃን የሰጠበትን እነ ቤተ ፋጌናሌሎችም ብዙ የታሪክ ቦታዎችን እንጎብኛቸው። በእግዚአብሔር ፈቃድ ነቢያት ትንቢት የተነበዩ በትን ተአምራት የፈጸሙበትን ሐዋርያት ስብከተ ወንጌል የዘረጉበትን ጌታችን ያረገበትን እንደዚሁም የተሟሉ የታሪክ ቦታዎችን ጎብኝተን አስበ ነፍሳችን እናዘጋጅ። እነ ሊቀ ሰማዕታት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቀዳሜ ሰማዕት እስጢፋኖስ የተጋደሉባቸውና የተቀበሩባቸው ታሪካውያንቦታዎችና መቃብሮች የእነ ካህን ዘካርያስና ኤልሣቤጥ መኖርያ የነበረ፡ ቅድስት ድንግል ማርያም አክስቷ ቅድስት ኤልሣቤትን የጎበኘችው ቤት እንዲሁም ቅዱስ መጥምቁ ዮሐንስ የተወለደበትና ሰማዕትነት የተቀዳጀበት ሌላም ብዙ የታሪክና የጽድቅ ቦታዎችን መጎብኘትመንፈሳዊ ሕሊናን ያረካል ሰማያዊ ተስፋን ይሰጣል። በእግዚአብሔር ፈቃድ ቀደምት ነቢያት ዐበይት ነቢያት ንኡሳን ነቢያት “መሲሕ ይወርዳል ይወለዳል ብለው ትንቢት የተነበዩበትን ተአምራት የፈጸሙበትን ሐዋርያት ስብከተ ወንጌል የዘረጉበትን ጌታችን ያረገበትን እንደዚሁም የተሟሉ ብዙ የታሪክ ቦታዎችን ጎብኝተን አስበ ነፍሳችን እናዘጋጅ። አብርሃም ሥሉስ ቅዱስን ተቀብሎ ያስተናገደበትን፡ይስሐቅና ያዕቆብ አምላካቸው ያነጋገሩበትን ቦታ በዐይን ለማየት የአብርሃም የሣራ የይስሐቅ የርብቃ የያዕቆብና የልያ መካነ ምቃብሮች ማየትና በእጅ መዳሰስ ስለሚቻል ዕድሉን ንጠቀምበት። በተለየ በመንፈሳዊ ጉዞአችን ብንኾንም ግባችን የአምላካችን ጽድቅንና በረከትን ለማግኘት ነው። ፍጹም አምላክ ደግሞ ጎዞአችንን አሳክቶ የሰማይ ቤታችንን አዘጋጅቶና ፈቅዶ ጸጋዉን በረከቱን ለግሶ በሰላም ወደ እየቤታችን እንደ ሚመልሰን እምነታችን ጽኑ ነው!። ቅድስት ሀገርን መጎብኘት ማለት ጸጋ መንፈስ ቅዱስን መልበስ ነፍሰ ሥጋችን በጽድቅ ማነጽ መንግሥተ ሰማይን ለመውረስ መዘጋጀት መሆኑን እንመን። እነዚህን የታሪክና የጽድቅ ቦታዎችን የሚያስጎበኝ አሁንም ፈጣንና ታሪካዊ የሥራ አፈጻጸም ልምድ የካበተ እና የታወቀ አየር መንገድ በተመጠነ ዋጋ ሊያስተናግድ የተዘጋጀ መሆኑን መግለጽና ማረጋገጥ ተገቢ ይሆናል። ይህን ቅዱስ ጉዞ በመንፈሳዊ ሕይወት ለማሳካትበሞያው ከፍ ያለ መንፈሳዊ ዕውቀት ያላቸው መምህራን፡የታሪክ ቦታዎችን በመሪነት የሚያስተዋውቅ ባለሞያበቦትው የተዘጋጁ ስለ ሆነ ጉብኝቱ በመንፈሳዊ ትምህርትእየተማርን የተሳካ ጎዞና ዕድል የተዘጋጀ ነው።ስለዚህ በሆሣዕና ማግስት ወደ ኢየሩሳሌም የሚደረገውጉዞ ለመሳተፍ ቀደም ብሎ መመዝገብ ያስፈልግል። በዚህ ቅዱስ ጉዞ ለመሳተፍ ፈቃደኛ የሆናችሁ ዕንግዶች ቦታ ሳይያዝ ቀደም ብላችሁ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ጉዞው የሰላም የፍቅር እንዲሆን በመመኘትለምዝገባው ፍረወይኒ በላይን

በቁጥር 416-485-6387 የውስጥ ቁጥር 6311 ወይም በስልክ 647-267-0972 እየደውላችሁ ለመመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ብትሕትና እናሳስባለን።የአየር መንገዱ ድርጅት ወኪል።

አቶ ሙሉጌታን[ሙሌን]እናስታውስበቶሮንቶ ኑዋሪዎች አምባሣደር ተብሎ ይታወሣል

ቅሬታ የተሰማቸውም አልጠፉም።ሁኖም ሙሌን በቅርብ የሚያውቁት ሙሌ ከማንም ጋር ቅሬታና የአክራሪነት ፀባይ የሌለው በመሆኑ ምኞቱን አሣክተውለታል።ለዚሁም የቀብር ሥነ ሥርዓቱን ያዘጋጁትን ከልብ እናመሰግናለን።በብዛት ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የሚያውቁትና የማያውቁትም በጣም በሚያስመሰግን ሁኔታ በመገኘት ሃዘኑን ተካፍለዋል።በሙሌ ሞት ምክንያት ምን የህል በኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በመካከላቸው ፍቅር እንዳለ ለመረዳት አስችሎናል።በዚህም ሙሌን አምባሣደር በማለትም በሕዝብ ዘንድ ተወያይተውበታል። ይህም መልካም አርአያ ሁኖ በመታየቱ ለወደፊቱም አንድነታችንን አምላክ ያፅድቅልን።በማለት የሙሌን ነፍስ ይማር እንላለን። ከጓደኞቹ አንዱ በኢትዮጵያ ሁኔታ ከአገሩ የወጣ በሱዳን በአውሮፓ ካናዳ የመጣሁኔታው ሣያምረው የዚህ ዓለም ጣጣይኽው ተሰናበትን ዳግመኛ ላይመጣ።ሙሉየ ሙልዬ የሁሉ ወዳጅ እንዲህ ያለ ሞትም ለማንም አይበጅ።ሁሌ ትዝ የሚለኝ ዘውትር ፈገግታህ ምን ልታዘዝ ስትል ሁሉ ወዳጅህውስድ ልውሰድልህ ነበር ቀረቤታህ።በሁለት አገር ሰዎች ዕርቅን ፈጠርክና ለመሰናበትም ዝግጁ ሆንክና ግን ምን ያደርጋል ቀንህ ደረሰና ቻዎ ብልህ ሔድክም ከልብ ወሰንክና።

Page 17: January 2014

TZTA: Page 17: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

እ.ኤ.አ በ2013 በመጀመሪያው ሳምንት ባቀረብኩት ሳምንታዊው ትችቴ ዓመቱ “የኢትዮጵያ የአቦሸማኔው (የወጣቱ ትውልድ) ዓመት ይሆናል “የሚል ትንበያ ሰጥቼ ነበር፡፡ እንደትንበያውም ዓመቱ የኢትዮጵያ የአቦሸማኔው (ወጣቱ) ትውልድ ታላቅ የስኬት ዓመት ሆኖ ተጠናቅቋል፡፡

2014 ደግሞ “የኢትዮጵያ የአቦ-ጉማሬው ትውልድ ዓመት ይሆናል” የሚል ትንበያ እሰጣለሁ፡፡ የአቦ-ጉማሬው ትውልድ በአፈጣጠሩ የጉማሬው (የቀድሞው ትውልድ) አባል ሲሆን በተግባራዊ እንቅስቃሴው ግን እንደ አቦሸማኔው (ወጣቱ ትውልድ) የሚያስብ፣ አቦሸማኔውን የሚመስል እና እንደ አቦሸማኔው ሁሉ የክንውን ድርጊቶችን የሚፈጽም የማህበረሰብ ክፍል ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የአቦ-ጉማሬው ትውልድ ለፍትህ እና ለነጻነት በሚደረገው የትግል ሂደት ላይ የጉማሬው (የቀድሞው ትውልድ) የሚያንጸባርቃቸውን ድክመቶች በሚገባ የተገነዘበ እና እነዚህን ግድፈቶች በማስወገድ የወጣቱን የትግል መንፈስ እና ወኔ ወደ ላቀ የእድገት ምዕራፍ ለማሸጋገር በአንድ ዓላማ ለአንድ ዓላማ ከአቦሸማኔው (የወጣቱ) ትውልድ ጎን በመሰለፍ የሚሰራ የህብረተሰብ ክፍል ነው፡፡

የኢትዮጵያ የአቦ-ጉማሬው ትውልድ በአፈጣጠሩ ልዩ የሆነ የትውልድ ዝርያ ነው፡፡ ይህ ትውልድ በተፈጥሮው ድልድይ ቀያሽ እና በኃይል አሰላለፍ ላይ ያለውን ወቅታዊ እና ነባራዊ ሁኔታ በተገቢው መንገድ እያጠና ወጣቱን ትውልድ ለድል የሚያበቁ የኃይል ምንጮችን ቀጣይነት ባለው መልክ የሚፈበርክ የህብረተሰብ አካል ነው፡፡ የአቦ-ጉማሬው ትውልድ ወጣቱን ከቀዳሚው ትውልድ የሚያገናኙ ጠንካራ ትውልድ አገናኝ የትውልድ ድልድዮችን የሚገነቡ ናቸው፡፡ ደኃውን ከሀብታም የሚያገናኙ ድልድዮችን የሚገነቡ ናቸው፡፡ ህዝቦችን ከአምባገነናዊ ስርዓት ወደ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት የሚያሸጋግሩ ድልድዮችን የሚገነቡ ናቸው፡፡ በጎሳ የተለያዩ ህዝቦችን የሚያገናኙ ድልድዮችን የሚገነቡ ናቸው፡፡ “ክልላዊ ደሴቶች (የጎሳ መንደሮች ወይም ባንቱስታንስ)” ተብለው ተነጣጥለው የሚኖሩ ህዝቦችን የሚያገናኙ ድልድዮችን የሚገነቡ ናቸው፡፡ በቋንቋ፣ በኃይማኖት እና በክልል ተነጣጥለው የተቀመጡ ህዝቦችን የሚያገናኙ ድልድዮችን የሚገነቡ ናቸው:: ባለመተማመን ሸለቆዎች፣ በእምነት ማጣት ጥልቅ ገደሎችና እና በጥርጣሬ ጎርፍ ወንዞች ላይ ድልድዮችን የሚገነቡ ናቸው፡፡ ብሄራዊ ዕርቅ ለማውረድ እና የብሄራዊ አንድነትን ለማምጣት ህዝቦችን የሚያገናኙ ድልድዮችን የሚነገነቡ ናቸው፡፡ በአገር ቤት ውስጥ ያሉትን ወጣቶች በውጭ አገር ከሚኖሩት የዲያስፖራ ወጣቶች ጋር የሚያገናኙ ድልድዮችን የሚገነቡ ናቸው፡፡ የአቦ-ጉማሬው ትውልድ ለመሻገር አስቸጋሪ በሆኑ የውኃ አካላት ላይ ድልድዮችን የሚገነቡ ናቸው፡፡

የኢትዮጵያ የአቦ-ሸማኔው ትውልድ አባላት ኃይል አባዥዎችም ናቸው፡፡ በኢትዮጵያ ዘለቄታ ያለው መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት እንዲቻል የአቦሸማኔው ትውልድ አባላት ከእራሳቸው እውቀት፣ ዘዴ እና ልምድ አኳያ በመቀመር የወጣቱን ኃይል፣ ፍቅር እና ጽኑ ዓላማ በአግባቡ ያለምንም ብክነት በስራ ላይ እንዲውል ያደርጋሉ፡፡ በግትር የአምባገነኖች ተለዋዋጭ ባህሪያት ላይ የእራሳቸውን ፈጠራ በመጠቀም በወሳኝ ጉዳዮች ላይ የወጣቶች የለውጥ አራማጅነት የትግል መንፈስ ውጤታማ እና ስኬታማ እንዲሆን ያደርጋሉ፡፡

የአቦ -ጉማሬው ትውልድ አባል በመሆኔ ኩራት ይሰማኛል!

የኢትዮጵያ የአቦሸማኔ ትውልድ በአስፈሪ ዕጣ ፈንታ ውስጥ፣

በእኔ አስተያየት የኢትዮጵያ 21ኛው ክፍለ ዘመን ግንባርቀደም ችግር ሆኖ የሚቀርበው የኢትዮጵያ ወጣቶች ችግር ነው፡፡ በአሜሪካ የህዝብ ቆጠራ ቢሮ ትንበያ መሰረት ከ37 ዓመታት ባነሰ ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር አሁን ካለበት ደረጃ በሶስት እጥፍ በማደግ 278 ሚሊዮን በመሆን ኢትዮጵያን ከዓለም በህዝብ ብዛት ከአንድ እስከ አስር ደረጃ ከሚይዙ አገሮች ተርታ ውስጥ ምድብተኛ ያደርጋታል፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ዕድገት ላለፉት አስርት ዓመታት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው የመጣው፡፡ እ.ኤ.አ በ1967 የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር 23.5 ሚሊዮን ነበር፡፡ በ1990 ወደ 51 ሚሊዮን ያደገ ሲሆን በ2003 ደግሞ ቁጥሩ እየጨመረ በመምጣት 68 ሚሊዮን ደረሰ፡፡ በ2008 ይህ ቁጥር እየጨመረ በመምጣት ወደ 80 ሚሊዮን ከፍ አለ፡፡ በ2013 የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት ከ94 ሚሊዮን በላይ እንደሚደርስ ተገምቷል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ወደ 70 በመቶ (66 ሚሊዮን) የሚሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ ከ35 ዓመት በታች እንደሆነ ይገመታል፡፡ እ.ኤ.አ ከ1995 ጀምሮ የኢትዮጵያ ህዝብ ዓመታዊ አማካይ የዕድገት መጣኔ ከ3 በመቶ በላይ እንደሆነ ቀጥሏል፡፡

ኔልሰን ማንዴላ እንዲህ በማለት አመላክተዋል፣ “ልጆቻችን ታላቅ ኃብቶቻችን ናቸው፡፡ ልጆቻችን የወደፊት ተስፋዎቻችን ናቸው፡፡ የልጆቻችንን መብት የሚጥስ ማንም ቢሆን የህዝባችንን የትስስር ክር የሚበጥስ እና አገራችንን የሚያዳክም ነው፡፡“ ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ ወጣቶች የአገሪቱ ታላቅ ኃብቶች ናቸው ብለን ካሰብን እና በአሁኑ ጊዜ በታላቅ አደጋ ውስጥ ይገኛሉ ከተባለ የሀገሪቱ የወደፊት ዕጣ ፈንታም በአደጋ ላይ መሆኑን በግልጽ ያመላክታል፡፡ የኢትዮጵያ ታላቅ ኃብቶች ተረስተዋል፣ መብቶቻቸው ተደፍጥጠዋል፣ ወርቃማው ጊዚያቸው፣ ዕውቀታቸው፣ ጉልበታቸው እና ብሩህ አዕምሯቸው ለሀገር ጥቅም ሳይውል ቀርቷል፣ እንዲሁም ባክኗል፡፡ “ኢትዮጵያ ዝቅተኛ የሆነ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት የቅበላ መጣኔ (Enrollment Rate) ከሚያስመዘግቡ በዓለም

የኢትዮጵያ የአቦ-ጉማሬው ትውልድ ዓመት ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ)

(ክፍል አንድ) 2014 የኢትዮጵያ የአቦ -ጉማሬው ትውልድ የሚነሳሳበት ዓመት፣

ላይ ከሚገኙ አገሮች አንዷ ናት፡፡…የአፍሪካ የህዝብ እና የጤና ምርምር ማዕከል ባቀረበው ዘገባ መሰረት በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት እያሽቆለቆለ እና የክፍል ደጋሚ ተማሪዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣት፣ እንዲሁም በጾታ፣ በገጠር እና በከተማ መካከል የሚታየው ሰፊ ልዩነት የአገሪቱ ከባድ ፈተናዎች ሆነው ቀጥለዋል፡፡“ የከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግባት፣ ወይም ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ስራ የማግኘት ዕድላቸው የመነመነ ሆኗል፡፡

እ.ኤ.አ በ2012 ዩኤስኤይድ/USAID በኢትዮጵያ ላይ ባደረገው ጥናት መሰረት “ኢትዮጵያ 50 በመቶ የከተማ ወጣቶች ስራ አጥ መጣኔ/Unemployment Rate በማስመዝገብ ከፍተኛ ደረጃ የያዘች መሆኗን እና 85 በመቶ ገደማ የሚሆነው ህዝብ በሚኖርበት የገጠር አካባቢ ያለው ወጣት ከፍተኛ በሆነ ስውር ስራ አጥነት/underemployment/disguised unemployment ውስጥ ተተብትቦ ይገኛል፡፡“ በማለት የጥናት ውጤቱን ይፋ አድርጓል፡፡ በ2012 በዓለም አቀፍ የዕድገት ማዕከል/International Growth Center በተባለ ድርጅት በተደረገ የወጣት ስራ አጥነት ሌላ የጥናት ዘገባ መሰረት “የአሁኑ የኢትዮጵያ የ5 ዓመት የልማት ዕቅድ ማለትም እ.ኤ.አ ከ2010/11–2014/15 ድረስ በሚዘልቀው ገዥው አካል የዕድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ/Growth and Transformation Plan እያለ በሚጠራው ዕቅድ ውስጥ የወጣቶች የስራአጥነት ጉዳይ አልተካተተም…“ ያ ጥናት “እ.ኤ.አ በ2011 38 በመቶ የሚሆነው ወጣት መደበኛ ባልሆነው የስራ ዘርፍ ተቀጥሮ የሚገኝ“ ሲሆን “ዝቅተኛ ተከፋይነት ያላቸው እና የምርት ጥራታቸውም ዝቅተኛ የሆኑ“ እንደነበሩ የጥናቱ ግኝት አመላክቷል፡፡ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወጣቶች ስራ አጥ ሆነው ይገኛሉ፡፡ ሆኖም ግን ስራአጥ መሆናቸው ብቻ ሳይሆን ወደፊትም ተቀጣሪ የመሆን ዕድል የላቸውም፡፡ ምክንያቱም እነዚህ ወጣቶች ከትምህርት አደረጃጀቱ እና አሰጣጡ አንጻር የጥራት ጉድለት የሚንጸባረቅበት በመሆኑ መሰረታዊ የሙያ ክህሎት ያልጨበጡ በመሆናቸው ነው፡፡ ወጣቶቹ በስራ ላይ ለመቀጠር የሚችሉት በሰለጠኑባቸው እና ክህሎት በጨበጡባቸው የሙያ ዘርፎች በመንግስት ስር ያሉ ቀጣሪ መስሪያ ቤቶች ተቀጣሪዎችን በብቃታቸው እና በተወዳዳሪነታቸው መዝነው ሳይሆን አብዛኛውን ጊዜ ከገዥው አካል ጋር ካላቸው የፖለቲካ እና የማህበራዊ ግንኙነት ቅርርብ አንጻር የፓርቲ አባል በመሆን ብቻ ነው፡፡ ማንኛውም ወጣት ኢትዮጵያዊ በትክክል የእራሱን ጥረት አድርጎ የዩኒቨርስቲ ዲግሪ ከመያዝ ይልቅ የገዥውን ፓርቲ የአባልነት ካርድ መያዝ የበለጠ ዋጋ እንዳለው ይገነዘባል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ መሬት የሌላቸው የገጠር ወጣቶች ወደ ከተማ ስራ ፍለጋ በገፍ በሚመጡበት ወቅት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ የመጣውን ከገጠር ወደ ከተማ ፍልሰት፣ ስራ አጥነት እና ተስፋ የማጣት ቀውስ የበለጠ እያወሳሰበው ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ ወጣቶች አጠቃላይ የአገሪቱን የማህበራዊ ችግር ቀውሶች ቀንበር የመሸከም ኃላፊነት ወድቆባቸዋል፡፡ እንደሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ጎል/GOAL ዘገባ ከሆነ በመንገዶች ላይ በመንከላወስ የሚኖሩ 150,000 ህጻናት ሲኖሩ ከእዚህ ውስጥ 60,000 የሚሆኑት የአገሪቱ ዋና ማዕከል በሆነችው በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ናቸው፡፡ ህጻናት ቤትአልባ የሚሆኑባቸው እና ወደ መንገድ የሚወጡባቸው የመጀመሪያዎቹ ዓመታት በአማካይ 10 እና 11 ዓመት ዕድሜ ሲያስቆጥሩ ነው፡፡ ወጣቶች በኤችአይቪ ኤድስ እና በሌሎች በግብረስጋ ግንኙነት በሚተላለፉ በሽታዎች የመጠቃት ዕድላቸው እየጨመረ በመምጣት ላይ ይገኛል፡፡ የተሻለ ዕድል ማግኘት ያልቻሉት በርካታዎቹ የኢትዮጵያ ወጣቶች በአደንዛዥ ዕጽ እና አልኮል እንዲሁም በዘሙት አዳሪነት እና በሌሎች የወንጀል ድርጊቶች ተዘፍቀው ይገኛሉ፡፡ ምንም ዓይነት የትምህርት ዕድል እና ስራ ያላገኙ የከተማ ወጣቶች ዕጣፈንታቸው ስራየለሽ፣ ቤትየለሽ፣ እረዳትየለሽ እና ተስፋየለሽ መሆን ብቻ ሆኗል፡፡

ከአስርት ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ ያለው ገዥ አካል “የብሄራዊ ወጣቶች ፖሊሲ” ሰነድ አዘጋጀ እና “44 በመቶ የሚሆነው ህዝብ ከፍጹም የድህነት ወለል በታች ነው“ በማለት መግለጫ ሰጠ፡፡ በዚህ ዓይነት የድህነት ሁኔታ ውስጥ ወጣቱ በከፍተኛ ሁኔታ ለጥቃቱ ተጋላጭ የሆነ የህብረተሰብ ክፍል ነው… ከስራ አጥ ወጣቱ አብዛኛውን የሚሸፍኑት ሴት ወጣቶች የመሆናቸው ሀቅ በአብዛኛው በሚባል መልኩ የችግሩ ሰለባ ወጣት ሴቶች መሆናቸውን ያመላክታል፡፡” በአጠቃላይ መልኩ ሲታይ “የብሄራዊ ወጣቶች ፖሊሲ” ተብሎ የሚጠራው የድርጊት መርሀግብር ለገዥው አካል እና ለፓርቲው ደጋፊነት መመልመያ ሰነድነት ከማገልገል በዘለለ የፈየደው ነገር የለም፡፡ የዚህን ፖሊሲ የማስፈጸም ብቃት ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማድረስ “መንግስት የመምራት፣ የማስተባበር፣ የማዋሀድ እና የመገንባት ኃላፊነት ተጥሎበታል” በማለት በግልጽ አስቀምጦታል፡፡ ሆኖም ግን የዓለም አቀፉ የዕድገት ማዕከል የጥናት ውጤት በግልጽ እንደሚያመለክተው ከ2010/11-2014/15 ድረስ ለአምስት ዓመታት በሚዘልቀው የአሁኑ የኢትዮጵያ የዕድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ውስጥ ቀጥታ የወጣቱን የስራ አጥነት የሚመለከት ጉዳይ አልተካተተም፡፡ “ብሄራዊ የወጣቶች ፖሊሲ ሰነድ” በተግባር ላይ ያልዋሉ የብሄራዊ ወጣት ፖሊሲዎች ዓለም ዓቀፋዊ የመረጃ ቋት በመሆን ላለፉት አስርት ዓመታት በመደርደሪያ ላይ ተቀምጦ አቧራ በመጠጣት ላይ ይገኛል፡፡

የሁለት ትውልዶች ትረካ፣ በኢትዮጵያ የጉማሬው እና የአቦሸማኔው ትውልዶች ተቀራርቦ የመነጋገር አስፈላጊነት፣

አሁን በኢትዮጵያ የሰዓት አቆጣጠር መሰረት ስንት ሰዓት ነው? በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ የአቦ-ገማሬው ትውልድ ሰዓት ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ የአቦሸማኔው እና የጉማሬው ትውልዶች ተቀራርበው ለመነጋገር እና ብሄራዊ ዕርቅ ለማውረድ ጥረት የሚያደርጉበት የመጨረሻው ሰዓት ነው፡፡ ጊዜው የኢትዮጵያ እረፍትየለሾቹ የአቦሸማኔው ትውልዶች እና ተራማጁ፣ ብሩህ አዕምሮ ያላቸው እና አርቆ አሳቢነት የተላበሱት የጉማሬው ትውልዶች በአንድ መድረክ በአንድነት ተቀራርበው የሚያስቡበት እና በአንድነት ወሳኝ እርምጃ የሚወስዱበት ጊዜ ነው፡፡ አሁን ጊዜው 2014 ነው፡፡

ተቀራርቦ መነጋገር ስል በአቦሸማኔው እና በጉማሬው ትውልድ መካከል በግልጽ እና ግልጽ ባልሆኑ መድረኮች ሁሉ… ማለትም ከእራት ግብዣ አዳራሾች እስከ አካዳሚክ የጥናት ማዕከሎች፣ ከቤተክርስቲያኖች እና መስጊዶች እስከ ሲቪክ ድርጅቶች እና ማህበራት ድረስ የሚያካትት የንግግር እና የውይይት መድረኮችን ማለቴ ነው፡፡ የመነጋገሪያ አጀንዳዎቹ ያልተወሰኑ ሊሆኑ ይችላሉ፣ ነገር ግን ዓላማዎች አንድ ዓይነት ናቸው፡፡ በአሮጌዎቹ ሀሳቦች ላይ ጥያቄዎችን ለማንሳት እና ጥሩዎችን ለማካተት አስፈላጊ ያልሆኑትን ደግሞ ለማስወገድ የንግግር መድረኮች ሊኖሩን ይገባል፡፡ አሮጌዎችን፣ ጠባብ አስተሳሰቦችን እና ለሰላም እና እድገት እንቅፋት የሚሆኑ አሉታዊ እንቅስቃሴዎችን ለመለወጥ የንግግር መድረኮች አስፈላጊዎች ናቸው፡፡ ስለፖለቲካ፣ መንግስት እና ህዝብ አዳዲስ ሀሳቦችን ለማመንጨት የንግግር መድረኮች አስፈፈላጊዎቻችን ናቸው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ቀፍድደው ከያዙን የማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ችግሮች በድል አድራጊነት ለመውጣት የንግግር መድረኮችን በማመቻቸት ገንቢ እና አዳዲስ የመፍተሄ ሀሳቦችን በማመንጨት የውይይት መድረኮችን ማዘጋጀት ይኖርብናል፡፡ ላለመስማማትም ቢሆን በሰለጠነ እና በመከባበር ላይ በተመሰረተ አቀራረብ የንግግር መድረኮችን በማዘጋጀት ስምምነት ማድረግ ይቻላል፡፡ ስህተቶችን በማረም ወደ ትክክለኛው መንገድ ለመምጣት እንዲቻል ተቀራርቦ መወያየት አስፈላጊ እንደሆነ እርስ በእራሳችን መተማመን አለብን፡፡ ይህንን ከባድ ኃላፊነት ለመሸከም እና ለማስተባበር የሚችለው “አዲሱ ትውልድ” ያስፈልገናል፡፡ ሀሳበ ሰፊዎቹ የአቦሸማኔው እና ተራማጅ የጉማሬው ትውልዶች የውይይቱን ሂደት ሊያፍጥኑልን ይችላሉ፡፡

የውይይቱ ዓላማ ያልሆነው የቱ ነው? እንዲካሄድ የሚፈለገው ውይይት አንዱ ሌላውን ጥላሸት ለመቀባት፣ ለመካሰስ እና አንዱ በሌላው ላይ ጣቶቹን ለመቀሰር አይደለም፡፡ እንደዚሁም ደግሞ ቀደም ሲል በተከናወኑ እና ባልተከናወኑ ድርጊቶች ላይ የሆድ ቁርጠት፣ የልብ ስብራት፣ ወይም ጥርስ መንከስ ድርጊቶችን ለማበረታታት አይደለም፡፡ የአቦ-ጉማሬው ትውልድ ኃላፊነት የያዘባቸው የንግግር መድረኮች ሁለት ዓላማዎችን ያካተቱ ናቸው፡፡ እነሱም 1ኛ) ዓለም አቀፋዊ ዕርቅ በማውረድ የንግግር ስራውን መጀመር እና 2ኛ) በአቦሸማኔው እና በጉማሬው ትውልዶች መካከል ባለው የስራ ክፍፍል እና ሚና መግባባት ላይ መድረስ ናቸው፡፡

“የቋንቋ” መግባባት ችግር ባለበት ሁኔታ ዓለም አቀፋዊ መግባባት ሊኖር አይችልም፡፡ በጸጥታ በሚናገሩት የኢትዮጵያ የጉማሬው ትውልድ አባላት እና በዚያ በማይሰማው ንግግር ከኢትዮጵያ የአቦሸማኔው ትውልድ ጋር የመግባባት ችግር አለ የሚል ጽኑ እምነት አለኝ፡፡ ጥቂት ምሳሌዎችን እስቲ እንመልከት፡፡ ብዙዎቻችን የጉማሬው ትውልድ አባላት ስለለውጥ ስናነሳ የሚታየን ነገር በአሁኑ ወቅት በስልጣን ላይ የሚገኘውን ገዥ አካል ከስልጣን መንበር ላይ በማስወገድ እራሳችንን ከስልጣን ወንበር ላይ ፊጥ ማድረግ ነው፡፡ በስልጣን ላይ ያሉት ሰዎች መጥፎዎች ናቸው፣ እኛ ግን ጥሩዎች ነን፡፡ አይደለም እኛ የተሻልን ነን፣ በእርግጥም እኛ እጅግ የተሻልን ነን፡፡ በአሁኑ ጊዜ በስልጣን ላይ ያሉት የጉማሬው ትውልድ አባላት እራሳቸውን ብቸኛ የለውጥ ሀዋርያ አድርገው ያስባሉ፡፡ እኛ የጉማሬው (የቀድሞው) ትውልድ አባላት ስለአመራር ጉዳይ ስናነሳ የአዲሱ ትውልድ አባላት የእኛን ትዕዛዞች ብቻ እንዲከተሉ እንፈልጋለን፣ ምክንያቱም እኛ ኃይል፣ ልምድ፣ ዘዴዎች እና/ወይም እውቀት ያለን አድርገን እንቆጥራለን፡፡ የኢትዮጵያ የአቦሸማኔው ትውልድ የበግ መንጋ ሆነው እኛን የሚከተሉ ብቻ እንጅ እነርሱ መልካም ነገሮችን በውል የሚያጤኑ እና ወሳኝ ድርጊቶችን ሊፈጽሙ የሚችሉ ልዩ ችሎታ እና የአመራር ብቃት ያላቸው ወጣቾች እንዳሉ ለመቀበል በጣም እንቸገራለን፡፡ ወጣቶቹ ከእኛ በተለየ መልኩ የእራሳቸው ልዩ የሆነ እና የእራሳቸው ነጻነት እንዲኖራቸው እንፈልግም፡፡ በአጠቃላይ ወጣቱን አሳንሶ የማየት ባህል ተጠናውቶናል፡፡ ወጣቱ ኃይል ዝቅ ያለ ዳኝነት የመስጠት ወይም ነገሮችን በጥልቀት የመረዳት ችሎታ ስለሚያንሰው የእኛን የበግ ጠባቂነት ሚና ማግኘት እና እኛ የምንነግራቸውን ብቻ መከተል አለባቸው እያልን አስተያየት እንሰጣለን፡፡ “ልጆችመታየት አንጂ መደመጥ የለባቸውም”፣የሚሉ ጊዜ ባለፈባቸው የአረጁ እና የአፈጁ አባባሎች ወጣቶቹን ዝቅ አድርገን እንመለከታለን፣ እንዲህ እያልንም እንተርትባቸዋለን፣ “ልጅ ያቦካው ለእራት አይበቃም“፡፡ የወጣቶቹን ሀሳቦች አናከብርም፣ ወይም ደግሞ ለየት ያለ ነገር ሲያቀርቡ እና የተሻሉ ነገሮችን ሲሰሩ እየተመለከትን አድናቆት አንቸራቸውም፣ ነገር ግን እነሱን ለመተቸት እና ለማውገዝ የሚቀድመን የለም፡፡

እኛ የጉማሬው ትውልድ አባላት ስለስልጣን ስንነጋገር ምንም ዓይነት ተጠያቂነት እና ግልጽነት በሌለው መልኩ ስልጣንን እንድንይዝ እንገልጋለን፡፡ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ያለው የጉማሬ ትውልድ ስልጣኑን የሚጠቀምበት ለመከፋፈል እና ለመግዛት ነው፣ ስልጣናቸውን በስልጣን ላይ ለመቆየት

ከህግ አግባብ ውጭ ይጠቀሙበታል፣ ስልጣናቸውን ከህግ አግባብ ውጭ በመጠቀም ላይ ይገኛሉ ምክንያቱም ማድረግ ይችላሉና፡፡ ከስልጣን ውጭ ያሉ የጉማሬው ትውልድ አባላት ስልጣን ማግኘትን ይፈልጋሉ ምክንያቱም የላቸውምና፣ ምክንያቱም ስልጣን በእራሱ ሁሉንም ነገር ነውና፡፡ የጉማሬው ትውልድ አባላት ስልጣን ያጡትን ወይም ስልጣን የሌላቸውን ስልጣን እንዲያገኙ አያደርጉም፡፡ በኢትዮጵያ ያሉት ወጣቶች ምንም ዓይነት ስልጣን የሌላቸው እና ስልጣን አልባ የህብረተሰብ ክፍሎች ናቸው፡፡ ይህም ማለት 70 በመቶ (66 ሚሊዮን) ያህሉን የኢትዮጵያ ህዝብ የሚይዘው የህብረተሰብ ክፍል ስልጣን የለውም፡፡

የኢትዮጵያ የአቦሸማሜው ትውልድ በአቦ-ጉማሬው ትውልድ ላይ እምነት አጥቷል የሚል ጽኑ እምነት አለኝ፡፡ ያ እምነት ወደ መተማመን ሊመለስ የሚችለው በጋራ በመከባበር እና በመግባባት እንዲሁም በመተማመን እና በመቀራረብ ብቻ ነው፡፡ ወጣቶቹ ከእኛ ጋር እኩል እንደሆኑ እና እነሱን በአግባቡ በማስተናገድ መተማመን እና እርቀሰላምን ማውረድ ይቻላል፡፡ የኢትዮጵያ ወጣቶች ለሀገራቸው ያሏቸው ሀሳቦች እና ራዕዮች ጠቀሜታቸው ከእኛ ሀሳቦች እና ራዕዮች ያላነሱ መሆናቸውን ሙሉ በሙሉ መቀበል አለብን፡፡ ከወጣቶቹ ጋር በእኩልነት በመከባበር እና ተቀራርቦ በመወያየት የጋራ ችግሮቻችንን መፍታት አለብን፡፡

የጉማሬዎቹ አስተምህሮ ለአቦሸማኔው ትውልድ፣

የአቦሸማኔው ትውልድ አባላት ከእኛ ከጉማሬው ትውልድ አባላት ጋር ተቀራርበው መነጋገር ለእነሱ በጣም አስፈላጊና ጠቃሚ ነው ፡፡ ምሳሌ በማቅረብ የጉማሬው ትውልድ ትምህርት ማስተማር ይችላሉ፡፡ ከታላላቆቻቸው ስህተቶች ሊማሩ የማይችሉ ወጣቶች ተመሳሳዮቹን ስህተቶች ይደግማሉ፡፡ እኛ የጉማሬው ትውልድ አባላት ብዙ ስህተቶችን ሰርተናል፡፡ ሁለተኛው ትምህርት የአቦሸማኔው ትውልድ አባላት የጉማሬውን ትውልድ አባላት ድክመቶች ማሸነፍ እና የእራሳቸውን አዲስ ጅምሮች መተግበር ነው፡፡ የጉማሬው ትውልድ ለአቦሸማኔው ትውልድ ሊያስተምሯቸው የሚችሏቸው ነገሮች የድፍረት ወኔን፣ መተማመንን፣ ለበጎ ነገር መስዕዋትነት መክፈልን፣ ታማኝነትን፣ መንፈሰ ጠንካራነትን፣ ችግሮችን በጽናት የመቋቋም ችሎታ የማዳበርን፣ ለውሳኔ ተገዥነትን፣ እና ችግሮችን በድል አድራጊነት እንዴት መውጣት እንደሚቻል ማስተማር ከብዙዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ በአሁኑ ጊዜ “ክብር እና ሞገስ አጥተን” በታላቅ ችግር ላይ ነን፡፡ እነዚህን ክብር እና ሞገሶች ለመመለስ ግን በጋራ ሆነን መሞከር እና ለመተግበር መሞከር ነው፡፡ የአቦሸማኔ ትውልዶችን ከግትርነት፣ ከቁጣ፣ ከጥርጣሬ፣ ከታጋሽየለሽነት፣ ከሙስና፣ ካለመቻቻል፣ ስልጡን ያልሆነ አካሄድን ካለመከተል፣ ከፍርሀት፣ መጥፎ ነገር ከማድረግ፣ ከበቀልተኝነት እና እራስን ከማድነቅ በማለት በእርግጠኘነት የአቦሸማኔውን ትውልድ ለማስተማር ይቻላል፡፡ የአቦሸማኔውን ትውልድ ግልጽ የሆኑ ውይይቶችን በማድረግ በግል እና በህዝብ ህይወት ላይ የተጠያቂነት እና ግልጽኘነት የማስተማር ዘዴን በማሳየት የአቦሸማኔውን ትውልድ ማገዝ እንችላለን፡፡

የአቦሸማኔው አስተምህሮ ለጉማሬው ትውልድ፣

የአቦሸማኔው ትውልድ የፖለቲካ እና የማህበራዊ ችግሮችን በሰላማዊ እና ኃይልን ባልተጠቀመ መልኩ ሰላማዊ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ለጉማሬው ትውልድ ማስተማር ይችላሉ፡፡ ወጣቶቹ የሚማሩት እና የሚሰለጥኑት የጦር ተዋጊዎች እንዲሆኑ ብቻ ለማድረግ ብቻ አይደለም ነገር ግን የሰላም ጠበቃዎች እንዲሆኑ ጭምር እንጅ፡፡ ወጣቶቹ ጤናማ የህብረተሰብ ግንኙነቶችን የመፍጠር እና የጎሳ፣ የኃይማኖት ጽንፈኝነትን እና የዘር ጥላቻን የማስወገድ ችሎታ አላቸው፡፡ ወጣቶቹ የህብረተሰብ ትብብሮችን፣ ፍቅርን፣ መግባባትን፣ ሰላምን፣ አንድነትን እና ተስፋን የሚፈጥሩ አስፈላጊ ጉዳዮች ሁሉ ለጉማሬው ትውልድ ማስተማር ይችላሉ፡፡ ሁላችንም በሰላም፣ በእኩልነት እና ፍትህ በነገሰበት መልኩ የምንኖርባት “አዲሲቷን ኢትዮጵያ” ለመገንባት የሚያስችል ችሎታ እንዳላቸው ለጉማሬው ትውልድ ማስተማር ይችላሉ፡፡ የአቦሸማኔው ትውልድ አባላት ከተፈቀደላቸው እና በማህበራዊ እና በፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ እውነተኛ ተባባሪ እና አጋር እንዲሆኑ ከተደረጉ ለውጥን የሚያመጡ የለውጥ ዘዋሪነት ሚና ሊጫወቱ የሚችሉ መሆናቸውን ለጉማሬው ትውልድ ማስተማር ይችላሉ፡፡ ወጣቶቹን በጥሞና የምናዳምጣቸው ከሆነ እራሳችንን ከእራሳችን እንድንጠብቅ ሊያደርጉን ይችላሉ፡፡ ይኸንን ጉዳይ እናስብ! ወጣቶቹ ከጎሳ እስር ቤቶች ግድግዳዎች ሰብረን እንድንወጣ፣ ከምናባዊ ፍርሀቶች እንድንላቀቅ እና የሌሎቸን ሀሳቦች ያለመቀበል እና መጥፎ ሀሳቦች ዓይናችንን እንዳያይ ሸፍነው “አዲሲቷን ኢትዮጵያ” ከአድማሱ ባሻገር እንዳናይ አድርገውን የነበሩትን እንድናስወግድ ሊረዱን ይችላሉ፡፡

ኢትዮጵያውያን እንደ አገር እና እንደ ህዝብ ህልውናቸው ተጠብቆ እንዲቆይ ከተፈለገ ያ ህልውና የሚወሰነው በፈጣሪነት፣ በአዕምሯዊ ሃይል እና ጥንካሬ፣ መንፈሰ ጽናት፣ መልካም አመለካከት እና በወጣቶቹ መንፈሰ ጠንካራነት እና በሚከፍሉት መስዋዕትነት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ያ ሁኔታ በወጣቶች ላይ ከባድ ሸክምን ይጥላል፡፡ ወጣቶቹ ያንን ከባድ ሸክም፣ ከባድ ስራ እና ታላቅ መስዋዕትነት በመክፈል የአንበሳውን ድርሻ መያዝ አለባቸው፡፡ በተመሳሳይ መልኩ ኢትዮጵያውያን እንደ ሀገር እና እንደ ህዝብ ህልውናቸው ተጠብቆ እንዲቆይ ከተፈለገ ያ የመቆየት ህልውና የሚወሰነው

ተከታዩን ገጽ 18 ይመልከቱ

Page 18: January 2014

Harar Grocery1318 B Bloor St. West, TorontoWe sell Teff, Barley, Self Raising Flour, Rice, All kind of Spices & Calling Card.

ጤፍ፣ ገብስ፣ ሰልፍ ራይዚንግ ዱቄት፣ ሩዝ፣ ሁልም ዓይነት ቅመማ ቅመሞችና ኮሊንግ ካርድ እንሸጣለን።

Call A. Zakaria at:

Tel;- 647-348-0697Cell: 647-628-0672

GROCERIES & VARIETY STORESልዩ ልዩ ዓይነት የምግብና ሸቀጣ ሸቀጥ መደብር

WARE GROCERY440 DUNDAS STREET EAST, TRONTO

ቅመማ ቅመም፣ ሽሮና በርበሬ፣ ኮሊንግ ካርድ፣ ሲዲና ዲቪዲ፣ እንጀራ፣ የተለያዩ ለእንጀራ

የሚሆኑ ዱቄቶች፣ ቆሎና ዳቦ እንዲሁም ልዩ ልዩ የግሮሰሪ እቃዎችን እንሸጣለን።ስልክ ደውሉልን፣

ኑና ጎብኙን!!

Tel:416-551-8537

Freta Ingera Services831 Bloor Street West, Toronto

ጥራት ያለው እንጀራ እናቀርባለን።ለተለያየ ዝግጅት ፓርቲ እንጀራ ስትፈልጉ ስልክ

ይደውሉልን። ከመጀመሪያ እስከመጨርሻ ምርጫዎ የፍሪታ እንጀራ ይሁን። እንጀራ በትዕዛዝ እናቀርባለን።

በተጨማሪ ሽሮ፣ በርበሬአ ቅመማ ቅመም አለን።

ፍሬወይኒ ክብሮም

Tel:[email protected]

HEATING PLUSHeating & Air Conditoning Service and Instalation

1111 Finch Avenue West Toronto ON

*Furnaces *Gas Firplace *Hot Water Tanks *Gas BBQs *Pool Heaters *AC Units *Clean Air System *Humidifications *Stove Lines

*Refrigerator Lines *Gas Piping *Duct Cleaning.

Call Yoseph Gebremariam

Tel:-647-404-6755www.heatingplus.ca

GROCERIES & VARIETY STORESልዩ ልዩ ዓይነት የምግብና ሸቀጣ ሸቀጥ መደብር ደስታ ሥጋ ቤት

አመርቂ ምርጥ ምርጥ የስጋ ብልቶች ንጹሕ ቅመም፣ በባለሙያ የተዘጋጀ በርበሬ፣

እቃዎች እንሸጣለን። ገንዘብ እንልካለን። ለተለያዩ ግብዣዎች ምግብ እናቀርባለን።ደስታ ምግብ ቤት በየቀኑ በአመት በዓል

ጭምር ክፍት ነው።

Tel:- 416-850-4854843 Danforth Avenue

TZTA: Page 18: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

TZTA INCTZTA International Newspaper

851 Bloor St. W.Toronto, ON M6G M1COffice: 416-898-1353Cell: 416-898-1353Fax: 416-653-3113

E-Mail:[email protected]

[email protected]:tzta.ca

PEOPLE TO PEOPLE AIDORGANIZATION (CANADA)1245 Danforth Avenue, Suite 207

Totonto, ON M4J 5B5TEL:-

[email protected]

www.p2pcanada.org

Ethiopian Associationin the GTA and Surrounding Regions

1950 Danforth Ave.(Danforth Ave and Coxwell Ave)

Toronto, Ontario M4C 1J6

Tel: (416) 694-1522

Fax: (416) 694-8736

[email protected]

ELEGANT DECORATION for wedding, Engagegment, &

Birthdaysለሠርግ፣ ለቀለበት፣ ለልደት ተመልካችን በሚስብ

መንግድ እናስጌጥልዎታለን። ቁንጅናውንም ውበትእንዲጨምር እናደርጋለን።

We give service like * Manicure*Pedicure *Eyebrew Arch *Facial

For more information callJemila A. ጀሚላ

Tel:- 416-884-2508

ፒያሳ የኢትዮጵያ ቅመማ ቅመምና

PIASSA የባህል ምግብ ቤት

260 Dundas St. E. TorontoAuthentic Spices & Foods

We specialized in EthiopianvegeterianDishes

ገንዘብ ወደ አገር ቤት እንልክስለን።ሽሮና በርበሬ የተለያዩ ቅመማ ቅመም፣ የእንጀራ

ዱቄት፣ቴፕ፣ ካሴትና ሲዲ፣ መፅሄትና ጋዜጣ እንሸጣለን።

Tel: 416-929-9116

ኢትዮፒክስ ሬስቶራንት የተሟላ አገልግሎት ይሰጣል። ጥብስ፣ ክትፎ፣ ጎረድ ጎረድ፣ ቀይ ወጥ፣ አልጫ ፍትፍት፣ አትክልት በያይነቱ፣ ዱለት እንዲሁም የፈረንጅ ምግብ በተመጣጣኝ ዋጋ እናቀርባለን።

ጎብኙን በመስተንግዷችን ትረካላችሁ።

Tel: 416-363-0884227 Church St. Toronto, ON

(at Dundas Street Intersection

Specialized:-• Painting• Laminate Floor• Tiling• Drywallling• Basement Finishing

For further information call:-Yosuf at 416-275-0522

Tel:- 416-539-0259977 Bloor St. W. Toronto ON

The elegant African Palace

is ready to serve you and come to test our delicious

dishes.

Wondy Plumbing And Renovation

Plumbing - Paiinting - Dry Wall, Flooring Tiles. Remodeling Kitchen & Bath - Install New Rough in Replace foucet/Installing New Faucet -

Change Water Heater, Unclogged Drain, Relocation Plumbing -

Fixture Etc... Wonddy Tesfaye

Tel: 416-875-1801E-mail: [email protected]

“Dedicated to quality of services”

COMMUNITY CLASSIFIED DIRECTORYFREEDOM GOSPEL ETHIOPIAN CHURCHየአርነት ወንጌል የኢትዮጵያውያን

ቤተክርስቲያንPaster Ashenafi Lemma

2124 DANFORTH AVENUE(WOODBINE 7 DANFORTH

TORONTO, ON M4C 1K3

TEL:. 416-836-8263E-MAIL:- [email protected]

የልጁ የእየሱስ ክርስቶስ ደም ከሃጢአ ሁሉ ያነፃል1ኛ ዮሐንስ ፤17

NINI CATERING SERVICESኒኒ የምግብ ዝግጅት

Cateringfor Weddings, Parties, Picnic, Birthdays etc...

ለሠርግ፣ ለቀለበት፣ ለክርስትናና ለተለያዩዝግጅቶች ምግብ በተመጣጣኝ

ዋጋ እናቀርባለን።Call Nini (ኒኒ)

647-710-1839

የቀድሞው ትውልድ አባላት ለአዲሱ ትውልድ አባላት ቀልጣፋ እና ቀጣይነት ያለው ድጋፍ ማድረግ ስንችል ነው፡፡ እኛ የጉማሬው ትውልድ አባላት የምንችለውን ነገር ሁሉ በማድረግ የአቦሸማኔዎቹ (ወጣት) ትውልድ እምነት እንዳያጡ እና ውድቀት እንዳይደርስባቸው ተጋድሎ ማደረግ ይጠበቅብናል፡፡ ወጣቶቹ ይህንን ሲያደርጉ ማበረታታት፣ ማገዝ እና ደጋግመው እንዲሰሩት ድጋፍ መስጠት ይኖርብናል፡፡ ትግሉ የፈለገውን ያህል ረዥም ጊዜ ቢወስድም ምንጊዜም ቢሆን ከወጣቶቹ ጎን መሰለፍ አለብን፡፡ ከወጣቶቹ ጋር መወያየት እና መነጋገር አለብን፡፡ ወጣቶቹን መደገፍ እና መውደድ ይኖርብናል፣ ወጣቶቹ በአዲሲቱ ኢትዮጵያ የፕሮጀክት የግንባታ መስክ ላይ ሆነው በጽናት እየሰሩ አስከቆዩ ድረስ ለእነሱ ውኃ ማቀበል እና ሌሎችንም ድጋፎች በደስታ በማድረግ መደገፍ ይኖርብናል፡፡

የኢትዮጵያ ወጣት ኃይል ምንም ማንም ሊያቆመው የማይችል ኃይል ነው፡፡ የኢትዮጵያን ተወርዋሪ የአቦሸማኔ ትውልድ ሊያቆመው የሚችል ምድራዊ ኃይል፣ እስካፍንጫው የታጠቀ አምባገነን ኃይል ሊያሸንፈው የሚችል ኃይል የለም፡፡ እኛ የቀድሞው ትውልድ አባላት ምንጊዜም ቢሆን የሚከተለውን የድሮ አባባል ልንከተል ይገባል፣ “ልታሸንፋቸው አለመቻልህን ካረጋገጥህ ተቀላቀላቸው፡፡“ የአቦሸማኔውን (የወጣቱን) ትውልድ በውይይት እንቀላቀል፡፡ ከእነርሱ ጋር ቀረብ በማለት እንወያይ፣ ምን ፍላጎት እንዳላቸውም እንጠይቃቸው፡፡ የእኛን ምክር የሚወዱ እና የሚፈልጉ ከሆነ ይህንን በለጋሽነት እና በነጸነት እንችራቸው፡፡ የእኛን ቴክኒካዊ እገዛ የሚፈልጉ ከሆነ ዕገዛውን እናድርግላቸው፡፡ የሞራል ድጋፋችንን የሚፈልጉ ከሆነ ለእነሱ እናደርግላቸው፡፡ የማቴሪያል ድጋፍ የሚፈልጉ ከሆነ ለእነርሱ የገንዘብ መዋጮ በማሰባሰብ ድጋፍ እናድርግ፡፡ ወጣቶቹ ታላቅ ሸክሞችን ከጫንቃቸው ላይ ለማውረድ፣ ድልድይ በሚገነቡበት ጊዜ፣ የመንገድ ጥገና በሚያካሄዱበት ጊዜ እና ተራሮችን በሚወጡበት ጊዜ በትህትና የተሞላን ውኃ አቀባያቸው ሆነን መቅረብ አለብን፡፡ ለወጣቶቻችን የኃይል ምንጮች መሆን አለብን!

ከገጽ 17 የዞረመቆየቱን ያስታወሰው ሰማያዊ ፓርቲ፣ ይህ ራሱን ከሕግ በላይ የሰቀለ አካል ያለምንም ገደብ ከሚሰራቸው ተግባራት እንዲታቀብ በሕግ የሚያስቆመው በመጥፋቱ እስካሁን የፈፀማቸውን የማንአለብኝነት ተግባራት እንደጥፋት ሳይሆን እንደ መልካም ሥራ ቆጥሯቸው በተመሳሳይ የሥም ማጥፋትና የፍረጃ ተግባሩ እንዲገፋበት አድርጎታል” ብሎአል። “ኢሳት” የተባለ የመገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ መንግስት በሽብርተኝነት ከተፈረጀ ድርጅት የገንዘብ ድጋፍ እንደተደረገለትና በሰላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች በተለይም ሰማያዊ ፓርቲ በዚህ የመገናኛ ብዙሃን እንዳይጠቀም የማስጠንቀቂያ ዛቻ ተላልፎለታል” ሲል ያስታወሰው ሰማያዊ ፓርቲ፣ ይህ አስፈራሪ አካል ራሱን ሕግ አውጭና ሕግ ተርጓሚ በማድረግ የዚህች ሐገር ዜጎች ሃሳባቸውን የሚገልጹበትንና የማይገልጹበትን የመገናኛ ብዙሃን እየወሰነላቸውና እየመረጠላቸው ይገኛል፣ ብሎአል ።

ከገጽ 15 የዞረየገዥው ቡድን ሰዎች ሀሳብን በሃሳብ ማሸነፍ እንደማይችሉ ስለሚያውቁት የቀራቸው አማራጭ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ሃሳባቸውን የሚያሰራጩባቸውን መንገዶች መዝጋት ብቻ መሆኑን ፓርቲያችን ይገነዘባል ያለው ሰማያዊ ፓርቲ፣ ማንም አካል በሕግም ሆነ በሞራል ተጠያቂ የሚሆነው የሚያስተላልፈው መልዕክት ይዘት የሌሎችን ዲሞክራሲያዊና ሞራላዊ መብት የሚጋፋ መሆን አለመሆኑ እንጂ ገዥው ቡድን በጠላው ወይም በወደደው የመገናኛ ብዙሃን መልዕክቱን ማስተላለፉ አይደለም” ሲል አቋሙን ግልጽ አድርጓል፡፡ መልዕክትን የገዥው ቡድን ሰዎች በጠሉት የመገናኛ ብዙሃን ማስተላለፍ በራሱ ወንጀለኛ ወይም ሽብርተኛ ለማድረግ የሚያበቃ ምንም ዓይነት የሕግ መሰረት እንደሌለውም ገልጿል፡፡ ፓርቲው በመጨረሻም ” ሰማያዊ ፓርቲ መልዕክቱን የሚያስተላልፍበትን መገናኛ ብዙሃን ማንም አካል

እንዲመርጥለት ወይም በዚሁ አጋጣሚም የፓርቲያችንን መልካም ስም በሃሰት ለማጉደፍ የተሰነዘሩ ቃላትን በቀላሉ የማንመለከታቸው መሆኑን ሕግ ባለበት ሐገር ራስን ከሕግ በላይ በማስቀመጥ ማንንም አካል መፈረጅና ስም ማጉደፍ በሕግ የሚያስጠይቅ መሆኑን የዘጋቢ ፊልሙ ባለቤቶች እንዲያውቁትና ወደፊትም ተመሳሳይ ድርጊት ከመፈፀም እንዲቆጠቡ እናሳስባለን፡፡” ብሎአል። በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱት ሰማያዊ ፓርቲ እና አንድነት ፓርቲ በኢሳት ላይ ቀርበው አቋማቸውን እንዳይገልጹ መንግስት ሰሞኑን ምክር አዘል ማስጠንቀቂያና ማስፈራሪያ በኢቲቪ አማካኝነት መስጠቱ ይታወሳል።ከመጪው ምርጫ ጋር ተያይዞ ኢሳት ገዢውን ፓርቲ ጨምሮ በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ፕሮግራሞቻቸውንና መልእክቶቻቸውን በነጻ እና ያለገደብ የሚያስተላልፉበትን አሰራር በመቀየስ ላይ ነው።

ጥር ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ አማካሪ የሆኑት አቶ በረከት ስምዖን በቅርቡ ከሚኒስትሮች እና ከኢህአዴግ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ባደረጉት ውይይትና ግምገማ ላይ ” ህዝቡን ለመምራት የሚነደፉ ንድፈ ሀሳቦች ( ቲዮሪዎች) በየጊዜው ካልተሻሻሉ የሚዝጉ በመሆናቸው አብዮታዊ ዲሞክራሲ በልማታዊ ዲሞክራሲ እንዲተካ ተደርጓል ብለዋል። የኢህአዴግ መንግስት ይበልጥ የሚገለጸው በአብዮታዊ ዲሞክራሲ አስተሳሰብ ሳይሆን በልማታዊ ዲሞክራሲ አስተሳሰብ ነው በማለት አቶ በረከት ገለጽዋልአቶ በረከት አብዮታዊ ዲሞክራሲ በልማታዊ ዲሞክራሲያዊ መንግስት ከመተካቱ በፊት ፣ ግንባሩ ለ3 ተከፍሎ እንደነበር ገልጸዋል። አንደኛው የአመራር ወገን “ችግራችን የውስጥ ነው እና በቅድሚያ የውስጥ ችግራችንን እንፈትሽ የሚል” አቋም ሲይዝ ፣ ሌላው ወገን ደግሞ ዋናው ችግራችን ሻዕቢያ በመሆኑ በቅድሚያ ሻዕቢያን እንውጋ የሚል አቋም ይዞ እንደነበር፣ እና ሻእቢያን ከወጋን በሁዋላ ወደ ውስጥ ችግራችን እንመልከት

ኢህአዴግ የአብዮታዊ ዲሞክራሲ መመሪያን መተውን አስታወቀየሚለው ሶስተኛው አማራጭ አሸንፎ መውጣቱን ገልጸዋልበ1997 ዓም ዋናው የአመጽ ሀይል የነበረው ስራ ያጣውና ተስፋ የቆረጠው ወጣት ነው በማለት የገለጹት አቶ በረከት ለወጣቱ ስራ ካልተፈጠረለት በመንግስት እና በአገር ላይ እንደሚያምጽ ገልጸዋል። መንግስት የምርጫ 97ትን አመጽ ያስነሱት ተቃዋሚዎች ናቸው ብሎ ሲከስ መቆየቱ ይታወቃል።ኢህአዴግ ከባላሀብቱ ነጻ የሆነ መንግስት ለመመስረት መነሳቱን የገለጹት አቶ በረከት፣ ስልጣን ላይ የሚያመጣን አርሶአደሩና በከተማ ያለው ጭቁኑ ህዝብ ነው እንጅ ባለሀብቱ አይደለም ብለዋል። የኢትዮጵያ መንግስት በባለሀብቱ ገንዘብ የሚተዳደር አይደለም ያሉት አቶ በረከት፣ ገንዘብ ከፈለገ ከባላሀብቱ በግብር መልክ መውሰድ እንደሚችል ተናግረዋል። ይህ መንግስት ለህልውናው የራሱ የገቢ ምንጭ እንዳሉት የጠቀሱት አቶ በረከት፣ አየር መንገድን ባንኮችን እና መብራት ሀይልን በምሳሌነት አንስተዋል። የመንግስትን አስተዳደር ያለምንም ችግር ለማስኬድ የባለሀብቱም የውጭ ድጋፍም እንደማያስፈልግ አቶ በረከት አክለዋል።

አቶ በረከት፣ ኢህአዴግ ምርጫውን ያለባለሀብቶች ድጋፍ ማሸነፍ እንደሚችል እየገለጹ ባለበት ጊዜ በድንገት የመንግስት ተቋሞችን በመግለጽ በቂ ገንዘብ አለን ማለታቸው ተሰብሳቢዎችን ማስገረሙን ስብሰባውን የተከታተሉት አንድ ከፍተኛ የኢህአዴግ አመራር ገልጸዋል። አመራሩ እንዳሉት ኢህአዴግ ለምርጫ ማስኬጃ ከመንግስት ገንዘብ እንደሚወሰድ የ አቶ በረከት ንግግር በቂ ማሳያ ነው ።መንግስት የራሱ ገንዘብ ከሌለው እንደምእራብ የአፍሪካ አገራት ይሆናል ያሉት አቶ በረከት፣ የኮትዲቩዋር ሚኒስትሮች ደሞዛቸውን የሚወስዱት ኮትዲቯር ከሚገኘው የፈረንሳይ ኢምባሲ ነው ይላሉ። በኬንያም ሁኔታው ተመሳሳይ መሆኑን አቶ በረከት አክለዋልኢህአዴግ በ2002 በተደረገው ምርጫ ከግል ባለሀብቶች ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡ ይታወቃል።በባቡር ግንባታ፣ በመንገድ ቁፋሮና በትራንሰፖርትና እጥረት የተነሳ በአዲስ አበባ መኖር ያስጠላል ያሉት አቶ በረከት ያም ቢሆን ግን ህዝቡ ልማት ነው በሚል እንደሚቀበለው ገልጸዋል ።

Page 19: January 2014

TZTA: Page 19: Janauary 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Sahlu Consulting Servicesለታክስ አሰራር፣ ለIሚግሬሽን ጉዳዮችና ለቋንቋ

አገልግሎት ሣህሉ በቀለን ያነጋግሩና ቀጠሮ ይያዙ ወይንም ከታች ወደ ተጠቀሰው አድራሻ ብቅ

ይበሉ። በአገልግሎቴ ይረካሉ!

Continued on page 20

TORONTO — January 2014 — Historica Canada is launching two new Heritage Minutes today, in honour of Sir John A. Macdonald’s 199th birthday. One Minute focuses on Canada’s first Prime Minister and the other on fellow Father of Confederation, Sir George-Étienne Cartier. The release kicks off a series of milestones leading up to the 150th anniversary of Confederation in 2017. “In their years working closely together, Macdonald and Cartier forged an extraordinary friendship, without which Canada might not exist,” said Anthony Wilson-Smith, President of Historica Canada. “They were colourful, charismatic and remarkable men, and their shared vision of our country continues in many ways to be relevant today.” The new Minutes are the first in the 75-spot collection to tell the story of Confederation. In the Macdonald Minute, viewers join Macdonald, Cartier and George Brown – the leaders of the Great Coalition – and others en route to the 1864 Charlottetown Conference, the launching pad for Confederation three years later. The Cartier Minute spans decades and provinces, telling the story of how his efforts were crucial in bringing Quebec, Manitoba and British Columbia into

Confederation before his death in 1873. A statue in his honour was unveiled by Sir John A. Macdonald in 1885 — the first

Ontario Hosts Forum for Multicultural Chambers of Commerce and Business

Association LeadersNew Trade Strategy Will Help More Companies Trade Globally

New Heritage Minutes Kick Off Canada 150 Celebrations

ever placed on Parliament Hill. “Macdonald wasn’t just the founder of a nation that otherwise, almost certainly, would not have survived. He shaped a nation that has gone on to thrive…” – Richard Gwyn, the author of an award-winning, two-volume biography of Sir John A. Macdonald and consultant on the new Heritage Minutes. “The fight for Confederation was from the beginning a French Canadian project, and Cartier became its major leader.” – Alastair Sweeny, the author of George-Étienne Cartier: A Biography and consultant on the new Heritage Minutes. A 2008 poll found that 42% of Canadians could not name the country’s first Prime Minister. Historica Canada will conduct a similar poll before Macdonald’s bicentennial birthday in 2015 to see if these Minutes and other efforts across the country have succeeded in boosting awareness of how our country was founded. Historica Canada re-launched Heritage Minutes in 2012 after a hiatus of nearly eight years. These Minutes are made possible through funding from the Department of Canadian Heritage. After an extensive public tender process, Historica Canada selected Toronto-based Collider Films to produce the Minutes.

Historica Canada is the largest independent organization dedicated to history and citizenship in Canada. Its mandate is to build active and informed citizens through a greater knowledge and appreciation of the history, heritage and stories of Canada.

Sir George-Étienne CartierFather of Confederation

Sir John A. MacdonaldCanada’s first Prime Minister

January 2014: Today Dr. Eric Hoskins, Ontario’s Minister of Economic Development, Trade and Employment, hosted a Multicultural Business Leaders’ Forum in Toronto to discuss Going Global: Ontario’s Trade Strategy. The event was an opportunity to reinforce the government’s confidence in its multicultural business leaders and their ability to help more businesses export products and services to global markets and create good jobs in

Dr. Eric Hoskins, Ontario’s Minister of Economic Development, Trade and Employment,

Ontario.

“Expanding trade to more global markets is an important part of our plan to grow Ontario’s economy and create jobs across the province,” said Minister Hoskins. “All Ontarians, from all backgrounds, make important contributions to our economy. By working together with Ontario business leaders from diverse communities, we can help more companies grow their businesses by accessing international networks and exporting their products and services.”

Foreign trade is a crucial element of Ontario’s economy and is essential for its continued growth and competitiveness. It strengthens the economy by creating jobs, supporting innovation and growing our economy.

Page 20: January 2014

TZTA: Page 20: January 15, 2014 : [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Dr. Zahir Dandelhai DENTISTNEW PATINT AND EMERGENCY WELCOM

Main Danforth the Dental Clinic206-2558 Danforth Ave. Toronto ON

Monday to Saturday: 10:00 AM - 8:00 PM

Tel : (416) 690-2438

Smile Again...

• Consultation free Service we give: • General Dentistory Work * Crown $ Bridge• Ortho (Braces * Root Canals, Dentures etc.• Denture * Implant * TMJ Problem• Long flexible hours days and evening schedules • FINANCING• All dental plans accepted

Smile Again...

To help build a solid foundation for trade in emerging markets, the government recently launched the Going Global: Ontario’s Trade Strategy. Designed to expand the province’s exports, the strategy will help more companies—especially small- and medium-sized business — build relationships in international markets.

With the recent launch of its International Marketing Centre in São Paulo, Brazil, Ontario now has 11 locations around the globe in North and South America, Europe, and Asia. In 2014, the government will also lead more than 60 trade missions connecting Ontario companies to global opportunities.

Since 2005, Premier-led trade missions have visited China, Hong Kong, India,

Pakistan, Israel and the West Bank. These missions have raised Ontario’s profile as a global leader in clean energy, innovation, education and life sciences, and have resulted in over $1.6 billion in agreements signed between organizations and businesses.

In 2012-13, the Ministry of Economic Development, Trade and Employment helped more than 550 companies participate in outbound trade missions to countries including China, India, Japan, Mexico, the Philippines and Peru.

Encouraging more Ontario companies to think globally is part of the government’s economic plan to invest in people, build modern infrastructure and support a dynamic and innovative business climate.

Continued from page 19

Open Letter to UN Sec.-Gen. Ban Ki-Moon By Ethiopian Borders Affairs Committee

January 14, 2014

We, the undersigned representatives of various Ethiopian political parties, civic organizations and professional associations, have the honor to bring to your attention our strong protest against the secret border deal that the dictatorial governments of Ethiopia and the Sudan have recently been hatching.

The respective territorial limits of both countries were defined by the Anglo-Ethiopian Treaty of 1902 at the turn of the last century when Great Britain was the colonial power administering the Sudan. As is customary in international practice in delimiting national boundaries, the treaty provided for the setting up of a Joint Boundary Commission to be appointed by both sides to carry out the actual demarcation of the boundary on the ground. Upon completion of the demarcation process both parties were required to notify their citizens of the boundary as demarcated.

Despite the clear mandate of these undertakings, however, the treaty has remained a dead letter for over a century and, as a consequence, the boundary between the two countries has never been demarcated by a joint commission. Instead, contrary to both the spirit and letter of the provisions of the treaty, Great Britain appointed its own officer, Major Charles W. Gwynn, to unilaterally and arbitrarily demarcate the boundary without the knowledge and the participation of Ethiopian boundary commissioners. In the event, the demarcation line which resulted from this high-handed exercise greatly

favored the Sudan while causing Ethiopia to suffer a corresponding amount of territorial loss.

Notwithstanding the fact that the demarcation of the boundary by one of the Contracting Parties cannot legally bind the other, nevertheless Sudan has over the years importuned successive Ethiopian administrations to accept the validity of the unilateral demarcation undertaken by the British. The consistent and unequivocal response of these administrations, however, has been to reject the validity of Sudan’s claims, calling instead for a negotiated settlement of the boundary on the basis of the original treaty with the full knowledge, participation and consent of peoples likely to be affected by the demarcation line.

As Your Excellency well knows, the international political system grants a considerable degree of importance to rights in respect of territory. The function of a boundary between states is the attribution of territory and, thus, the extent of a state’s territorial sovereignty. When the extent and limits of a state’s territorial sovereignty are determined solely and arbitrarily by one state to the detriment of the other, however, the boundary so determined becomes an enduring source of friction and tension between the adjoining states. It is precisely to avoid such a result that international law attributes to an international boundary a compelling degree of continuity and finality. Nevertheless, this venerable principle will be respected and observed in practice only if the given boundary was established in accordance with law. More importantly, a boundary regime can be regarded as final only where either of the states can clearly establish its legal credentials. In the case of the Ethio-Sudan boundary, this means that

the treaty regime set up by the parties - and no other arrangement- was meant to govern the boundary and title to territory.

According to media reports originating in the Sudan, however, under the just-concluded secret deal between the President of the Sudan and the Prime Minister of Ethiopia, huge swathes of our ancestral lands will be ceded to the Sudan. These reports have been received with utter shock, resentment and anger by Ethiopians at home and abroad. Neither the current generation of Ethiopians nor those of future generations will allow the deal to stand for it constitutes a serious violation of the treaty regime set up at the turn of the century and holds for naught the sacrifices of past generations of Ethiopians to preserve the territorial integrity of their country. We wish to add that thousands of our people will be forced to lose their homes, farms and investments if the border deal is implemented without their participation and consent.

We are not unmindful that members of the United Nations and their sitting governments like those of the Sudan and Ethiopia are clothed with a certain degree of legitimacy in the eyes of international law and politics, even as such legitimacy deprives ordinary citizens adversely affected by the decisions of those who rule them legal standing and recourse in such matters. And yet the actions of these officials who purport to speak in their behalf are bereft of any legitimacy in the eyes of the very populace whose interests they claim to represent. This is particularly true when it concerns highly sensitive and emotionally charged questions of territorial sovereignty. As such, the border deal of today hatched by unelected elites will be the ticking bomb of tomorrow. Since it has neither support in

law nor received the consent of the Ethiopian people, it will fester as a major source of friction and tension between the brotherly peoples of Ethiopia and the Sudan. Needless to add, the Horn of Africa region does not need an additional source of insecurity and instability beyond those that already plague the region. Accordingly, we wish to entreat Your Excellency to use your good offices to any extent appropriate and possible so as to forestall the dangerous situation the border deal is otherwise most likely to engender now or in the future if it goes into effect.

In any case, we would like to go on record as asserting our right to territorial sovereignty as defined by treaty – and not any other agreement that is reached behind the back of the Ethiopian people. We reserve the right to not honor any boundary that results from the agreement of an unelected government that is devoid of any support or legitimacy among its own people. In closing, we would like Your Excellency to know that the current extremely narrowly- based government of Ethiopia and the similarly discredited government of the Sudan are grasping at straws by using the border deal as a way of ensuring their political survival by a mutual exchange of promises foreswearing the use of their territories by organized movements seeking to overthrow their respective governments. This survival instinct underlies the parties’ desire to make a border deal and to keep it from public scrutiny without consideration of its impact on the people of Ethiopia.

Please accept the assurances of our highest consideration.

Sincerely,

Ethiopian Border Affairs Committee (EBAC)

H.E. Mr. Ban Ki-Moon United Nations Secretary General 1st Avenue, 46th Street New York, NY 10017 January 10, 2014Your Excellency:

Page 21: January 2014

TZTA: Page 21: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

The late Leeza Woubshet had a dream to return to her native Ethiopia and start a school for the poor. In 2003, it seemed that dream ended when she died as a result of an automobile accident. Her fiancée, Dana Roskey, refused to let the dream die when he moved to Ethiopia to establish an organization called the Tesfa Foundation in her memory.

Roskey, who holds an MA in Education from the University of Minnesota, had a noble dream of funding schools for the poor. Since Jan 2004, he has made such a passionate impact in Ethiopia by founding his Tesfa Foundation as well as being the current country director for Ethiopia Reads. In 2012, the two charities merged under the name - Ethiopia Reads. I caught up with Roskey as he reflected on his late wife and the great charitable organizations he in involved in.

You have been coming to Ethiopia for eight years and been involved in many worthwhile initiatives. Share with me your journey so far.

I became involved with Ethiopia because of my personal loss. But with the grief came a blessing: the opportunity to participate in the lives of thousands of children, youth, and families here -- even if only indirectly, -- helping to bring education and opportunity to people who deserve it. The Ethiopian people are very gracious, the country is beautiful, and I feel blessed to have spent as much time in this country as I have. I hope that Leeza's dream has been realized. Whether it has or hasn't, I will continue to work for the children and youth of this country, for as long as I am able.

Tell me about Team Tesfa.

Team Tesfa is a cross country and track club based in Addis Ababa, founded about seven years ago. Its purpose is not only competition, but to provide humble support systems for young athletes who have a dream to make their lives better -- especially young women who have come to Addis from the countryside, hoping that running will lead them toward success, but then find themselves struggling to survive in the big city. I'm a runner, and that's why I took an interest in the lives of runners here. I want to see them have a chance to pursue their dreams.

Team Tesfa has a long way to go, but so far we have been able to support a number of teen girls with housing and education. We support young women with athletic gear, educational support, and vocational skills. And we have started to help some young men with vocational skills, as well. I see a bright future for this program. I'm concerned that Ethiopia's young athletes receive the respect and the resources they deserve for full and satisfying lives. A few athletes become rich and famous, of course. But the majority work very hard for years and don't make it. They sacrifice everything for the dream, and afterward they have nothing to build the rest of their lives on. This is what I would like to see change.

Ethiopia Reads is involved in many initiatives. Share with me some of these initiatives.

There are many children in Ethiopia who have no access to education. We are just one of many organizations trying to help the government in its effort to reach those children. It's a matter of resources. Ethiopia Reads has focused on the youngest children and more recently, on rural children. We

TESFA Foundation builds schools and community in Ethiopia

Samuel Getachewhave funded the establishment of ten schools in Ethiopia. Five of those have been kindergartens and the rest rural, non-formal schools for primary ages.

We have invested in good teacher training, and in some cases have been able to help moms with micro loans and help children with shoes, clothing, and nutrition. Now, of course, the Ethiopian government is implementing kindergarten-level education in its government schools. This is an exciting time, as we see a new push for quality in early grades literacy. We at Ethiopia Reads would like to offer a hand to help schools implement high-quality kindergarten education. We see that many schools do not have the resources to train staff in the unique needs of kindergarten-age children, buy age-appropriate materials, or furnish classrooms appropriately. We are currently piloting this kind of assistance in several local schools.

How about Ethiopia Reads libraries?

Ethiopia Reads has been working in Ethiopia for over a decade, establishing school and community libraries across the country. To date, we have established over sixty-five libraries around Ethiopia. The mission of ER is to encourage a culture of reading, and that goes well beyond the supply of books. We offer librarian mentoring and training onsite and in Addis Ababa, and monthly professional forums for librarians. We invite librarians' colleagues, their school directors, teachers, and local officials to attend, because we believe that a successful library, and a strong reading culture, depends on whole communities.

We organize book events and book clubs in schools. We invite Ethiopian children's authors into our programs. We sponsor rural mobile library systems to deliver books and reading instruction to children deep in the countryside where there is no access to schools. Again, it's an exciting time to be in this line of work, just as people are re-discovering the importance of reading to happiness and success.

In the last decade, there have been many changes in Ethiopia. What are some of the positive changes you have observed over the years?

Well, the perspective of a " faranj" (an Amharic term meaning "white") will differ from that that of locals. The "faranj" sees the rapid growth of Addis Ababa, the construction, and the proliferation of supermarkets and consumer goods. Addis Ababa is a much more comfortable city for "faranjis" than it used to be. Obviously the national economy is booming, even as many poor people's lives are becoming more difficult because of inflation. It's a time of contrasts. Even as there are more roads and more schools, there is privation and profound suffering for many. It's our job to reach out to the poor and to the youth, and to make sure they aren't left behind.

For someone who wants to emulate such an enterprising career, what advice would you have for them?

Know what's right, keep your focus, and be determined. I've seen many kids come to Team Tesfa who are all talk. They are sure they can run like Haile Gebreselassie. But in athletics, you either prove it by your performance or you don't. It's all about persistence and intelligence. The beautiful thing about athletics is how it teaches us about life. Anything you want in life, you earn in just the same way

Q & Aby Dr Biri Yaya

SBS Amharic Radio

1. OLF that is led by Ato Daud IbsaThe spokes-person for this group, more or less, repeated the long standing political stance of the OLF that the organisation’s objective is for the ‘freedom’ of the Oromo people through a self-determination with all options under consideration(autonomy to independence).

2. Oromo Democratic Front,ODF (Re: Lencho Leta, Dr Dima Negewo)

This group is yet to establish itself as a political party. Dr Dima Negewo is a seasoned and articulate politician.

In the interview with the Australian radio, Dima repeated what the group’s most articulate spokes-person, Lencho Bati, stated sometime ago. The group is keen to find a mid-point to re-engage and energise a discourse on the resolution of the conflict by some sort of negotiation with the current ruling clique in Ethiopia.

They would like to join in hands wih Ethiopian opposition groups for the ‘proper implementation’ of the provisions of the current federal constitution that the TPLf/Eprdf uses as a device to mislead the nation.

The ODF sees Oromos as a subject people

Emerging Political differences between Oromo Organisations

January 2014of the empire while accepting the prospect of a democratic Ethiopian state when and if one emerges in the future.

3. OLF that General Kemal Gelchu is a chairman of

This group’s stance is the most clear:

* Full acceptance that Oromos are Ethiopians who are, nevertheless, being denied of their full citizenship rights due to the undemocratic nature of previous and current regimes in Ethiopia.

General Kemal has dismissed the other Oromo groups’ political stance which sees Oromos as non-Ethiopian. He ridiculed the assumption that oromos are not Ethiopians as a shallow thinking that was accidentally borrowed from comparisons with the status of the American slaves. He is right in that!

The crucial lines of emphasis and differences in this group to notice are:

* Oromos are not colonial subjects

* The Group does not believe that there is any mileage in trying to join the tested and failed attempt of working as a ‘legal’ opposition within the constraints of the TPPLF/EPLF’s domination.

However, what is common to all the three strands of the Oromo groupings is the realization that Oromos’ rights cannot be attained without some level of cooperation with other stakeholders in Ethiopia.

Abyssinia’s Ruler Said to be a Heavy Buyer of American Railway StocksHas Aided His PeopleRemarkable Progress During His Reign - Baron de Jarlsburg Tells the Monarch, Now Reported Dying, Special Correspondence The New York T imesBRUSSELS (Oct. 27) - Baron de Jarlsburg, the Belgian explorer, just returned from Abyssinia, has much to relate about Emperor Menelik, whose serious illness was recently announced.

“Menelik,” said Baron de Jarlsburg, in an interview with the New York Times correspondent, “has since accession to the throne, twenty years ago, transformed Abyssinia from a semi-barbarous power to a State modeled on the lines of a European constitutional monarchy.

The sovereign, who styles himself somewhat pompously, Conquering Lion of the Tribe of Juda, Elect of the Saviour, King of Kings of Ethiopia, who shattered Italy's colonial ambitions by his victories at Amba-Garima, is the ruler of a nation of 7,000,000 inhabitants, the mysterious origin of which is lost in the night of ages."When Menelik was crowned Emperor of Ethiopia on Nov. 4, 1889, after King Johanne's death, he was far from being the accepted ruler of all the States which constitute the Abyssinian empire. It was only after much hard fighting that Menelik finally succeeded in subjugating those rebellious chieftains who did not recognize him as Johanne's legitimate successor.

"Since then, Menelik's one aim has been to introduce European civilization into his country. The Emperor, after abolishing the feudal laws still extant in the empire, and emancipating the slaves, established compulsory free education throughout his

Emperor Menelik had investments in America

The New York Times Originally published November 7, 1909

dominions. As a result in another generation education will be as widespread in Abyssinia as in several European countries.

"Menelik is himself an altogether unique figure among African potentates. As a diplomat, as a financier, and as a soldier, he can hold his own with the most up-to-date of his brother sovereigns. As a soldier and a diplomat, he showed his worth at the time of Italy's defeat by the Abyssinians. In late years, however, it is particularly as a financier that Menelik has distinguished himself. he had a natural bent for finance, even as a young man, before his accession to the throne, and at that timewent for stock speculation on the Paris Bourse to a considerable extent. These youthful speculations proved successful, and were only interrupted by the events which followed Menelik's accession.

"To-day the Abyssinian ruler has extended the range of his financial operations to the Unted States, and is heavy investor in American railroads. What with, his American securities and his French and Belgian mining investments, Menelik has a private fortune estimated at no less than twenty-five million dollars.

"The most striking fact about Abyssinia's dusky ruler," said Baron de Jarlsburg in conclusion, "is his versatility. An accomplished linguist, he speaks French, English, and Italian fluently. Notwithstanding all the time he is compelled to devote to state affairs, he still finds the opportunity to keep up in surrent European literature, and is rarely at a loss when a new author is mentioned. At Adissaba Palace - to give him the title by which he is known to his subjects -- takes particular pride in his library of ten thousand volumes, collected by himself. Menelik's chief hobby in the way of books are works dealing with the ancient civilizations of Africa and Asia."

Page 22: January 2014

TZTA: Page 22 January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

5 Tips for Keeping your New Year’s Resolutions

“Write it on your heart that every day is the best day in the year.” — Ralph Waldo Emerson

1) Make your resolutions something you enjoyThere is no reason everything you decide to change this year has to be something you know will be difficult or tough. I think the obvious “go-to” for most people is getting in shape

you will end up looking forward to rather than dreading.

2) Choose things that excite you There should be a certain amount of excitement and anticipation in your New Year’s Resolutions, having things that you are not only looking forward to but also excited about doing will make you want to do them all the more.

3) Pick something that will continue paying offLearning a new skill or improving on something you already know how to do doesn’t just have the immediate pay off of having done your resolution, but also acts as a long term gift you’ve given yourself. Being better at cooking or working on your painting skills can also help you accomplish other resolutions, such as; “hosting more dinner parties.”

and hitting the gym, it’s a honourable and excellent resolution to have however it isn’t something that may be enjoyable to all. Have something that you know you’d find fun; like “Host more dinner parties,” or “Be more social.” These are things that

4) Choose something that suits your personalityIf you’re not the kind of person to act spontaneously then don’t try to make being spontaneous a resolution. I’m not saying to limit what you do but making a resolution such as, “say yes to more things,” is vague enough yet still accommodates what you wish you to work on by your original idea.

5) Share your resolutions with othersWhile this can sometimes have the opposite effect, sharing your resolutions with other people will mean that you’re not just keeping a promise to yourself but to someone else as well. It may help or hinder but at the very least if say being more social is one of your resolutions it’s a good conversation starter.

Source:- Aquarian

The average Canadian struggles to make ends meet on a monthly basis, while trying to pay their debts.

Consumer Debt & How To Deal With It Learn What To Do & Who To Talk ToBy Jordan Rumanek, B. Comm., CIRP, Trustee, Rumanek & Company Ltd, [email protected]

A solution is to prepare a detailed personal budget and stick to it to solve your debt problems.However, there is often a need to seek Professional Assistance and Advice to deal with your financial situation.Where I can turn for advice?Chartered Insolvency and Restructuring Professionals (CIRP) are available for a free

consultation to offer suggestions for solving your difficulties.Some options that may be available to you, depending on your specific personal circumstances, include the following:• Proposal• Orderly Payment of Debts• Informal Arrangements with Creditors/Credit Counselling• Debt Consolidation Loans• BankruptcyWhy should I choose a CIRP/Trustee for advice?Trustees are licensed by the Superintendent

of Bankruptcy to administer proposals and bankruptcies, to act as receivers and to monitor restructuring under the Companies’ Creditors Arrangement Act. They are governed by the Bankruptcy and Insolvency Act (BIA) and the Code of Ethics for Trustees.The Office of the Superintendent of Bankruptcy (OSB) is an agency of the Canadian Federal Government under Industry Canada and is responsible for regulating the process and protecting the public interest.The OSB is also responsible for ensuring that the BIA is administered properly and that all fees charged by the Trustees are in

accordance with the BIA.By choosing a Trustee in Bankruptcy who is also a CIRP you are getting more that a licence holder. A CIRP/Trustee must also comply with the bylaws, Rules of Professional Conduct, Standards of Professional Practice and Mandatory Professional Development requirements of the Canadian Association of Insolvency and Restructuring Professionals (CAIRP).The CIRP certification identifies insolvency and restructuring professionals who are the leaders in providing insolvency and business recovery services.

By Alex A. KecskesIt's a staggering fact that as many as a quarter of all Americans are overweight. In their struggle to lose those excess pounds, Americans spend over 33 billion dollars every year on weight-loss programs. Regrettably, a whopping 95 percent fail in their attempt to lose the weight they need to maintain good health. Fortunately, medical acupuncture can help.

Acupuncture involves the insertion of very fine, sterile needles at specific body points or "energy pathways." The inserted needles act to stimulate the release of endorphins, the body’s natural "feel good" hormones. This can create a calming, relaxing effect, which counteracts the need for excessive eating brought about by increased stress, frustration or anxiety. In this respect, acupuncture can calm those so afflicted and help them lose weight without resorting to drugs.

Several studies have shown that when acupuncture is combined with traditional methods of weight loss, patients lose more weight. In these cases, one to three acupuncture weight loss sessions can be safe and effective in helping people achieve reasonable weight loss goals.

In Traditional Chinese Medicine, the belief is that excessive weight gains are caused mainly by an imbalance in the body due to a malfunction of the spleen and liver organ systems. Skilled acupuncture practitioners will zero in on specific body areas to effect weight loss. Among these are the endocrine system and kidneys, which are addressed to treat water retention and to stimulate nerve and hormonal rebalance. The spleen and thyroid gland are also targeted to effect sugar and hormonal rebalancing. Finally, the adrenal and ovary glands are included to treat weight gain due to menopause or Premenstrual syndrome (PMS).

Acupuncture Can Help With Weight Loss

Some people notice the effects of acupuncture fairly quickly and only require treatments every other week.

Another Chinese acupuncture practice for losing weight is ear stapling. This involves manipulating points on the ear to control food cravings. Auricular acupuncture has been used successfully to help cigarette smokers and heroin addicts kick their drug habits. When properly administered by a qualified acupuncturist, this technique may help some people lose weight. One study, published in Medical Acupuncture, found that ear acupuncture combined with a 2,000 calorie a day diet and 15-minute walk helped reduce weight. The study involved 20 obese women, 22 to 42 years of age. Half of those who received weekly 15-minute sessions of ear acupuncture lost an average of 10 pounds. Those without ear acupuncture averaged only a three-pound loss. Moreover, the women who received the acupuncture treatments reported a decrease in appetite.

It is important to note that ear acupuncture treatments must be administered by a qualified acupuncturist. For the best results, these treatments should be combined with a reduced calorie diet and appropriate physical exercise. The critical point to be made here is that acupuncture should be viewed as a support system not a sole modality.

As with all medical conditions, always seek the advice of a doctor before beginning any acupuncture treatments for weight loss.

See more the ad on page 4Call for further information Dr.Yongji Cao at

416-783-7660

Page 23: January 2014

TZTA: Page 23: Janaury 15, 2015: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter

Ethiopian Day & New Year in 2013

Page 24: January 2014

TZTA: Page 24: January 15, 2014: [email protected]/ [email protected]/ www.tzta.ca.: Follow us on Facebook & Tweeter