Daniel Kiibret's View

281
In this booklet From Tuesday, March 23, 2010 - Frieday, June24, 2011 Volume 1

Transcript of Daniel Kiibret's View

Page 1: Daniel Kiibret's View

In this booklet

From Tuesday, March 23, 2010 - Frieday, June24, 2011

Volume 1

Page 2: Daniel Kiibret's View

2

Table of Contents ትኩስ ዴንች ..................................................................................................................................... 6

እኛ ክፌሌ ውስጥ ................................................................................................................................ 7

ዴመት እና የነብር አጎት ....................................................................................................................... 14

የጽሞና ጊዚ .................................................................................................................................... 16

ከቁርሾ ወዯ ሥርየት ................................................................................................................... 18

የምስጋና እና የይቅርታ ሰሞን ................................................................................................................. 21

ከካይሮ የተሊከ ዯብዲቤ ....................................................................................................................... 21

የምስጋና ቀን ................................................................................................................................... 23

የዴኾች ጳጳስ .................................................................................................................................. 25

ዒባይን በካይሮ ................................................................................................................................ 27

ተራራውን ያነሣው ሰው ...................................................................................................................... 30

ዛምታ ወርቅ አይዯሇም ....................................................................................................................... 32

ተሳቢ ........................................................................................................................................... 34

ወንበሩ ነው እንዳ? ........................................................................................................................... 36

171ኛው ሆስፑታሌ .......................................................................................................................... 38

ኤሌዙቤሌ ከታሪክ አንዴ ገጽ .................................................................................................................. 40

የሚያሸንፌ ፌቅር .............................................................................................................................. 42

እግር ያሇው ባሇ ክንፌ ........................................................................................................................ 43

ስሇ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ያሌሰማነው ታሪክ ............................................................................................... 49

ቡና ያሇ ሀገሩ .................................................................................................................................. 50

«ቀበቶዎን ይፌቱ፣ ጫማዎን ያውሇቁ» ...................................................................................................... 51

የኬፔኮስት ቅኚት .............................................................................................................................. 53

«እያነቡ እስክስታ» ........................................................................................................................... 55

የፌቅር መስዋእትነት .......................................................................................................................... 56

ኮኮነት .......................................................................................................................................... 60

የሶስት ሺ ዖመን ነጻነት ወይስ የሶስት ሺ ዖመን ... ??? ................................................................................... 62

ሁሇቱ ሰይጣናት ............................................................................................................................... 65

ዒይን............................................................................................................................................ 67

ሚኒስትሩ ሰርቀው ............................................................................................................................ 69

ሤራ፣ ተንኮሌ፣ ስሇሊ፣ ማጭበርበር እና እምነት ምን አገናኛቸው? ........................................................................ 71

የጥፊት ሃይማኖት ............................................................................................................................. 73

ያሳዖነኝ ባንተ መመስገኔ ...................................................................................................................... 75

Page 3: Daniel Kiibret's View

3

ማሌታ ዯኅና ሰንብች .......................................................................................................................... 77

ሏሌ ፊር የመጠሇያ ጣቢያ .................................................................................................................... 79

የቅደስ ጳውልስ ተረፇ አጽም ................................................................................................................ 79

ቦምብ ያሊፇረሰው ቤተ ክርስቲያን ........................................................................................................... 80

የቅዴስት አጋታ ካታኮምብ ................................................................................................................... 80

«ጉዜ» ሰሊማዊቷ ዯሴት ....................................................................................................................... 81

ቀን ሲዯርስ አምባ ሲፇርስ .................................................................................................................... 81

ወዯ መሊጥያ ................................................................................................................................... 83

ሦስት ነገሮች ብቻ ............................................................................................................................. 84

«ሌርሳህስ ብሌ ብርደ መቼ ያስረሳኛሌ» .................................................................................................... 88

ከታሪክ ትውስታ .............................................................................................................................. 91

«መጥምቃውያን» ............................................................................................................................. 92

አይጧ .......................................................................................................................................... 94

የቅኔ እና የመጻሔፌት እናት ................................................................................................................... 97

የገና ስጦታ ..................................................................................................................................... 98

ስሇ ገና በዒሌ እና ጾም አንዲንዴ ጥያቄዎች ................................................................................................ 100

ባሇ ራእይዋ ዯሴት ........................................................................................................................... 100

ሻካራ እጆች .................................................................................................................................. 103

ይቅርታና ይቅር ባይነት ..................................................................................................................... 105

«እንጀራ ከአሌጫ እና ከቀይ ወጥ ጋር ወይንም ሞት» ................................................................................... 107

እንዯ በጎች ወይስ እንዯ ፌየልች ............................................................................................................ 109

ምሽግ ቆፊሪዎች ............................................................................................................................. 109

አሌ ሙሳማህ ................................................................................................................................ 111

ብርላ ......................................................................................................................................... 114

ጉዜ ወዯ ዯረስጌ .............................................................................................................................. 116

መሌስ በሞባይሌ............................................................................................................................. 121

አርዮስ - በሁሇት ሰዒሌያን ዒይን ........................................................................................................... 122

ጎንዯር ስትረሳ እና ስታስታውስ ............................................................................................................ 122

የእጨጌ ቤቶች ............................................................................................................................... 124

ዒይናማው የአዜዜ ሰዒሉ .................................................................................................................... 125

ከአዜዜ እስከ ጃናሞራ ........................................................................................................................ 125

ዴንጋይ ስዴብ ነው ወይ? .................................................................................................................. 126

እንማር ወይስ እንማረር ..................................................................................................................... 128

Page 4: Daniel Kiibret's View

4

ጀግና የናፇቀው ሔዛብ ...................................................................................................................... 132

እርሻውን ማን ያርመው ? .................................................................................................................. 134

ተማኅፅኖ /Asylum/ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ...................................................................................... 136

ማኅላት እና መክፇሌት ..................................................................................................................... 139

ከቺሉ ስማይ ሥር ........................................................................................................................... 142

አንዴነት ይቅርብን ........................................................................................................................... 144

የአንዴ ዔብዴ ትንቢት ....................................................................................................................... 146

ምን ዒይነት ሲኖድስ ያስፇሌገናሌ? ........................................................................................................ 148

የኢትዮጵያ አዱስ ዒመት የሚጀምረው ስንት ሰዒት ሊይ ነው? .......................................................................... 154

መስቀለ የት ነው ያሇው? ................................................................................................................... 158

መስቀለ የት ነው ያሇው? ክፌሌ ሁሇት .................................................................................................... 162

ሇጠሊት አንዴ ሺ፣ ሇወዲጅ አንዴም ....................................................................................................... 166

ቺፊን ሇማ .................................................................................................................................... 169

አባ ሏና....................................................................................................................................... 171

የሴቶች አገሌግልት በቤተ ክርስቲያን ...................................................................................................... 174

መልቹም ይሄዲለ ውሾቹም ይጮኻለ .................................................................................................... 176

የእኔ እይታ ................................................................................................................................... 178

ችግር ነን መፌትሓ ? ....................................................................................................................... 181

ባርባራ እና ስቴፇን .......................................................................................................................... 184

የሆስፑታሌ ቫይረስ .......................................................................................................................... 187

ሱን አትንኩብን ........................................................................................................................... 189

ኑ እንፌጠር .................................................................................................................................. 191

የብርጭቆው ወይስ የምንጩ ውኃ ......................................................................................................... 193

ቅኝ አሌተገዙንም? ........................................................................................................................... 198

ንጉሡ ራቁታቸውን ናቸው ................................................................................................................. 200

የአንዴ አባት ምክር .......................................................................................................................... 202

ሰው በቁሙ ሏውሌት ሇምን ያሠራሌ? .................................................................................................... 204

ስሊሊዯረግክሌኝ ነገር አመሰግንሃሇሁ ....................................................................................................... 206

በሰይጣን እጅ የወዯቀ ቅርስ ................................................................................................................ 208

ጤፌ እና እንጀራ ............................................................................................................................ 209

አሇቃ ገብረ ሏና ተረት ናቸው እውነት .................................................................................................... 211

ፔሮፋሰር ሳቤክ .............................................................................................................................. 213

ሀገር እንወዲሇን .............................................................................................................................. 216

Page 5: Daniel Kiibret's View

5

100% ...................................................................................................................................... 219

አባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫ ...................................................................................................................... 222

ሥጋ በሌ ዔጽዋት ............................................................................................................................ 228

ስማችሁ የሇም ............................................................................................................................... 230

ኦርቶድክሳዊ መምህር፣ ዔውቀቱ እና ክሂልቱ ............................................................................................. 233

ትሌቅ ሰው ................................................................................................................................... 240

ፉዯሌ እያሇው የማያነብ ማነው? ........................................................................................................... 243

ገንዲ (በተሇይ ሻማ ሆነው በጨሇማ ውስጥ ሇሚኖሩ) ................................................................................... 245

የቤተ ክርስቲያን ሥዔልች ታሪካዊ ፊይዲ ................................................................................................. 247

መንፇሳዊ ወይስ መንፇሳይ? ................................................................................................................ 248

ባሔር ዙፌ .................................................................................................................................... 250

አሜሪካን ያገኛት ማነው? .................................................................................................................. 252

የኔ ጀግና...................................................................................................................................... 258

ጲሊጦስ ....................................................................................................................................... 260

ገዴሇ ዚና ማርቆስ የያዙቸው መረጃዎችና ሁነቶች ......................................................................................... 265

ይምርሃነ ክርስቶስ- የተሠወረ ሥሌጣኔያችን .............................................................................................. 271

መመረሽ፣መፇረሽ፣መዯንበሽ ............................................................................................................... 273

ቶም እና ጄሪ ................................................................................................................................. 276

ሇምጣደ ሲባሌ .............................................................................................................................. 278

Page 6: Daniel Kiibret's View

6

ትኩስ ዴንች አንዴ ጊዚ ብ ሰዎች ምግብ ሇመቀበሌ ቆመው ይጠብቁ ነበር፡፡ ሰሌፈ ሁሇት እና ሦስት መቶ ሰዎችን ሳያካትት አሌቀረም፡፡ ምግብ አዲይዋ በትሌቅ ጎሊ ሚታዯሇውን ነገር ሇሁሇት ወጣቶች አሸክመው መጡ፡፡ ሰሌፇኛው ሁለም ተቁነጠነጠ፡፡ ምግብ አዲይዋ ጎሊውን ከፇቱና ጭሌፊቸውን ወዯ ውስጥ ሊኩት፡፡ የመጀመርያው ተሰሊፉ ምራቁን ዋጠ፡፡ በትሌቁ ጭሌፊ አንዴ ትሌቅ የተቀቀሇ ዴንች አወጡ፡፡ የመጀመርያው ተሰሊፉ የእጁን መዲፍች አፌተሇተሇ፡፡ ሴትዮዋ ጭሌፊውን ገፊ አዯረጉሇት፡፡ በሁሇት እጆቹ መዲፍች ያንን ደባ የሚያህሌ ትኩስ የሚያሌበው ዴንች ተቀበሇ፡፡ ጮኸ ሰሌፇኛው፡፡ አቃጠሇው፡፡ እፈፈፈፈ እያሇ ወዯ ኋሊው ዜረና ሇቀጣዩ ሰው ሰጠው፡፡ ከዘያም እፍይ አሇ፡፡ ሁሇተኛውም ሰው እንዯተቀበሇ መዲፍቹን ትኩሳቱ ሊጠው፡፡ ፉቱ በርበሬ መሰሇና ዖወር ብል ሇሦስተኛው ሰሌፇኛ አቀበሇው፡፡ መጀመርያ ተዯስቶ የነበረው ሦስተኛው ሰሌፇኛ የዴንቹን እሳት ሲቀምስ ጊዚ ዒይኑ እንባ አቀረረና እርሱም በተራው ሇአራተኛው አስተሊሌፍ እፍይ አሇ፡፡ እንዱህ ሰሌፇኛው ሁለ እየተቀባበሇ፤ ዴንቹን ሇማብረዴ አንደም ሰው ሳይጥር፤ ሁለም ሇላሊው እያቀበሇ ዴንቹ ሄዯ፡፡ ሄድ ሄድም ከመጀመርያው ሰሌፇኛ እንዯገና ዯረሰ፡፡ የዴንቹን ትኩሳት ሇማብረዴ የመጀመርያው ሰሌፇኛ ጥረት አዴርጎ ቢሆን ኖሮ ቢያንስ በመጠኑ ችግሩን ይቀንሰው ነበር፡፡ ነገር ግን እንዲሇ ምንም ነገር ሳያዯርግ ነው ሇቀጣዩ ሰው ያስተሊሇፇው፡፡ የርሱ ዒሊማ ችግሩን ከእርሱ ማሸሽ እንጂ ሇችግሩ መፇታት አስተዋጽዕ ማዴረግ አሌነበረም፡፡ ቃጠልውን ከመቀነስ ወይንም ከማጥፊት ይሌቅ የሚቃጠሌሇት ላሊ ሰው ፌሇጋ ነበር ወዯ ኋሊ የዜረው፡፡ ሁለም ሰሌፇኞች በተመሳሳይ ሁኔታ ላሊ በእነርሱ ምትክ የሚቃጠሌና ችግሩን ከእነርሱ ሊይ የሚወስዴሊቸው ሰው ነበር የሚፇሌጉት፡፡ ማንም ችግሩን መፌታት አሇብን፤ እንችሊሇንም ብል ዴንቹን ወዯ ውኃ ወስጥ ሇመክተት፤ በሌበሱ ይዜ ሇማብረዴ ወይን ላሊ አንዲች መፌትሓ ሇመስጠት አሌጣረም፡፡ ይህ የትኩስ ዴንች አስተሳሰብ ይባሊሌ፡፡ እስኪ የተሳተፊችሁባቸውን ስብሰባዎች አስታውሱ፡፡ በዘያ ስብሰባ መጨረሻ አንዲች ነገር የሚከውን ኮሚቴ ይቋቋም ይባሊሌ፡፡ ያን ጊዚ ተሰብሳቢው ሁለ እጁን ያወጣሌ፡፡ እጁ የሚያወጣው እኔ እሠራሇሁ ሇማሇት አይዯሇም፡፡ አንዴ ላሊ ዴንቹን የሚወስዴ ሰው ሇመምረጥ ነው፡፡ አንዲንዳ እንዱያውም ያንን ሰው የምንጠቁመው ይሠራዋሌ ይችሇዋሌ ብሇን ሳይሆን ዴንቹን ከኛ ወዯ ላሊ ሇማስተሊሇፌ ስንሌ ብቻ ነው፡፡ ይህ መሆኑን የምናውቀው ዯግሞ የመረጥናቸው ሰዎች ተራራ ይውጡ ገዯሌ ይውረደ የሚጠይቃቸው ቀርቶ የሚያስባቸው ባሇመኖሩ ነው፡፡ ኮሚቴው መቋቋሙን እንን የሚያስታውስ አይገኝም፡፡ የሰጠናቸው ኃሊፉነት እንዱሳካ ምንም አስተዋጽዕ አናዯርግም፡፡ በመጨረሻው ቀን ግን ሇወቀሳ እንሰባሰባሇን፡፡ አንዲንዴ ጊዚ እንዱያውም ገንዖብ ከእኛው እንዱያሰባስቡ እኛው ሰዎችን እንመርጥና እየተመረጡት ሰዎች ገንዖቡን ሇመሰብሰብ ሲመጡ ግን እኛው ሇመስጠት እናስቸግራሇን፡፡ የማንሰጣቸው ከሆነ ሇምን ሰብስቡ ብሇን መረጥናቸው? ያን ጊዚ የመረጥናቸው ገንዖቡን እንዱሰበስቡ ሳይሆን ትኩሱን ዴንች ከኛ ወዯነ እርሱ ሇማዜር ነበር ማሇት ነው፡፡ በየቢሮው ውሳኔ ሇመወሰን የተቸገርነውኮ በትኩስ ዴንች አስተሳሰብ ምክንያት ነው፡፡ ወሳኝ ተዯርገው በየቢሮው የሚቀመጡ አካሊት ትሌቁ ጥያቄያቸው ችግሩ እንዳት ይፇታሌ? አይዯሇም፡፡ አንዴ ነገር ቢሆን ማን ይጠየቃሌ? የሚሇው ነው፡፡ ሇዘህ ዯግሞ ዋናው መፌትሓ ዯብዲቤውን እየመሩ ማሻገር ብቻ ነው፡፡ እንዯ ትኩሱ ዴንች፡፡ አንዲንዴ በስብሰባ የሚወሰኑ ነገሮችን ስታዩኮ አሁን ሇዘህ ኃሊፉው አንሶ ነው ይህ ሁለ ሰው የሚሰበሰበው? ትሊሊችሁ፡፡ ዋናው ምክንያት የትኩሱ ዴንች ጥያቄ ነው፡፡ ትኩሱን ዴንች ብቻውን ከሚይዖው የመሥሪያ ቤቱ ኃሊፉዎች ሁለ በመቃጠለ እንዱተባበሩት ሇማዴረግ፡፡ እነ እገላም አለበት፤ እነ እገላም ነበሩበት ሇማሇት፡፡ አንዴ ጊዚ በእኛ ሠፇር የሚያሌፌ ትሌቅ የውኃ ማስተሊሇፉያ ፇነዲ እና ስንት ወጭ የወጣበት ንጹሔ ውኃ ሠፇሩን አጥሇቀሇቀው፡፡ አንዴ ኅሉና ያሇው ሰው አይቶ ማሇፌ ከበዯውና መሣርያውን አምጥቶ በጭቃው ውስጥ እየተንቦራጨቀ ሠራው፡፡ ውኃው ቆመ፡፡ የመንግሥት ወጭም ዲነ፡፡ ሠፇሩም ከውኃ እጥረት ተሊቀቀ፡፡

ከስንት ቀናት በኋሊ ያ ሰው መከሰሱን ሰማሁ፡፡ ምነው መሸሇም ሲገባው? ብዬ ስጠይቅ «አይ ሇውኃ እና ፌሳሽ ማመሌከት ነበረበት እንጂ መሥራት አሌነበረበትም» ተብል ነው አለ፡፡ አይ የትኩስ ዴንች አስተሳሰብ፡፡

ይህ ሰው «ሔግ» ጥሷሌ ቢባሌ እንን መጀመርያ የሠራበት ምክንያት፣ ያኘው የግሌ ጥቅም ካሇ፣ ያዯረገው አስተዋጽዕ እና ያዲነው የመንግሥት እና የሔዛብ ገንዖብ፣ እንዱሁም የፇታው ችግር መታየት አሌነበረበትም፡፡ ይህ «ማመሌከቻ» የሚባሇው አሠራር ራሱ የትኩስ ዴንች አስተሳሰብ ውጤት ሳይሆን አይቀርም፡፡ በቀሊለ የሚፇታውን ችግር ሁለ ሇሚመሇከተው አካሌ ማመሌከት እንዯ ትሌቅ ተግባር ይቆጠራሌ፡፡ ሇምን አታመሇክትም? ነው ሰው ሁለ የሚሇው፡፡ አጥሩ ሲፇርስ ሙያውን ተጠቅሞ መሥራት የሚችሇው ሁለ ሇሚመሇከተው አካሌ በማመሌከት ግዳታውን የተወጣ ይመስሇዋሌ፡፡ ችግሩን ፇትቼዋሇሁ ወይ? ብል የሚጠይቅ የሇም፡፡ ችግሩን አስተሊሌፋዋሇሁ ወይ? የሚሌ እንጂ፡፡

Page 7: Daniel Kiibret's View

7

የትኩስ ዴንች አስተሳሰብ «የሆኑ ሰዎች» የሚባለ የማይታወቁ አካሊትን ፇጥሯሌ፡፡ ይህንን ነገር መሥራት ያሇባቸው፤ ይህንን ችግር መፌታት ያሇባቸው፣ ቢሮውን ማስተካከሌ ያሇባቸው፣ ሇኢትዮጵያ መታገሌ ያሇባቸው፣ የየቤተ እምነቱን ችግር መፌታት ያሇባቸው፣ የኢኮኖሚ እዴገት ማምጣት ያሇባቸው፣ መብታችንን ማስጠበቅ

ያሇባቸው፣ ሇነጻነታችን መሞት ያሇባቸው፣ የትምህርትን ጥራት ማምጣት ያሇባቸው፣ «የሆኑ ሰዎች» አለ፡፡ እኛ አይዯሇንም፤ እኛንም አይመሇከተንም፤ እኛ አንችሌም፤ እኛም አይፇቀዴሌንም፡፡ ነገር ግን የሚችለ፣

የሚፇቀዴሊቸው፣ የሚመሇከታቸውም «የሆኑ ሰዎች» አለ፡፡ የት እንዲለ አይታወቅም፡፡ አንዲንድቹ እንዱ ያውም ተምኔት ሆነዋሌ፡፡ በመካከሇኛው የሀገራችን የታሪክ ዖመን የተፇጠረው መመሰቃቀሌ ብውን ሰው ተስፊ አስቆርጦት ነበር፡፡ ችግሩ መቼ ይቃሇሊሌ? ማንስ ያቃሌሇዋሌ? ሇሚለት ጥያቄዎች መሌሱን ማግኘት ከባዴ ሆኖ ነበር፡፡ በዘህ የተነሣ አንዲች መፌትሓ ያሇው፣ ሁለን የሚችሌ አንዴ ሰው አሇ ተባሇ፡፡ ቴዎዴሮስ የሚባሌ፡፡ በየመጻሔፌቱ ይህ ችግር ቴዎዴሮስ የተባሇ ንጉሥ ሲነግሥ ይስተካከሊሌ፡፡ የአንዴ ሊም ወተት፣ አንዴ ዖሇሊ እሸት አገር ይመግባሌ ተባሇ፡፡

ቴዎዴሮስን ሇማምጣት ወይንም ራስን ቴዎዴሮስ ሇማዴረግ ከመጣር ይሌቅ «አንዲች የሆነ» ቴዎዴሮስ የተባሇ ትኩሱን ዴንች የምናቀብሇው ሰው ይመጣሌ፣ እስከዘያ ዛም ብሊችሁ ጠብቁ ተባሇ፡፡ ሁለም በየዖመኑ ትኩሱን ዴንች ሇማያውቀው ሇቴዎዴሮስ እያቀበሇ አሇፇ፡፡ ማንም ዴንቹን ሇማብረዴ መጣር አሌፇሇገም፡፡ ይሄው ቴዎዴሮስም ሳይመጣ፣ ምስቅሌቅለም ሳይሇቅቀን እዘህ ዯረስን፡፡ ትኩሱ ዴንችም እየተሸጋገረ እኛ ዖንዴ ዯረሰ፡፡ ይህ እና ያ ሲፇጸም እገላ ሇምን ዛም አሇ? ይህ ነገር ሲዯረግ እነ እገላ የት ነበሩ? ይህኮ የነ እገላ ሥራ ነው፡፡ እነ እገላ ይህንን ቢያዯርጉ መሌካም ነው፡፡ በዘህ ጉዲይ ሊይ እነ እገላ ምን ይሊለ? ትኩሱ ዴንች ይሄዲሌ፣ ይሄዲሌ፣ ይሄዲሌ፡፡ የሚያበርዯው ግን የሇም፡፡ አንዲንዳም ዴንቹ ወዯ ፉት እና ወዯ ሊይ ብቻ አይዯሇም የሚተሊሇፇው፡፡ ወዯ ኋሊም ይሄዲሌ፡፡ አሁን ሇተፇጠረው ችግር ወይንም ፇተና ተጠያቂዎቹን ፌሇጋ ወዯ ኋሊ ብቻ የመዛ አባዚ አሇ፡፡ ከኛ በፉት ሇነበረው ትውሌዴ ትኩሱን ዴንች ማቀበሌ፡፡ እንዱህ ቢሆን ኖሮ፣ ይህ ቢዯረግ ኖሮ፣ ያ ቢፇጸም ኖሮ እያለ አያትን እየወቀሱ እና እየኮነኑ ዏጽማቸው ዴንቹን እንዱሸከም ሇማዴረግ እየሞከርን ነው፡፡ በየጉባኤያቱ፣ ዏውዯ ጥናቱ፣ ሴሚናሩ እና መግሇጫዎቹ ሇችግሩ እኛ ምን መፌትሓ እንሰጣሇን? ብል ከመወያየት ይሌቅ ሇአባቶቻችን ዏጽም ትኩሱን ዴንች ሇማሸከም ጥረት ሲዯረግባቸው ይታያሌ፡፡ ያ ግን ዴንቹን አሊበረዯውም፡፡ ዴንቹ ከሌጅ ወዯ አያት ብቻ አይዯሇም፡፡ የየዖመናቱ አንዲንዴ አያቶችም ቢሆኑ ትኩሱን ዴንች ሁለ

ሇተተኪው ትውሌዴ ማስረከብ ነው የሚፇሌጉት፡፡ «የስምንተኛውን ሺ ትውሌዴ» መውቀስ እና ተጠያቂ ማዴረግ የችግሩ ሁለ መፌቻ ይመስሊቸዋሌ፡፡ ትኩሱን ዴንች ሇማብረዴ የበኩሊቸውን ከማዴረግ ይሌቅ ሇትውሌደ አስረክበው በሰሊም ማረፌ ይሻለ፡፡ ትኩሱ ዴንች ከዖመን ወዯ ዖመን ብቻ አይዯሇም፡፡ ከብሓር ወዯ ብሓር ከብሓረሰብም ወዯ ብሓረሰብ ይዙሌ፡፡ እንዲንደ ብሓረሰብ ዙሬ በእጁ ያጋጠመውን ትኩስ ዴንች ሇላሊው ብሓረሰብ አስረክቦ መገሊገሌ ይፇሌጋሌ፡፡ በየስብሰባውም ላሊውን ብሓረሰብ በመውቀስ እና በመክሰስ ዴንቹን በተግባር ሳይሆን በኅሉናው ያበርዯዋሌ፡፡ ዴንቹን መቀባበለ ሁሊችንም ይሌጠን ይሆናሌ እንጂ አያበርዯውም፡፡ ከኛ ወዯ ላሊው ስናስተሊሌፇው እኛን ባሇማቃጠለ የበረዯ ቢመስሇንም ላሊውን ግን በማቃጠሌ ሊይ ነው፡፡ ሇዘህም ነው ተመሌሶ ሳይበርዴ እኛ ጋ የሚዯርሰው፡፡

እኛ ክፌሌ ውስጥ

አሁን ያሇነው እኛ ክፌሌ ውስጥ ነው፡፡ ይህ ክፌሊችን አምስተኛ ቢ ይባሊሌ፡፡ ስዴሳ ተማሪዎች እዘህች ክፌሌ

ውስጥ ተቀምጠናሌ፡፡ በጠዋቱ ክፌሌ ውስጥ ገብተን ስም ጠሪ መምህራችንን እየጠበቅን እንገኛሇን፡፡ ዙሬ

ሇክፌሊችን የተሇየ ቀን ነው፡፡ የክፌሊችንን አሇቃ እንመርጣሇን፡፡

ሰሌፌ ሊይ ብዎቻችን ማን አሇቃ መሆን እንዲሇበት ስናወራ ነበር፡፡

አንዲንድቻችን አዲነ ተማቹ አሇቃ መሆን እንዲሇበት አስበናሌ፡፡ አዲነ ተማቹ የሚታወቀው ያገኘውን ሁለ

በመማታት ነው፡፡ ሇእርሱ የሁለም ነገር መፌትሓ ደሊ ነው፡፡ እርሱ መጣ ከተባሇ ሁሊችንም አንገታችንን ነው

የምንዯፊው፡፡ በተሇይ ሴቶቹ በጣም ነው የሚፇሩት እና የሚጠለት፡፡ አዲነ ተማቹ አሇቃ መሆን አሇበት

Page 8: Daniel Kiibret's View

8

የተባሇበት ምክንያት ሁሇት ነው፡፡ አንዲንድቻችን አዲነ ተማቹ የክፌሊችን አሇቃ ከሆነ በክፌሌ ውስጥ ረባሽ

ተማሪ አይኖርም፡፡ እየገጨ ጸጥ ያዯርገዋሌ ብሇን አስበናሌ፡፡ ላልቹ ዯግሞ አዲነ ተማቹ አሇቃ ካሌሆነ እርሱን

ማን አሇቃ ሆኖ ጸጥ ያሰኘዋሌ ? ብሇው ይጠይቃለ፡

የአዲነ ተማቹን አሇቃነት የማይዯግፈት ዯግሞ አዲነ ተማቹ አሇቃ ያስፇሌገዋሌ እንጂ አሇቃ መሆን አይችሌም

ይሊለ፡፡ እኛ በክፌሊችን ውስጥ መማር እና መዯሰት እንጂ መፌራት እና መንቀጥቀጥ አንፇሌግም ይሊለ፡፡

ላልቹ ተማሪዎች ዯግሞ ዒይናሇም አሇቃ መሆን አሇባት ይሊለ፡፡ በርግጥ ይህንን አስተያየት ብዎቻችን

አሌተቀበሌነውም ነበር፡፡ ሴት እንዳት አሇቃ ይሆናሌ፡፡ እንዱያውም ዔፀገነት ሴት አሇቃ መሆን የሇባትም ብሊ

ተከራክራሇች፡ «ሲረብሹ መማታት አትችሌም፤ ታሇቅሳሇች» ነበር ያሇቺው፡፡

ዔንግዲ መሆን አሇበት ብሇው አስተያየት የሰጡም ነበሩ፡፡ እንግዲ ሁለንም ነገር በመቃወም የሚታወቅ ሌጅ

ነው፡፡ ክፌሌ ጥረጉ ሲባሌ ይቃወማሌ፤ አትክሌት አጠጡ ሲባሌ ይቃወማሌ፤ ተሰሇፈ ሲባሌ ይቃወማሌ፤

አንዲንዴ ጊዚ መምህሩ የሇም ውጡና ተጫወቱ ሲባሌም ይቃወማሌ፡፡ ስሇዘህ አሇቃችንን እየተቃወመ

ከሚያስቸግረን ሇምን ራሱን አሇቃ አናዯርገውም ያለ ሌጆች ነበሩ፡፡

አሰግዴ መሆን አሇበት አሇች ስመኝ፡፡ ሁሊችንም ሳቅን፡፡ እርሷም የቀሌዳን ነው ብሊሇች በኋሊ፡፡ አሁን አሰግዴ

ይሁን ቢባሌ ማን ይስማማሌ? ራሱም አይስማማም፡፡ አሰግዴኮ ማጨብጨብ ብቻ ነው የሚችሇው፡፡ በቀዯም

ሇት ስዴሳ አራት ሲካፇሌ ሇአራት ስንት ነው? ብል መምህራችን ጠየቀንና አሰሇፇች «ሁሇት» አሇች፡፡

አሰግዴ አጨበጨበ፡፡ መምህራችን ተበሳጩና «አንተ ዯግሞ ሲገባህም ሳይገባህም ነው እንዳ

የምታጨበጭበው» አለትና አሳቁበት፡፡ አንዴ ቀን ዩኒት ሉዯራችን እየተናዯደ መጥተው እኛ ክፌሌ ገቡ፡፡

ሁሊችንም ፇርተን ጸጥ አሌን፡፡ «ክፌሌ ቶል ግቡ ስትባለ ሇምን አትገቡም?» ብሇው ማንም ያሌመሇሰውን

ጥያቄ ጠየቁን፡፡ ሁሊችንም ሉገርፈን ነው ብሇን ፇራን፡፡ አሰግዴ ሆዬ አጨበጨበ፡፡

ዩኒት ሉዯራችን «ማነው ያጨበጨበው» አለ፡፡ አሇንጋቸውን እንዯያ፡፡

«እኔ ነኝ» አሇ አሰግዴ፡፡

«ሇምንዴን ነው ያጨበጨብከው?» አለ አሇንጋውን እያወዙወ፡፡

«በሃሳብዎ ተዯስቼ፡፡» መምህሩ አፊቸውን በእጃቸው ይዖው እየሳቁ ከክፌሌ ወጡ፡፡ እኛ ግን ከደሊ

ስሊስጣሇን ያን ቀን አመስግነነዋሌ፡፡

ሁለንም የሚያስማማ አሇቃ ሉገኝ አሌቻሇም፡፡ የክፌለ ሌጆች «አይሞቅሽ አይበርዴሺ» የሚሎትን ትኅትናንም

የጠቆሙ ነበሩ፡፡ ኤፌሬም ግን ተናዴድ «ምን እርሷ አይሞቃት አይበርዲት፡፡ ስንገረፌም ዛም ነው፤ ስንሸሇምም

ዛም ነው፡፡ ባሇፇው የኛ ክፌሌ በሲ ክፌሌ ሲሸነፌ ሁሊችን ስናሇቅስ እርሷ ዛም አሇች፡፡ ዱ ክፌሌን

ስናሸንፌም እኛ እየጨፇርን እርሷ ዛም አሇች፡፡ ምን ብሇን ነው አሁን እርሷን የምንመርጣት» ብል ሲከራከር

ነበር፡፡

አንዴ የቀረን አጥናፈ ተንታኙ ነው፡፡ አጥናፈ ተንታኙ በእዴሜ ከሁሊችንም ይበሌጣሌ፡፡ ሁሌጊዚ መጨረሻ

ነው የሚሰሇፇው፡፡ በችግር ምክንያት ዖግይቶ ትምህርት እንዯ ጀመረ አንዴ ቀን አውርቶናሌ፡፡ አንዴ ነገር

ሲሆን እርሱ ሇምን ይህ እንዯሆነ ታውቃሊችሁ? ይሌና ይተነትናሌ፡፡ ሌጆቹ በዘህ ምክንያት አጥናፈ ተንታኙ

አለት፡፡ አንዲንዳ ከባዴ ነገር ያመጣና እርሱ እና መምህሮቻችን ይከራከራለ፡፡

Page 9: Daniel Kiibret's View

9

ቤተ ሌሓም ግን «አጥናፈ ተንታኙ ከተመረጠ እኔ ክፌሌ እቀይራሇሁ» አሇች፡፡ «እርሱ እያንዲንደን ነገር

ሲተነትን ሌባችን ይዯክማሌ» ብሊ አሳቀችን፡፡ «በቀዯም ዩኒት ሉዯሩ ገርፇውኝ እያሇቀስኩ ስመጣ አጥናፈ

ተንታኙ አየኝና ሇምን እንዯተመታሽ ታውቂ ያሇሽ? ብል ይተነትንሌኛሌ፡፡ ሇራሴ አሞኛሌ እርሱ...»

ታዴያ ማን ይሁን?

ሰሌፈ ተጀመረ፡፡ ሰሌፈም አሇቀ፡፡ እኛም ክፌሌ ገባን፡፡

ክርክሩ እንዯ ቀጠሇ ስም ጠሪ መምህራችን መጡ፡፡

«ዙሬ አሇቃ ሇዘህ ክፌሌ ይሾማሌ» አለ ስም ጠሪው፡፡ አጥናፈ ተንታኙ እጁን አወጣ፡፡ ቤተ ሌሓም ዯግሞ

«አሁን ምኑ ይተነተናሌ» አሇች፡፡

«የክፌለን አሇቃ እኛ እንመርጣሇን ወይስ እርስዎ ይሾማለ» አሇ አጥናፈ፡፡ አንዲንድች እህ እህ አለ፡፡

«ያው ነው፡፡ ጊዚውን ሇማሳጠር ያህሌ ግን እኔ እሾማሇሁ» አለ ስም ጠሪው ስማችን የተጻፇበትን ክሊሴር

ዳስኩ ሊይ እያዯረጉ፡፡

«ሇምን እኛ አንመርጥም» አሇ አጥናፈ፡፡

«እናንተ ምኑን ታውቁታሊችሁ፡፡ ገናኮ ሌጆች ናችሁ» አለ ስም ጠሪው እየሳቁ፡፡

«ዙሬ እጅ አውጥተን ይሆነናሌ የምንሇውን መምረጥ ካሌቻሌን ስሇ ምርጫ እንዳት ሉገባን ይችሊሌ፡፡ ትክክሇኛ

እና ዳሞክራሲያዊ ምርጫ መጀመር ያሇበትኮ ከክፌሊችን ነው፡፡ ዙሬ ያሌሇመዴነውን ነገ ከየት እናመጣዋሇን»

አሇ አጥናፈ፡፡

«አጥናፈ ፕሇቲካ መታ» አሇና እኛ ዳስክ ሊይ የነበርነውን ሌጆች አስናቀ አሳቀን፡፡ አስናቀ እጁን አውጥቶ

ምንም ሃሳብ አይሰጥም፡፡ ሰው ከተናገረ በኋሊ ግን ተዯብቆ ይፍትታሌ፡፡

«አንተ ዯግሞ ጀመርክ፡፡ ሌጆቹን ሇምን ተንኮሌ ታስተምራቸዋሇህ» ስም ጠሪያችን ተቆጡ፡፡

አጥናፈ መቼም ከያዖ አይሇቅም፡፡ «ይኼኮ ተንኮሌ አይዯሇም፡፡ መጀመርያ እኔ አሇቃ እሆናሇሁ የሚሌ ሌጅ

ካሇ ይናገር፤ ከላሇ እኛ እንጠቁም፤ የተጠቆሙት ዯግሞ ቢመረጡ ሇክፌለ ምን ምን እንዯሚያዯርጉ ይንገሩን፤

ከዘያ ዴምፅ ይሰጥ፡፡ እንዱያውምኮ አስመራጭ ኮሚቴ ኖሮ፡፡ የዴምጽ መስጫ ሳጥን ሠርተን፡፡ ካርዴ

አዖጋጅተን፡፡ በግሌጽነት ምርጫ ሇምን አናዯርግም፡፡ ሏቀኛ አስመራጭ፣ ሏቀኛ መራጭ ማፌራት ከዘሁ

መጀመር አሇበት፡፡»

አንዲንደ ነገር ገብቶናሌ፡፡ አንዲንደ ነገር ግን ግሌጽ አሌሆነሌንም፡፡ እጃቸውን ከዳስኩ በታች አዴርገው

ያጨበጨቡ ሌጆችም ነበሩ፡፡

«አንተ በቃ ያሇ መረበሽ ምንም ነገር አታውቅም፡፡ እዴሜህን በየሜዲው ፇጅተህ መጥተህ አሁን በመማርያ

ጊዚህ ትረብሻሇህ» አለና ስም ጠሪ መምህሩ ተቆጡት፡፡ ከዘያም «ይህንን እስክንጨርስ ውጭ ውጣ» ብሇው

አስወጡት፡፡ አንዲንድች ከንፇራቸውን መጠጡሇት፡፡ ግን እውነቱን ነውኮ ሇምን አንመርጥም? እያለ

የሚጠይቁም ነበሩ፡፡ ማንም ግን እርሱን ዯግፍም ሆነ ተቃውሞ በግሌጽ ሇመናገር እጅ ያወጣ አሌነበረም፡፡

ውስጥ ሇውስጥ ግን ተንሾካሾክን፡፡

«አሁን ትንታኔ ሳይሆን አሇቃ ነው የምንፇሌገው፡፡ ይህ ክፌሌ ረባሽ ክፌሌ ሆኗሌ፡፡ ባፇው ጊዚ የስፕርት

መምህር ቀረብን ብሊችሁ ተሰሌፊችሁ ዲይሬክተሩ ጋ ሄዲችሁ፡፡ አያስተምረንም፣ ይቀራሌ፣ ይቀየርሌን አሊችሁ፡፡

Page 10: Daniel Kiibret's View

10

ይህ ብሌግና ነው፡፡ ከናንተ አይጠበቅም፡፡ መምህሩ ከቀረ አርፊችሁ ክፌሌ ውስጥ አትቀመጡም፡፡ ስሇዘህ

ጸጥታ ማስከበር የሚችሌ ሰው ያስፇሌገናሌ፡፡ የሚፇራ፤ የሚከበር» አለ ስም ጠሪያችን፡፡

ከዘያም «ዒሇሙ» አለና ተጣሩ፡፡

ዒሇሙ «አቤት» ብል ተነሣ፡፡

«አንተ የዘህ ክፌሌ አሇቃ ሆነሃሌ፡፡ ማንም ሌጅ እንዲይረብሽ፤ የሚረብሹትን ስማቸውን ጻፌ፤ ሁለንም ጸጥ

አሰኛቸው» ዒሇሙ ፉቱ ሁለ ጥርስ ሆነ፡፡ ያ ሁለ ክርክራችን ከንቱ ሆነና ማንም ያሇሰበው ዒሇሙ አሇቃችን

ሆነ፡፡ ዒሇሙ ጮርናቄ እያመጣ ክፌሊችን ውስጥ ይሸጥ የነበረ ሌጅ ነው፡፡ እርሱ ከተመረጠ በኋሊ ሁሊችንም

ጮርናቄ እየገዙን መብሊት አዖወተርን፡፡

እናም ከዘያ ጊዚ ጀምሮ ክፌሊችን ውስጥ ጸጥታ ሆነ፡፡ ማንም አያወራም፡፡

ክፌሊችንም በትምህርት ቤቱ የጠባይ ተሸሊሚ ሆነ፡፡

አሁንም አምስተኛ «ቢ» ነው ያሇነው፡፡ ዙሬ ክፌሊችን በሁሇት ተከፌል ስ ይጫወታሌ፡፡ ሃያ ሁሇት

ተማሪዎች ተመርጠዋሌ፡፡ የ«ሀ» እና የ«ሇ» ቡዴን ተብሇውም ተሰይመዋሌ፡፡ አዲነ ተማቹ የ«ሀ» ቡዴን

አምበሌ ሲሆን ዔንግዲ ዯግሞ የ«ሇ» ቡዴን አምበሌ ሆኗሌ፡፡ ዒሇሙ ዯግሞ ጮርናቄውን አስቀምጦ ሇዲኝነት

ተሰሌፎሌ፡፡ የቀረነው ሠሊሳ ስምንት ሌጆች ዯግሞ ዯጋፉዎች ሆነናሌ፡፡

ያ አጥናፈ ተንታኙ እንዯሇመዯው መተንተን ጀምሯሌ፡፡ «ቢያንስ እዘህ ክፌሌ ውስጥ እንን የተመሌካቹ እና

የተጫዋቹ ቁጥር ቢቀያየር ምናሇ» አሇ አጥናፈ፡፡

«አንተ ዯግሞ ከፉፊ ሌብሇጥ ትሊሇህ» አሇው ዒሇሙ፡፡

«የግዴ ሁለም ነገር ከውጭ መገሌበጥ አሇበት እንዳ፤ ሇራሳችን ራሳችን መሥራት እንችሊሇን» አሇ አጥናፈ፡፡

ዴንገት አንዴ ጭብጨባ ተሰማ፡፡ ሁለም ዖወር ሲለ አሰግዴ ነበር የሚያጨበጭበው፡፡ «አሁን ሇማን ነው

ያጨበጨብከው? ሇእኔ ነው ሇእርሱ?» አሇና ዒሇሙ አፇጠጠበት፡

«ሇሁሇታችሁም» አሇ አሰግዴ

«ምን ስሊሌን ነው ሇሁሇታችንም የምታጨበጭበው» ዒሇሙ ሉገጨው ዯረሰ

«ሊሊችሁት ነገር ሁለ ጭብጨባ ይገባዋሌ» አሰግዴ በመሊ ፉቱ ሳቀ፡፡

«አሁን ምን ይሁን ሌትሌ ነው?» ዒሇሙ ወዯ አጥናፈ ዜረ፡፡ ላልቻችን ሉቧቀሱ ነው ብሇን ማን ያሸንፊሌ

በሚሇው ሊይ መከራከር ጀመርን፡፡ ቤቲ «አጥናፈ መተንተን እንጂ መማታት አይችሌም» ብሊ ተከራከረች፡፡

ሠናይት ዯግሞ «አጥናፈ በአፈ ብቻ ሳይሆን በቡጢም ሉተነትን እንዯሚችሌ» አስረዲች፡፡ አጥናፈ ግን

ትንታኔውን ቀጠሇ፡፡

«የዘህች ሀገር ችግር ከተጫዋቹ ይሌቅ ተመሌካቹ እየበዙ ነው፡፡ ሇውጥ ማምጣት የሚቻሇውኮ በተጨዋችነት

እንጂ በተመሌካችነት አይዯሇም፡፡ በዘህ በኩሌ ስጠው፣ በዘህ አቀብሇው፣ እገላ መውጣት ነበረበት፣ እገላ

ማግባት ነበረበት እያለ ሃሳብ በመስጠት ሇውጥ አይመጣም፡፡ ገብቶ በመጫወት እንጂ፡፡ ምን መሆን

እንዲሇበት ሃሳብ የሚሰጡ ሞሌተዋሌ፤ መሆን ያሇበትን ገብተው የሚያዯርጉ ግን ጥቂቶች ናቸው፡፡ ምናሇ እኛ

ክፌሌ እንን ሠሊሳ ስምንት ሰው ተጫውቶ ሃያ ሁሇት ሰው ቢመሇከት?

Page 11: Daniel Kiibret's View

11

«ዋንጫ እንዱመጣ እንፇሌጋሇን፡፡ እኛ ታግሇን ዋንጫውን ማምጣት ግን አንፇሌግም፡፡ ላልች ታግሇው

ዋንጫውን ሲያመጡ ሇመዯሰት ነው የተዖጋጀነው፡፡ ዋንጫው ካሌመጣ ዯግሞ እንዯኛ የሚበሳጭ የሇም፡፡

ሇምን? ሇምን ራሳችን ታግሇን ራሳችን ዋንጫ ማምጣት አንሇምዴም? ሇምን ይኼ ከኛ ክፌሌ አይጀመርም?»

አጥናፈ የተናገረው ነገር ሇዒሇሙ አሌገባውም፡፡ «አሁን ትዯግፊሇህ ወይስ አትዯግፌም? ግሌጽ አዴርግ ሏተታ

አታብዙ» አሇው፡፡

«ቁጭ እሊሇሁ፡፡»

«ዛም ብል ቁጭ ማሇትማ አይቻሌም፤ የስፕርት ፓሬዴኮ ነው»

«የቤት ሥራዬን እሠራሇኋ»

«አትችሌም፤በስፕርት ቤሬዴ የቤት ሥራ መሥራት ክሌክሌ ነው»

«ማን ነው የከሇከሇው?»

«እኔ መከሌከለን እንጂ ከሌካዩን XÂ የተከሇከሇበትን ምክንያት የማወቅ ግዳታ የሇብኝም» አሇው ዒሇሙ

«ሇምን?»

«አንተ ከኛ በፉት ተወሌዯህ ከኛ ኋሊ የቀረኸው ሇምን? እያሌክ ስሇምትጠይቅ ነው፡፡ ወይ «ሀ»ን ወይም

«ሇ»ን መዯገፌ አሇብህ» አሇውና ጥልት ሄዯ፡፡

አሰግዴ አጨበጨበ፡፡

ጨዋታው ተጀመረ፡፡ የ«ሀ» ቡዴን ሌጆች በዯንብ ይጫወታለ፡፡ ጎሌ ኪፏራቸውም አሪፌ ነው፡፡ አቤት

አሸናፉ ሷን ሲሇጋት፡፡ ትንሽ እንዯ ተጫወቱ፡፡ እስክንዴር የመታት ስ ጎሌ ሆነች፡፡ የ«ሀ» ቡዴኖች

ጨፌረው ሳይጨርሱ ዒሇሙ ጎለን ሻረባቸው፡፡ እሳት ሌሰው እሳት ጎርሰው መጡ፡፡

«እንዳት የጸዲች ጎሌ ትሽራሇህ» ብሇው አፊጠጡት፡፡

«ቢሽረው ምናሇበት?» አሇች ሰሊማዊት

«እንዳት ቢሽረው ምናሇበት ትያሇሽ፣ በዒይኔ በብላኑ ያየሁትን ጎሌ ይሽረዋሌ»

«እሱ ዯግሞ አሇመግባቷን አይቷሊ»

«እና እርሱ ትክክሌ እኛ ስሔተት የሆንነው ምን ስሇሆነ ነው?» አሎት የ«ሀ» ቡዴን ሌጆች፡፡

«እርሱ አሇቃ እናንተ ተማሪዎች ናችኋ? አሇቃ ዯግሞ ሁሌጊዚም ትክክሌ ነው» ሰሊማዊት አፇጠጠች፡፡

«እኔኮ የሳይንስ መምህራችን ባስተማሩን መሠረት ትናንት ካሮት በሌቻሇሁ» አሇ ምንተስኖት፡፡

«በዯንብ ሇማየትኮ ካሮት አይዯሇም የሚያስፇሌገው» አሇ አሰግዴ

«ታዴያ ምንዴን ነው» ምንተስኖት አፊጠጠው፡፡

«አሇቃ መሆን ነዋ»

«አያችሁ እናንተ ቡዴን ውስጥ ያለ ተጫዋቾች ብ ጮርናቄ አይገም፤ እኔ ዯግሞ ዯንበኞቼን ማስቀየም

አሌችሌም» አሊቸው እየሳቀ፡፡

«እና ጎሌና ጮርናቄ ምን አገናኘው?» አሸናፉ ጠየቀ፡፡

«ዋናውኮ ጎሌ ማግባት አይዯሇም፤ ጮርናቄ መግዙት ነው፡፡» ዒሇሙ ሳቀ፡፡

Page 12: Daniel Kiibret's View

12

«ያገባነውን ስማ ሌትሽረው አትችሌም» አሇች ሚጠጢዋ ሰልሞን

«ሚጠጢዬ ዋናውኮ አንቺ ማግባትሽ ሳይሆን እኔ ማጽዯቄ ነው» አሇው ዒሇሙ እያሾፇ፡፡

«ገንዖቡን የሰጠ ቅኝቱን ይወስናሌ ማሇት ይኼ ነው» ብል አጥናፈ ተነተነው፡፡

«ምን?» አሇች ቤቲ ተረት እና ምሳላ ጻፈ ሲባሌ እንዱሞሊሊት ቶል ብሊ አጥናፈ የተናገረውን ዯብተሯ ሊይ

ዒሇሙ ሳያያት ጻፇቺው፡፡

«አዛማሪ ቤት ታውቃሊችሁ ሌጆች» አሇ አጥናፈ፡፡ «እናውቃሇን፣ እናውቃሇን፣ እናውቃሇን፣» ብዎች

ከበቡት፡፡

«እኛ ሠፇር አዛማሪ ቤት ነፌ ነው» አሇቺ አሰሇፇች፡፡

«አዛማሪ ቤት ውስጥ ምን መዖፇን እንዲሇበት የሚወስነው አዛማሪው አይዯሇም»

«ታዴያ ማነው? እስክስታ መቺዋ ሴትዮ መሆን አሇባት፣ እርሱ እየዖፇነ እንዳት እርሷ ትወስናሇች» አሇ

መዲፈን በቡጢ እየመታ አዲነ ተማቹ፡፡

«ምን መዖፇን እንዲሇበት የሚወስነው ገንዖብ ሇአዛማሪው የሚሰጠው ሰው ነው፡፡ ያንተ ግጥም መቻሌ፣ ዚማ

መቻሌ ምንም ዋጋ የሇውም፤ ዋናው ገንዖብ መስጠትህ ነው ÝÝ አንተ ማነህ? አይዯሇም ዋናው ጥያቄ ስንት

ትሰጣሇህ? ነው»

ቤቲ አሌገባትም፡፡ «እኔኮ ላሊ ተረትና ምሳላ የሚነግረን መስልኝ ነበር» አሇቺና ተመሌሳ ዙፈ ሥር ቁጭ

አሇች፡፡ ዒሇሙ በቁጣ ፉሽካ ሲነፊ ሁለም ተጨዋቾች ቦታቸውን እንዯገና ያ፡፡

አሰግዴ አጨበጨበ፡፡ ከዘያም «የሀ ቡዴን መቀጣት አሇበት» አሇ፡፡

«ሇምን?» አለና የቡዴኑ ሌጆች ክንዲቸው ሊይ ያሇውን ሸሚዛ እና ሹራብ እየሰበሰቡ ተጠጉት፡፡

«እንዳት አሇቃችንን እንዱህ ዯፌራችሁ ትናገሩታሊችሁ፡፡ እርሱኮ አሇቃ ነው»

«ቢሆንስ» አሇች ሰልሞን ሚጢጢ

«ቢሆንስ ማሇት አትችሌምÝÝ አሇቃን ወዯሊይ መናገር ምን ማሇት ነው? ውኃ ወዯ ሊይ አይፇስም ይባሊሌኮ»

አሰግዴ ምራቁን በፌርሃት እየዋጠ ተናገረ፡፡ ዒሇሙ ዯስ አሇው፡፡ አሰግዴ የተናገረው እርሱ ያሊሰበውን ነገር

ነው፡፡ የ«ሀ» ቡዴን ሌጆች ትንሽ ተንበረከኩ፡፡ እነርሱ ሲንበረከኩ ብ ሌጆች «ምን አጨቃጨቃቸው

አርፇው ዒሇሙ የሚሊቸውን አይሰሙም፡፡» ይለ ነበር፡፡

ሠናይት ዯግሞ «በቀዯም ሰሌፌ ሊይ የተባሇውን እረስተውታሌ፡፡ ዩኒት ሉዯራችን መጨቃጨቅ፣

ማንጠጥ፣መከራከር ብሌግና ነው፡፡ አሇቆቻችሁ እና መምህሮቻችሁ የሚሎችሁ ሁለ እሺ ብል መቀበሌ ብቻ

ነው» ብሇዋሌኮ፡፡

ጨዋታው እንዯተጀመረ ዒሇሙ ወዯኛ መጣና እኔን እና አሸብርን «ጨዋታውን ተከታተለና ሇሚኒ ሚዱያ ዚና

ትሠራሊችሁ» አሇን፡፡ ዯስ ብልን ዯብተር እና ስክርቢቶ አወጣንና መጻፌ ጀመርን፡፡

ጨዋታው ሲያሌቅ ተማሪዎቹ በተሰበሰቡበት ዚናውን አሸናፉ አነበበው፡፡

«በ አምስተኛ ቢ ተማሪዎች መካከሌ የተዯረገው የእግር ስ ውዴዴር በ«ሀ» ቡዴን አሸናፉነት ተጠናቀቀ»

ይሊሌ ርእሱ፡፡

Page 13: Daniel Kiibret's View

13

«ይኼ ዚና መሆን አይችሌም» አሇ ዒሇሙ በቁጣ

«ሇምን?» አሇ አሸናፉ

«ርእሱ መቀየር አሇበት» አሇች ቤቲ

«ምን ተብል?» አሊት አሸናፉ

«በአምስተኛ ቢ ተማሪዎች መካከሌ የተዯረገው የእግር ስ ውዴዴር በዯማቅ ሁኔታ ተጠናቀቀ» ነው መባሌ

ያሇበት» አሰግዴ ሇራሱም አጨበጨበ፡፡

«እንዳት የስ ውዴዴር ተዯርጎ ስንት ሇስንት እንዲሇቀ ሳይገሇጽ ዚና ይጻፊሌ» አሸናፉ ሽንጡን ገትሮ

ተከራከረ፡፡

«እስኪ ሬዱዮ ስማ፤ እስኪ ቲቪ ተመሌከት ስብሰባው በዯማቅ ሁኔታ ተጠናቀቀ፤ ጉባኤው ሌዩ ሌዩ ውሳኔ

አሳሇፇ፤ የዒመቱ የትምህርት ሥራ አበረታች ነበር ተባሇ፤ ዔዴገታችን ፇጣን እና ቀጣይነት ያሇው ነው ይባሊሌ

እንጂ ስንት? የሚሇው ሲነገር ሰምተህ ታውቃሇህ?» ቤቲ ሞገተቺው፡፡

«እርሱማ እውነትሺን ነው» አሇ አሸናፉ ቀዛቀዛ ብል፡፡

ቤቲ ፉቷ ፇካ «እና አንተ ከሬዱዮ እና ከቲቪ ትበሌጣሇህ?»

«አይበሌጥም፣ አይበሌጥም» ብዎች ዯገፎት፡፡

ቀጠሇ ዚናውን ማንበብ

«የመጀመርያውን ግብ ያስገቡት የሀ ቡዴን ነበሩ፡፡ ነገር ግን ዲኛው ዒሇሙ ጮርናቄ ባሇመግዙታቸው

ሽሮባቸዋሌ» ዒሇሙ እሳት ሊሰ እሳት ጎረሰ፡፡

«እንዯዘህ ተብል ዚና ይጻፊሌ?»

«ይኼ እውነት አይዯሇም?» አሇ አሸናፉ፡፡

«እውነት ሁለ ዚና ይጻፊሌ፤ አጠይመው አጠይመህ ጻፇው»

«ምን ብዬ ነው የማጠይመው?» አሇ አሸናፉ ቋንቋው ራሱ አሌገባው ብል፡፡

«የመጀመርያውን ጎሌ የሀ ቡዴን ቢያገቡም ነገር ግን በአንዲንዴ ምክንያቶች ተሽሮባቸዋሌ ብሇህ ነዋ»

«አንዲንዴ ማሇት ምን ማሇት ነው?»

«በቃ አንዲንዴ ነዋ»

«ማን ሻረው? ሇምን ተሻረ? ቢባሌስ»

«አንተ ዯግሞ የአማርኛ መምህራችንን ይመስሌ አርፌተ ነገሩ ሁለ ባሇቤት ያስፇሌገዋሌ እንዳ» ቤቲ ነበረች፡፡

«ሰው አትንካ፣ ዛም ብሇህ ዴርጊቱን ጻፌ» አሸናፉ ግ ራ ገባው

ቀጠሇ ማንበብ፡፡

«ጨዋታው በሀ ቡዴን የጨዋታ የበሊይነት እና በሇ ቡዴን አሸናፉነት ተጠናቀቋሌ፡፡»

አሁን ሃያ ሁሇቱም ተጨዋቾች አሸናፉን ሉበለት መጡ፡፡

«ይኼ እኛን ሇማሳጣት ነው፣ ማንን ሌታስበሊ ነው፣ የማንም መጨዋቻ ሉያዯርገን ነው እንዳ½ ዚናው

ሚዙናዊነት ይጎዯሇዋሌ፣ ወዯ አንደ ቡዴን ያዯሊ ነው» ሁለም ጮኹ፡፡

Page 14: Daniel Kiibret's View

14

«ቀይረው ቀይረው ዚናውን፤ እዘቹ ቀይረው፤ አፌንጫህን ሳሌሌሌህ ቀይረው» አሇ አዲነ ተማቹ ቡጢውን

አዖጋጅቶ፡፡

«ምን ብዬ ሌቀይረው» አሇ አሸናፉ ጨንቆት፡፡

«ሁሇቱ ቡዴኖች በሚገባ ተጫውተው በዯማቅ ሁኔታ አሇቀ፡፡ ጨዋታው ወዯፉትም ቀጣይነት ይኖረዋሌ ብሇህ

ጨርሰው»

«እንዱህ ከሆነኮ ዚናው ምንም አይናገርም» አሸናፉ አዖነ፡፡ ከጻፇው ዚና ውስጥ ያሌታረመው የጸሏፉዎቹ ስም

ብቻ ነው፡፡

«አየህ አሸናፉ ዚና ማሇት አሁን ያሻሻሌከው ነው፤ ምንም የማይናገር፤ አንዲች ነገር የሚናገሩትን ዚናዎችማ

አንሰማቸውም አናያቸውም፣ ስሇዘህ የትኞቹን አርአያ አዴርገህ ትጽፊቸዋሇህ፤ የሚያሳዛነው ቀዯምቶቻችንን

ከነስሔተታቸው እንዴንቀዲ የተፇረዯብን መሆናችን ነው» አሇና አጥናፈ ተንታኙ ወዯ ክፌሌ አመራ፡፡

ዴመት እና የነብር አጎት

በኦሮምኛ አንዴ አባባሌ አሇ፡፡ ዴመትን ሇምን ያሇ ሥራ በየቦታው ጎርዯዴ ጎርዯዴ ትያሇሽ ቢሎት አጎቴ ጫካ ስሊሇ ነው አሇች ይባሊሌ፡፡ አጎቴ ያሇችው ነብርን እኮ ነው፡፡ ዴመቷ የነብሩን ያህሌ ሥሌጣን፣ ጀግንነት፣ ዏቅም እና ተፇሪነት የሊትም፡፡ ነገር ግን አጎቷ ጫካ ስሊሇ ብቻ ይኼው በኩራት በየመንዯሩ ጎርዯዴ ጎርዯዴ ትሊሇች፡፡ የምጠራጠረው ግን እርሷ አጎቷን የምታውቀውን እና የምትኮራበትን ያህሌ አጎቷ እርሷን ማወቁን ነው፡፡ ጎበዛ ዙሬ በሀገራችን ካለት ችግሮች አንደ ጫካ ባሇ አጎት እየተመኩ መንጎራዯዴ ነው፡፡ የእነዘህ ዴመቶች ጠባይ በቀሊለ የሚገሇጥ ነው፡፡ ምንጊዚም ቢሆን በሠሩት ሥራ፣ በራሳቸው ማንነት እና ዯረጃ ወይንም በተማሩት ትምህርት እና በያት ክሂልት አይመኩም፡፡ የሚመኩት አባቴ ሀብታም ነው፤ እናቴ አሜሪካ ናት፤ ወንዴሜ ጀርመን ነው፤ አጎቴ እንግሉዛ አክስቴ ጃፒን ናት እያለ ነው፡፡ የአሜሪካው ፔሬዘዲንት ባራክ ኦባማ ፔሬዲንት በመሆናቸው ከሚኮሩት ኩራት ይሌቅ እነዘህ ወገኖቻችን ወዯ ኦባማ ሀገር በሄደ ዖመድቻቸው የሚኮሩት ኩራት ይበሌጣሌ፡፡

ዙሬ ዙሬ «ቀዩ፣ ጥቁሩ፣ የቀይ ዲማው፣ ጠይሙ፣ ጠይም ዒሣ መሳዩ፣ አጭሩ፣ ረዣሙ፣ ወፌራሙ ቀጭኑ» እየተባሇ ሰውን መግሇጥ ቀርቷሌ፡፡ እገላን ታውቀዋሇህ?

የቱ? ያ እኅቱ አሜሪካ ያሇችው እገሉትን ታውቃታሇህ?

የቷ? ያ እጮኛዋ ጀርመን ያሇው አቶ እገላን ታውቃቸዋሇህ?

የትኛው? እኒያ ሌጆቻቸው ዏረብ ሀገር ያለት፡፡ ሆኗሌ መታወቂያው፡፡ ዯግሞ እነዘህን ሰዎች ብታዩዋቸው፡፡ በአካሄዴ፣ በአነጋገር፣ በሰሊምታ፣ በከበሬታ፣ በአነጣጠር እና በአበጣጠር ይሇዩዋችኋሌ፡፡ እኔ የምሇው ግን ዖመደ ውጭ ሀገር ያሇ ሰው በቦላ መንገዴ ካለት ካፌቴርያዎች ውጭ እንዲይዛናና ተገዛቷሌ እንዳ? እናንተ ውጭ

ያሊችሁትስ ብትሆኑ ገንዖብ ስትሌኩ «ከቦላ መንገዴ ውጭ ከተዛናናህ ዯግሜ አሌክሌህም» ትሊሊችሁ እንዳ? ወይስ ሇአውሮፔሊኑ ቀረብ ሇማሇት ነው? እዘያ መንገዴ ስትገቡኮ ወሬው ሁለ አሜሪካ፣ እንግሉዛ፣ ዯቡብ አፌሪካ፣ አውስትራሌያ፣ ጀርመን፣ ስዊዖርሊንዴ፣ ጣሌያን ብቻኮ ነው፡፡ ነገሩ ካፋዎቹስ ኒውዮርክ፣ ፒሪስ፣ ፌራንክፇርት፣ ዋሽንግተን፣ ዳንቨር፣ ቶሮንቶ ካፋ አይዯሌ የሚለት፡፡ ወዯ እነዘህ ሀገር መሄዴ ሊቃተው ሰው መተከዡ ይሆናለ፡፡ ሰሊምታው ራሱ ይሇይባችኋሌ፡፡ እንዯምን ዋሌክ እና እንዯምን ሰነበትክ ከዘያ ተባርረዋሌ፡፡

Page 15: Daniel Kiibret's View

15

«እሺ እኅትህ እንዳት ናት? አሌጨረሰችሌህም?»

«እሺ ወንዴምሽ ፔሮሰሱ እንዳት ሆነሇት?»

«እናትሽ ሄደ አይዯሌ» «አባትሽ አሇቀሊቸው

አቤት ጫካ ባለት አጎቶቻቸው እየተመኩ ጎርዯዴ ጎርዯዴ ሲለ ዴመቶቹን ብታዩዋቸው፡፡ ይኼ በየቢሮው የሚንጎራዯዯው ዴመትስ ቢሆን፡፡ በአንዴ ወቅት ኬንያ እያሇሁ የሰማሁትን ሊውጋችሁማ፡፡ እዘህ ሀገር ፔሮፋሰር አሥራት ታሥረው ነበር፡፡ ታዴያ አበሻ ሆዬ ኬንያ ገብቶ ጥገኝነት ሲጠይቅ «የፔሮፋሰር አሥራት ሌጅ ስሇሆንኩ» ነበር አለ የሚሇው፡፡ በኋሊ ታዴያ የተባበሩት መንግሥታት የስዯተኞች ኮሚሽን ሰዎች ሲቆጥሩ ሇካ የፔሮፋሰር ሌጅ ነን የሚለት አንዴ መቶ ሃምሳ ዯርሰዋሌ፡፡

«እንዳ» አለ ባሇ ሥሌጣናቱ ተገርመው፡፡ «በዘህ ሁኔታ ከቀጠሇኮ ሁለም የእርሳቸው ሌጅ ሉሆን ነው» እኔ አሁን አሁን እገላ የተባሇው ከፌተኛ ባሇ ሥሌጣን ዖመዴ፣ ወንዴም፣ እኅት፣ አጎት፣ ጎረቤት፣ የእኅት ባሌ፣ የወንዴም ሌጅ፣ አምቻ፣ ዯኛ የሚባለ ሰዎችኮ እየበ ነው፡፡ አንዲንዳማ በየመሥሪያ ቤታችን እና በየመንዯራችን አንዲንዴ ዖመድች የተመዯቡ ሁለ ይመስሊሌ፡፡ እንዳት አንዴ ባሇ ሥሌጣን ይኼ ሁለ ወንዴም፣ እኅት፣ አጎት፣ አክስት፣ ሌጅ፣ የሌጅ ባሌ፣ የሌጅ ሚስት፣ የእኅት ባሌ፣ የወንዴም ሚስት፣ ይኖረዋሌ፡፡ ወሊጆቹ ገበሬዎች ከሆኑ ሲያርሱ፣ ነጋዳዎች ከሆኑ ሲወጡ ሲወርደ፣ የመንግሥት ሠራተኞችም ከሆኑ ከጠዋት እስከ ማታ ሥራ ሲከውኑ ነው የሚውለት፡፡ በየቀኑ እንን ቢወሌደ አንዴ ባሇ ሥሌጣን ይህ ሁለ ዖመዴ ሉኖረው አይችሌም፡፡ ታዴያ በየመንዯሩ አጎቴ ጫካ ነው እያለ የሚፍክሩብን ዴመቶች ከየት የመጡ ናቸው?

ምናሌባት ነብሩ የማያውቃቸው ዴመቶች ይሆኑ እንዳ? ኧረ ዯግሞ አለሊችሁ እገላ የተባሇውን ሀብታም እናውቀዋሇን፤ እገላ የተባሇውን ባሇ ሥሌጣን እንቀርበዋሇን፡፡ ከመቅረብም አሌፇን ፀዋርያነ መንበር ምዔራገ ጸልት ነን የሚለም በየሠፇሩ አለሊችሁ፡፡ በኛ በኩሌ ካሌሆነ በቀር ማንኛውም ዒይነት ጸልት ወዯነዘህ ባሇ ሥሌጣናት አያርግሊችሁም ይሎችኋሌ፡፡ ወሬያቸው ሁለ እገላ ከተባሇው ባሇ ሥሌጣን ጋር ሪሴፔሺን ግብዡ ተገናኝተን እንዱህ እና እንዱያ ብልኝ፡፡ እገላ የተባሇው ባሇ ሥሌጣን ሞባይለ አሇኝ፤ ከፇሇጋችሁ እዘሁ ሌዯውሌሇት እችሊሇሁ፡፡ እገላ የተባሇውን የፋዳራሌ ፕሉስ አውቀዋሇሁ፤ ከፇሇግኩ ማንንም ማስቀፌዯዴ እችሊሇሁ፤ እገላ የተባሇው ባዔሇ ጸጋ እኔን ሳያማክር ምንም ነገር አይሠራም፡፡ ኧረ ስንቱ፡፡ በየቡና ቤቱ፣ በየቁርጥ ቤቱ፤ በየካፌቴርያው ሳይከፌለ የሚበለ፣ ሲጨርሱ ሂሳብ ተከፌሎሌ የሚባሌሊቸው ወገኖቻችንን እያየን ኮ ነው፡፡ እነዘህ ሰዎችኮ እገላን እናውቀዋሇን ሲለ አንዴ ቀን ሰሊም ያለት ሳይሆን እንዯ ትምህርት ሚኒስቴር ሇዘያ ባሇ ሥሌጣን ቅዴመ ዔውቅና የሰጡት ነው የሚመስለት፡፡ ያ የሚያውቁት ባሇ ሥሌጣን የማያስጠናውን እነርሱ ዯጅ ያስጠናለ፤ አንዲንድችማ እናውቀዋሇን የሚለት ባሇ ሥሌጣን ተቀይሮ ወይንም ሇቅቆ እንን ባሇ መስማታቸው በሞተ ከዲ ያስዯገዴጋለ ፡፡ ኩራታቸው ከኩራቱ፣ ትዔቢታቸው ከትዔቢቱ፣ ጥቅማቸው ከጥቅሙ፣ ክብራቸው ከክብሩ ይበሌጣሌ፡፡ ምነው? ብትሎቸው አጎቴ ጫካ ነው ይሎችኋሌ፡፡ መሬት፣ ንግዴ ፇቃዴ፣ የውጭ ምንዙሪ፣ ከቀረጥ ነጻ መብት፣ የትምህርት ዔዴሌ፣ የጨረታ ዔዴሌ፣ የሥራ

ዔዴሌ፣ የቀበላ ቤት፣ የኪራይ ቤት ሔንፃ፣ እነዘህ ሰዎች ኪስ ነው ያሇው፡፡ «በኔ ጣሇው» ሲሎችሁኮ ያሊቸውን ያህሌ በራስ መተማመን ሁለን መስጠት ይችለ የነበሩት ምኒሉክ እንን አሌነበራቸውም፡፡ እሌፌ

ብሊችሁ ላሊውን ሰው «ይህ ሰው ምን አግኝቶ ነው እንዱህ የሚተማመነው» ብሊችሁ ሹክ ስትለት እርሱም

ዴምፁን ቀነስ አዴርጎ «አጎቱ ጫካ ነው ያሇው» ይሊችኋሌ፡፡ ፒትርያርኩ በእጄ ናቸው የሚሇው ዴመት በዙብንኮ፡፡ ጸሏፉዋ፣ ጥበቃው፣ ተሊሊኪው፣ ጸሏፉው፣ አስተዲዲሪው፣ ሰሞነኛው፣ ሾፋሩ፣ እሌፌኝ አስከሌካዩ፣ ሴት ወይዖሮው፣ ወንዴ መንንቱ፡፡ እውነት በእነዘህ ሁለ እጅ ካለማ በእግዚር እጅ የለም ማሇትኮ ነው፡፡ እንዳት አንዴ አጎት እነዘህን ሁለ ዴመቶች ያፇራለ? ፊሚሉ ፔሊኒንግ የሇም እንዳ? «ኤምባሲው በእጄ ነው» የሚለ ዴመቶችስ አሌገጠሟችሁም፡፡ ምናሌባት እዘያ ቤት የሚሠራ አንዴ ጸሏፉ፣ ጥበቃ፣ የሂሳብ ሠራተኛ ያውቁሊችሁና እንዯ ዴመቷ መንጎራዯዴ ይጀምራለ፡፡ ምናሌባትም እዘያ ኤምባሲ ግብዡ ሲኖር፣ ስጦታ ሲሰጥ፣ ወይንም በላሊ ምክንያት የሚታዯለ ካናቴራዎች፣ ጃኬቶች፣ የቁሌፌ መያዡዎች፣ ቦርሳዎች፣ ስክርቢቶዎች እና የማስታዎሻ ዯብተሮችን ይይዙለ፡፡ የዘያ ኤምባሲ ፍርም ከእጃቸው አይጠፊም፡፡ አንዲንዳም ባንዳራውን በሜዲሌያ መሌክ ዯረታቸው ሊይ ይተክሊለ፡፡ ከዘያስ? ከዘያማ ኤምባሲው የማያውቃቸው ጉዲይ አሥፇጻሚዎች ይሆናሎ፡፡

«እዘህ ሀገር መሄዴ ከፇሇግሽ እገላን አናግሪው፤ እርሱ ብ ነገር ያውቃሌ፤ ቀሊሌ ሰው እንዲይመስሊችሁ» እየተባሇ ይወራሊቸዋሌ፡፡

«የዘያ ኤምባሲ ቁሌፌ በእርሱ እጅ ነው፤ ገብቶ ያስጨርስሊችኋሌ፤ እስኪ ጠጋ ጠጋ በለት» ይባሊሌ፡፡ እነርሱም አነጋገራቸው ይቀየራሌ፡፡ ጀርመን ኤምባሲ ከሆነ አንዴ ሁሇት ጀርመንኛ፣ አሜሪካ እና እንግሉዛ

Page 16: Daniel Kiibret's View

16

ኤምባሲ ከሆነ አንዴ ሁሇት እንግሉዛኛ፤ ጣሌያን ከሆነ አንዴ ሁሇት ጣሌያንኛ፣ ጣሌ በማዴረግ የትኛውን ኤምባሲ እንዯወከለ ያመሇክቷችኋሌ፡፡

እናንተም ጠጋ ብሊችሁ ስታዋዩዋቸው «እስኪ ይሞከርሌሃሌ፤ ብቻ አንተ አትጥፊ፤ አሁን እንን አምባሳዯሩ የለም፡፡ ትናንት አግኝቻቸው ሇአንዴ ሁሇት ሳምንት የሇሁም ብሇውኛሌ» ይሎችኋሌ፡፡ አቤት ኩራታቸው፤ አቤት ሲንቀባረሩ፡፡ ምን ያዴርጉ ጫካ ውስጥ አጎት አሊቸዋ፡፡ ምናሌባትም የማያወቃቸው አጎት፡፡ መረጃ አሇን የሚለት ዖመድቻችንስ፤ እገላን አግኚቼው እንዱህ አሇኝ፡፡ እገላ የተባሇው የመረጃ ሰው ይህንን ነገረኝ፡፡ እገላን አናግሬው አሳምኜዋሇሁ½ አጥምቄ አቁርቤዋሇሁ፡፡ እገላ ከኛ ጋር ነው፤ እገላ ዯግሞ ይዯግፇናሌ፡፡ እነ እገላ ዯግሞ እየተነጋገሩበት ነው፡፡ ሳሊውቀው የሚፇጸም፣ ሳሌሰማው የሚዯረግ ነገር የሇም ይሎችኋሌ፡፡ በኋሊ ግን የሚሆነውም ካወቁት ውጭ፣ የሚወሰነውም ከሰሙት ላሊ ሲሆን መግቢያ ቀዲዲ ያጣለ፡፡ እነዘህኞቹ ናቸው በፇጠራ አጎቶቻቸው እየኮሩ እንዯ ዴምቷ የሚንጎራዯደት፡፡ አሁን እኛ ማወቅ ያቃተን አንዴ ነብር ስንት ዴመት አሇው? አንዴ ዴመትስ ስንት ነበር አሇው? የሚሇውን ብቻ አይዯሇም፡፡ እውነት ይኼ ዴመት የነብር አጎት አሇው? የሚሇውንም ነው፡፡

የጽሞና ጊዚ በዒሇም ሊይ የሰዎችን አስተሳሰብ የመሩ እና የሇወጡ ታሊሊቅ ሰዎችን ታሪክ ስናጠና አንዲች ነገር ገንዖባቸው ሆኖ እናገኘዋሇን፡፡ ሰዎችን ሇማስተማር እና ሇመሇወጥ የተጉትን ያህሌ ሇራሳቸው ጊዚ በመስጠት ውስጣቸውን የሚያዩበትና ከራሳቸው ጋር የሚሟገቱበት የጽሞና ጊዚ ነበራቸው፡፡ በዘህ የጽሞና ጊዚያቸው ከሰዎች ርቀው ሇብቻቸው በመሆን ራሳቸውን ይፇትሻለ፤ ከራሳቸው ጋር ይሟገታለ፤ ዯግመው ዯጋግመው ያስባለ፡፡ ይጽፊለ፣ ያነባለ፡፡ አንዲንድቹም ይጸሌያለ፣ ይጾማለ፡፡ አካባቢያቸውን ይመረምራለ፣ ከዘህ በፉት ያዯረቸውን ነገሮች ይገመግማለ፡፡ አዲዱስ ሃሳቦችን ያፇሌቃለ፣ አዲዱስ መንገድችን ይተሌማለ፡፡ በዘህ የጽሞና ጊዚያቸው ማንም ሳይመክራቸው ራሳቸውን ይመክራለ፤ ማንም ሳይገሥጻቸው ራሳቸውን ይገሥጻለ፤ ማንም ሳያርማቸው ራሳቸውን ያርማለ፡፡ ከሔይወት የተሇመዯው መንገዴ ወጣ ይለና ሔይወትን በተሇየ መንገዴ ያዩዋታሌ፡፡ ሇጉዜአቸው ምእራፌ ይሰጡታሌ፡፡ እናም እንዯገና ታዴሰው ይነሣለ፡፡ እስካሁን ያለን የችግር መፌቻ መንገድች ኮሚቴ ማቋቋም፣ መሰብሰብ፣ መመካከር፣ ሃሳብ መሇዋወጥ፣ መማር፣ መገሠጽ፣ መቆጣት፣ ኮንፇረንስ፣ ስብሰባ፣ ሴሚናር፣ ግምገማ፣ ሥሌጠና፣ ውይይት፣ ክርክር፣ ዴርዴር፣ የመሳሰለ ናቸው፡፡ እነዘህ መንገድች የሚፇቷቸው ችግሮች እንዲለ ሁለ የማይፇቷቸው ችግሮችም አለ፡፡ ከሊይ ያየናቸው መንገድች የሚያመሳስሎቸው ጠባያት አለ፡፡ ሆታ፣ ቸበርቻቻ፣ ስሜታዊነት፣ ፈክክር፣ አሇመሸናነፌ፣ ግርግር፣ ይበዙባቸዋሌ፡፡ ሰዎች ወዯ ውስጥ ሳይሆን ወዯ ውጭ እንዱያዩ፣ ሃሳባቸውን ከራሳቸው አንፃር ሳይሆን ከላሊው አንፃር እንዱሠነዛሩ ያዯርጋለ፡፡ የመጠቃት እና ያሇመጠቃት፣ የመናገር እና ያሇመናገር፣ የመቻሌ እና ያሇ መቻሌ፣ የማወቅ እና ያሇ ማወቅ ነገሮች አለባቸው፡፡ ከዘህም በሊይ ሁለም ሰዎች በብዙት በተሰበሰቡባቸው ሁኔታዎች ውስጥ ስሇሚዯረጉ የላልች ተጽዔኖ ይጎሊባቸዋሌ፡፡ እናም እነዘህን መንገድች ምለዔ የሚያዯርግ አንዴ ነገር ይጎሊሌ፡፡ የጽሞና ጊዚ፡፡ ሰው ከላልች ጋር ብቻ የሚሆን ከሆነ ከራሱ ጋር መሆን አይችሌም፡፡ ሰው ከላልች ጋር ብቻ የሚነጋገር ከሆነ ከራሱ ጋር መነጋገር አይችሌም፡፡ ሰው ላልችን ብቻ የሚሰማ ከሆነ ራሱን መስማት አይችሌም፡፡ ሰው ላልችን ብቻ የሚያይ ከሆነ ራሱን ማየት አይችሌም፡፡ ስሇዘህም ከራሱ ጋር ብቻ የሚሆንበት ጊዚም ያስፇሌገዋሌ፡፡ የጽሞና ጊዚ፡፡ ሰው ሁሇት ዒይነት ዒይን፣ ሁሇት ዒይነት ጆሮ፣ ሁሇት ዒይነት ሌሳንም አሇው፡፡ የሥጋ ዒይን እንዲሇው ሁለ ዒይነ ሌቡና አሇው፤ የሥጋ ጆሮ እንዲሇው ሁለ እዛነ ሌቡና አሇው፤ የሥጋ ከንፇሮች እንዲለት ሁለ ከናፌረ ሌቡናም አሇው፡፡ በሥጋዊ ዒይኑ ዒሇምን ያይበታሌ፤ በዒይነ ሌቡናው ዯግሞ ውስጡን ያያሌ፡፡ በሥጋ ጆሮው በአካባቢው ያለትን ዴምጾች ይሰማበታሌ፡፤ በእዛነ ሌቡናው ዯግሞ ራሱን ይሰማበታሌ፡፡ በሥጋ ከናፌሩ ከላልች ጋር ያወራበታሌ፤ በከናፇር ሌቡናው ዯግሞ ከራሱ ጋር ይነጋገርበታሌ፡፡ በዒሇም ሊይ ብ ስሔተቶች የፇጸሙ መሪዎችን ታሪክ ስንመሇከት አብዙኞቹ ውል አዲራቸው ከሰዎች ጋር ብቻ የነበሩ ናቸው፡፡ በብዎች በመከበባቸው፤ አዴናቂዎቻቸውን እና አመስጋኞቻቸውን ብቻ በመስማታቸው፤ ሇላልች እንጂ ሇራሳቸው ባሇመናገራቸው ራሳቸውን የሚያዩበት ጊዚ አሌነበራቸውም፡፡ ስሇዘሀም በስሔተት ሊይ ስሔተት መጨመር እንጂ ስሔተታቸውን ማረም አይችለም፡፡ የአንዲንድቹም ሔይወት ምእራፌ የሇውም፡፡ ሲሾሙ የተጀመረው «ምእራፌ አንዴ» ሲሻሩ ወይንም ሲሞቱ ይጠናቀቃሌ፡፡ ምእራፌ ሁሇት እና ምእራፌ ሦስት የሚባሌ በሔይወታቸው የሇም፡፡ ምክንያቱም ራሳቸውን በራሳቸው አይተው ያሇፇውን ምእራፌ ዖግተው ላሊ ምእራፌ ከፌተው አያውቁምና፡፡

Page 17: Daniel Kiibret's View

17

ሰው ከዒሇም ጋር የሚገናኘው በአምስቱ የስሜት ሔዋሳቱ ነው ይሊሌ የኑሲሱ ጎርጎርዮስ፡፡ ካሊየ፣ ካሌሰማ፣ ካሊሸተተ፣ ካሌዲሰሰ እና ካሌቀመሰ ዒሇም ከእርሱ ጋር ምንም ዒይነት ተራክቦ የሊትም፡፡ እነዘህ አምስት በሮች ምንጊዚም ክፌት ከሆኑ ሰው ከውጭ ወዯ ውስጥ ያስገባሌ እንጂ ከውስጥ ወዯ ውጭ ማስወጣት አይችሌም፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ንግግር አዴራጊዎች፣ አስተማሪዎች፣ መካሪዎች፣ ተንታኞች፣ ሃሳብ ሰጭዎች የሚያቀርቧቸው ነገሮች እንጨት እንጨት የሚለበት ጊዚ አሇ፡፡ እገላ ዙሬስ ምን ነካው? ነገር ዒሇሙ ሁለ አንጆ ሆነበትሳ? የሚባሌበት ጊዚ አሇ፡፡ እንዱህ ያሇው ነገር ከሚከሰትባቸው ምክንያቶች ዋነኛው የጽሞና ጊዚ ሇማግኘት አሇመቻሌ ነው፡፡ የማሰቢያ ጊዚ ሳይኖራቸው የሚናገሩና የሚሠሩ ሰዎች ያስታውቃለ፡፡ እየጠፊባቸው፣ እያሇቀባቸው፣ እየተበሊሸባቸውም ይሄዲሌ፡፡ ሇራሳቸው ያሌጣማቸውን ሇላሊው ማቅረብ ይጀምራለ፡፡ መሬት እንን በሰባት ዒመት አንዴ ጊዚ እንዴታርፌ እና ከማንኛውም ዒይነት አዛርዔት እንዴትገሊገሌ በብለይ ኪዲን ተዯንግጎ ነበር፡፡ ገበሬው ሳይዯርስባት፤ በሬ ሳይጠመዴባት፤ ጅራፌ ሳይጮኽባት፣ ማረሻ ሳያሌፌባት፤ ከራሷ ጋር ብቻ እንዴትሆን፡፡

ይህ ወቅት መሬት ሇምነቷ እንዯገና የሚመሇስበት፤ ኃይሌ አግኝታ የምትነሣበት «የጽሞና ጊዚዋ» ነበር፡፡

በዩኒቨርሲቲ መምህራን ዖንዴ «ሳባቲካሌ ሉቭ» የሚባሇው ከዘህ የተወሰዯ ነው፡፡ «ሳባቲካሌ» ማሇት

በእብራይስጡ «ሰባተኛው» ማሇት ነውና፡፡ በብለይ ኪዲን እንዱበለ የተፇቀደ እንስሳት ሁሇት መመዖኛ ነበራቸው፡፡ ማመስት እና ሰኮና ስንጥቅ መሆን፡፡ የብለይ ኪዲን ሉቃውንት የዘህን ምክንያት ሲተረጉሙት እንዱህ ይሊለ፡፡ የሰኮና መሰንጠቅ ቆንጥጦ እና አጽንቶ መያዛን ያመሇክታሌ፡፡ ሰኮናው የተሰነጠቀ እንስሳ የሚራመዴበትን መሬት ቆንጥጦ በመያዛ የራሱን ሚዙን ጠብቆ በማናቸውም አስቸጋሪ ቦታ ይዙሌ፡፡ ሌክ የመኪና ጎማዎች ክርትፌትፊቸው መኪናውን መሬት እንዱቆነጥጥ እንዯሚያዯርጉት፡፡ ይህም መሠረትን ይዜ፣ ሚዙንን ጠብቆ በዒሊማ መዛን ያሳያሌ ይሊለ፡፡ በላሊ በኩሌ ዯግሞ እነዘህ እንስሳት ሁሇተኛውን መመዖኛ ማሟሊት የግዴ ይሊቸዋሌ፡፡ ማመስት፡፡ ማመስት ማሇት በመስክ ጊዚ ያገኙትን ምግብ ይበለና፤ ከመስክ መሌስ ብቻቸውን ሆነው ቀን የተመገቡትን እያወጡ እንዯገና ማዴቀቅ፣ መሰሇቅ እና ሇሰውነታቸው ተስማሚ አዴርጎ መፌጨት ማሇት ነው፡፡ ይህም ማሇት ሰው ምንም እንን በሩጫ ኑሮው፣ በወከባ ሔይወቱ፣ በግርግር ዒሇሙ እና በፈክክር ጉዜው ያገኘውን ሁለ ቢወስዴም የጽሞና ጊዚ አግኝቶ የበሊውን ማመስት አሇበት ማሇት ነው ይሊለ፡፡ እንስሳው ሲያመሰ አፈን ገጥሞ የውስጥ አካሊቱን ብቻ ነው የሚያንቀሳቅሰው፡፡ ሰውም የራሱን ሔይወት ሲያመሰ የውጭ ሔዋሳቱን ዖግቶ በውስጥ ሔዋሳቱ መሆን አሇበት፡፡

ሲያትሌ ውስጥ አንዴ የካቶሉኮችን ገዲም ጎብኚቼ ነበር፡፡ the monastery of Silence ይለታሌ፡፡ የጽሞና ገዲም ማሇት ነው፡፡ እዘያ ቦታ የተወሰኑ ቀናት ሇማሳሇፌ ከዒመታት በፉት ቦታ መያዛን ይጠይቃሌ፡፡ በዒሇም ሊይ የታወቁ የሀገር መሪዎች፣ ዯራስያን፣ ፇሊስፍች፣ ፕሇቲከኞች፣ የእምነት መሪዎች፣ ሳይንቲስቶች፣ ጋዚጠኞች፣ ነጋዳዎች፣ ምኑ ቅጡ የማይመጣ የሰው ዒይነት የሇም፡፡ በገዲሙ ውስጥ በዒሇም የሚሇበሰውን ሌብስ መሌበስ ክሌክሌ ነው፡፡ ሇሴቶች እና ሇወንድች የተዖጋጀ ሌብስ አሇ፡፡ ማዴረግ የሚቻሇው ገዲሙ የሚሰጠውን ዴምፅ የማያሰማ ጫማ ብቻ ነው፡፡ ሬዱዮ፣ ቴፔ፣ ቴላቭዣን፣ ስሌክ፣ ኢንተርኔት አይፇቀዴም፡፡ ዴምፅ ማሰማት ክሌክሌ በመሆኑ ከአስተናጋጆች ጋር የመግባቢያ ኮድች ይሰጧችኋሌ፡፡ እዘያ ቦታ የሚሰማው ዴምፅ የወፍች እና ነፊስ የነካቸው ዙፍች ብቻ ነው፡፡ ጸጥታ ብቻ፡፡ ማንበብ እና መጻፌ ይፇቀዲሌ፤ ላሊ ነገር መስማት ግን አይፇቀዴም፡፡ እርስ በርስ ማውራት ክሌክሌ ነው፡፡ ማውራት የሚቻሇው ከራስ ጋር ብቻ ነው፡፡ በዙፍቹ መካከሌ መዖዋወር ይቻሊሌ፤ ማፎጨት እና ማንጎራጎር ግን የሇም፡፡ አምስቱ የስሜት ሔዋሳት እዘህ ምንም ሥራ የሊቸውም፡፡ ሥራ ያሊቸው አምስቱ የሌቡና ሔዋሳት ብቻ ናቸው፡፡ ሰው ላሊውን ሳይሆን ራሱን ብቻ ያዲምጣሌ፡፡ አንዲንደም ሰዎች ሲናገሩ መስማት ያቆምና ፇጣሪው ሲናገር መስማት ይጀምራሌ፡፡

ዮሏንስ ሏፂር ሇምን ከሰዎች ጋር ብ እንዯማይነጋገር ዯቀ መዙሙርቱ ሲጠይቁት «ከሰው ጋር ብ ካወራሁ ከፇጣሪዬ ጋር ጥቂት አወራሇሁ፤ ከሰው ጋር ጥቂት የማወራ ከሆነ ግን ከፇጣሪዬ ጋር ብ አወራሇሁ» ብል ነበር፡፡ እስኪ የሀገራችንም መሪዎች የጽሞና ጊዚ ይኑራቸው፡፡ ሚኒስትሮች፣ አጃቢዎች፣ ካዴሬዎች፣ ወሬ አቀባዮች፣ አወዲሾች፣ ግርግር ፇጣሪዎች፣ ግብዡ አሳማሪዎች፣ ዯንገጡሮች፣ አፊሽ አጎንባሾች፣ አማካሪዎች፣ በላለበት እነርሱ ብቻቸውን እስኪ ራሳቸውን ይዩት፡፡ የመጡበት መንገዴ ትክክሌ ነው? ሇመሆኑ በዘህ ጸጥታ ውስጥ መንፇሳቸው ምን ይሊቸዋሌ? ከውስጥ ምን ይሰማለ? ይፀፀታለ? ይዯሰታለ? ሌክ ነበርኩ ይሊለ? ተሳስቻሇሁ ይሊለ? ያ የማይዋሻቸው ውሳጤ ምን ይሊቸዋሌ? እስከዙሬ የሠሩትን እና የሰሙትን መሌሰው ሲያመሰኩት ምን ምን ይሊቸዋሌ? እስኪ የሃይማኖት መሪዎቻችን የጽሞና ጊዚ ይኑራችሁ፡፡ ማንም ወዯ ላሇበት፡፡ ከራሳችሁና ከፇጣሪያችሁ ጋር ብቻ ወዯምትነጋገሩበት ጽሞና ግቡ፡፡ ውዲሴውን እና አጀቡን ሇጥቂት ጊዚ አቁሙት፡፡ እስኪ ብቻችሁን ሁኑ፡፡ ስብሰባው ሇጊዚው ይብቃ፡፡ ጉባኤው ይገታ፡፡ ንግሡ ይብቃችሁ፡፡ በባሇጉዲይ መከበቡ፣ ሳታስነጥሱ ይማራችሁ

Page 18: Daniel Kiibret's View

18

መባለ ይብቃችሁና ራሳችሁን ብቻ እዩት፣ እራሳችሁን ብቻ ስሙት፣ ራሳችሁን ብቻ ዲስሱት፣ ራሳችሁን ብቻ አሽትቱት፣ ራሳችሁን ብቻ ቅመሱት፡፡ ምን አሊችሁ? መቼም ውስጥ አይዋሽ፡፡ እስኪ የየመሥሪያ ቤቱ አሇቆች ቤታችሁም ሆናችሁ፣ ከከተማም ወጥታችሁ፣ ገጠርም ወርዲችሁ፣ እስኪ ጽሞና ግቡ፡፡ በእጃችሁ የምታገሊብጡትን ፊይሌ በእዯ ሌቡናችሁ ስታገሊብጡት ምን ይሊችኋሌ? ስብሰባችሁን እስኪ ሇብቻ ገምግሙት? ውሳኔዎቻችሁን እስኪ መርምሯቸው፤ መመሪያዎቻችሁን እስኪ ፇትሿቸው፤ ምን ሆናችሁ ነበር? ማን ማዴረጋችሁ ነበር? ሇምን እንዯዘያ አዯረጋችሁ? ምን ነክቷችሁ ነበር? ውስጣችሁ ምን ይሊሌ? እስኪ ላልቻችንም የጽሞና ጊዚ ይኑረን፡፡ ስብሰባ፣ ስብሰባ፣ ስብሰባ፤ ሴሚናር፣ ሴሚናር፣ ሴሚናር፣ ሥሌጠና፣ ሥሌጠና፣ ሥሌጠና፤ ግምገማ፣ ግምገማ፣ ግምገማ፤ ዏውዯ ጥናት፣ ዏውዯ ጥናት፣ ዏውዯ ጥናት፤ የማኅበር ጉዜ፣

ጉዜ፣ ጉዜ፤ እስኪ ይብቃንና ብቻችን እስኪ እንሁን፡፡ መሥመራችንን እንፇትሸው፡፡ ማንም ሳይጠይቀን ራሳችንን እንጠይቀው? ማንም ሳይመረምረን ራሳችንን እንመርምረው፡፡ ውስጣችን ምን ይሊሌ? ፓሉካን ወይም በኛ ቋንቋ ጳሌቃን የሚባሌ ወፌ አሇ፡፡ በጥንት ሰዎች ዖንዴ እንዱህ ተብል ይታመን ነበር፡፡ ማርጀት ሲጀምር ከመንጋው ተሇይቶ ብቻውን አንዴ ቦታ ይሄዲሌ፡፡ ከዘያም ዛም ብል ትኩር ብል እያየ ይቀመጣሌ፡፡ ኃይለ በውስጡ ከመከማቸቱ የተነሣ እሳት ይፇጥራሌ፡፡ ከዘያም ያ እሳት ሰውነቱን ይበሊዋሌ፡፡ የተወሰነ ጊዚ አቅለን ስቶ ይሰነብታሌ፡፡ በኋሊም እንዯገና ሰውነቱ ይመሇስሇትና ታዴሶ ይነሣሌ፡፡ በዘህ ምክንያት የፓሉካን/ ጳሌቃን ሥዔሌ በጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት የትንሣኤ ምሳላዎች ሆነው ይሳለ ነበር፡፡ እስኪ አሌፍ አሌፍ ፓሉካንን እንሁን፡፡

ከቁርሾ ወዯ ሥርየት

ሰሞኑን በሀገራችን ታሪክ እምብዙም ከማይዖወተሩ ነገሮች አንደ ተፇጽሟሌ፡፡ በሥሌጣን ሊይ ያሇ መንግሥት ከእርሱ በፉት ሇነበረ መንግሥት ባሇ ሥሌጣናት ምሔረት አዴርሌ፡፡ ሆ ብዬ እመጣሇሁ ሆ ብዬ በዴሌ መግዯሌ ያባቴ ነው ጠሊቴን ማዯን እያሇ ባዯገ ማኅበረሰብ ውስጥ ጠሊትን ገዴል በመቃብሩ ሊይ ቤተ መንግሥት መሥራት አስዯናቂ አይዯሇም፡፡ ዛሆን መግዯሌ፣ አንበሳ መግዯሌ፣ ነብር መግዯሌ እንጂ አንበሳ ማርባት፣ ዛሆን ማርባት እና ነብር ማርባት እንዱህ ባሇው ማኅበረሰብ ውስጥ አሌተሇመደም፡፡ እናም ነገ ሌጆቻችን አንበሳ እና ነበር ሇማየት ወዯ አውሮፒ ፒርኮች መዛ ሳይኖርባቸው አይቀርም፡፡

ሌጅ ኢያሱ የዏፄ ምኒሉክን ቀብር በዴብቅ ይሁን አለ፡፡ ፌትሏት እንዲይዯረግ ዏወጁ፡፡ በይፊ እንዲይሇቀስ ከሇከለ፡፡ ዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ ኢያሱን ገዴሇው የት እንዲዯረቸው ሳይታወቅ ቀረ፡፡ ባሇወሌዴ ቤተ ክርሰቲያን

ቆመው ማንንም ሳይፇሩ ይናገሩ የነበሩት አባ ጉኒና «ኢያሱን እንዯጣሌክ አንተም ትጣሊሇህ» እንዲሎቸው ዏፄ ኃይሇ ሥሊሴም በሰው እጅ ታንቀው እንዯ ውሻ ተጥሇው ቀሩ፡፡ ዯርግም በተራው በዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ መቃብር ሊይ ቤተ መንግሥት ገንብቶ ተቀመጠ፡፡ አሥራ ሰባቱ ዒመት ሲያሌፌ ዯግሞ ኢሔአዳግ ገባና የዯርግ ባሇ ሥሌጣናት ወዯ ከርቸላ ወርዯው እነሆ ሃያኛ ዒመታቸውን ሉዯፌኑ ነው፡፡ ማንበርከክ፣ መማረክ፣ መግዯሌ፣ መምታት፣ መረሸን፣ ማሠር፣ መቅበር በታሪካችን ውስጥ ጉሌሔ ሥፌራ ይዖው የኖሩ ናቸው፡፡ እንን ያሇፈትን መንግሥታት ቀርቶ ከወንዴሞቹ መካከሌ አንደ ሲነግሥ ላልቹን ወኅኒ አስገብቶ መቆሇፌ በየዚና መዋዔልቻችን ሞሌቶ የተረፇ ነው፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ከመንግሥታት ወዯ መንግሥታት የሚዯረገው የታሪክ ሽግግራችን ዴሌዴዩ ያሊማረ ከመሆኑ የተነሣ በወግ ሇመተረክ እንን የሚከብዴበት ጊዚ አሇ፡፡ እንን በዒሇማዊው ታሪካችን ቀርቶ በመንፇሳዊው ታሪካችን እንን በግሌጽ የማናውቃቸው የመሻገርያ ዖመናት አለ፡፡ ከአቡነ ቴዎፌልስ ወዯ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ሽግግር የተዯረገው እንዳት ነበር? ከአቡነ መርቆሬዎስ ወዯ አቡነ ጳውልስስ? ዴንብዛብዛ ያሇ ዴሌዴይ ነው የሚታየው፡፡ ትሌቁ ራስ ዒሉ በጎንዯር ሲገ፡፡ ከትግራዩ ዯጃች ውቤ ጋር ይቀናቀኑ ነበር ይባሊሌ፡፡ ታዴያ አንዴ ጊዚ ዯጃዛማች ክተት ሠራዊት ብሇው ወዯ ዯብረ ታቦር ይመጣለ፡፡ በውጊያ ሊይ የራስ ዒሉ ጦር እንዯ መሸነፌ ሲሌ ጊዚ ራስ ዒሉ ጠፌተው ወል ገብተው ይዯበቃለ፡፡ ዯጃች ውቤም ዯብረ ታቦር ገብተው አዲራሽ ውስጥ ዴግስ እያበለ እያሇ አንዴ የተናዯዯ የራስ ዒሉ የጦር ሰው ያሇውን ጦር አስተባብሮ አዲራሹን ይከብና ዯጃች ውቤን ይማርካቸዋሌ፡፡ ታዴያ በኋሊ ያ የራስ ዒ ባሇሟሌ ግዲይ ሉጥሌ ጌታውን ቢፇሌግ ቢፇሌግ ያጣቸዋሌ፡፡ በመጨረሻ ራስ ዒሉ ከወል ተፇሌገው ይመጣለ፡፡ ነገሩም በዔርቅ ያሌቃሌ፡፡

Page 19: Daniel Kiibret's View

19

ሰንበትበት ብል አንዴ የዯብረ ታቦር ሰውና አንዴ የጎጃም ሰው መንገዴ ሊይ ይገናኙና ይህንኑ ጉዲይ ያነሣለ፡፡ ጎጃሜው ጎንዯሬውን

«አንተ የራስ ዒሉና የዯጃች ውቤ ነገር እንዳት ሆነ» ይሇዋሌ፡፡

«ራስ ዒሉም ተሸንፇው ሸሹ፤ ዯጃች ውቤም ተማረኩ» ይሇዋሌ ጎንዯሬው፡፡

ጎጃሜውም ይገረምና «ኧረ እባክህ እስኪ በወግ በወግ አዴርገህ ንገረኝ» ይሇዋሌ፡፡

«ሆ፣ እነርሱ ራሳቸው በወግ በወግ ያሌሆኑትን እኔ እንዳት አዴርጌ በወግ ሌንገርህ» አሇው ይባሊሌ፡፡ ሲሌ የዏፄ ቴዎዴሮስ ዚና መዋዔሌ ጸሏፉ ይተርካሌ፡፡ እንዱህ እንዯ ራስ ዒሉ እና እንዯ ዯጃች ውቤ ጦርነት በወግ በወጉ ሆነው ያሊሇቁ፤ ሇተራኪም ወግ የላሊቸው አያላ የዖመን ምዔራፍች አለን፡፡ ምን ተዯርጎ ነበር? ማን ምን አዯረገ? ሇምን እንዯዘያ ተዯረገ? ጥፊተኛው ማን ነበር? ከዘያስ ምን እንማራሇን? እንዲይዯገም ምን እናዴርግ? ሳንባባሌ ምዔራፍቹ ስሇሚዖጉ በተመሳሳይ የስሔተት አሪት ውስጥ ዯጋግመን እንወዴቃሇን፡፡ የምኒሉክን ዖመን ብንወቅስም የምኒሉክን ስሔተት እንዯግማሇን፡፡ የዏፄ ኃይሇ ሥሊሴን ጥፊት ብናማርርም የዏፄ ኃይሇ ሥሊሴን ጥፊት በእጥፌ እንዯግማሇን፡፡ የዯርግን ወንጀሌ ብንኮንንም የዯርግን ወንጀሌ እንዯግመዋሇንሇን፡፡ ሇምን? ያሇፇውን አጥርቶ በማየት፤ በመፇተሽ እና በማረም ሇአሁኑ ስሇማንነሳ፡፡ ማዲፇን እንጂ መተንተን፤ መቅበር እንጂ መግሇጥ፤ ማሠር እና መግዯሌ እንጂ ማረም ስሇማንችሌበት፡፡ ሇቀዴሞ መንግሥት ባሇ ሥሌጣናት ምሔረት መዯረግ ያሇበት ንጹሏን ስሇሆኑ አይዯሇም፡፡ በዘያ ዖመን የተሠራው ጥፊትም ሇሀገሪቱ የሚጠቅማት ስሇሆነም አይዯሇም፡፡ በወቅቱ የመከራው ገፇት ቀማሽ የሆኑት ወገኖቻችን ቁስሊቸው ቁስሊችን፤ ሔመማቸውም ሔመማችን ስሊሌሆነም አይዯሇም፡፡ ፌርዴ ቤቱ የወሰነው ውሳኔ ትክክሌ ስሊሌሆነም አይዯሇም፡፡ የነዘያ መከራው የተፇጸመባቸውን ወገኖች ዔንባ፣ ኡኡታ እና ሰቆቃ ከንቱ ሇማዴረግም አይዯሇም፡፡ ፇጽሞ፤ ኧረ ፇጽሞ፡፡ ነገሩ ላሊ ነው፡፡ ይህቺ ሀገር አዱስ የታሪክ መዛጊያ ያስፇሌጋታሌ፡፡ እስካሁን ታሪን በማሠር፣ በመግዯሌ እና በማሰዯዴ ዖግታሇች፡፡ የዘህ ውጤቱ ዯግሞ ቁርሾ እና ቂም መሆኑን እኛው ሇእኛው ምስክር ነን፡፡ አሁን ግን አዱስ የታሪክ መዛጊያ ገጽ እየተዖጋጀ ነው፡፡ ይቅርታ፡፡ ከስዴሳ ስዴስት በኋሊ የተፇጠረው ታሪካችን መገዲዯሌ፣ መተሊሇቅ፣ መረሻሸን፣ ቀይ እና ነጭ ሽብር፣ ስዯት እና እንግሌት፤ እሥር እና ግርፊት የሞሊው ነው፡፡ የዘያ ታሪክ አንደ ምእራፌ ኢሔአዳግ አዱስ አበባ ሲገባ ተጠናቀቀ፡፡ ነገር ግን የታሪኩ መጽሏፌ የመጨረሻ ገጹን አሊገኘም፡፡ የዘያ ታሪክ የመጨረሻ ገጽ ሦስት አማራጮች ነበሩት፡፡ በመግዯሌ፣ በማሠር፣ በይቅርታ፡፡ ኢሔአዳግ የዯርግን ባሇ ሥሌጣናት ሰብስቦ ዯርግ በዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ እና በባሇ ሥሌጣናቱ ሊይ የወሰዯውን ርምጃ አሌወሰዯባቸውም፡፡ ምክንያቱ ምንም ይሁን ምንም ይህ ያስመሰግናሌ፡፡ የፌርደ ሂዯት ቢረዛምም ቢያንስ ፌርዴ ቤት የሚባሇውን ወግ እንዱያዩ አዴርሌ፡፡ የፌርደ ውሳኔም እሥር እና ሞትን አምጥቷሌ፡፡ በዘህም ምክንያት የተወሰኑት እዴሜ ሌክ፣ ላልች የተወሰኑ ዒመታት፣ ጥቂቶቹ ዯግሞ ሞት ተፇረዯባቸው፡፡ ይህ ሁኔታ የዘያ ዖመን ታሪክ በእሥር እና በሞት እንዱጠናቀቅ ሉያዯርግ ነበር፡፡ የታሪኩ የመጨረሻ ገጽ ከቀዴሞ ታሪካችን የተሇየ አሌነበረም፡፡ ምንም ፌርዴ እና ውሳኔ ቢኖረው ፌጻሜው ግን ሞት ሆነ፡፡ «አዖሇም አንጠሇጠሇ ያው ተሸከመ ነው» አይዯሌ የሚባሇው፡፡ ይህ ሁኔታ ሰዎቹን ያሸንፌ ይሆናሌ፤ ሇዖመናት የተቆራኘንን አስተሳሰብ ግን አሊሸነፇም፡፡ አሁንም ከመግዯሌ እና ከማሠር አሌወጣንምና፡፡ እነዘህ ሰዎች የሞት ቅጣቱ ተፇጽሞባቸው ይቀበራለ፤ ወይንም የእሥር ጊዚያቸውን ጨርሰው ይወጣለ፡፡ የሄዴንበት የአስተሳሰብ ቁራኝነት ግን ከእኛው ጋር ይኖራሌ፡፡ አሁን ግን መንግሥት ምሔረት አዯረገ፡፡ እናም ያ አሳዙኝ ታሪካችን አስዯሳች አፇጻጸም ገጠመው፡፡ የዘያ ታሪክ የመጨረሻው ገጽ ተቀየረ፡፡ ያቺ ገጽ «ምሔረት» ትሊሇች፡፡ ሇትውሌደ አስዯናቂ የሚሆነውም መጽሏፈ በዘህ መሌኩ ሲጠናቀቅ ነበር፡፡ የነገው ትውሌዴ ያንን የሰቆቃ እና የመከራ ታሪክ ሲያነብብ ቆይቶ በመጽሏፈ የመጨረሻ ገጽ ሲዯርስ «ይህ ትውሌዴ ግን ከእነርሱ የበሇጠ የሞራሌ እና የአስተሳሰብ ሌዔሌና ስሊሇው ይቅርታ አዯረገሊቸው» ከሚሇው ሊይ ይዯርሳሌ፡፡ ያን ጊዚ ሌቡ በሏሴት ይሞሊሌ፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ዯግሞ ዴሌ ምንዴን ነው? ብሇን እንዴንጠይቅም ያዯርገናሌ፡፡ እውነተኛ ዴሌ ችግሩን ያመነጨውን ሥር መንቀሌ እንጂ ጉቶውን እየተው ቅርንጫፍቹን መመሌመሌ አይዯሇም፡፡ ያ ሁለ መጨፊጨፌ እና መገዲዯሌ ሇምን መጣ? ሇምን አንዴ ትውሌዴ አሇቀ? ሇምንስ የሀገሪቱ ሌጆች እርስ በእርሳቸው ተገዲዯለ? በዒሇም ሊይ ከታዩት የሰቆቃ ዒይነቶች ሁለም ሇምን እኛ ሀገር ተፇጸሙ? ምክንያቱ አንዴ ነው፡፡ ከጭካኔ ያሇፇ የችግር መፌቻ መንገዴ በማይታያቸው አካሊት ምክንያት፡፡ ከመግዯሌ ከማሠር እና ከማሰቃየት ውጭ ምንም ዒይነት የብርሃን መንገዴ በማይታያቸው ሰዎች የተነሣ፡፡ እነዘህ አካሊት ምን ያውቃለ? መግዯሌ፡፡ ምን ይረዲለ? ማሠር፡፡ ምን ሠሌጥነዋሌ? ሰቆቃ፡፡ ምን ተክነዋሌ? ግርፊት፡፡ ምን ዚማ ይወዴዲለ? ግዯሌ ግዯሌ አሇኝ፡፡ ታዴያ እነርሱ የሚያውቁትን እና የሠሇጠኑበትን ነገር መሌሶ በእነርሱው ሊይ መፇጸም እንዳት ዴሌ ሉሆን ይችሊሌ? ሽንፇት እንጂ፡፡ ንፈግን በመንፇግ ሥጋውን

Page 20: Daniel Kiibret's View

20

እንጂ ኅሉናውን አናሸንፇውም፡፡ ገዲይን በመግዯሌ ሥጋውን እንጂ ኅሉናውን አናሸንፇውም፡፡ ንፈግን በመሇገሥ፣ ገዲይንም በማኖር ግን ኅሉናውን መርታት ይቻሊሌ፡፡ በዖመነ መሳፌንት ጎንዯር ጭሌጋ ውስጥ ሁሇት ባሊባቶች ይጋጫለ፡፡ አንዯኛው በንዳት የአንዯኛውን ሌጅ ይገዴሌና ይሸፌታሌ፡፡ ያኛውም ዖመዴ ወዲጁን አሰሌፍ በረሃ ሇበረሃ ሽፌታውን ያዴናሌ፡፡ በመጨረሻ አንዱት ወዲጁ ቤት ማታ ማታ ብቅ እንዯሚሌ ይዯረስበትና እዘያው ከወዲጁ ጋር እንዯ ተኛ ሽፌታው ይያዙሌ፡፡ ሌጁ የተገዯሇበት ባሊባት ገበያ መሏሌ ያመጣውና ገዲዩን በሰባት ጥይት ዯብዴቦ ይገዴሇዋሌ፡፡ ታዴያ ይህንን ያየ ጎንዯሬ እንዱህ ብል ዖፇነ ይባሊሌ ጌቶችን ከጌቶች ያስበሌጧሌ ወይ ይህም ነፌሰ ገዲይ ያም ነፌሰ ገዲይ ከማንኛውም ዒይነት ሌዔሌና የመንፇስ ሌዔሌና ይበሌጣሌ፡፡ የመንፇስ ሌዔሌና ሊቅ ያሇ ሌዔሌና ነው፡፡ ይህ ሌዔሌና ዯግሞ ጠሊትን በማያውቀው ስሌት በማሸነፌ የሚገኝ ሌዔሌና ነው፡፡ ላባን በመስጠት፤ ሇፌሊፉን በዛምታ፤ ንፈግን በሌግሥና፤ ክፈን በዯግ፤ ጨሇማን በብርሃን፤ ጭካኔን በርኅራኄ፤ ክፊትን በዯግነት፡፡ አምባገነንነትን በዳሞክራሲ፤ ፌርዯ ገምዴሌነትን በፌትሔ፤ ንቀትን በክብር ማሸነፌ ማሇት ነው፡፡ በእኛው ታሪክ ውስጥ በዘያ ዖመን ተጠያቂ የነበሩት ሰዎች እነርሱ ያሇ ፌርዴ ቢገዴለም እነርሱ ግን ፌርዴ ቤት ቀርበዋሌ፡፡ ይህ ዴሌ ነው፡፡ ከምንም በሊይ ዯግሞ እነርሱ ሰዎችን ያሇ ኃጢአታቸው ቢረሽኑም ሇእነርሱ ግን ምሔረት ተዯርጎሊቸዋሌ፡፡ ይህ ዯግሞ የማያውቁት አዱስ ትምህርት ነው፡፡ ምናሌባት ይህ ምሔረት አካሊቸውን ከወኅኒ ነጻ ያዯርገው ይሆናሌ፡፡ ኅሉናቸውን ግን ከባዴ ቅጣት ይቀጣዋሌ፡፡ ይቅርታ ምሔረት ብቻ አይዯሇም ቅጣትም ነው፡፡

ሟቹ የሮም ፕፔ ዲግማዊ ጆን ፕሌ የመግዯሌ ሙከራ ያዯረገባቸውን ሰው እሥር ቤት ዴረስ ሄዯው «ይቅር ብዬሃሇሁ» ሲለት

«አሁን ገና ቀጡኝ» ነበር ያሊቸው፡፡ የእርሳቸው ዯግነት ኃጢአቱን ይበሌጥ አጎሊበት፡፡ የርሳቸው ብርሃንነት ጨሇማነቱን አጋሇጠው፡፡ የርሳቸው ዯግነት ጭካኔውን ዔርቃኑን አስቀረበት፡፡ ይቅር ማሇታችን ከእነርሱ በሊይ የሚጠቅመው እኛን ነው፡፡ በየትኛውም እምነት ከይቅርታ ጠያቂ ይሌቅ ይቅር ባይ ሰማያዊ ዋጋ አሇው፡፡ በዴል ይቅርታ ከመጠየቅ በሊይ ተበዴል ይቅር ማሇት ፇጣሪን መምሰሌ ነው፡፡ ይቅር ባዮች ሇዘህች ሀገር ታሪክ ሥርየት እየሰጡት ነው፡፡ በዘህች ሀገር ታሪክ ውስጥ ሥርየት

የሚያስፇሌጋቸው ነገሮች አለ፡፡ «ሇዖኃሇፇ ሥርየት ወሇዖይመጽእ ዔቅበት» ይሊለ ካህናቱ፡፡ ሊሇፇው ሥርየት ሇሚመጣው መጠበቅ ማሇት ነው፡፡ ሇሚመጣው መጠበቅ የሚቻሇው ግን አስቀዴሞ ሊሇፇው ሥርየት ሲኖር ነው፡፡ እናም እናንተ ይቅር ባይ ቤተሰቦች ሆይ፤ እንን ዯስ ያሊችሁ፡፡ ሇዘህች ሀገር የቁርሾ ታሪክ ሥርየት አስገኝታችኋሌና፡፡ እናንተ ይቅር ባይ ቤተሰቦች ሆይ ጀግኖች ናችሁ፤ የዘህችን አገር የዯም ታሪክ በይቅርታ አዴሳችሁሊታሌና፡፡ ክብር ሇእናንተ ይሁን፡፡ ሇእሥረኞቹ እኮ ኢትዮጵያ ተሇውጣሇች፡፡ ከዙሬ ሃያ ዒመት በፉት ቀበላ ነበረ አሁን የሇም፡፡ ቀጣና ነበረ፡፡ አሁን የሇም፡፡ ኢሠፒ ነበረ፡፡ አሁን የሇም፡፡ አራት ኪል ተቀይሯሌ፡፡ ሌዯታ ተቀይሯሌ፡፡ መንገድቹ ተቀይረዋሌ፡፡ ሌጆቻቸው ወይ አዴገዋሌ፤ ወይ አርጅተዋሌ፡፡ ትዲራቸው ተናግቷሌ፡፡ የመኖርያ ዏቅማቸው ተዲክሟሌ፡፡ እዴሜያቸው አርጅቷሌ፡፡ ኮንድሚኒየም፡፡ ቀሇበት መንገዴ፡፡ ፍረም፡፡ አነስተኛ እና ጥቃቅን፡፡ ሞባይሌ፡፡ ዱኤስ ቲቪ፤ ዒረብ ሳት፤ ክሌሌ፤ የፋዳሬሽን ምክር ቤት፤ የግሌ ጋዚጣ፤ ኤፌ ኤም ሬዱዮ፤ የዖጠና ብር ሥጋ፤ የሰባ ብር ዖይት፤ የሃያ ብር ሽንኩርት፤ የስምንት ብር ሇስሊሳ፤ የአሥራ ሁሇት ብር ቢራ፤ ኢሔአዳግ እና ተቃዋሚ ፒርቲ፤ ይህ ሁለ እነርሱ ከታሠሩ በኋሊ የመጣ ነው፡፡ የእሥር ቤቱን ኑሮማ ቢያንስ ሊሇፈት ሃያ ዒመታት ስሇኖሩበት ሇምዯውት ይሆናሌ፡፡ ሇእነርሱ እንግዲ የሚሆነውኮ የውጭው ዒሇም ነው፡፡ እናም እኛ ይቅር በማሇታችን የምናገኘውን ርካታ እና የሞራሌ ሌዔሌና ያህሌ እነርሱ አያገኙም፡፡ እኛ ይቅር በማሇታችን ሇትውሌዴ የምናተርፇውን የሞቀ የሥርየት ታሪክ ያህሌ እነርሱ ከእሥር ሲወጡ የሞቀ ኑሮ አያገኙም፡፡ ይሌቅስ እነዘህ ሰዎች በቀረችው እዴሜያቸው ቢነግሩን፤ ቢያስተምሩን፡፡ ሇምን እንዯዘያ ተዯረገ? ዙሬ ሲያስቡት ምን ይሰማቸዋሌ? ያሌሰማናቸው እና የማናውቃቸው ምሥጢሮች አለ፡፡ ቢነግሩን፡፡ እንዯ በዒለ ግርማ ያለ ሰዎች ጠፌተው ቀርተዋሌ፡፡ መረጃ ቢሰጡን፡፡ ይኼው ትሌቁን መረጃ የያት ሰው ተስፊዬ ወሌዯ ሥሊሴ ምንም ሳይነግሩን ሞት ቀዯማቸው፡፡ ስንት ነገር እንፇሌግ ነበር ከእርሳቸው፡፡ እስኪ አንዴ ዔዴሌ እንስጣቸው፡፡ ታሪካቸውን እንዱነግሩን ወይንም እንዱጽፈት፡፡ እስኪ ነጻነት እንስጣቸውና ያሌሰማናቸውን ያሰሙን፡፡ ምናሌባት እነርሱ ሲሇዩን ቆፌረን የማናወጣቸው አያላ የዘህች ሀገር ምሥጢሮች ሉጠፈ ይችሊለ፡፡ የዖመናት ክፌተት ይፇጠራሌ፡፡ ከራሱ ከፇረሱ አፌ መስማትን የመሰሇ ነገር የሇም፡፡ አሁን ሇማውጣት ቢከብዲቸው እንን ጽፇው ይተውሌን፤ ወይንም ቀዴተው ያቆዩሌን፡፡ ሙት አይወቀስ በምንሌበት ጊዚ ያን ጊዚ እናገኘዋሇን፡፡ እነዘህ ሰዎች ከእሥር ወጥተው በአዲዱሶቹ ጎዲናዎች ያሇ ሥጋት ሲሄደ ካየን እውነትም የኢትዮጵያ ታሪክ ተቀይሯሌ እንሊሇን፡፡ እነዘህ ሰዎች ሳይሞቱ ካሌዱስ ሻሂ ሲጠጡ፤ ቤልስ ኬክ ሲበለ፡፡ ገዯሌ ግቡ ጠጅ ቤት

Page 21: Daniel Kiibret's View

21

ብርላ ሲይ፤ ባምቢስ ዔቃ ሲገ፤ ፑያሳ ሲዛናኑ፤ በግሌ ሆስፑታሌ ካርዴ አውጥተው ሲታከሙ፤ ሌቅሶ ሲዯርሱ እና ሠርግ ሲታዯሙ ካየን እውነትም ይህቺ ሀገር አዱስ ምእራፌ ጀምራሇች እንሊሇን፡፡

ያም ምእራፌ እንዱህ ይሊሌ «ከቁርሾ ወዯ ሥርየት፤ ከመግዯሌ ወዯ ይቅርታ»

የምስጋና እና የይቅርታ ሰሞን

የምስጋና ቀን የሚሇው ጽሐፌ ከወጣ በኋሊ ከሀገር ውስጥም ሆነ ከውጭ ብ አንባብያን በስሌክ እና በኢሜይሌ ሃሳባቸውን ሌከውሌኛሌ፡፡ በጽሐፈም ሊይ አስተያያት ሰጥተዋሌ፡፡አንዲንዴ አንባብያን ይህ ነገር ከንቱ ውዲሴን

እንዲያባብስ ያሠጋሌ ብሇዋሌ፡፡ ሥጋታቸው አይከፊም፡፡ ከንቱ ውዲሴ ማሇት ግን አንዴን ሰው «እግዚር ይስጥሌኝ» በማሇት የሚመጣ አይዯሇም፡፡ ሰውን ያሇ ዏቅሙ እና ያሇ ሥራው እየዯጋገሙ በማመስገን የሚመጣ እንጂ፡፡

በላሊም በኩሌ ዯግሞ ነገሮችን ሁለ በጻዴቃን ዒይን ማየት ያሇብን አይመስሇኝም፡፡ እነርሱማ እንዱያውም መመስገን አያበረታታቸውም፡፡ ይህንን ዯረጃ አሌፇውታሌና፡፡ አሁን እየተነጋገርን ያሇነው ስሇ እኔ እና ስሇናንተ ነው፡፡ እኛ

አይዯሇንም ወይ «እጄ ዏመዴ አፊሽ ሆነ» የምንሇው፡፡ «በሌቶ ካጅ፣ ምስጋና ቢስ፣ የበሊበትን ወጭት ሰባሪ፣» እያሌን የምናማርረው እኛ አይዯሇንም ወይ፡፡

አንዲንዴ ወገኖቼ ሰው መሌካም መሥራት ያሇበት ሇመመስገን ሳይሆን ሇጽዴቅ ብል ነው ብሇዋሌ፡፡ ሌክ ነው፡፡ ሲሠሩ መመስገን እና ሇመመስገን ብል መሥራት ግን ይሇያያለ፡፡ በላሊም በኩሌ ሇፇጣሪ ብሇው እና ጽዴቅን ብቻ አስበው የሚሠሩ ወገኖቼን ይህ ጽሐፌ አይመሇከታቸውም፡፡ የእነርሱ ዯረጃ የተሇየ ነው፡፡ የሚመሇከተው እኔን መሰልቹን ዯካሞች ነውና፡፡ እንዯ እኔ በማኅበረሰባችን ሊይ ከንቱ ውዲሴ ካመጣው ጉዲት ይሌቅ ሇበጎ ሠሪዎች ዋጋ አሇመስጠታችን ያመጣው ጉዲት የሚብስ ይመስሇኛሌ፡፡ ዮሏንስ አፇወርቅ አንዴ ሰው መጥቶ «መመጽወት እፇሌጋሇሁ ከንቱ ውዲሴም እፇሌጋሇሁ አሇው፡፡ ዮሏንስ አፇ ወርቅም «ሳትመጸውት ብትቀር አንተም ነዲያንም ትጎዲሊችሁ፤ ሇከንቱ ውዲሴ ተብል ሳትመጸውት ከምትቀር እየመጸወትክ በነዲያኑ ጸልት ከዘህ ፆር ብትዴን ይሻሊሌ» አሇው ይባሊሌ፡፡

አባቶቻችንኮ «ወዴሶ ሇሰብእ በዖኢኮነ ዴሌወ» ይሊለ፡፡ ሰውን ባሌሆነው ነገር እንን አመስግነው ማሇት ነው፡፡ ሳሌሠራ ይህን ያህሌ ምስጋና ያገኘሁ ባዯርገውማ ምን አገኝ ነበር ብል ይበሌጥ እንዱተጋ ይሊለ፡፡

እናም እንዯ እኔ እንዯ እኔ አያላ ሰዎች በጎ ሠርተው በጎ መሥራቸውን እኛም፣ እነርሱም ሳናውቀው እያሇፈ ነው፡፡ የበጎ ነገር አርአያም እያጣን ነው፡፡ እነዘያ በጎ አዴራጊዎችም ያመጡትን ሇውጥ ስሇማያውቁት በበጎ ሥራቸው አይበረቱበትም፡፡ አሁን ሇምሳላ መምህሮቻችን ተማሪዎቻቸው ምን ሊይ እንዲለ፣ እነርሱ ባስተማሩት ትምህርት ምን ሀገራዊ ሇውጥ እንዯመጣ ቢያውቁ አይበረታቱም ትሊሊችሁ?

አንዴ ወዲጄ ዯግሞ ከመቀላ ዯውል «ይህ ቀን የምስጋና እና የይቅርታ ቀን» ቢሆን ብልኛሌ፡፡ የሚዯንቅ ማሇፉያ ሃሳብ ነው፡፡ በዘሁ ቀን የምናመሰግናቸውን ማመስገን ይቅር ሌንሊቸው፣ ወይንም ይቅርታ ሌንጠይቃቸው የሚገቡትንም ይቅር ማሇት ወይንም ይቅርታ መጠየቅ መሌካም ሃሳብ ነው፡፡

የኮሙኒኬሽን ባሇሞያዎች የአንዴን ማኅበረሰብ ማኅበራዊ ጤና ሇመጠበቅ ሁሇት ቃሊት ይበቃለ

«አመሰግናሇሁ/እግዚር ይስጥሌኝ» እና «ይቅርታ» ይሊለ፡፡ The Two Most Powerful Words ይሎቸዋሌ፡፡

አንዲንዴ ወዲጆቼ «ይህንን ነገር በየጊዚው እናዴርገው እንጂ ምን የተሇየ ቀን ያስፇሌገዋሌ» ብሇዋሌ፡፡ መሌካም ሇተቻሇው፡፡ የክርስቶስን ትንሣኤ በፊሲካ ቀን እንዴናስበው ማዴረግ ላሊ ቀን አናስበው ማሇት አይዯሇም፡፡ የሰው አአምሮ ግን ማስታወሻ ያስፇሌገዋሌና ነው የተሇየ ቀን የተወሰነሇት፡፡

እናም እስካሁን በመጡት ሃሳቦች በጳጉሜ ወር የሚሇው የብዎች ሃሳብ እየሆነ ነው፡፡ እስኪ የጳጉሜን ወር ሇዘህ እንጠቀምባት፡፡ አምስት ወይንም ስዴስት ቀን ናት፡፡ በእነዘህ ቀናት ሌናመሰግናቸው የሚገቡንን ሰዎች እና አካሊት እናመስግናቸው፡፡ ስሌክ ዯውሇን፣ ዯብዲቤ ጽፇን፣ በአካሌ ተገኝተን፣ ከተቻሇም የማስታወሻ ስጦታ አዖጋጅተን እንሊክሊቸው ወይንም እንስጣቸው፡፡ ይቅር ሌንሊቸው የሚገቡንንም ይቅር እንበሌ፤ ይቅርታ መጠየቅ ያሇብንንም ይቅርታ እንጠይቅ፡፡ ጳጉሜን የዒመቱ መዛጊያ ናትና ዒመቱን በምስጋና እና በይቅርታ ብንዖጋው ምናሇ፡፡ መንግሥታትም በዘህ ጊዚ ነው ሇእሥረኞች ይቅርታ የሚያዯርጉት፡፡ እስኪ ከዖንዴሮ እንጀምር፡፡

ከካይሮ የተሊከ ዯብዲቤ

ይዴረስ ሇውጭ ጉዲይ ሚኒስቴር

Page 22: Daniel Kiibret's View

22

ይዴረስ ሇአምባሳዯር መሏሙዴ ዴሪር ሴትዮዋ በችግር ጊዚ የተነሣችውን ፍቶ ነበር አለ፡፡ የትኛ ውም መሥሪያ ቤት ስትጠየቅ የምትሰጠው፡፡ ምክንያቱም ላሊ ፍቶ ሇመነሣት ገንዖብ ስሊሌነበራት፡፡ ታዴያ ያ ክፈ ዖመን ማሇፈ አይቀርም አሇፇና ሴትዮዋ አመሌማል መሰሇች አለ፡፡ ሀብቷ ጨመረ ውበቷ ነጥሮ ወጣ፡፡

በየቦታው ስትሄዴ የምታገኛቸው ሰዎች ስሟን ስትነግራቸው ያቺ የጥንቷን ከሲታ ሴት ነበር የሚያስታውሱት፡፡ እናም ምንም ነገር ብትሠራ ሰዎቹ በዴሮው ማንነቷ ስሇሚያውቋት ተቸገረች፡፡ ፊይሎ በወጣ ቁጥር የከሳች፣ የጠወሇገች እና የወየበች ሴት ፍቶ ነበር ከች የሚሇው፡፡

ነገሩ ሲያስጨንቃት ጊዚ ምክር ዏዋቂ ዖንዴ ሄዯች፡፡ እናም ሰውዬው «በይ የዙሬውን መሌክሽን በፍቶ ተነሥተሽ እየዜርሽ በየፊይለ አስገቢው፤ ቢያንስ የዴሮውን ያሊወቀው ሰው ሲመጣ በአዱሱ ማንነትሽ ያውቅሻሌ» አሊት ይባሊሌ፡፡

ከአሥር ዒመታት በሊይ የኖሩ የሀገሬ ሌጆች እንዯነገሩኝ ግብፃውያን ባሇፈት አርባ ዒመታት ኢትዮጵያን በተመሇከተ የሳለት ሥዔሌ እጅግ የሚገርም እና የሚያሳዛን ነው፡፡ በመንገዴ ሊይ የምታገኙት ወጋው ሔዛብ ኢትዮጵያ ሀገር ትሁን መንዯር አያውቅም ነበር፡፡ ሔዛቡ ዒባይ ከዯቡብ ግብጽ ወይንም ብዎች እንዯሚያስቡት ከአስዋን የሚመነጭ ነበር የሚመስሇው፡፡ ከዘያ ከፌ ያሇው ሰው ቢበዙ «አሊህ የሰጠን ነው» ይሊችኋሌ እንጂ ዒባይ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዯሚመነጭ አሌሰማም ነበር፡፡

ግብጻውያን አንዴ መሌካም ጠባይ አሊቸው፡፡ መንገዴ ሊይ የሚያዩትን ፀጉረ ሌውጥ ሰው «ከየት ነው

የመጣህው» ብሇው ይጠይቃለ፡፡ ታዴያ ትናንት «ከኢትዮጵያ ነው የመጣሁት» ብል መንገር አስቸጋሪ ነበር፡፡

ምክንያቱም «ኢትዮጵያ የት ናት?» የሚሇውን ሇእነርሱ ማስረዲቱ ከባዴ ነውና፡፡ በዘሀም ምክንያት ብዎቹ ኢትዮጵያውያን «ሀገርህ የት ነው» «በርበሬ» «በርበሬ የት ነው»

«ሽንኩርት አጠገብ» «ሽንኩርትስ የት ነው» «ከቃርያ አጠገብ» ከዘያ የሰሇቸው ግብፃዊ «አይ ዋ አይዋ» ነበር የሚሇው፡፡

አሁን ግን እዴሜ ሇዒባይ ግብጻውያን ኢትዮጵያን እያወቋት ነው፡፡

«ከየት መጣህ» ብሇው ይጠይቋችኋሌ፡፡ «ከኢትዮጵያ» ስትሎቸው፡፡

«ውኃውን የምትቆሌፈብን ሇምንዴን ነው?» ይሆናሌ ቀጣዩ ጥያቄያቸው፡፡ ቢያንስ ኢትዮጵያ የዒባይ መነሻ ሀገር እና በዒባይም ሊይ ሥሌጣን እንዲሊት ገብቷቸዋሌ፡፡ ይህንን ጥያቄ ከታሊሊቅ ባሇ ሥሌጣናት እስከ ተራው ሔዛብ፣ በከተማ ካሇው እስከ ገዲማውያን ያነሡባችኋሌ፡፡ ግን አንዴ ያሌገባቸው ነገር አሇ፡፡ ኢትዮጵያ ዒባይን ሇመገዯብ ዏቅሙን ከየት ታመጣዋሇች? አንዲንዴ ሚዱያዎች የግዴቡ ዚና በተሰማ ሰሞን ኢትዮጵያ ዴኻ እና በረሃብ የምትጠቃ ሀገር እንዯሆነች፡፡ ይህንንም ሥራ ሇመሥራት ዏቅም እንዯላሊት ነበር የሚገሌጡት፡፡ እኔ በየቦታው የገጠመኝን ነገር አይቼ አንዴ ነገር እንዯሚቀረን ተረዲሁ፡፡ እንዯዘያች ሴትዮ በየቦታው የተቀመጡትን ፍቶዎቻችንን መቀየር፡፡ ኢትዮጵያ ማናት? ኢትዮጵያ እና ዒባይ ምን ግንኙነት አሊቸው? ኢትዮጵያ ግዴብ ትሠራሇች ማሇት ምን ማሇት ነው? እነዘህ ጥያቄዎች ሇግብጻውያን ሉመሇሱሊቸው ቢችለ ፍቷችንን የሚቀይሩት ይመስሇኛሌ፡፡ እኔ ወዯ ግብጽ ሇመምጣት ቪዙ ያገኘሁበት የግብጽ ኤምባሲ ሰፉ፣ ውብ እና በዏጸዴ የተሞሊ ነው፡፡ ካይሮ ያሇውን ኤምባሲያችንን ሳየው ግን እንን ዒባይን ሇመገዯብ የተነሣንና በሠፇራችን የሚወርዯውንም ጎርፌ ሇመገዯብ የተነሣን አይመስሌም፡፡ ኢትዮጵያ እና ግብጽ ሇብ መቶ ዒመታት የቆየ የግንኙነት ታሪክ ያሊቸው ሀገሮች ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገዴ የመጀመርያውን በረራ ካዯረገባቸው ሀገሮች አንዶ ግብጽ ናት፡፡ ካይሮ ያሇው ኤምባሲያችን ግን ኢትዮጵያን አይመጥንም፡፡ በተሇይ ዙሬ፡፡ ላሊም አሳዙኝ ነገር አሇ፡፡ ካይሮ ውስጥ ዙማላክ በተባሇው ክፌሇ ከተማ የሚገኝ ንብረትነቱ የኢትዮጵያ የሆነ ባድ ቦታ አሇ፡፡ በኤሌ መንሱር መሏመዴ እና በጁሊይ 26 መንገድች አዋኝ ሊይ የሚገኘው ይህ ቦታ ስፊቱ ወዯ 2200 ካሬ ሜትር ያህሌ ይሆናሌ፡፡ በዋናው የግቢው በር አጠገብ property of the Ethiopian

embassy የሚሌ ጽሐፌ በአሮጌ ሰላዲ ሊይ ከሊይ በዏረብኛ ከታች ዯግሞ በእንግሉዛኛ በጥቁር ተጽፎሌÝÝ

Page 23: Daniel Kiibret's View

23

በእውነቱ ይህንን የሚያህሌ ቦታ ያሇው ሀገር የበሬ ግንባር በምታህሌ ቦታ ሊይ የተሠራች ቤት ተከራይቶ መቀመጥ ምን ይለታሌ፡፡

በአካባቢው ሇረዣም ጊዚ የቆዩ ኢትዮጵያውያን ቦታው ከተገዙ ወዯ ስዴሳ ዒመታት ያህሌ እንዯሆነው ነግረውኛሌ፡፡ በዘህ ስዴሳ ዒመት ውስጥ የመሬት ግብር እየገበሩ ከመቀመጥ ይሌቅ አንዲች ጠቃሚ ሥራ ቢሠራበት ምን ነበረበት? እንዯዘህ ያለ ታሪኮች ናቸው ፍቷችንን ያበሊሹት፡፡ አሁን ግን ፍቶውን ሇማስተካከሌ መሌካም ጊዚ ሊይ ያሇን ይመስሇኛሌ፡፡ አንዯኛ ግብጻውያን ስሇ ኢትዮጵያ ማወቅ የጀመሩበት ጊዚ ነው፡፡ እንዱህ ባሇው ጊዚ ታዴያ የሃይማኖት አባቶች፣ ሚዱያዎቹ፣ ምሁራኑ፣ ታሊሊቅ ተሰሚ ሰዎች፣ የኪነ ጥበብ ባሇሞያዎች እና ላልች እየተጋበ ስሇ ሀገራችን ትክክሇኛውን እንዱረደ ማዴረግ ይገባናሌ፡፡ ኤምባሲያችንም ሇዘህ ዛግጁ መሆን አሇበት፡፡ አምባሳዯሩ፣ ዱፔልማቶቹ እና ሠራተኞቹ ብቁዎች ሆነው እያለ ኤምባሲያችን ግን አይመጥነንም፡፡

በኤምባሲው እና በኢትዮጵያውያን መካከሌ ያሇው ግንኙነት ሇውጥ እንዲሇው ኢትዮጵያውያኑ ይመሰክራለ፡፡ አምባሳዯር ሙሏመዴ ዴሪር ከኢትዮጵያውያኑ ጋር ተቀራርቦ ሇመሥራት እና ኤምባሲውን የኢትዮጵያውያን ቤት ሇማዴረግ የሚያዯርጉት ጥረትም ሲዯነቅ ሰምቻሇሁ፡፡ ታዴያ ያንን የስዴሳ ዖመን ርስት የምናሇማበትና እንዯ ግብጽ ፑራሚዴ የኢትዮጵያን ማንነት ከፌ አዴርገን የምናሳይበት ጊዚ አሁን ይመስሇኛሌ፡፡ ያሇበሇዘያማ ዋናው ከተማ ዙማላክ ሊይ ያንን የመሰሇ ቦታ በአሮጌ አጥር አጥሮ ሇስዴሳ ዒመት የሚያስቀምጥ አገር ዒባይን ይገነባሌ ቢሎቸው ግብጻውያን እንዳት ያምኑናሌ? ኧረ እባካችሁ ፍቶውን ካይሮ ሊይ ቀይሩት፡፡

የምስጋና ቀን የጎንዯር መካነ ስብሏት ሌዯታ ሇማርያም ዯብር የተተከሇችበትን 300ኛ ዒመት ሇማክበር ወዯ ጎንዯር ስበርር አንዴ ሰው አገኘሁ፡፡ ዴሮ ኮተቤ መምህራን ኮላጅ አብረን ተምረናሌ፡፡ ከጥንት ወሬያችን መሇስ ስንሌ ወዯ ጎንዯር የመጣንበትን ምክንያት መጨዋወት ጀመርን፡፡ እኔ የጎንዯር ሌዯታን 300ኛ የትክሌ በዒሌ ሇማክበር እንዯምሄዴ ነገርኩት፡፡ እርሱ ዯግሞ ዖመዴ ጥየቃ እንዯመጣ አጫወተኝ፡፡

«ጎበዛ ኢትዮጵያዊ ሆነሃሌ ማሇት ነው» አሌኩት፡፡

«እንዳት?» አሇ፡፡

«የኛ ዖመን ሰዎች ብ ጊዚ በዖመዴ ይጠየቃለ እንጂ ዖመዴ አይጠይቁም ይባሊሌ»

«የምሄዯው ወዯተሇየ ዖመዴ ስሇሆነ ነው» አሇኝ እየሳቀ፡፡

«የተሇየ ዖመዴ ዯግሞ እንዳት ያሇ ነው» «እኔ የተማርኩት ባሔር ዲር ከተማ ነው፡፡ ወሊጆቼ በሌጅነቴ ስሇሞቱ ከየዖመደ ተጠግቼ ነበር በመከራ የተማርኩት፡፡ እኔ ያሌቀመስኩት የመከራ ዒይነት የሇም፡፡ ሲመቸኝ የቀን ሥራ፣ ሳይመቸኝ የሰው ቤት ተሊሊኪ ሆኜ ነበር የተማርኩት፡፡ ብዎቹ ዖመድቼ በቤታቸው ሇማስጠጋት አንጂ እኔን ሇመርዲት ዏቅም አሌነበራቸውም፡፡ እንዯምንም ተግቼ አሥራ ሁሇተኛ ክፌሌ ተፇተንኩና አሇፌኩ፡፡ ማሇፋ ሲያስዯስተኝ ወዯ ተመዯብኩበት አዱስ አበባ ሇመሄጃ ገንዖብ ስሊሌነበረኝ አዖንኩ፡፡ በዘያ ጊዚ ፕሉ ቴክኒክ እና ፓዲ ጎጂ የሚባለ ኮላጆች ባሔርዲር ከተማ ሊይ ነበሩና ወዯ እነርሱ ሇመቀየር ወጣሁ ወረዴኩ ግን አሌቻሌኩም፡፡ ትዛ ይሌህ እንዯሆነ በዘያ ጊዚ ብርዴ ሌብስ፣ አንሶሊ፣ የስፕርት ቱታ፣ ሻሌ ያሇ ሌብስ ይዙችሁ መሄዴ አሇባችሁ እንባሌ ነበር፡፡ ከዘያም በሊይ በማሊውቀው ሀገር ማን እየረዲኝ እማራሇሁ ብዬ ሃሳቡ ገዯሇኝ፡፡ አንዴ ቀን አስቤ አስቤ ምንም ማዴረግ ሲያቅተኝ የጉሌበት ሥራ እሠራበት ከነበረው ዴርጅት ወጣሁና መንገዴ ዲር አንዴ የኤላክትሪክ ግንዴ ተዯግፋ አሇቀስኩ፡፡ እዘያ ቦታ አንገቴን ዯፌቼ ትክዛ ብዬ እንዯ ቆምኩ ዴንገት የመኪና ጥሩንባ ሰማሁ፡፡ ቀና ስሌ አንዱት ነጭ ሌብስ የሇበሱ ዯሌዲሊ ወ/ሮ ወዯ እኔ ያያለ፡፡ በእጃቸው ጠሩኝ፡፡ ሄዴኩ፡፡ እዘያ አካባቢ የሚገኝ ቦታ ጠየቁኝ፡፡ ትንሽ ራቅ እንዯሚሌ ነገር ግን በዘህ አሌፇው በዘህ ታጥፇው ቢሄደ እንዯሚያገኙት ነገርቸው፡፡

«ካሊስቸገርኩህ አብረን ሄዯን ብታሳየኝ» አለ፡፡ እኔም ከኀዖኔ የመሊቀቂያ ፊታ ስሊገኘሁ አብሬያቸው ሄዴኩ፡፡

መንገዴ ሊይ «ምን ሆነህ ነው እንዯዘያ የተከዛከው? ሇብ ሰዒት ክሊክስ አዴርጌ ሌትሰማኝ አሌቻሌክምኮ» አለኝ፡፡

«እንዱሁ ነው» ብዬ ዛም አሌኩ፡፡

«ወንዴ ሌጅማ እንዱሁ አይተክዛም» አለ አንገታቸውን እየነቀነቁ፡፡

Page 24: Daniel Kiibret's View

24

ዛም አሌኩ፡፡

«ሰው የማይሰማው ነገር ነው» አለ እየሳቁ፡፡

«አንዴ ችግር ገጥሞኝ ነው» አሌቸው፡፡

«ምን?» ነገሩን ነገርቸው፡፡ ስጨርስ መኪናቸውን ጥግ ይዖው አቆሙ፡፡

«እና አሁን ሌኮላጅ መሄጃ አጥተህ ነው የምታሇቅሰው» አለ ዒይናቸው ዔንባ አቅርሮ፡፡

«አዎ» መሪያቸውን ተዯግፇው ዛም አለ፡፡

«እኔ ረዲሃሇሁ፡፡ ድክመንቶችህን ይዖሃቸዋሌ» አለኝ፡፡

«ቤት ናቸው» አሌቸው፡፡

«ቤትህ የት ነው»

«ትንሽ ራቅ ይሊሌ» መኪናቸውን አዜሩና ወዯ እኔ ቤት ሄዴን፡፡ አሁንም አሁንም አንገታቸውን ይነቀንቃለ፡፡ ቤቴ ስንዯርስ ሮጥ ብዬ ድክመንቶቼን አመጣኋቸው፡፡ አገሊብጠው አዩና ራሳቸውን ነቀነቁ፡፡

«እኔ የምኖረው እንግሉዛ ነው፡፡ አሁን ዖመዴ ሇመጠየቅ መጥቼ ነው፡፡ አሥር ሺ ብር እሰጥሃሇሁ»

ብጆሮዬ «አሥር ሺ ብር፣ አሥር ሺ ብር፣ አሥር ሺ ብር» ጭውውውውውውው ይሌብኛሌ፡፡ ከዖመዲቸው ቤት ዯርሰው ሲመጡ ሆቴሊቸው ጋ ወሰደኝና አሥር ሺ ብር ሰጡኝ፡፡ ያን ቀን የሆንኩትን መቼም አሌሆነውም፡፡ ዯስታ ግራ አጋብቶህ ያውቃሌ? ዯስታ በሽታ የሚባሇው ያ ይሆን እንዳ? አዴራሻቸውን ሰጡኝ፡፡ አብረን ፍቶ ተነሣን፡፡ አራት ዒመት ሙለ ሳሌቸገር ኮተቤ የተማርኩት በዘያ ብር ነው፡፡ ወዲጄ ያኔ አሥር ሺ ብር ማሇት ሚሉዮን ብር ማሇት ነበር፡፡ ከዘያ በኋሊ በዯብዲቤ እንጂ በአካሌ አሊገኘኋቸውም፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ዖጠኝ ዒመት ሠርቼ ውጭ ወጣሁ፡፡ ከዘያም በዩኔስኮ ተቀጥሬ ኢንድኔዣያ እሠራሇሁ፡፡ ከስዴስት ዒመት በኋሊ ወዯ ሀገሬ ስመጣ እርሳቸውም ወዯ ሀገራቸው መምጣታቸውን ጻፈሌኝ፡፡ ያለት ጎንዯር ከተማ ነው፡፡ አሁን የምሄዯው እርሳቸውን ሊመሰግን ነው፡፡ እርሳቸው ባይኖሩ ኖሮ እኔ አሌኖርም ነበር፡፡ እኔ የዯግነታቸው ውጤት ነኝ፡፡ መወሇዴ ቋንቋ ነው ይሊሌ የሀገሬ ሰው፡፡ ያኔ የተነሣነውን ፍቶ በትሌቁ አሳጥቤዋሇሁ፡፡ ስዴስት ዯኞቼም መጥተዋሌ፡፡ አንዴ ፔሮግራም አዴርገን እርሳቸውን ሌናመሰግን ነው፡፡ ሇቅኖች ምስጋና ይገባሌ ትለ የሇ እናንተ፡፡ እየነገረኝ በሃሳብ ጭሌጥ ብዬ ሄዴኩ፡፡ እውነቱን ነው አንዴ ሰው ብቻውን ሊሰበበት ቦታ ወይንም ዙሬ ሇዯረሰበት ቦታ አይዯርስም፡፡ የሚያውቃቸውም ሆኑ የማያውቃቸውም አካሊት አስተዋጽዕ አዴርገውሇታሌ፡፡ አንዲንድቹ ባሇ ውሇታዎች ሇረዣም ጊዚ የቆየ ሥራ የሠሩ ናቸው፡፡ ላልቹ ዯግሞ ሇአጭር ጊዚ የቆየ ወይንም አንዴ ጊዚ ብቻ የተፇጸመ ውሇታ የዋለ ናቸው፡፡ አንዲንድቹን እናስታውሳቸዋሇን፤ ላልቹን ግን ረስተናቸዋሌ፡፡ እኔ የማሌረሳቸው አንዴ ሾፋር አለ፡፡ አሁን በሔይወት የለም፡፡ አሥራ ሁሇተኛ ክፌሌ ስንፇተን ያጋጠመኝ ነገር ነው፡፡ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እና የተፇጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የፇተና ፔሮግራም ይሇያያሌ፡፡ እኔ እንዲጋጣሚ ፔሮግራሙን አምታታሁትና በዘያ ቀን ፇተና የላሇ መስልኝ ቀረሁ፡፡ ጠዋት ሇማጥናት ወዯ ቤተ መጻሔፌት ስሄዴ ሌጆች በዴንጋጤ ሇምን ከፇተና እንዯቀረሁ ጠየቁኝ፡፡ እኔም ዙሬ እኔ የምወስዯው ፇተና የማይሰጥ መሆኑን ስነግራቸው መርሏ ግብሩን ገሌጠው አሳዩኝ፡፡ ዯነገጥኩ፡፡ ፇተናው ሉጀመር አሥር ዯቂቃዎች ያህሌ ቀርተውታሌ፡፡ ት/ቤቱ ዯግሞ ካሇሁበት ቦታ የአንዴ ሰዒት ርቀት አሇው፡፡ በፌጥነት ወዯ አውቶቡስ መያዡው ቦታ ሄዴኩ፡፡ በዘያን ጊዚ በከተማዋ ውስጥ ያሇችው አውቶቡስ አንዴ ብቻ ነበረች፡፡ እርሷም የማትረግጠው ቦታ አሌነበራትም፡፡

አውቶቡሷ ስትመጣ ሾፋሩን ገብቼ ነገርቸው፡፡ ወዱያውኑ «ግባ ግባ» አለና በሩን ዖግተው ወዯ ት/ቤቱ ሸመጠጡ፡፡ ትዛ ይሇኛሌ በ15 ዯቂቃ ውስጥ ነበር ያዯረሱኝ፡፡ የመምህራኑ ዯግነት ተጨምሮበት እንዯ ምንም ተረጋግቼ ፇተናውን ሇመፇተን በቃሁ፡፡ አሁን የኒህ ሾፋር ዯግነት ባይኖር ኖሮ ዙሬ ምን ሌሆን እችሌ ነበር? እያሌኩ ሁሌጊዚ አስባሇሁ፡፡ ሌክ እንዯ እኒህ ዯግ ሾፋር ያለ ሰዎች በሔይወታችን ውስጥ አለ፡፡ ሌናመሰግናቸው የሚገቡ ጎረቤቶች፣ ዖመድች፣ መምህራን፣ አሇቆቻችን፣ ዯኞቻችን፣ በአንዲች አጋጣሚ ታሪካዊ ሥራ የሠሩሌን ሰዎች፤ የሥራ ባሌዯረቦቻችን፣ የሃይማኖት አባቶቻችን፣ እንዳው በአጠቃሊይ ሇሔይወታችን መቃናት አንዲች አስተዋጽዕ ያዯረጉ ቀና ሰዎች አለ፡፡ ሌጁ እንዲዯረገው ሁለ እነዘህ ሰዎች እና አካሊት ምስጋና ያስፇሌጋቸዋሌ፡፡ ሇምን? ሇእኛ ያዯረጉት ነገር ምን ያህሌ በጎ ሇውጥ እንዲመጣ ካወቁት በበጎ ሥራቸው ይገፈበታሌ፡፡ የሌፊታቸውን ዋጋ

ያውቁበታሌ፡፡ የኅሉና ርካታም ያገኙበታሌ፡፡ ያሇበሇዘያ «እጄ አመዴ አፊሽ ነው» እያለ በጎ ሠርተው እንዱፀፀቱ እናዯርጋቸዋሇን፡፡ በላሊም በኩሌ ላልች እንዯነርሱ በጎ ይሠሩ ዖንዴ ያበረታታቸዋሌ፡፡ በጎ ሠሪዎች ሲመሰገኑ፣ ስማቸው ከፌ ብል ሲነሣ፣ ውሇታቸው ሲታወስ የተመሇከቱ ላልች መንፇሳዊ ቅናት ያዴርባቸዋሌ፡፡ ሇካስ በጎ መሥራት እንዯዘህ ዋጋ አሇው ይሊለ፡ እያንዲንዶን ቅንጣት አጋጣሚም ሇበጎ ሥራ ያውሎታሌ፡፡ ክፈ ሰዎችም ስማቸው ሳይነሣ ይወቀሱበታሌ፡፡ በጎውን ማመስገን ክፈውን መውቀስ ነውና፡፡ እኔም እንዱህ ባዯርግ ኖሮ ብሇው ይፀፀታለ፡፡ የክፈ ሥራን ዋጋም ያውቁበታሌ፡፡ እኛም ከወቀሳ እንዴናሇን፡፡ ሇበጎ ሥራ ዋጋ አሇመክፇሌ በሰማይም በምዴርም ያስወቅሳሌ፡፡ የነዘያ ሰዎች ታሪክ በተነሣ ቁጥር የኛ ውሇታ ቢስነት አብሮ ይነሣሌ፡፡ እነርሱ በበጎ ሲታወሱ እኛ በክፈ እንታወሳሇንና፡፡

Page 25: Daniel Kiibret's View

25

ታዴያ እንዱህ ያለትን ሰዎች «ሊዯረጋችሁሌን ነገር ሁለ እግዚር ይስጥሌን፣ የእናንተ ውሇታ እኔን እዘህ አዴርሷሌ» ብሇን የምናመሰግንበት ቢያንስ በዒመት አንዴ የምስጋና ቀን ያስፇሌገናሌ ባይ ነኝ፡፡ በዘህ ቀን በስሌክ፣ በአካሌ፣ በዯብዲቤ፣ በኢሜይሌ፣ እነዘህን ሰዎች ያዯረጉትን ነገር አውስቶ ማመስገን ይቻሊሌ፡፡ በፋስ ቡክ ሊይ ከተቻሇ ከነ ፍቷቸው ያዯረጉትን ሥራ ማውጣት፤ በጋዚጣ እና በሬዱዮ ከፌል በአዯባባይ ማመስገን፣ ይቻሊሌ፡፡ ከተቻሇም የማስታወሻ ስጦታ መሊክ ይገባሌ፡፡ እስኪ ሃሳብችሁን ስጡ፡፡ ይህንን እንዯ ባህሌ ብንይዖው ምን ይመስሊችኋሌ? የትኛው ቀንስ የምስጋና ቀን ተብል ቢታሰብ የተሻሇ ይሆናሌ?

የዴኾች ጳጳስ

ከካይሮ አንዴ መቶ ኪል ሜትር ወዯ ሚርቅ ፇዩም ወዯሚባሌ ቦታ በመዛ ሊይ ነን፡፡ በቦታው የአባ አብርሃም ገዲም ይገኛሌ፡፡ ዒባይ ግራ እና ቀኛችንን እየተመሊሇሰ ያጠጣዋሌ፡፡ እርሻው ይመስጣሌ፡፡ ግብጽን አረንዳ ሆና ስታዩዋት በሰሏራ በረሃ ውስጥ ያሇች ሀገር አትመስሌም፡፡

ግብፃውያኑ ገበሬዎች በትንንሽ ትራክተሮች ያርሳለ፣ ያጭዲለ ይወቃለ፡፡ በየእርሻው መካከሌ ተራራ የሚያህለ በጆንያ የተሞለ የእህሌ ክምሮችን ታያሊችሁ፡፡ በየእርሻው ዲር በቦይ ከመጣው የዒባይ ውኃ በመሳቢያ ማሽን እየጨሇፈ ወዯ እርሻው ይሇቅቁታሌ፡፡ ከዘያም ከሦስት እና አራት ኪል ሜትር በሊይ ሇሚሆን ርቀት እየተዖ ማሳውን ያረሰርሰዋሌ፡፡

ፇዩም አባ አብርሃም ገዲም ዯረስን፡፡ በር ሊይ ከባዴ ፌተሻ ነው ያሇው፡፡ አክራሪዎቹ ሆ ብሇው እየገቡ ቤተ ክርስቲያን ማቃጠለን ሥራዬ ብሇው ተያይዖውታሌ፡፡ ሰሞኑን እንን አራት ቤተ ክርስቲያን ዯርሷሌ ያቃጠለት፡፡ እናም ፌተሻውን ጥብቅ ቢያዯርጉት አይገርምም፡፡

ውስጥ ስትገቡ የምታዩትት ነገር የሚያስዯንቅ ነው፡፡ የገዲሙ ስፊት የመስቀሌ አዯባባይን ሁሇት እጥፌ ይሆናሌ፡፡ በውስጡ ሁሇት አብያተ ክርስቲያናት፣ የመነኮሳት መኖርያ፣ ዏጸዯ ሔፃናት፣ አንዯኛ ዯረጃ ት/ቤት፣ የቋንቋ ት/ቤት፣ የእንግድች ማረፉያ ይዝሌ፡፡

የጥንቱ ቤተ ክርስቲያን ጠባብና ከ800 ዒመት በሊይ እዴሜ ያሇው ሲሆን አዱሱ ቤተ ክርስቲያን ግን ሰፉ እና የቅርብ ዖመን ሥሪት ነው፡፡ ጥንታዊው ቤተ ክርስቲያን በእመቤታችን ስም የታነጸ ሲሆን አዱሱ ቤተ ክርስቲያን በአባ አብርሃም ስም የተሠራ ነው፡፡

አባ አብርሃም በ1829 ዒም የተወሇደ ግብፃዊ ናቸው፡፡ እኒህ አባት ከ18 ዒመታቸው ጀምረው ወዯ ዯብረ ቁስቋም ገዲም ገቡ፡፡ እዘያ የሚታወቁት በታዙዣነታቸው እና የዴኾች ወዲጅ በመሆናቸው ነው፡፡ የሰዎችን ችግር ሰምተው ዛም ማሇት አይሆንሊቸውም፡፡ ችግሩን ሇመፌታት ይወጣለ ይወርዲለ፡፡ ሇቅደሳት መጻሔፌት ሌዩ ትኩረት ይሰጣለ፡፡ ላሉቱን በጸልት እና ቅደሳት መጻሔፌትን በማንበብ ነበር የሚያሳሌፈት፡፡

በ1866 ዒም የዯብረ ቁስቋም ገዲም አበ ምኔት ሲያርፈ በገዲማውያኑ ውሳኔ አባ አብርሃም አበ ምኔት ሆኑ፡፡ በዘህ ጊዚ የገዲሙን ክሌሌ አሰፈት፡፡ ት/ቤት ከፇቱ፡፡ ቤተ መጻሔፌቱን አዯራጁት፡፡

ከሁለም በሊይ አባ አብርሃም የሚታወቁት የመስጠት ጸጋ ስሇነበራቸው ነው፡፡ ማንኛውም ሰው ተቸግሮ ከመጣ ከገዲሙ ገንዖብ ወጭ አዴርገው ይሰጡታሌ፡፡ ሙስሉምም ይሁን ክርስቲያን ሇእርሳቸው ችግር የሇውም፡፡ ግን ሰው መቸገር የሇበትም፡፡ የሚሇብሱት ሌብስ እጅግ የተዋረዯ እና ተራ ነበር፡፡ ከዴኾች ጋር አብረው ያሇቅሳለ፡፡ «የቤተ ክርስቲያን ገንዖብ የዴኾች ገንዖብ ነው፡፡ መርዲትም ያሇብን ዴኾችን ነው፡፡ እኛ ሌንዛናናበት አሌሰበሰብነውም» ይለ ነበር፡፡

በዘህም ምክንያት አያላ ክርስቲያኖች እና ሙስሉሞች ወዯ እርሳቸው ይመጡ ነበር፡፡ እርሳቸውም ሳይመረሩ ይሰጡ ነበር፡፡ አንዲንዴ ጊዚ በገዲሙ የሚበሊ እየጠፊ እንን የራሳቸውን ዴርሻ ሇዴኾቹ ይሰጧቸዋሌ፡፡ «እኛ እንራብ ሔዛባችን ግን መራብ የሇበትም» ይለ ነበር፡፡

Page 26: Daniel Kiibret's View

26

የገዲሙ መነኮሳት በአባ አብርሃም ሃሳብ አሌተስማሙም፡፡ ገንዖባችንን ጨርሶ በረሃብ ሉገዴሇን ነው ብሇው በ1870 ዒም አባ አብርሃምን ዯብዴበው አባረሯቸው፡፡ አባ አብርሃም ከአራት ዯቀ መዛሞሮቻቸው ጋር ከገዲሙ ወጡ፡፡ ሇዴኾች ሲለም ዴኻ ሆኑ፡፡

በእስክንዴርያው ፒትርያርክ ፇቃዴ ወዯ ኤሌ ባራሙስ ገዲም ገቡ፡፡ በዘያም ሇአሥራ አንዴ ዒመታት ተቀመጡ፡፡ አባ አብርሃም ከምእመናን ገንዖብ እያሰባሰቡ ምእመናኑን ይረደ ነበር፡፡ አያላ ዴኾች ከሩቅ ሀገር ሳይቀር ይመጡ ነበር፡፡

ይህንን ግብራቸውን ያዩት ቄርልስ 5ኛ በ1881 በግንቦት ወር የጊዙ እና ፇዩም ሀገረ ስብከት ሉቀ ጳጳስ አዴርገው ሾሟቸው፡፡

አባ አብርሃም ወዯ ፇዩም ከመጡ በኋሊ ዋናው ሥራቸው ጸልት እና ምጽዋት ሆነ፡፡ «ሔንፃዎችን ሇመገንባት ሳይሆን ሰዎችን ሇመገንባት ነው የተሾምነው» ይለ ነበር፡፡ እናም ዋናው ሥራቸው የሰዎችን ችግር በሥጋ እና በነፌስ መፌታት ነበር፡፡ ሌጅ ያጡ፣ ሥራ ያጡ፣ ቤት ያጡ፣ ጤና ያጡ፣ ሰዎች ይመጣለ፡፡ አብረዋቸው አሌቅሰው ይጸሌዩሊቸዋሌ፡፡ ብዎቹም ያጡትን ያገኛለ፡፡

በገንዖብ ችግር ሇቤት ኪራይ፣ ሇሔክምና፣ ሇት/ቤት፣ ሇዔሇት ኑሮ የሚከፌለት ያጡ ይመጡባቸዋሌ፡፡ የራሳቸውን ሰጥተው ሲጨርሱ ከገዲሙ ገንዖብ ይሰጧቸዋሌ፡፡ ሙስሉሞቹ እና ክርስቲያኖቹ የእርሳቸው ገዲም ዋና አገሌጋዮች ነበሩ፡፡ አባ አብርሃም የሁለም ወዲጅ ነበሩና፡፡

የእርሳቸው ጸሏፉ የሆነው ሰው ሇገንዖብ በጣም ይስገበገብ ነበር ይባሊሌ፡፡ አሥራ አምስት ብር ስጥ ከተባሇ አምስት ብር፣ አሥር ሃያ ብር ስጥ ከተባሇ አሥር ብር ነበር የሚሰጠው፡፡ አንዴ የአባ አብርሃም ወዲጅ ሰው ሇአባ አብርሃም በየወሩ 150 ፒውንዴ ሇመስጠት ይወስናሌ፡፡ ነገር ግን ሁሌጊዚ ሃምሳ ፒውንዴ እንጂ ከዘያ በሊይ ሇመስጠት ሌቡ እምቢ ይሇዋሌ፡፡ አንዴ ቀን መጣና «አባታቸን እኔ አንዴ መቶ ሃምሳ ብር ሇመስጠት እመጣሇሁ፤ ግን ከሃምሳ በሊይ እንዲሌሰጥ ሌቤ እምቢ ይሇኛሌ» አሊቸው፡፡

ወዱያው ያንን ጸሏፉ ጠሩትና «ሇመሆኑ ሇሰዎች አሥራ አምሰት ብር ስጥ ስሌህ አምስት ብር ነው እንዳ የምትሰጣቸው?» አለት፡፡

ዯንግጦ «አዎ» አሊቸው፡፡ ያንጊዚ አየህ «አስቀረህብኝ እንጂ አሌጠቀምከኝም፡፡ አንተ አሥራ አምስቱን ሰጥተህ ቢሆን ኖሮ እግዘአብሓር አሥር እጥፌ አዴርጎ መቶ ሃምሳ ብር ይከፌሇኝ ነበር፤ አንተ አምስት ብር ብቻ ስሇምትሰጥ ግን ይኼው ሃምሳ ብር ብቻ ከፇሇኝ» አለት፡፡

አንዴ ጊዚ ሰዎች ገንዖብ በሏሰት ሇመቀበሌ ቸገረን ብሇው መጡ፡፡ ምን ሆናችሁ ሲሎቸው የውሸታቸውን ወንዴማችን ሞቶ የሬሳ ሳጥን መግዡ አጣን አሎቸው፡፡ አባ አብርሃምም ዋጋውን ጠይቀው ሰጧቸው፡፡

ሰዎቹ ገንዖብ በማግኘታቸው ዯስ ብሎቸው ቤታቸው ሲዯርሱ ወንዴማቸው ሞቶ አገኙት፡፡ ዯንግጠው ወዯ አባ አብርሃም በመመሇስ «ኣባታችን እኛ አታሌሇን ገንዖብ ሇመውሰዴ ነበር ወንዴማችን ሞተ ያሌንዎት፤ አሁን ግን እውነት ሆነብን፤ እባክዎን ገንዖቡን እንመሌስሌዎት እና ወንዴማችንን መሌሱሌን» አሎቸው፡፡ አባ

አብርሃምም «አሁንማ ከእኔ እጅ ወጥቷሌ» አሎቸው፡፡

አንዴ ጊዚ ገንዖባቸውን ሁለ ሰጥተው በጨረሱ ጊዚ አንዱት ሴት ሌጇ ታምሞባት መጣችና አሇቀሰ ችባቸው፡፡

አንዴ ወዲጃቸው የገዙሊቸው ጳጳሳት የሚሇብሷት የክብር ካባ ነበረቻቸውና «ይህንን ሽጠሽ ሌጅሺን አሳክሚ» ብሇው ሰጧት፡፡ ሴትዮዋ ካባውን ይዙ ወዯ ገበያ ስትሄዴ ያ መጀመርያ ካባውን የገዙሊቸው ሰው ሱቅ ዯረሰች፡፡ እርሱም ገንዖቡን ከፌሎት ካባውን መሌሶ አመጣሊቸው፡፡

ያረፈት ሰኔ አንዴ ቀን 1914 ዒም ነው፡፡ ይህ ዚና ሲሰማ ሙስሉሞችም ሆኑ ክርስቲያኖች ገዲማቸውን ሞለት፡፡ በ1963 ዒም የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ቅዴስናቸውን ዏወጀች፡፡ እነሆ ዙሬ ዏጽማቸውን ሇመሳሇም

Page 27: Daniel Kiibret's View

27

ከየትኛውም እምነት ሰዎች ሲጎርፈ ታያሊችሁ፡፡ እርሳቸው የዴኾች ሁለ ወዲጅ ነበሩና፡፡ ሇራሳቸው አንዴም የሚያብረቀርቅ ወይንም የተንቆጠቆጠ ሌብስ አሌነበራቸውም፤ ሸጠው መጽውተውታሌ፡፡ በቤተ ሙዛየማቸው የምታዩት ሁለ ላሊውን ሇማክበር ሲለ ዴኻ እንዯሆኑ ይመሰክራሌ፡፡

ዒባይን በካይሮ

ወይ ዒባይ ኢትዮጵያ ውስጥ ባሔታዊ ነኝ ብሇህ በረሃ ሇበረሃ፣ ሸሇቆ ሇሸሇቆ ስትመንን የኖርክ ወንዛ እዘህ ካይሮ መጥተህ ከተሜ ትሆን? እንዳው ምን ቢያቀምሱህ ነው እንዱህ የከተማ ወንዛ የሆንከው ጃሌ?» አሌኩት ካይሮ ሊይ ዒባይን ሳገኘው፡፡

«ከሀገሩ ሲወጣ ምናኔውን ብሔትውናውን ያሌተወ ማን አሇ? እህሌ አንቀምስም፣ ሌብስ አንሇብስም፣ ጫማ አናዯርግም፣ ሬዱዮ አንሰማም፣ ሰዒት አናሥርም ሲለ የነበሩት ሁለ ውጭ ሀገር ወጥተው አይዯሇም እንዳ ከተሜ ሆነው የቀሩት? ምን በኔ የተጀመረ ታስመስሊሇህ?» «ቆይ ግን አንተ ይህንን ያህሌ ዖመን ኖረህ ኖረህ ዙሬ ሌትገዯብ መሆኑን ስትሰማ ምን ተሰማህ?»

«በርግጥ ዯስ ይሊሌ፡፡ እነ ዏፄ ሏርቤ፣ እነ ዏፄ ዲዊት ያሰቡት ሲሳካ ማየት እንዯገና መወሇዴ ነው፡፡ አይተህኛሌ ካይሮ ሊይ፡፡ ወንዛ ሆኜ እገማዯሊሇህ፣ ኩሬ ሆኜ ዔታቆራሇሁ፣ የቦይ ውኃ ሆኜ መንዯር ሇመንዯር እዜራሇሁ፣ የመስኖ ውኃ ሆኜ ገጠር ሇገጠር እንከራ ተታሇሁ፡፡ የቧንቧ ውኃ ሆኜ ቤት ሇቤት አዜራሇሁ፡፡ የቆሻሻ መውሰጃ ሆኜ ቱቦ ሇቱቦ እሰቃያሇሁ፡፡ ምን ያሌሆንኩት አሇ፡፡» «እናንተ ሀገርስ ዖፇን ብቻ ሆኜ ቀረሁ፡፡ ተረት ሆኜ ቀረሁ፡፡ አሁንም እንን ትተርቱብኛሊችሁ አለ፡፡»

«ምን ብሇን የማይሆን ነገር ሰምተህ እንዲይሆን?»

«ዒባይ ማዯርያ የሇው ቦንዴ ይዜ ይዜራሌ ትሊሊችሁ አለ፡፡ ምናሇ እንን ዒባይ ማዯርያ ሉያገኝ ቦንዴ ይዜ ይዜራሌ ብትለት፡፡»

«አንተምኮ አበዙኸው፡፡ ገና ከጣና ከመውጣትህ እንዳው ገዯሌ ሇገዯሌ ዛንጀሮ ይመስሌ ስትዛ ሰንብተህ ከሀገር ትወጣሇህ፡፡»

«ሰው ሇምን በረሃ እንዯሚገባ፣ ሇምን ገዯሌ ሇገዯሌ እንዯሚሸፌት ታውቃሇህ? ሲከፊው እኮ ነው፡፡ አሌመች ሲሇው፡፡

ዒባይ ጉዯሌ ጉዯሌ ቀጭን መንገዴ አውጣ የከፊው ወንዴ ሌጅ ተሻግሮ እንዱመጣ

ትለ የሇም፡፡ እኔምኮ ከፊኝ፡፡

«ሇምን?»

«ካይሮን አይተሃታሌ? እኔን ስንት ቦታ ነው የከፊፇለኝ፡፡ ከኔ አጠገብ ቤት የሚሠሩኮ ሀብታሞች ናቸው፡፡ መርከቡ፣ ጀሌባው፣ መዛናኛው፣ መናፇሻው ኧረ ስንቱ ሲገማሸሌብኝ ይውሊሌ ያመሻሌ፡፡ እስኪ ባሔርዲር ከተማን ሄዯህ እያት፡፡ ሇመሆኑ ዒባይ በዘያ የሚያሌፌ ይመስሊሌ፡፡ ገና ከጣና ስወጣ ፊብሪካ ገትራችሁ ቆሻሻ ትሇቁብኛሊችሁ፡፡ ዯግ ነገር የጠፊ ይመስሌ ጅኒ፣ ዙር፣ ጋኔን የተሰበሰበብኝ አዴርጋችሁ ነው የምታወሩት፡፡ እየዖሇሇ የገባውን ሁለ ዒባይ ስቦት ነው ትሊሊችሁ፡፡

«አየህ ካይሮ ሊይ የምዛበትን መንገዴ ግራ ቀኙን አስተካክሇው ጥሌቀት እንዱኖረው አዯረጉና መርከብ ነደበት፡፡ አሁን ባሔርዲር ሊይ እንዱህ ቢዯረግ ምን ነበረበት? ጣናን አንዴ ነገር ሳትሠሩ ከጥግ እስከ ጥግ ሻሂ ቤት አዴርጋችሁት ቀራችሁ፡፡ እስኪ አንዴ የመርከብ ሊይ መዛናኛ አሇ? እስኪ ምናሇ ከተማዋን ወዯ ምዔራብ ከመሇጠጥ ወዯ ምሥራቅ ወስድ እኔን መካከሌ ብታዯርጉኝ?

Page 28: Daniel Kiibret's View

28

«እናም ከፊኝ ጥዬ ሄዴኩ፡፡ ምን ታዯርጉ ዋናው ከተማ አዱስ አበባ ውስጥ ከአሥር በሊይ ወንዜች ነበሩ፡፡ ግን ምን ሆኑ? የቆሻሻ መጣያ ሆነው ነው የቀሩት፡፡ እኔኮ ምን ሆናችሁ ነው ከውኃ ጋር የተጣሊችሁት? የተከራዩን ቧንቧ መዛጋት ነው እንዳ ሇእናንተ የውኃ ሌማት? ወንን አታሇሙም? አፌሪካ ውስጥ እንን የኒጀር ወንዛ፣ የኮንጎ ወንዛ፣ የዙምቤዘ ወንዛ ያገኙትን ወግ መዒርግ እኔ መች አገኘሁ፡፡ ተወኝ ተወኝ ባክህ ክፈ አታናግረኝ፡፡»

«ይኼው ከትናንት ብንዖገይ ከነገ እንቀዴማሇን ብሇን ተነሣንኮ»

«ባክህ እናንተ ውጭ የሄዯ ስሇምትወዴደ ነው?»

«እንዳት ባክህ?»

«ነዋ እናንተ ሀገር ከውስጥ ይሌቅ የውጭ ስሇሚከበር ነው፡፡ ምነው ሇአዋሽ አትዖፌኑ? አሁን ከእኔ በሊይ አዋሽ አሊገሇገሊችሁም? ከእኔ በሊይ ሇሀገሩ አዋሽ አሌሠራም? ችግሩ አዋሽ እና ዋሌያ ከሀገር አይወጡም፡፡ እናንተ ዯግሞ ሀገር ውስጥ ያሇ ነገር አትወዴደም፡፡»

«ኧረ እባክህ የማይሆን ወሬ እየሰማህ አትማረር»

«ነው እንጂ እስኪ አንተ አዱስ ሊብ ቶፔ ይዖህ ግባ? አይቀርጡህም?»

«ይቀርጡኛሌ፡፡»

«ግሪን ካርዴ ወይንም የውጭ ሀገር ፒስፕርት ያሇውን ኢትዮጵያዊስ?»

«እርሱማ አንዴ ከያዖ አይቀረጥም፡፡»

«ሇምን?» «እንግዲ ተቀባይ ስሇሆን ነዋ» «እንዯገና ሞክር» «ሔጉ ይሆናሊ» «ሔጉ አይዯሇም አስተሳሰባችሁ ነው፡፡ እዘያው ሀገር ውስጥ ሆኖ ሇሀገሩ አስፇሊጊውን ሁለ እየከፇሇ ከሚኖረው ይሌቅ ከዔሇታት አንዴ ቀን ብቅ የሚሇው ዱያስጶራ ይከበራሌ፡፡ ከጋምቤሊ ከምትመጣ ከካምፒሊ ብትመጣ ትከበራሇህ፡፡»

«እይውሌህ ዒባይ፣ አሁን ሁለም ነገር አሌፍ ሀገር ተነቃንቋሌ፡፡ ወሬውኮ ዒባይ ዒባይ ብቻ ሆኗሌ፡፡ ግብፆችን እንን አታያቸውም፡፡ ኢትዮጵያን እንጎብኝ ብሇው የማያውቁት እንዯ ጥንቱ የሔዛብ መዛሙር ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ብሇው ሉሞቱኮ ነው፡፡»

«እሱ እሱንስ ሳይ አንጀቴ ይርሳሌ፡፡ እዘህኮ ኢትዮጵያ የምትባሌ ሀገር አያውቁም ነበር፡፡ የመማርያ መጽሏፊቸው ሊይኮ ዒባይ መነሻው ግብጽ ነው ብሇው የሚጽፈ ዯፊሮችኮ ናቸው፡፡ እዘህ ያለ አበሾች አሌነገሩህም»

«ምን?»

«እዘህ ያለ ሰዎች ኢትዮጵያን አያውቁም፡፡ ዯግሞ ጠባያቸው ሆኖ መንገዴ ሊይ ሲያገኙህ ሀገርህ የት ነው? ማሇት ይወዲለ፡፡ እና ሏበሾቹ ኢትዮጵያ ነው ሲሎቸው የት ነው? እያለ ሌባቸውን ያወሌቁታሌ፡፡

«እሺ»

«እናም ሲሰሇቻቸው ምን እንዯሚሎቸው ታውቃሇህ?»

«ከየት ነው የመጣህው»

Page 29: Daniel Kiibret's View

29

«ከሽንኩርት፡፡»

«ሽንኩርት የት ነው?»

«ከዴንች አጠገብ»

«ዴንችስ የት ነው?»

«ከቃርያ አጠገብ»

«ቃርያስ?»

«ከዛንጅብሌ አጠገብ»

«ዛንጅብሌስ?»

«ከጥቁር አዛሙዴ አጠገብ»

ሁለም ነገር አሌገባው ሲሌ «አይ ዋ፣ አይ ዋ ዏወቅኩት፣ ዏወቅኩት» ይሌና አንገቱን ነቅንቆ ያበቃሌ፡፡

«ዙሬማ አወቋትኮ ኢትዮጵያን፡፡ ጋዚጦቻቸው ያነሡት ጀመርኮ፡፡ መንገዴ ሊይ ሲያገኙህ ሏበሻ መሆንክን ሲያውቁ ይጠይቁሃሌ፡፡ ውኃ ሌትዖጉብን ነው አለ? ይለሃሌ፡፡ ኮራሁኮ አሁንማ ሀገሬ ታወቀ፡፡»

«ያ ሁለ ሔዛብ ግሇበጥ ብል ዯመወን ያወጣውኮ ይህንን ሀገራዊ ኩራት ሇማምጣት ነው፡፡»

«የሔዛቡ መነሣሣት፣ አንዴ ሌብ መሆን፣ ቁጭት ሌቤን ነካው፡፡ ግን ምን ዋጋ አሇው፡፡»

«ዯግሞ ምን ሌታመጣ ነው?»

«እይውሌህ አንዴ አባት ነበረ አለ፡፡ ሇሌጆቹ ሀብቱን ሇማውረስ ሽር ጉዴ ይሊሌ፡፡ ሌጆቹ ዯግሞ ከአባታቸው ሀብቱን ሇመንጠቅ ሽር ጉዴ ይሊለ፡፡ አንዴ ቀን ሇሌቅሶ ላሊ ሀገር በሄዯ ጊዚ ራሳቸው ቤቱን ሰብረው ሀብቱን በሙለ ነጠቁና ሇሦስት ተካፇለት፡፡ አባትዬው ሲመጣ ሀብት ንብረቱ የሇም፡፡

«በኋሊ በአውጫጭኝ ሲጣራ ሇካስ ሌጆቹ ናቸው የወሰደት፡፡ አባት ይህንን ሲሰማ እንዱህ አሇ ይባሊሌ «መውሰደንስ ውሰደት፣ ሀብታችሁ ነው፡፡ ያስቀመጥኩትም ሇእናንተ ነው፡፡ የሚያሳዛነኝ ግን መርቄያችሁ ሌትወስደት ስትችለ ረግሜያችሁ መውሰዲችሁ ብቻ ነው» አሇ አለ፡፡

«ይህ ከአንተ ግዴብ ጋር ምን አገናኘው ታዴያ?»

«ሔዛቡኮ ሌጆቹን «ይገዯብ ዒባይ» እያሇ ስም ሲሰጥ የኖረ ነው፡፡ መሪ አጥቶ ኖረ እንጂ ገንዖብ አሌሰጥም አሊሇም ነበር፡፡ አሁንም ዒባይ ሉገዯብ ነው ሲባሌ በዯስታ ነው የተነሣው፡፡ ታዴያ አንዲንድቹ በፇቃደ መስጠት የሚችሇውን በግዲጅ አዯረጉትና ምርቃቱን ወዯ ርግማን ቀየሩት፡፡

«እንዳት ዛቅ ብል የግማሽ ወር፣ ከፌ ብል የሁሇት ወር የሚሰጥ ይጠፊሌ? እንዳት ሁለም እንዯ ኮካ ኮሊ ጠርሙስ አንዴ ይሆናሌ? ሔዛቡኮ ሀገሩ ነው፡፡ ይሰጣሌ፡፡ በራሳችን ገንዖብ እንገንባው መባለም ሌብ የሚያሞቅ ነው፡፡ ግን እወዯዴ ባዮች ፇቃደን ወዯ ግዲጅ፣ ምርቃቱን ወዯ ርግማን እንዲይቀይሩት እፇራሇሁ፡፡

« እሷኛዋ በቄሊ በጊዚ ካሌተከካች ሌክነህ አትቆረጠምም፡፡ ግን አንተ ስታስበው ይሄ አንተን የመገዯቡ ጉዲይ ጦርነት አያስነሣም ትሊሇሀ»

Page 30: Daniel Kiibret's View

30

«የናንተ ሀገር ካህናት ምን እንዯሚለ ታውቃሇህ?»

«ብ ነገር ይሊለ» «ጅብ ከሚበሊህ በሌተህው ተቀዯስ»

ተራራውን ያነሣው ሰው

ተአምረ ማርያም ሊይ ከተጻፈት እና በትርሜ ወንጌሌም ሊይ በማቴ5÷29 ሇሚገኘው ቃሌ እንዯ ታሪካዊ ማስረጃ ከሚቀርቡት ታሪኮች አንደ የስምዕን ጫማ ሰፉው ታሪክ ነው፡፡

በ979 ዒም የፊጢማይዴ ሥርወ መንግሥት ግብጽን በሚያስተዲዴርበት ወቅት በከሉፊ አሌ ሙኢዛ ሉ ዱን ኢሊህ አሌ ፊጢሚ ዖመን እንዱህ ሆነ፡፡

ሇሥሌጣን ሲሌ ወዯ እስሌምና የተቀየረ ያዔቆብ ኢቢን ቂሉስ የሚባሌ አንዴ አይሁዲዊ ነበር፡፡ ይህ አይሁዲዊ ምንም እንን ሇሥሌጣን ሲሌ እስሌምናን ቢቀበሌም ሌቡ ግን ከአይሁዴ ጋር ነበር፡፡ ክርስቲያኖችንም በጣም ይጠሊ ነበር፡፡ ይህ ጥሊቻው የመጣው በከሉፊው ዖንዴ በሚወዯዴ እና እርሱ ይቀናቀነኛሌ ብል በሚያስበው በአንዴ ክርስቲያን ምክንያት ነበር፡፡ ይህ ክርስቲያን ቁዛማን ኢቢን ሚና ይባሌ ነበር፡፡

ከሉፊ አሌ ሙኢዛ ዯግ፣ ምክንያታዊ እና በሰዎች ነጻነት የሚያምን ዔውቀትንም የሚወዴዴ መሪ ነበር ይባሊሌ፡፡ ምሁራን ሲከራከሩ መስማት የሚወዴዴ ላሊው ቀርቶ የእስሌምና ምሁራን እስሌምናን ከሚቃወሙ ሰዎች ጋር በነጻነት እንዱከራከሩ የሚፇቅዴ ሰው ነበረ፡፡ ይህንን ጠባዩን የሚያውቀው ያዔቆብ ሙሴ የተባሇውን የአይሁዴ ረቢ ጠርቶ ከፒትርያርኩ ጋር እንዱከራከር እና ፒትርያርኩን እንዱያሳፌረው መከረው፡፡ ሙሴም ጥያቄውን ሇከሉፊው አቀረበ፡፡ ከሉፊውም ሇፒትርያርኩ መሌእክት ሊከ፡፡

በቀጠሮው ቀን በወቅቱ የእስክንዴርያ ፒትርያርክ የነበረው አብርሃም ሶርያዊ በሃይማኖት ዔውቀቱ እና ትምህርቱ የታወቀውን ሳዊሮስ ዖእስሙናይን ይዜት መጣ፡፡ ሳዊሮስ ዖእስሙናይ «በከሉፊው ፉት ይሁዱን

መናገር መሌካም አይዯሇም» አሇው፡፡ ይህንን ቋንቋ ሙሴ በላሊ ተርጉሞ «አሊዋቂ ብሇህ ሰዯብከኝ» ሲሌ

ተቆጣ፡፡ ከሉፊ አሌ ሙኢዛም «መከራከር እንጂ መቆጣት አያስፇሌግህም» አሇው፡፡

ያን ጊዚ ሳዊሮስ «አሊዋቂ ብዬ የተናገርኩህ እኔ ሳሌሆን ያንተው ነቢይ ኢሳይያስ ነው» ብል በትንቢተ

ኢሳይያስ 1÷3 ሊይ ያሇውን ጠቀሰ፡፡ ከሉፊው ገረመውና «እንዱህ የሚሌ የእናንተ ነቢይ አሇ?» ሲሌ

ሙሴን ጠየቀው፡፡ ሙሴም «አዎ አሇ» አሇው፡፡ አባ ሳዊሮስም «እንዱያውም እንስሳት ከአንተ እንዯሚሻለም ገሌጧሌ» አሇው፡፡ ይሄን ጊዚ ከሉፊው ሳቀ፡፡ ክርክሩም እንዱቆም አዖዖ፡፡

ይህ ሁኔታ ያዔቆብን አበሳጨው፡፡ ራሱ ባመጣው ጣጣ በከሉፊው ፉት መዋረደም ቆጨው፡፡ ስሇዘህም ክርስቲያኖቹን የሚያጠቃበት ላሊ መንገዴ መፇሇግ ጀመረ፡፡ ሙሴንም አንዲች ጥቅስ ከወንጌሌ እንዱፇሌግ ነገረው፡፡

ሙሴ በመጨረሻ በማቴ 17÷20 ያሇውን «የስናፌጭ ቅንጣት ታህሌ እምነት ቢኖራችሁ ይህንን ተራራ ከዘህ ተነሣ ብትለት ይሆናሌ» የሚሇውን አገኘ፡፡ ሇያዔቆብም ነገረው፡፡ ያዔቆብም ወዯ ከሉፊው በማምጣት

«በክርስቲያኖች መጽሏፌ ሊይ እንዱህ ስሇሚሌ ይህንን ፒትርያርኩ ያሳየን» አሇው፡፡ ከሉፊው ተገረመ፡፡ ፒትርያርኩንም ጠርቶ ጠየቀው፡፡ አብርሃም ሶርያዊ ይህ ቃሌ በእውነት እንዲሇ ነገረው፡፡

ከሉፊውም «በእውነት የክርስቲያኖች ሃይማኖት እውነት ይሁን ውሸት ሇመፇተኛ ይህ ጥሩ አጋጣሚ ነው፡፡ ይህንን ማዴረግ ካቃታቸው ግን ሔዛቡን እያታሇለ ነውና መቀጣት አሇባቸው» ብል አሰበ፡፡

Page 31: Daniel Kiibret's View

31

ከሉፊ አሌ ሙኢዛ ሇአባ አብርሃም አራት ምርጫ አቀረበሇት

1. የሙካተምን ተራራ ከምዔራብ ወዯ ምሥራቅ ማዙወር ወይም

2. እስሌምናን ተቀብል ክርስትናን መተው ወይም

3. ግብጽን ትቶ ወዯ ላሊ ሀገር መሄዴ ወይንም

4. በሰይፌ መጥፊት

ፒትርያርክ አብርሃም ውሳኔውን ሇማሳወቅ የሦስት ቀን ጊዚ ጠየቀ፡፡ ከከሉፊው ዖንዴ ከወጣ በኋሊም ጳጳሳቱን፣ መነኮሳቱን፣ ካህናቱን፣ ዱያቆናቱን እና ምእመናኑን ሰበሰበ፡፡ ያጋጠመውንም ነገር ነግሮ በመሊዋ ግብጽ የሦስት ቀን ጾም እና ጸልት አወጀ፡፡

በሦስተኛው ቀን ማሇዲ ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ሇአባ አብርሃም ሶርያዊ ተገሇጠችሇት፡፡ «ይህንን ነገር የሚያዯርግሌህ አንዴ ሰው አሇ፡፡ ወዯ ከተማው ገበያ ስትወጣ አንዴ ዒይና የሆነ በገንቦ ውኃ የተሸከመ ሰው ታገኛሇህ፡፡ እርሱ ይህንን ተአምር ያዯርግሌሃሌ» አሇቺው፡፡ አባ አብርሃም ወዱያው ከመንበረ ጵጵስናው ወጥቶ ወዯ ከተማው ገበያ መንገዴ ጀመረ፡፡ በመካከለም አንዴ በገንቦ ውኃ የያዖ ሰው አገኘ፡፡ ያም ሰው አንዴ ዒይና ነበረ፡፡ ጠራውና ወዯ ግቢው አስገባው፡፡ የሆነውንም

ነገረው፡፡ ያ ሰው «እኔ ኃጢአተኛ ነኝ፤ ይህ እንዳት ይቻሇኛሌ» አሇው፡፡ አባ አብርሃምም ያዖዖቺው ዴንግሌ ማርያም መሆንዋን ነገረው፡፡

ያ ሰው ስምዕን ጫማ ሰፉው ይባሊሌ፡፡ አንዱት ሴት እየዯጋገመች መጥታ «ይህንን ዒይንህን እወዴዯዋሇሁ» ብትሇው ጫማ በሚዯፊበት ጉጠት አውጥቶ የሰጣት እርሱ ነው፡፡ «አባቴ ሔዛቡን ወዯ ተራራው ሰብስብ፡፡ እኔ ከአንተ አጠገብ እሆናሇሁ፡፡ በአራቱም አቅጣጫ አንዴ መቶ አንዴ መቶ ጊዚ ኪርያሊይሶን በለ፡፡ ከዘያም ስገደ፡፡ ከስግዯቱ በኋሊ ስታማትብ ተራራው ይነሣሌ » አሇው፡፡

አባ አብርሃም ወዯ ከሉፊው ሄድ ተራራውን እንዯሚያነሡት ነገረው፡፡

ኅዲር 15 ቀን 975 ዒም ሙስሉሞች፣ ክርስቲያኖች፣ አይሁዴ፣ ላልችም ተሰበሰቡ፡፡ በአራቱም አቅጣጫ ጸልተ ዔጣን ተዯርሶ ኪርያሊይሶን ተባሇ፡፡ ከዘያም ሔዛቡ ሁለ ሰገደ፡፡ ከስግዯት ተነሥተው ጸጥ ሲለ ኃይሇኛ ዴምፅ ተሰማና ተራራው ካሇበት ተነሣ፤ ፇቀቅም አሇ፡፡ እንዯገና ሰገደ፤ አሁንም ተነሥቶ ፇቀቅ አሇ፡፡ ሇሦስተኛ ጊዚ ሰገደ ተነሥቶ ወዯ ምሥራቅ ሄዯ፡፡ በዘህ ጊዚ ከሉፊው በከፌተኛ ዴምፅ ጮኸ፡፡ «በቃ፣ በቃ በዘህ ከቀጠሇ ከተማዋ ትፇርሳሇች» አሇ፡፡ ክርስቲያኖቹ በዯስታ አምሊካቸውን አመሰገኑ፡፡ ከሳሾቻቸው አፇሩ፡፡ ስምዕን ጫማ ሰፉው ግን ጠፊ፡፡

አባ አብርሃም በብርቱ አስፇሇገው፡፡ ከዘያ በኋሊ ግን ሉያገኘው አሌቻሇም፡፡ አባ አብርሃም ሶርያዊ ይህንን የዴንግሌ ማርያምን ተአምር ሇማስታወስ ከነቢያት ጾም ጋር ተያይዜ እንዱጾም አዖዖ፡፡ በገና ጾም የመጀመርያዎቹ ሦስት ቀናት ይህንን ተአምር ሇማስታወስ የምንጾማቸው ናቸው፡፡

ዙሬ ተራራው ከሦስት ቦታ ተከፌል ይታያሌ፡፡ ከምዔራብም ወዯ ምሥራቅ ሸሽቷሌ፡፡ «ሙከተም» ማሇትም

«የተቆራረጠ» ማሇት ነው ይባሊሌ፡፡ ይህ ተራራ ዙሬ በአሮጌዋ ካይሮ ይገኛሌ፡፡ ዘህ ተአምር በኋሊ ከሉፊ አሌ ሙኢዛ ሇቤተ ክርስቲያን ብ ነገር አዴርሌ፡፡ አያላ የፇረሱ አብያተ ክርስቲያናት ተጠግነዋሌ፡፡ አዲዱሶቹም ተሠርተዋሌ፡፡ ይህ ተአምር የግብጽ ፒትርያርኮች ታሪክ በተሰኘው ጥንታዊ

መጽሏፌ እና በላልችም መዙግብት ተመዛግቧሌÝÝ በተአምረ ማርያም ሊይ የምናገኘው ታሪክ ከእነዘህ ጥንታውያን መዙገብት የተገኘ ነው፡፡ በላሊም በኩሌ ተራራው እና በአሮጌዋ ካይሮ የመዒሌቃ ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ርያ የተዯረጉ የአርኬዎልጂ ቁፊሮዎችም ይህንን መስክረዋሌ፡፡

በኋሊ ግን ቦታው ሆን ተብል የካይሮ የቆሻሻ መጣያ ተዯረገ፡፡ ክርስቲያኖቹ ወዯ አካባቢው የሚጣሇውን ቆሻሻ በመጥረግ ታሪኩ እንዲይጠፊ ታገለ፡፡ በመጨረሻም ነገር ሁለ ሇበጎ ነውና ቆሻሻዎቹን እንዯገና ሇአገሌግልት በማዋሌ /ሪሳይክሉንግ/ መጠቀም ጀመሩ፡፡ ዙሬ ሇብዎች የሥራ እዴሌ ከፌቶሊቸዋሌ፡፡

Page 32: Daniel Kiibret's View

32

የአሌ ሙከተም ተራራ ተፇሌፌል የስምዕን ጫማ ሰፉው ቤተ ክርስቲያን ተሠርቷሌ፡፡ የቤተ ክርስቲያኑ መቅዯስ ክፌት ነው፡፡ ወንበሩ 25000 ምእመናን ይይዙሌ፡፡ የስምዕን ዏጽምም በመዒሌቃ ቤተ ክርስቲያን በተዯረገው ቁፊሮ ተገኝቶ በዘሁ የተራራ ቤተ ክርስቲያን በክብር አርፎሌ፡፡

ዛምታ ወርቅ አይዯሇም

ሰውዬው ከሚስቱ ላሊ አንዱት ሴት ወዯዯና እፌ ክንፌ አሇ፡፡ ሌጁን እና ሚስቱን እየተወ ከዘህችኛይቱ ጋር ማምሸት፣

ብልም ማዯር ጀመረ፡፡ በመጨረሻም አንዴ ቀን ወዯ ሚስቱ መጣና ዴንገተኛ የሆነ ጥያቄ አቀረበ፡፡ «እኔ እና አንቺ እንዴንፊታ እፇሌጋሇሁ፤ ሇምን ብሇሽ ምክንያቱን አትጠይቂኝ፡፡ መፊታት ብቻ እፇሌጋሇሁ፡፡ ዯግሞም ላሊ ቀን

አይዯሇም፣ ነገ እንዱሆን እፇሌጋሇሁ» አሊት፡፡ ሚስቱ በሁሇት ነገሮች ተጨነቀች፡፡ በአንዴ በኩሌ ምንም ነገር አትጠይቂኝ ብሎታሌ፡፡ በሁሇተኛ ነገር ሌጇ ወዯ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፇተና ሌትቀመጥ ጥቂት ቀናት ቀርቷታሌ፡፡

«ባሌፇሌገውም፣ ባሌስማማበትም፤ ካሌክ የግዴ እቀበሇዋሇሁ፡፡ ነገር ግን በኛ ምክንያት ሌጃችን መጎዲት የሇባትምና

የአንዴ ወር ጊዚ ያህሌ እንታገሥ፡፡» አሇችው፡፡ እርሱም አሰበና «ጥሩ አንዴ ወር መታገሥ አያቅተኝም፤ ነገር ግን በዘህ አንዴ ወር ውስጥ ሽማግላ መሊክ፣ ምክንያቱን መጠየቅ የሇም፤ ስሇ ፌቺው ማናችንም ምንም ነገር ማንሣት የሇብንም፤

በዘህ ቃሌ ግቢ» አሊት፡፡ እርሷም «እስማማሇሁ፤ ግን አንተም የምነግርህን ሇመፇጸም ከተስማማህ ነው፤ ታዴያ በዘህ አንዴ ወር ጠዋት ጠዋት ከዔንቅሌፋ ስነሣ፣ ማታ ማታም ወዯ አሌጋዬ ስሄዴ ያኔ የሠርጋችን ዔሇት አቅፇህ እንዯ ወሰዴከኝ

አዴርገህ አቅፇህ ትወስዯኛሇህ» ስትሌ ጠየቀችው፡፡ ነገሩ ያሌጠበቀው እና ያሌተሇመዯ ዒይነት ቢሆንበትም፣ ቀሊሌ እና ሉያዯርገው የሚችሌ ስሇሆነ እሽ ብል ቃሌ ገባሊት፡፡

አንደ ወር ተጀመረ፡፡

ጠዋት ጠዋት ከዔንቅሌፎ ስትነሣ አቅፍ፣ ከፌ አዴርጎ፣ ወዯ በረንዲ ካዯረሳት በኋሊ ወዯ ሥራው ይሄዲሌ፡፡ ማታ ማታም እንዱሁ አቅፍ ወዯ አሌጋዋ ይወስዲታሌ፡፡ ስሇ ፌችው አይነጋገሩም፡፡ እየዋሇ እያዯረ ሲሄዴ የሰውነቷ ጠረን፣ የምትሇብሳቸው ሌብሶቿ፣ የዒይኖቿ እና የፀጉሯ ሁኔታ፣ የገሊዋ ሌስሊሴ እና የአካሎ ቅርጽ እየሳቡት መጡ፡፡ በየቀኑ እያቀፇ ሲያወጣት እና ሲያስገባት ሰውነቷ እየቀሇሇው፤ ሇርሱም እርሷን አቅፍ መሸከሙ አንዲች እንግዲ የሆነ የዯስታ ስሜት እየፇጠረሇት መጣ፡፡

ከራሱም ጋር ሙግት ጀመረ፡፡ «ሇምንዴን ነው እንፊታ ያሌት፤ አሁን የሚሰማኝን ስሜት ያህሌ ስሜት ከአዱሷ ወዲጄ

ጋር ሇምን አይሰማኝም? ሇምንስ ነበር ይህንን ነገር እንዲዯርገው ቃሌ ያስገባችኝ ? ይህን የመሰሇውን ገሊዋን፣ እንዱህ የሚማርከውን ጠረንዋን፣ እንዱህ የሚያስዯስተውን ፇገግታዋን፣ እንዱህ የተዖናፇሇውን ፀጉሯን፣ እንዱህ ሌዩ የሆነውን

አካሎን እንዳት እስከ ዙሬ አሊስተዋሌኩትም ?እርሷ ናት ከኔ ጋር የነበረችው ወይስ እኔም ከርሷ ጋር ነበርኩ?»

የወሩ መጨረሻ እየዯረሰ መሆኑን ሲያውቅ ከእርሷ መሇየቱ ጨነቀው፡፡ እንዱያውም ይህ ሁኔታ የፇጠረበትን እንግዲ ስሜት እየወዯዯው መጣ፡፡ ነግቶ እና መሽቶ እርሷን አቅፎት እስከሚወስዲት በጉጉት መጠበቅ ጀመረ፡፡ በላሊም በኩሌ ዯግሞ በዘህ ዴርጊቷ በውስጡ ያሳዯረችበትን ስሜት እያሰበ ያዯንቃትም ጀመር፡፡ ብሌህነቷን፣ አስተዋይነቷን እና በቀሊሌ

ዴርጊት ቀሌቡን ሌትገዙው መቻሎን ሲያስበው «ምን ዒይነት አስገራሚ ሴት ናት?» ይሊሌ፡፡

ወሩ ሉያሌቅ ሁሇት ቀን ሲቀረው የመፊታቱን ሃሳብ በውስጡ መረመረው፡፡ ነገር ግን አሊገኘውም፡፡ በዘህ ሁኔታ መፊታቱ ዯግሞ ሇሔይወቱ የማይፇታ ዔንቆቅሌሽ እንዯሚሆንበት እያሰበ ተጨነቀ፡፡ በላሊ በኩሌ ዯግሞ በዘህ አንዴ ወር ውስጥ ፌችን በተመሇከተ ሊሇመነጋገር ቃሌ ተግባብተዋሌና እንዳት አዴርጎ ይናገር፡፡ ዙሬም በዯስታ ስሜት አቅፍ ከአሌጋዋ እንዯወሰዲት ሁለ ማታ ወዯ አሌጋዋ መሇሳት፤ ከበፉቱ እጅግ በጣም ቀሇሇችው፤ አሳዖነችውም፡፡

በወሩ መጨረሻ፡፡

ወዯ አዱሲቱ ወዲጁ ዖንዴ ሄዯና «የፌችውን ሃሳብ ሠርዢዋሇሁ፡፡ እኔና ባሇቤቴ ፌቅር የላሇን መስልኝ ነበር፡፡ እኛ ግን ሇካስ ፌቅር አሊጣንም፡፡ ያጣነው ሁሇት ነገሮች ብቻ ነው፡፡ መነጋገር እና መቀራረብ፡፡ ሇዘህ ያዯረሰንም አሇ መቀራረባችን እና አሇመነጋገራችን ብቻ ነው፡፡ አሁን ግን መነጋገር ባንችሌ እንን መቀራረብ ግን ችሇናሌ፡፡ ዙሬ ዯግሞ መነጋገር

እንችሊሇን፡፡ ስሇዘህ ላሊ የሚሆንሽን ፇሌጊ» አሊት፡፡

Page 33: Daniel Kiibret's View

33

ሴትዮዋ ተናዯዯችና በጥፉ መታችው፤ ከአጠገቧ የነበረውንም ውኃ ቸሇሰችበት፤ «ይሄ ሇብው ኃጢአቴ የተከፇሇ ቅጣት

ነው» እያሇ ወጥቶ ሄዯ፡፡ ከዘያም ወዯ አበባ መሸጫ ሱቅ ውስጥ ገባ፡፡ ያኔ ሲጋቡ የገዙሊትን ዒይነት አበባ ገዛቶ ወዯ ቤቱ

ከነፇ፡፡ «ዯኛዬ ትዲር ማሇት አግብተው የሚኖሩት ሳይሆን በየጊዚው የሚጋቡት ነው ያሇው እውነቱን ነው፡፡ ትዲር እንዯ አሥራ ሁሇተኛ ክፌሌ ፇተና አንዴ ጊዚ አሌፇውት ሰርተፉኬቱን የሚሰቅለት አይዯሇም ያሇው እውነቱን ነው፡፡ ትዲር እና ተክሌ ክብካቤ ይፇሌጋለ፡፡ እንዱሁ ቢያዴጉ ይዯጉ ተብሇው የሚተው ነገሮች አይዯለም፡፡

«ሌክ እዘህ ሀገር ችግኝ የመኮትኮት፣ የማጠጣት፣ የመከባከብ እና የማሳዯግ እንጂ የመትከሌ ችግር እንዯላሇብን ሁለ፤ እኛም ጋር የመጋባት ችግር የሇም፡፡ ፌቅር ግን ማግባትን ብቻ ሳይሆን ማጠጣትን፣ መኮትኮትን፣ ማረምን፣ ከብት እንዲያበሊሸው አጥር ማጠርን፣ በየጊዚው ማዲበርያ መጨመርን ጭምር ይፇሌጋሌ፡፡ በርግጥ በዔዴለ የሚበቅሌ ዙፌ እንዲሇው ሁለ በእዴለ የሚኖር ትዲርም ይኖር ይሆናሌ፡፡ ይህ ግን ሔይወትን ሇራስ ጥረት ሳይሆን ሇአጋጣሚዎች ብቻ

አሳሌፍ መስጠት ነው» ያሇው እውነቱን ነው፡፡ እኔ አሌሰማሁትም እንጂ እርሱስ ተናግሮ ነበር፡፡»

መኪናውን አቆመና ወዯ ግቢው ውስጥ ገባ፡፡ በረንዲ ሊይ ትጠብቀው የነበረችው ባሇቤቱ የሇችም፡፡ በሩንም አን፡፡ የሚከፌት ግን አሌነበረም፡፡ ዯግሞ ሲያን ገርበብ ብል የተዖጋው በር በራሱ ጊዚ ተከፇተ፡፡ ባሇቤቱ ግን በዘህች በወሩ ሠሊሳኛ ቀን ሳልንም የሇችም፡፡ እየተገረመም፣ ግራ እየተጋባም ወዯ መኝታ ቤቱ ዖሇቀ፡፡ አሌጋው ሊይ ፇገግ እንዲሇች ጋዯም ብሊሇች፡፡ አበባውን እንዯያዖ ጠጋ አሇና በእጁ ጉንጯን ነካው፡፡ ቀዛቅዝሌ፡፡ በቁሌምጫ ጠራት፡፡ መሌስ ግን አሌነበረም፡፡ ግራ ተጋብቶ ዒይንዋን ገሇጥ አዯረ ገው፡፡ ሉገሇጥሇት ግን አሌቻሇም፤ በርከክ አሇና ሰውነቷን ዯባበሰው፤ ቀዛቅዝሌ፡፡

«የመጨረሻው ቀን ነው፤ ይህችን ቀን ማየት አሌፇሌግም፤ ሇሌጄ ስሌ እስከዙሬ ታግሻሇሁ፤ በቃኝ» የሚሌ ጽሐፌ ራስጌዋ ሊይ አገኘ፡፡

እርሷ ፌችውን አትፇሌገውም፤ ስሇዘህም ሳትፊታ ሞተች፡፡ በርሱ ውስጥ የነበረውን የሃሳብ ሇውጥ አሊወቀችም፤ ምክንያቱም ሊይነጋገሩ ቃሌ ተግባብተው ነበርና፡፡ እርሷ የዙሬዋን ቀን በስጋት እና በጭንቀት ነበር የጠበቀቻት፡፡ የመሇያያቸው ቀን፤ የሔይወቷን ግማሽ የምታጣበት ቀን፡፡ የማትፇሌገውን ነገር የምታዯ ርግበት ቀን ናትና፡፡ እርሱ ግን የዙሬዋን ቀን በጉጉት ነበር የጠበቃት፡፡ የሚነጋገሩባት ቀን፤ ፌችውን እንዯተወው የሚነግርባት ቀን፤ ፌቅሩን የሚነግርባት ቀን፤ ይቅርታ የሚጠይቅባት ቀን፤ ሇፌቅሩ ሲሌ ትን ሽም ብትሆን ቅጣት ከፌል የመጣባት ቀን፤ በእርሱ እና በባሇቤቱ መካከሌ የመነጋገር እና የመቀራረብ እንጂ፣ የመዋዯዴ እና ስሜት ሇስሜት የመስማማት ችግር እንዯላሇ መረዲቱን የሚገሌጥባት ቀን ናትና፡፡ ግን ምን ያዯርጋሌ፤ ሁሇቱም ይህንን በየሌባቸው ያውቁታሌ እንጂ አሌተነጋገሩም፤ ሃሳባቸውንም በላሊ መንገዴ አሌተሇዋወጡም፡፡ በዘህ የተነሣም በችግሩ መፌቻ ቀን ዋናው ቸግር ተፇጠረ፡፡

ሁሇት የትዲር ነቀርሳዎች፡- አሇመቀራረብ እና አሇመነጋገር፡፡ አብረው አንዴ አሌጋ ሊይ እያዯሩ፤ አብረው እየበለ፤ አብረው እየኖሩ የማይቀራረቡ ባሌ እና ሚስት አለ፡፡ አንዴ አሌጋ ሊይ የሚተኙት አንዴ አሌጋ ሊይ መተኛት ስሊሇባቸው ብቻ ነው፡ ከመጋባታቸው በፉት የነበራቸው ጉጉት እና ናፌቆት አሁን የሇም፡፡ ሳይተኙ እንቅሌፌ ይወስዲቸዋሌ፡፡ አብረው ይበሊለ፤ በአንዴ ማዔዴ መሆኑ፣ አንዴ ጠረጲዙ ሊይ መሆኑ እንጂ ያኔ በፉት ሇምሳ ሲገባበ የነበረው ናፌቆት እና ጉጉት የሊቸውም፡፡ ዛም ብል መብሊት ብቻ፡፡ እያንዲንዶን ቀን ሌዩ፣ ዯስታ የሚፇጠርባት እና ከትናንት የተሇየች ሇማዴረግ አይጥሩም፡፡ ዙሬም እንዯ ትናንቱ፣ ነገም እንዯ ዙሬ ነው፡፡

በስንት ሌመና በስንት ጥየቃ፣ በስንት ዯጅ ጥናት በስንት ጥበቃ፣ እንግዱህ ምን ቀረሽ አገባሁሽ በቃ፣

እንዯተባሇው ይሆንባቸዋሌ፡፡ አገባኋት በቃ፤ አገባሁት በቃ፤ ከንግዱህ ምን ቀረ? ብሇው ያስባለ፡፡ ሰው ተፇጥሮ አሊሇቀም፡፡ በየጊዚው ነው የሚፇጠረው፡፡ ፇጣሪም ሰውን እንዯ ተወሇዯ እንዱያሌቅ አሊዯረገውም፡፡ በየቀኑ፣ በየሰዒቱ፣ በየዯቂቃው ሊስተዋሇው ሰው እንግዲ ፌጥረት ነው፤ አዲዱስ ነገር ይታይበታሌ፡፡ ይህ ግን መቀራረብን ይጠይቃሌ፡፡ ባሌ እና ሚስት ከተቀራረቡ ሳይፊቱ በየቀኑ ይጋባለ፤ ጋብቻቸው እየታዯሰ ይሄዲሌ፡፡ የትና ንቷ ሚስት ከዙሬዋ ትሇያሇች፤ የዙሬው ባሌም ከትናንቱ የተሇየ ነው፡፡ ሇውጥ፣ ዔዴገት፣ ብስሇት፣ አሇ፡፡ መሌክም ተሇውጧሌ፡፡ ግን ቀርቦ የሚያየው ያስፇሌገዋሌ፡፡

የዘያ ባሌ ችግሩ ሚስቱን አግብቷት እንጂ ቀርቧት አያውቅም ነበር፡፡ አብሯት ይኖራሌ እንጂ ከርሷ ጋር አይኖርም ነበር፤ ምዴር በፀሏይ ርያ ስሇምትዜር ይመሻሌ ይነጋሌ እንጂ በእነርሱ የተሇየ የሔይወት ጉዜ ምክንያት አይመሽም አይነጋም፡፡ በማክሰኞ እና በረቡዔ መካከሌ ከስሙ በቀር በሔይወታቸው ውስጥ ሌዩነት የሇውም፡፡

Page 34: Daniel Kiibret's View

34

ላሊው ችግር ዯግሞ ያሇ መነጋገር ነው፡፡ መነጋገር ማሇት በሚያውቁት ቋንቋ ማውራት ማሇት አይዯሇም፡፡ እርሱንማ ከብትም ሲገናኝ እምቧ እምቧ ይባባሊሌ፡፡ ይህ ግን መነጋገር አይዯሇም፡፡ በየጊዚው፣ በየሰዒቱ፣ ሁሇመናን መሇዋወጥ ማሇት ነው፡፡ ካሌተነጋገሩበት የምሥራች፣ የተነጋገሩበት መርድ ይሻሊሌ፡፡ ካሌተነጋ ገሩበት ፌቅር የተነጋገሩበት ጠብ ይበሌጣሌ፡፡ ካሌተነጋገሩበት ስጦታ የተነጋገሩበት ንጥቂያ ይሻሊሌ፡፡

ባሌ እና ሚስቱ ባሇመነጋገራቸው ችግሩን በሁሇት አቅጣጫ ፇቱት፡፡ የሁሇቱም ፌሊጎት ችግሩን ሊንዳ እና ሇመጨረሻ ጊዚ መፌታት ነበር፡፡ የሁሇቱም ፌሊጎት ፌቺ የሚባሇውን ነገር ሊሇማየት ነበር፡፡ የሁሇቱም ፌሊጎት ሠሊሳኛዋን ቀን መገሊገሌ ነበር፡፡ ነገር ግን ባሇ መነጋገር ምክንያት በሁሇት አቅጣጫ ሆነ፡፡ እርሷ ሞትን መረጠች፤ እርሱ ዯግሞ ይቅርታን መረጠ፡፡

ችግሩ የመጣው በዘህ ጉዲይ ሊሇመነጋገር ሲወስኑ ነው፡፡ እርሷ በጉዲዩ ትጨነቃሇች፤ ሇምን ይሆን ከኔ መሇየት የፇሇገው? የሚሇው ጥያቄ ያሳስባት ነበር፡፡ በሃሳብ ብዙትም እየከሳች ሄዲ ነበር፡፡ ሇዘህም ነበር በየቀኑ ሲያቅፊት ትቀሌሇው የነበረው፡፡ እርሱ ግን መቅሇሎን እንን ሇመጠየቅ ፇራ፡፡ እርሱ ከራሱ ጋር እንጂ ከእርሷ ጋር አይነጋገርም ነበር፡፡ እናም አንዲንዴ ጊዚ አስፇሊጊ ቢሆንም እን፤ በትዲር ውስጥ ግን ዛምታ ወርቅ አይዯሇም፡፡

ተሳቢ

በቀዯም ዔሇት ነው፡፡ በአንዴ ትሌቅ አውራ ጎዲና ሊይ አንዴ የጭነት መኪና ከነ ተሳቢው ይዙሌ፡፡ እየሄዯ ቆየና ዴንገት ቆም አሇ፡፡ ሾፋሩም ከጋቢናው ወረዯና ወዯ ተሳቢው አመራ፡፡ ሆዴ ዔቃውን እና ዲላውን ፇታተሸው፡፡ ከሳቢው ጋር የተያያዖበትን ገመዴም አየው፡፡ ጎማዎቹን መታ መታ አዯረጋቸው፡፡ እኔ የሚያዯርገውን እንጂ የሚያስበውን ሇማየት አሌታዯሌኩም፡፡

ወዯ ጋቢናው ተመሇሰና መፌቻ ነገሮች ይዜ ወጣ፡፡ አንዴ ላሊ ሰውም ዒይኖቹን እየዯባበሰ አብሮት ወረዯ፡፡ ምናሌባት የዯከመው ረዲት ይሆናሌ ብዬ ጠረጠርኩ፡፡ ሇሁሇት ተጋግዖው ብረቱን ፇቱና ሳቢውን ከተሳቢው ሇዩት፡፡ የመሳቢያውን ብረት መሬት አስነከሱና ተሳቢውን ወዯፉት ሳብ አዯረጉት፡፡ ከአካባቢው ብቅ ብቅ ያለ ወጣቶች ሌምዴ ባሇው አኋን ቀረቡና ሇጥበቃ ሥራ በገንዖብ ተዯራዯሩ፡፡ ተስማሙ መሰሇኝ፡፡ ሾፋሩ እና ረዲቱ ጋቢና ውስጥ ገብተው መኪናውን እያስሩ ወሰደት፡፡ ምስኪኑ ተሳቢ ግን በቆመበት ቀረ፡፡

አይ ተሳቢ፤ አሌኩ በሌቤ፡፡ የራሱ ጭንቅሊት የሇው፣ ራሱ መሪ የሇው፣ የራሱ ፌሬን የሇው፣ የራሱ ጌጅ የሇው፣ የራሱ ነዲጅ መስጫ የሇው፡፡ የራሱ ማርሽ የሇው፡፡ በሳቢው ሊይ ተማምኖ እና ሳቢውን ተከትል በሄዯበት ይሄዲሌ፤ በቆመበት ይቆማሌ፡፡ ከወሰዯው ይሄዲሌ፤ ከገተረው ይቆማሌ፡፡ እርሱ እቴ ወዳት እንዯ ሚሄዴ አይወስንም፡፡ የሚወስንሇት ላሊ ነው፡፡ እርሱ እቴ መንገደን አይመርጥም፤ መንገዴ የሚመርጥሇት ላሊ ነው፡፡ እርሱ እቴ መነሻ እና መዴረሻውን አያውቅም፡፡ ላሊው ካስነሣው ይነሣሌ፡፡ ካዯረሰው ቦታ ይዯርሳሌ፡፡ አይ ተሳቢ፡፡

እኔም ጠጋ ብዬ «አንተ ግን እስከ መቼ በላሊ መኪና ጭንቅሊት ትመራሇህ፡፡ ከምትሳብ ሇምን ራስህን አትችሌም?» ስሌ ጠየቅኩት፡፡ እኔስ መኪና ነኝ፤ ግን እንዯ ሀገር ስንት ዖመን ተስበናሌ፡፡ ማርክስ እና ላኒን ሳቢዎቻችን ሆነው ስንት ጊዚ ሳቡን፡፡ የኢትዮጵያን ዔጣ ፇንታ በማርክሲዛም እና በላኒኒዛም ካሌሆነ በራስዋ አንወስንም ብሇን ስንሳብ፣ ስንሳብ፣ ስንሳብ ኖርን፡፡ ጎርቫቾብ የሚባሌ አንዴ ሰው መጣና የኮሚኒዛምን መኪና የሆነ ቦታ አቆማት፡፡ እኛም ቆምን፡፡ ከዘያ እነርሱ መኪናቸውን አስነሥተው ጠፈን፡፡ እኛ ተሳቢዎቹ ወዳት እንሂዴ፡፡ ቀዴሞም ሇመሳብ እንጂ ሇመሄዴ አሌተነሣንምና፡፡

አሁንም ያው በሽታ አሌሇቀቀንም፡፡ ክርክራችን እና አመሇካከታችን «ሇኢትዮጵያ የትኛው ይስማማታሌ፤ ኢትዮጵያዊ

የሆነ አስተሳሰብ፣ ርእይ እና መንገዴ፣ ነገር ግን የምንፇሌገው ቦታ ራሳችንን በራሳችን መርተን የሚያዯርሰን የቱ ነው?» በሚሇው ሊይ አይዯሇም፡፡ አንደ ወዯ ምዔራብ ወስድን ኢትዮጵያን የአሜሪካ መኪና ይሳባት ይሊሌ፡፡ ላሊው ምሥራቅ

ወስድን ኢትዮጵያን የቻይና መኪና ይሳባት ይሊሌ፡፡ ሳንሳብ ራሳችን መንዲት አንችሌም ወይ?» አሇና መሇሰሌኝ፡፡ «ይህ

ችግር ግን የአፌሪካውያን ሁለ አይዯሇም ወይ?»

«ነው እንጂ፡፡ እምቢ ማሇት የሚችለ የአፌሪካ ሀገሮችኮ በጣም ጥቂት ናቸው፡፡ ሇዘህ ነው አፌሪካ የአዲዱስ ሀሳቦች መሞከርያ የሆነችው፡፡ በተሇይም ቅኝ የተገ ሀገሮች የገዣ ዎቻቸው ተሳቢዎች ሆነው ቀርተዋሌ፡፡ የትምህርት ሥርዒታቸው፤ የአኗኗር ጠባያቸው፤ የፕሇቲካ መርሕአቸው፣ የባንክ ሥርዒታቸው ሁለ የሚወሰነው በሳቢዎቻቸው

ነው፡፡ የራሳቸውን መንገዴ እና ፕሉሲ ቀርፀው ከመዛ ይሌቅ ሳቢዎቻቸው ወዯሚወስዶቸው መዛን ይመርጣለ፡፡»

«ቆይ ግን ይህ ነገር ክስተት ነው አመሇካከት ነው ? » ስሌ ጠየቅኩት፡፡

Page 35: Daniel Kiibret's View

35

«እንዯኔ ክስተት ሳይሆን አመሇካከት ነው የሚመስሇኝ፡፡ እስኪ ወዯ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት ብቅ በሌ፡፡ ኢትዮጵያን በተመሇከተ የውጭ ሰዎች የሰጡትን ትንታኔ፣ ዴምዲሜ እና አቋም ያሇ ምንም ጥያቄ እንዯ ወረዯ ታገኘዋሇህ፡፡ ላሊው ቀርቶ ኢትዮጵያዊውን የቦታ፣ የሰው እና የዔቃ ስም ፇረንጆች በሚጠሩበት አጠራር ሲጠራ ታገኘዋሇህ፡፡ እነዘያ የውጭ

ሰዎች የሰጡት ትንታኔ እና መዯምዯሚያ እውነት ይሆን ? እኔ ከእነርሱ ይሌቅ ሇሀገሪቱ እቀርባሇሁ ብል መሌሶ የሚጠይቅ አታገኝም፡፡ የተሳቢነት በሽታ ስሊሇ ዛም ብል በእነዘያ ሰዎች ጭንቅሊት ብቻ መመራት ነው፡፡ እነርሱ ቲዎሪያቸውን ሲቀይሩ ትቀይራሇህ፣ እነርሱ አዱስ መጽሏፌ ሲጽፈ ያው እርሱን ጠቅሰህ እንዯገና ታስተምራሇህ፤ እነርሱ ተሳስተን ነበር

ካለ አንተም ተሳስቼ ነበር ትሊሇህ፡፡ እነርሱ መጻፌ ሲያቆሙም ያንተም የማስተማርያ ኖት እዘያው እንዯ ቆመ ይቀራሌ፡፡»

«እንዱህ ካሌክማ እዘህ እየኖረ አሜሪካ ሊይ የሚታሰብሇት ብ አይዯሌ እንዳ?» አሌኩት፡፡ «በዯንብ አይተኽዋሌ»

አሇኝ፡፡ «የሚሇብሱትን፣ የሚበለትን፣ የሚማሩትን፣ የሚጫሙትን ሁለ የሚጠ ብቁት አሜሪካ እና አውሮፒ ከሚገኙ ዖመድቻቸው ነው፡፡ እነርሱ ኢትዮጵያ ተቀምጠው ምንም አያስቡም፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚዖንብ አሜሪካ ውስጥ ቢዖንብ ዯስ ይሊቸዋሌ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተፇጠረ ችግር ይሌቅ አሜሪካ ውስጥ የተፇጠረ ችግር ያሳስባቸዋሌ፡፡ ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ይሌቅ ሇአሜሪካ ኢኮኖሚ ይጸሌያለ፡፡ ከአራት ኪል ማርያም ይሌቅ ሇዱሲዋ ማርያም ይሳሊለ፡፡

«በየቀኑ ከአሜሪካ እና ከአውሮፒ ስሌክ እየተቀበለ ስሇየሀገራቱ መረጃ ይሰበስባለ፡፡ ከዘያም እዘያ የኖሩ ያህሌ ከ ጓ ደ ኞቻቸው ጋ ር ሲሆኑ ይተ ነ ት ና ለ፡ ፡ የ መረ ጃ ምን ጫቸው እ ዚያ ሀ ገ ር ያ ሇ ው ጭን ቅ ላ ታቸው ነ ው፡ ፡ እ ር ሱ ካ ኮ ረ ፈ ያ ኮ ር ፋለ፤ ከ ታመመ ይታመማለ፤ ጮቤ ከ ረ ገ ጠ ይረ ግ ጣለ፡ ፡ ወደ ውጭ ስ ሇ መሄ ድ እ ን ኳን ሲያ ስ ቡ አ ን ድ ቀ ን ይህ ሰ ው ይወስ ደ ኛ ል ብሇ ው በ ር ግ ጠኛ ነ ት ያ ምና ለ፡ ፡ «እ ነ ዚህ ሰ ዎች ና ቸው ባ ሇ ፈው ጊ ዜ የ አ ሜሪ ካ ኢኮ ኖሚ ተ ና ግ ቶ ጭን ቅ ላ ቶቻቸው ቀ ጥ ሲለ እ ነ ር ሱም ቀ ጥ ያ ለት ፡ ፡ እ የ ተ ጎ ተቱ መሄ ድን ብቻ ስ ሇ ሚያ ውቁ ወዴት ይሂ ዱ፡ ፡ ሥራ መፈ ሇ ግ እ ና ሥራ መሥራት አ ል ሇ መዱም፡ ፡ አ ን ድ በ ዲግ ሪ የ ተመረ ቀ ሰ ው ከ ሚያ ገ ኘው በ ላ ይ በ ዶላ ር እ የ ተ ላ ከ ላ ቸው ሲያ ገ ኙ የ ኖ ሩ ና ቸው፡ ፡ ልብሳ ቸው እ ና ጫማቸው ከ ባ ሕር ማዶ ነ ው የ ኖ ረ ው፡ ፡ ታድያ አ ሁን መኪና ው በ ድን ገ ት ሲያ ቆ ም ምን ይዋጣቸው፡ ፡ ያ ው እ ን ደ ኔ መን ገ ድ ላ ይ መገ ተ ር ነ ው እ ን ጂ» አ ሇ ፈ ገ ግ ብሎ፡ ፡ «አ ን ተ እ ነ ር ሱን ት ላ ሇ ህ ፡ ፡ እ ዚህ ሀ ገ ር ሆነ ውስ ተ ሳ ቢዎች አ ለ አ ይደ ሇ ም እ ን ዴ? አ ን ድን ሀ ብታም፣ ወይን ም ባ ሇ ሥልጣን ተጠግ ተው፣ ሲስ ቅ እ የ ሳ ቁ ፤ ሲያ ሇ ቀ ስ እ ያ ሇ ቀ ሱ፤ ሲከ ሳ እ የ ከ ሱ፤ ሲወፍር እ የ ወፈ ሩ ፤ የ ሚኖ ሩ ተ ሳ ቢዎች አ ለኮ ፡ ፡ የ ት እ ን ደ ሚሄ ዱ ፍ ጻ ሜያ ቸውን አ ያ ውቁም፡ ፡ ስ ሇ ራሳ ቸው በ ራሳ ቸው አ ያ ስ ቡም፡ ፡ የ ሚሄ ዱት ያ ሰ ው በ ሄ ደ በ ት ነ ው፡ ፡ የ ሚያ ምኑ ት ያ ሰ ው የ ሚያ ምነ ውን ነ ው፡ ፡ የ ጠላ ውን ይጠላ ለ፤ የ ወደ ደ ውን ይወድዳ ለ፡ ፡ በ ትልቅ ዋ ር ካ ሥር ያ ለ ት ን ን ሽ ዛ ፎችን ታውቃሇ ህ ? እ ን ደ ዚያ ማሇ ት ና ቸው፡ ፡ ምግ ባ ቸውን የ ሚያ ገ ኙት ከ ዋ ር ካ ው ነ ው፡ ፡ የ ሚጠሇ ለትም በ ዋ ር ካ ው ነ ው፡ ፡ «ታድያ ያ ሰ ው ቢከ ሥር ፣ ከ ሥልጣን ቢወር ድ፣ ወይን ም ጊ ዜ ቢከ ዳው እ ነ ዚህ ተ ሳ ቢዎች ግ ራ ይ ገ ባ ቸዋ ል ፡ ፡ የ ሆነ ቦ ታ ቆ መው ይቀ ራለና ፡ ፡ ያ ላ ቸው አ ማራጭ አ ን ድ ብቻ ነ ው፡ ፡ ሌላ የ ሚስ ባ ቸው መፈ ሇ ግ ፡ ፡ » «ቲፎዞ ከ መሆን በ ቀ ር የ ራሳ ቸው ሃ ሳ ብ የ ሌላ ቸው ሰ ዎች ስ አ ታውቅ ም?» አ ሇ ኝ ፡ ፡ «ል ክ ነ ህ ዏ ውቃሇ ሁ» አ ልኩት ፡ ፡ «እ ነ ር ሱምኮ እ ን ደ እ ኔ ተ ሳ ቢዎች ና ቸው፡ ፡ እ ገ ሌ እ ን ዲህ አ ሇ ከ ማሇ ት በ ቀ ር እ ነ ር ሱ ራሳ ቸው የ ሚለት ነ ገ ር የ ሌላ ቸው፡ ፡ አ ን ብበ ው፣ ተምረ ው፣ ወይን ም መር ምረ ው ከ ማግ ኘ ት ይልቅ ከ ሌላ ሰ ው ሰ ምተው ብቻ የ ሚወስ ኑ አ ለልህ ፡ ፡ እ ነ ር ሱ ማሰ ብ አ ይፈ ልጉ ም፤ ማን በ ብም አ ይፈ ልጉ ም፤ ማየ ትም አ ይፈ ልጉ ም፡ ፡ ነ ገ ር ግ ን የ ሚስ ባ ቸው ሰ ው አ ላ ቸው፡ ፡ ምን ጊ ዜም የ ሌላ ሰ ው ቲፎዞ ይሆና ለ እ ን ጂ በ ራሳ ቸው አ ይቆሙም፡ ፡ » «የ አ ን ድ ታዋ ቂ ዘ ፋኝ ወይን ም የ ፊ ልም ተዋ ና ይ ተ ሳ ቢዎች የ ሆኑ ስ አ ላ የ ህ ም» አ ልኩት ፡ ፡ «እ ነ ዚህ የ ሇ በ ሰ ውን ሇ መልበ ስ ፣ እ ን ደ አ ካ ሄ ዱ ሇ መሄ ድ፣ እ ን ደ ድምፅ አ ወጣጡ ሇ ማውጣት ፣ እ ን ደ አ ቆ ራረ ጡ ሇ መቆ ረ ጥ፣ እ ን ደ አ ነ ጋ ገ ሩ ሇ መና ገ ር ፣ እ ን ደ ማይክ ራፎን አ ያ ያ ዙ ሇ መያ ዝ ፣ መከ ራ የ ሚያ ዩ ወገ ኖ ቻች ን ያ ሳ ዝ ኑ ኛ ል ፡ ፡ ሇ ምን በ ራሳ ቸው ጭን ቅ ላ ት አ ይመሩም፡ ፡ ከ ሌላ ውኮ ጥቂ ት ወስ ደ ህ አ ዳ ብረ ህ ፣ ካ ን ተ ጋ ር አ ስ ማምተህ አ ዲስ ማን ነ ት ትፈ ጥራሇ ህ እ ን ጂ እ ን ዴት የ ሌላ ው ፎቶ ኮ ፒ ትሆና ሇ ህ ፡ ፡ ከ ሌላ ው መማር ነ ው እ ን ጂ እ ን ዴት ሌላ ውን እ ን ዳ ሇ ትቀ ዳ ሇ ህ ? እ ን ደ እ ገ ሌ ጎ በ ዝ ነ ው ሲባ ል እ ን ጂ፣ እ ገ ሌን ይመስ ላ ል ሲባ ል ኮ ጥሩ

Page 36: Daniel Kiibret's View

36

አ ይደ ሇ ም፡ ፡ በ ራስ መመራት እ ን ጂ መሳ ብኮ ደ ግ አ ይደ ሇ ም፡ ፡ » እ ን ዲህ እ ያ ወጋ ን አ ን ድ ተ ሳ ቢ የ ሌሇ ው የ ጭነ ት መኪና መጣ፡ ፡ ሾ ፌሩም ከ መኪና ው ወረ ደ ፡ ፡ መን ገ ድ ላ ይ ወደ ቀ ረ ው ተ ሳ ቢም ተጠጋ ፡ ፡ ሆድ ዕ ቃውን ሲነ ካ ካ ው ቆ የ ፡ ፡ ከ ዚያ ም ከ ሳ ቢው ጋ ር የ ሚገ ና ኝ በ ት ን ገ መድ ፈ ታታው፡ ፡ የ ጭነ ት መኪና ውን ወደ ተ ሳ ቢው አ ስ ጠጋ ና ገ ጠመው፡ ፡ «እ ን ዴ ከ ሌላ መኪና ጋ ር ልትሄ ድ ነ ው እ ን ዴ?» ብዬ ጠየ ቅ ኩት ፡ ፡ የ ተ ሳ ቢ ነ ገ ር ይሄ ውኮ ነ ው፡ ፡ የ ራስ ህ ጭን ቅ ላ ት ከ ሌሇ ህ ያ ገ ኘ ህ ሁለ ይስ ብሃ ል ፡ ፡ ሳ ቢ ተ ሳ ቢውን እ ን ጂ ተ ሳ ቢ ሳ ቢውን አ ይመር ጥም ሲባ ል አ ል ሰ ማህ ም፡ ፡ » አ ሇ ኝ ፡ ፡ «ታድያ አ ሁን ወዴት ነ ው የ ምት ሄ ደው» «እ ን ደ ምሄ ድ እ ን ጂ ወዴት እ ን ደ ምሄ ድ አ ላ ውቅ ም፡ ፡ ተ ሳ ቢ መሳ ቡን እ ን ጂ መን ገ ዱን አ ያ ውቅ ም፡ ፡ » አ ሇ ፡ ፡ መኪና ው አ ጓ ር ቶ ተ ነ ሣ ፡ ፡ ተ ሳ ቢውም ወደ ማያ ውቀው ቦ ታ ሄ ደ ፡ ፡

ወንበሩ ነው እንዳ?

የአመሇካከት ሇውጥ በሰዎች ኅሉና ውስጥ ካሌመጣ አሠራሮች እና መመሪያዎች ብቻቸውን ምን ሇውጥ ሉያመጡ ይችሊለ፡፡ ጨሇማን መተቸት ብርሃን፣ ክፈን መተቸት ዯግነት፣ ኋሊ ቀርነትን መተቸት ብቻውን ሥሌጣኔ፣ ዴንቁርናን

መተቸት ብቻውን ዔውቀት አያመጣም፡፡ በሽታውን ተቃውመሃሌ ማሇት መዴኃኒቱን ይዖሃሌ ማሇት ሊይሆን ይችሊሌ፡፡ ረሃብን ታወገዙሇህ ማሇት ጥጋብን ታመጣሇህ ማሇት ነው የሚሇውን ዋስትና አያሰጥም፡፡ አንዲንዳ በተቃራኒውስ ሉሆን

ቢችሌ?

ጥቂት የገረሙኝን ነገሮች እስቲ መጀመርያ ሊካፌሊችሁ፡፡ ተራ ሰው እያሇ ጨዋ፣ ሰው አክባሪ፣ እንን የሰው ገንዖብ ሉወስዴ የራሱን አበዴሮ የማያስመሌስ፣ በሀገሩ ኋሊ መቅረት የሚቆጭ፣ በሞሳኞች የሚናዯዴ፣ በቢሮክራሲ የሚማረር የነበረ ሰው ዔዴለን አግኝቶ ቦታውን ሲይዖው፣ ሲጠሊው የነበረውን ነገር ሇምንዴን ነው በባሰ ሁኔታ ሲፇጽመው

የሚገኘው ?

ተራ አገሌጋዮች እያለ ትጉኃን፣ ብቁዏን፣ ቅኑዏን፣ መንፇሳውያን የነበሩ ሰዎች እንዳት ነው የሥሌጣኑን ቦታ ሲይት፣

ዯግነታቸው እና ቅንነታቸው፣ መንፇሳዊነታቸውና ታማኝነታቸው ሁለ ጠፌቶባቸው «ሥሌጣን በቀረባቸው ኖሮ»

እስከመባሌ የሚዯርሱት?

እዘህ ሀገር ቤት እያሇ ዋነኛ የመንግሥት ፕሉሲ ዯጋፉ እና ተከራካሪ የነበረ ሰው ወዯ ውጭ ወጥቶ መኖር ሲጀምር

ሇመሇወጥ አፌታ እንን ሳይወስዴበት እንዳት ነው ሲዯግፇው የነበረውን ሁለ በጭፌን መቃወም የሚጀምረው?

ጭንቅሊት እንዯ ኮምፑውተር ሶፌትዌሩን በዯቂቃ ይቀይራሌ እንዳ፡፡ መሇወጥስ ተፇጥሯዊ ሂዯት የሇውም?

በተቃራኒውም እዘያ ውጭ ሀገር እያሇ መንግሥት ምንም ዒይነት የጽዴቅ ሥራ ቢሠራ አሌጥምህ ብልት ሲቃወም የኖረ ሰው ሀገር ቤት ሲገባ በምን ዒይነት ሁኔታ ሀሳቡን ሉቀይር እንዯቻሇ ሳይታወቅ እንዳት ነው መንግሥት ተሳስቼያሇሁ

ያሇበትን ነገር ሳይቀር «እንዳው ሇትኅትና ነው የተናገረው እንጂ አሌተሳሳተም» እያሇ ጭፌን ዯጋፉ ሉሆን የሚችሇው?

አስቀዴመው በተቋቋሙት ፒርቲዎች አሇመተባበር፣ አሇመሥራት፣ ግሇኛነት፣ አሇመጠናከር፣ የጠራ ፕሉሲ ማነስ ተናዴድ እና የተሻሇ ነገር መሥራት አሇብኝ ብል አዱስ ስም እና መተዲዯርያ አውጥቶ አዱስ ፒርቲ ያዯራጀ ሰው እንዳት ነው

የተናዯዯባቸውን የላልች ፒርቲዎች ዴክመቶች እና ስሔተቶችን በፍቶ ኮፑ የሚዯግመው?

ምናሌባት ከሊይ ሊነሣሁት ችግር መነሻው ወንበሩ ይሆንን?

ወንበሩ ግዴግዲውን፣ ጣራውን፣ ጠረጲዙውን፣ መዯርዯርያውን ሁለ ገንዖብ በገንዖብ አዴርጎ ያሳያሌ እንዳ? ወንበሩ

ዖመዴ ዖመዴ ቅጠር፣ ቢሮክራሲ አብዙ፣ ተሰብሰብ ተሰብሰብ፣ ያሰኛሌ እንዳ? ያሇፇውን አሠራር ሇማሻሻሌ ስንት ቢፑአር

ያሠሩ ኃሊፉዎች የበፉቶቹ ኃሊፉዎች ከሠሩበት አሠራር በባሰ እንዱሠሩ የሚያዯርጋቸው ወንበሩ ይሆን? የሇውጥ ሏዋርያት ተብሇው፣ የየመሥሪያ ቤቱን ቢፑአር አጥንተው፣ያሇፇውን ተችተው እና አዱስ አሠራር ቀርጸው፣ሇውጡን ያራምዲለ

ተብሇው በቦታው ሲቀመጡ፣«የውኃ ውኃ ምናሇኝ ቀሃ» የሚያሰኙን ከወንበሩ ይሆን?

Page 37: Daniel Kiibret's View

37

ስብሰባ ሊይ ስሇ ሙስና፣ ስሇ ብሌሹ አሠራር፣ ስሇ ሀገር ዔዴገት፣ በምግብ ራስን ስሇ መቻሌ፣ስሇ ሰብአዊ መብት፣ስሇ እኩሌነት፣ስሇ ፌትሔ፣ ተንትነው እና አሳምረው የሚናገሩ ሰዎችን ሳይ እና ስሰማ ሰዎቹ የሚያምኑበትን ነው የተናገሩት

ወይስ ወንበሩ ነው ያናገራቸው? እሊሇሁ፡፡

የመጀመርያ ዱግሪያቸውንም ሆነ ሁሇተኛ ዱግሪያቸውን የመመረቂያ ጽሐፌ ሲያዖጋጁ የተቹትን፣ ቢታረም እና ቢስተካከሌ ብሇው ሃሳብ ያቀረቡበትን ነገር እነርሱ ቦታውን ሲይት ግን እንዱያ የሚባሌ ሃሳብ መኖሩን እስኪረሱት

ዴረስ በተቹት አሠራር መሌሰው እንዱሠሩ የሚያዯርጋቸው ወንበሩ ይሆን እንዳ?

ናይሮቢ ከተማ ውስጥ ወዯ አንዴ ሚሉዮን የሚጠጋ ሔዛብ ከዴህነት ወሇሌ በታች የሚኖርበት «ኪቢራ» የሚባሌ

መንዯር አሇ፡፡ የሀገራችን ሰው «ካለት በታች ከሞቱት በሊይ» የሚሇው የኑሮ ዒይነት በዒይነ ሥጋ የሚታየው እዘያ ነው፡፡ ከሚበለበት የማይበለበት ጊዚ የሚበሌጥባቸው ዴሆች በተጨናነቀ እና በቆሻሻ በተሞሊ አካባቢ ይኖራለ፡፡ የዙሬው የኬንያ ጠቅሊይ ሚኒስትር ራይሊ ኦዱንጋ ከፌተኛ ዴጋፌ ያገኙት በኪቢራ መንዯር ነበር፤ ምርጫው ተጭበረበረ ባለ ጊዚም አያላ መሥዋዔትነት የከፇለሊቸው የኪቢራ ዴሆች ናቸው፡፡ ኪቢራን ሇማሻሻሌ፣ ቢያንስ መኖርያ፣መንገዴ፣ ትምህርት ቤት እና የጤና አገሌግልት እንዱያገኙ ሇማዴረግ ቃሌ ገብተው ነበርና፡፡

ምርጫው ከነግርግሩ አሌፍ ራይሊ ኦዱንጋም ቦታውን ያ፡፡ ኪቢራ ግን አሁንም ያንኑ የዴህነት ጉዜዋን እንዯ ቀጠሇች ነው፡፡ የተነገረ እንጂ የተሠራ ነገር ሇማየት አሌታዯሇችም፡፡ እንዱያውም ኦዱንጋ ሇቀጣዩ ምርጫ እየተዖጋጁ ነው፡፡ ኦዱንጋ

ከመመረ ጣቸው በፉት «ኬንያውያን ፌትሔ እና ማኅበራዊ ዋስትና አጥተዋሌ» እያለ ሇመተቸት በምሳላነት የሚያነሷት ኪቢራን ነበር፡፡ የኪቢራን የዴህነት ጉዜ የኬንያን ኢፌትሏዊ አሠራር ማሳያ አዴርገውት ነበር፡፡ በቦታው ሊይ ሲቀመጡ ግን እርሳቸውም እንዯ ቀዴሞዎቹ ሆኑና አረፈት፡፡ እኔ ኪቢራን ከሁሇት ሳምንት በፉት ስጎበኝ ያገኘኋቸው ኬንያዊ

ሽማግላ «ወንበሩ ነው፣ ችግሩ ከወንበሩ ነው፤ እኛ አሁን በወንበሩ ሊይ ማን ይቀመጥ ማሇታችንን ትተን ሰዎቻችን በምን

ዒይነት ወንበር ሊይ ይቀመጡ ብሇን ማሰብ አሇብን» ነበር ያለኝ፡፡

አንዴ ጊዚ እንስሳት ሁለ በአንበሳ አገዙዛ ተማረሩ፡፡ በርሱ ያገዙዛ ዖመን በርያው ያሇው ዙፈም ቅጠለም፣ ሣሩም አፇሩም ሥጋ እየመሰሇው ይህንን ቁረጥ ያንን ፌሇጥ እያሇ ሉጨርሳቸው ዯርሶ ነበር፡፡ በዘህ ተማርረው እንስሳቱ ሁለ

ዏመጹና አንበሳን ከመንበሩ አወረደት፡፡ ከዘያም ያሇፇውን ስሔተት ሉዯግም የማይችሌ ማን ነው? ብሇው ተመካከሩ፡፡ በመጨረሻም በዯግነቱ፣ በየዋሔነቱ በቅንነቱ ተማርከው፤ ሥጋ በሌ ባሇመ ሆኑም ተዯስተው በግ ንጉሥ እንዱሆናቸው መረጡት፡፡ እርሱም በዯስታ ተቀበሇው፡፡

የንግሥናውን በዒሌ አክብሮ በትረ መንግሥቱን ጨብጦ ወዯ መንበረ መንግሥቱ ሄድ ተቀመጠ፡፡ ወዱያውም አጠገቡ

የቆመውን ጠባቂውን ጠራና «ያንን ሥጋ አምጣው» አሇው፡፡ ጠባቂውም ግራ ገባውና «ጌታዬ እርስዎ ሥጋ የማይበለ

በግ ነዎት፣ ዯግሞም በአካባቢው ቅጠሌ እንጂ ሥጋ የሇምኮ» ብል መሇሰሇት፡፡ በጉም «ያ ሽንጥ እንዳት አይታይህም፤

ዯግሞስ ሥጋ ካማረኝ መብሊት መብቴ ነው፤ ንጉሥ አይዯሇሁም እንዳ» አሇው፡፡

ግራ የገባው ጠባቂ ፇጠን ብል በአካባቢው ወዯ ነበሩት ሽማግላዎች ተዖና «ንጉሥ በግ» ያዖዖውን ነገራቸው፡፡

እነርሱም በተራቸው ግራ ተጋብተው ወዯ ንጉሡ በግ መጡና «ጌታችን ምን ፇሇጉ?» ብሇው ጠየቁ፡፡ ንጉሥ በግም

«እዘያ የተሰቀሇውን ሽንጥ ሥጋ አምጡሌኝ» አሊቸው፡፡ ሽማግላዎቹም «ጌታችን እርስዎ ከመቼ ጀምሮ ነው ሥጋ

መብሊት የጀመሩት፤ በግ እኮ ነዎት» አለት በጉም «ዙሬ ብጀምርስ ማን ከሌክልኝ» አሇና መሇሰሊቸው፡፡ «በግ እኮ ሣር

በሌ ነው እየተባሇ ነው የሚነገረው፣ በትምህርት ቤትም ሌጆቻችን የሚማሩት እንዯዘሁ ነው» አለና ጠየቁት፡፡ «በለ

እንዯዘያ ከሆነ የምታውቁት ዔውቀታችሁን አስተካክለ፡፡ የመማርያ መጽሏፈንም አስተካክለ» አሇ ቆጣ ብል፡፡

ሽማግላዎቹ ቢቸግራቸው «በአካባቢያችንኮ ቅጠሌ እንጂ ሥጋ የሇም» አለት በጉን፡፡ በጉም «ይሄው ይታየኛሌኮ፤

በአስቸይ ሂደና አምጡ» አሊቸው፡፡ ሽማግላዎቹም ተያዩና «አይ የሇም ችግሩ ከበጉ ወይንም ከአንበሳው አይዯሇም፡፡

ከወንበሩ ነው፡፡ እዘህ ወንበር ሊይ ሲቀመጡ ቅጠለን ሥጋ አዴርጎ ያሳያሌ ማሇት ነው» ተባባለ፡፡ ከዘያም በጉን

አባረሩት፡፡ በሁኔታው ግራ የተጋባው አጋዛንም «እስኪ ይሄ ነገር ምን እንዯሆነ ሌሞክር» ብል መንበሩ ሊይ ሄድ

ተቀመጠ፡፡ ሽማግላዎቹም «ዯግሞ አንተ ምን ታየህ?» ብሇው ጠየቁት፡፡ አጋዛኑም ፉት ሇፉቱ ወዲሇው ዙፌ ዜሮ ምራቁን

እየዋጠ «ያ ሥጋ እንዳት ያሳሳሌ» አሇ ይባሊሌ፡፡

Page 38: Daniel Kiibret's View

38

171ኛው ሆስፑታሌ

በዒሇም በዯረጃው 171ኛ በሆነው ሆስፑታሌ ውስጥ ነው ከዘህ የሚከተሇው ታሪክ የተፇ ጸመው፡፡ ይህ ሆስፑታሌ ዙሬ አንዴ መቶ ሰባ አንዯኛ ይሁን እንጂ እጅግ ገናና የሆነ ታሪክ እና ዛና የነበረው ነው፡፡ አያላ ከባዴ በሽታዎችን ዴሌ

እየመታ፣ ታሊሊቅ ሰዎችን እያፇራ፣ ሇአንዴም ቀን በበሽታ ሳይዯፇር የኖረ ሆስፑታሌ ነው – 171ኛው ሆስፑታሌ፡፡

አንዴ ቀን የሆስፑታለ አምስት ሠራተኞች ሻሂ እየጠጡ የቆጥ የባጡን ይጨዋወቱ ነበር፡፡ በመካከሌ ሊይ «እኛ ሇብ ዒመታት በዘህ ሆስፑታሌ ውስጥ እየሠራን ነው፤ ሆስፑታሊችን ግን እናውቃሇን በሚለ ጥቂት ድክተሮች የተያዖ ነው፡፡ እነዘህ አምስት እና ስዴስት ድክተሮች ብቻ ናቸው ቀድ ሔክምና እያዯረጉ የሚያክሙት፡፡ በዘህ ምክንያትም ገንዖብ፣ ስም እና ዛና ያገኙት እነርሱ ብቻ ናቸው፡፡ ይህ የጥቂት ድክተሮች አስ ተዲዯር ማብቃት አሇበት፡፡ ሁሊችንም ይህ ዔዴሌ ያሇ

አዴሌዎ ሉሰጠን ይገባሌ» የሚሌ ሃሳብ አነሡ፡፡ ይህ ሃሳብ እንዯ ሰዯዴ እሳት በሆስፑታለ ውስጥ በአንዴ ጊዚ ተነዙ፡፡ የጥበቃ ሠራተኞች፣ ጸሏፉዎች፣ የጤና ረዲቶች፣ መዛገብ ቤቶች፣ አትክሌተኞች፣ ምግብ ቤቶች፣ ፊርማሲስቶች፣ የጥገና

ባሇሞያዎች፣ ግዣ ክፌልች፣ ላልችም ሃሳቡን በመዯገፌ ተነሡ፡፡ «ካሁን በኋሊ የጥቂት ድክተሮች የአገዙዛ ዖመን ማብቃት

አሇበት» የሚሇው መፇክር ይስተጋባ ጀመር፡፡

በዏሥረኛው ቀን ሠራተኞቹ ማኅበር አቋቋሙ፡፡ የማኅበሩ ሉቀመንበርም የሆስፑታለን ባሌዯረቦች ሇስብሰባ ጠራ፡፡ «ዙሬ የተሰበሰብነው ሇሇውጥ ነው፡፡ ይህ ሆስፑታሌ ከተቋቋመ አያላ ዖመናት ተቆጥረዋሌ፡፡ እስካሁን ሔመምተኛውን ቀድ ሔክምና እያዯረጉ ስም እና ዛና ያተረፈት፣ ዲጎስ ዲጎስ ያሇ ዯመወዛም የሚያገኙት ጥቂት ድክተሮች ናቸው፡፡ ይህ ሁኔታ ማብቃት አሇበት፡፡ እኛስ በምን እናንሳሇን፡፡ ሁሊችንም የሆስፑታሌ ሠራተኞች መባሊችን ካሌቀረ ዔዴለ ሉሰጠን ይገባሌ፡፡

ሇዘህ ነው የጠራናችሁ» በማሇት ሰብሳ ቢው ሲናገር አዲራሹ በጭብጨባ ተናጋ፡፡

እነዘያው ጥቂት ድክተሮች ሃሳብ ሇመስጠት እጃቸውን ቢያወጡም የሚሰማቸው አሊገኙም፡፡ አንዴ በጥበቃነት

ሲያገሇግለ የኖሩ ሰውየ ተነሡና፡፡ «ይህንን ሊሰባችሁት ዔዴሜ ይስጥሌን፡፡ ሇብ ዖመናት ሲያንገበግበን የኖረ ነገር ነው፡፡ እኔ ሇምሳላ ሰሊሳ ስምንት ዒመት አገሌግያሇሁ፡፡ እስካሁን ግን አንዴ በሽተኛ አክሜ፤ አንዴም መዴኃኒት አዛዢ

አሊውቅም፡፡ ሇስሙ ግን የሆስፑታለ ሠራተኛ ነኝ፡፡ በሽተኞችም እየመጡ ''ሏኪም እገላ የለም?'' ነው የሚለት፤ ይህ

አሠራር ማቆም አሇበት» ብሇው አስጨበጨቡ፡፡

በዘህ ጊዚ አንዯኛው የቀድ ጥገና ሏኪም በንዳት ጦፇው ተነሡ፡፡ «አራት ዯቂቃ ብቻ» አሎቸው ሰብሳቢው፡፡ «ሔክምና ሞያ ነው፡፡ ማከም ከፇሇጋችሁ ተማሩ፡፡ ብ ሏኪሞችን ከፇሇግን ብ የሔክምና ኮላጆችን መክፇት እንጂ ተሰብስቦ መወሰን አይዯሇም መፌትሓው፡፡ ሞያ በመማር እና በመሌመዴ እንጂ እንዯ ጠበሌ በመረጨት አይገኝም፡፡ ችግራችንን

ከዴጡ ወዯ ማጡ እንዲትከቱት» ሉሰሟቸው የፇሇጉ ጥቂቶች ናቸው፡፡

«ዋናው ነገር ትምህርት ነው የምትለት እዴሜያችሁን ሇማራዖም ነው፡፡ ሔዛብ ካመነብኝ እንንስ ሏኪም ላሊም መሆን ይቻሊሌ፡፡ እኔኮ ሇዘህ ሆስፑታሌ ታማኝ ሆኜ ሃያ አምስት ዒመት አገሌግዬአሇሁ፡፡ ዋናው ሇማኅበራችን ያሇን ታማኝነት

ነው፡፡» አንዱት በጽዲት ሠራተኛነት ያገሇገለ እናት ሇንዳቱ በንዳት መሌስ ሰጡ፡፡

«እኔ ሃሳብ አሇኝ» አለና አንዴ የመዛገብ ቤት ሠራተኛ ተነሡ፡፡ «ካሁን በኋሊ አንዴ በሽተኛ ሲመጣ በር ተቆሌፍ ድክተሩ

ብቻቸውን የሚያነጋግሩበት አሠራር መቅረት አሇበት፡፡ ሇምንዴን ነው ሁሊችንም የማንሰማው? ይሄ እኛ እንዲናውቅ የሚዯረግ ሤራ ነው፡፡ ስሇዘህም እዘሁ አዲራሽ እየመጣ በሽተኛው ይጠየቅ፡፡ ሁሊችንም የመመርመር እዴለን እናግኝ፡፡ በሽታው ምን እንዯ ሆነ አንዴ ድክተር ብቻውን በአምባገነንነት መወሰንም የሇበትም፡፡ እዘሁ አዲራሽ ውስጥ በዴምጽ

ብሌጫ መወሰን አሇበት» ተጨበጨበ፡፡

«ተጨማሪ» አለ የሆስፑታለ ሾፋር «ሊቦራቶሪ የሚባሌ የሰው ዯም የሚጨርስ ነገር መቅረት አሇበት፡፡ እኛ እንዲናውቀው እየጫሩ ሏኪሞቹ ይሌካለ፤ እየጫሩ ባሇ ሊቦራቶሪዎች ይመሌሳለ፡፡ መቅረት አሇበት፡፡ ሊቦራቶሪ ከሔዛብ ዴምፅ አይበሌጥም፡፡ ዯግሞም ካሁን በኋሊ ጥቂት ድክተሮች ሇብቻቸው ቀድ ጥገና የሚያዯርጉበት አሠራር ቀርቶ ማን ቀድ

ጥገና ማዴረግ እንዲሇበት እዘሁ በስብሰባ መወሰን አሇበት» አሁንም ተጨበጨበ፡፡

አምስቱም ድክተሮች እጃቸውን አወጡ፡፡ «ሥነ ሥርዒት» ይሊለ ዯጋግመው፡፡

Page 39: Daniel Kiibret's View

39

በስንት መከራ ሇአንደ ተፇቀዯሊቸው፡፡ «ሔክምና ሞያ ነው፡፡ ሔመምተኛም እዘህ የሚመጣው ባሇሞያ ፇሌጎ እንጂ

ሇስብሰባ አይዯሇም፡፡ ያሇ ሊቦራቶሪ እንዳት ነው በሽታን ሌንሇይ የምንችሇው? በምን አሠራር ነው ሁሊችሁም ሌታክሙ

የምትችለት? መግዯሌ ነው እንዳ የምታስቡት፡፡» ሏኪሙ ሳይጨርሱ አንዱት የጤና ረዲት ተነሡና «ይህ ንቀት ነው፡፡

ንቀት ነው፡፡ ዔውቀት ሁሇተኛ ነገር ነው፡፡ የመጀመርያው ሇሆስፑታለ የሠራተኞች ማኅበር ታማኞች ነን አይዯሇንም?

ነው፡፡ ቀጣዩ ዯግሞ ሔዛብ መርጦናሌ ወይስ አሌመረጠንም ነው፡፡ የቀረው ነገር ፌሬ ከርስኪ ነው» ተሳቀ፤ ተጨበጨበ፡፡

በስብሰባው መጨረሻ በወጣው የአቋም መግሇጫ ስዴስት ውሳኔዎች ተወሰኑ፡፡

1. ማንኛውም በሽተኛ ወዯ ሆስፑታለ ሲመጣ ወዯ ስብሰባው አዲራሽ ገብቶ፣ በግሌጽነት፣ በሁለም ሠራተኞች ፉት እየተጠየቀ እንዱመረመር፤ በዴብቅ ድክተሩ ብቻውን መመርመሩ እንዱቀር

2. ሊቦራቶሪ፣ አሌትራሳውንዴ፣ ራጅ፣ የመሳሰለት ሇብኃን አሠራር ስሇማይመቹ እንዱቀሩ፡፡ ዯግሞም ከመሊው ሠራተኛ ዴምጽ እነርሱ አይበሌጡም

3. ማንኛውም በሽተኛ ምን እንዲመመው በዴምፅ ብሌጫ እንዱወሰን

4. ቀድ ጥገና የሚያስፇሌገውን በሽተኛ ማን ቀድ ጥገና ማዴረግ እንዲሇበት በዴምጽ ብሌጫ እንዱወሰን፤ ድክተሮች እንዯማንኛውም ሠራተኛ ዴምጽ ካገኙ ያክማለ፡፡

5. ቀድ ጥገና አዴራጊ ማን ማዴረግ እንዲሇበት ሲወሰን መጀመርያ ሇሠራተኛ ማኅበሩ ያሇው ታማኝነት፣ ቀጥል ከዘህ በፉት ዔዴለን ያሊገኘ መሆኑ፣ እንዱታይ

6. ቀድ ጥገና አዴራጊዎች ከሌዩ ሌዩ የሆስፑታለ ክፌልች ያሊቸው ተዋጽዕ እንዱመጣጠን

ተጨበጨበ፡፡

የመጀመርያው በሽተኛ ይግባ ተባሇ፡፡ በሽተኛዋ ተጠሩ፡፡ «ወ/ሮ ሀገሬ ይግቡ» ወ/ሮ ሀገሬ ገቡ፡፡ በተሰብሳቢው መካከሌ አሌፇው መዴረክ ሊይ ተቀመጡ፡፡ ቀዴሞ ከሚያውቁት ስሇተሇየባቸው ግራ ገባቸው፡፡ ሰብሳቢው ጥያቄ ጀመረ፡፡

«ምንዎን ነው የሚያምዎት?»

«ራሴን»

«ከጀመረዎ ምን ያህሌ ጊዚ ነው»

«ብ ዒመት ሆኖታሌ»

«ዔረፌት ያዯርጋለ»

«አዬ ሌጄ ምን ዔረፌት አሇኝ»

«ይበቃሌ» ተባለ፡፡

«በለ በሽታቸው ምን ሉሆን ይችሊሌ? በሚሇው ሊይ ሃሳብ ስጡና በዴምፅ እንወስን» አለ ሰብሳቢው፡፡

«ጨራ ነው» «የሇም ኩሊሉት ነው» «የሇም የሇም ጉበት ነው» «ፇጽሞ፣ ይህማ መጋኛ ነው» «የሇም ዯንቃራ

ተዯርጎባቸው ሳይሆን አይቀርም» ሃሳቦቹ ከያቅጣጫው መጡ፡፡ አሁንም ድክተሮቹ እየተነሡ ጮኹ፡፡ ይህ ግን 171ኛው

ሆስፑታሌ ነውና ሰሚ አሊገ ኙም፡፡ «በሽታ እንዳት በዴምፅ ብሌጫ ይወሰናሌ፤ በቂ ምርመራ ተዯርጎ፣ አስፇሊጊ የሆኑ

Page 40: Daniel Kiibret's View

40

ሊቦራቶሪ፣ የአሌትራ ሳውንዴ፣ የመሳሰለት ውጤቶች ሳይታዩ እንዳት ብ ሰው ስሇተናገረ ብቻ ሉወሰን ይችሊሌ፡፡ ሇምን

ታማሚውን እንገዴሇዋሇን» ማን ይስማ፡፡

«ዴምፅ ስጡ» ተባሇ፡፡

ከአምስት ተቃውሞ በቀር በብኃኑ ዴምፅ «በሽታው ኩሊሉት ነው» ተብል ተወሰነ፡፡ ሔመምተኛዋ ወ/ሮ ሀገሬ

ተቃወሙ «እኔ ኩሊሉቴን ዯኅና ነኝ፡፡ ተውኝ እባካችሁ፡፡ እን ዱያውም መታከም አሌፇሌግም፡፡ ይቅርብኝ እንዱሁ ብኖር

ይሻሇኛሌ፡፡ ''ትሻሌን ሰዴጄ ትብስን አመጣሁ'' አለ አያቴ፡፡ በቃኝ አሌፇሌግም» ተንገበገቡ፡፡

«የሇም የሇም፤ ይህንን ያህሌ ጊዚያችንን አባክነውማ አሌታከምም ማሇት አይችለም፡፡ አሁንማ ዴምፅ ተሰጥቶ፣ ተወስኖ፣

የግዴ ነው፤ ይታከማለ» ሰብሳቢው ተቆጣ፡፡

«ቀድ ጥገና ያስፇሌገዋሌ አያስፇሌገውም?» ሰብሳቢው ጠየቀ፡፡ ከአምስት ተቃውሞ በስተቀር «ያስፇሌገዋሌ ተብል

ተወሰነ»

«እሺ ማን ቀድ ጥገና ያዴርግ» ሰብሳቢው መጠየቅ ሲጀምር አንደ ድክተር ዖሇው ተነሡ «ኧረ ስሇ ፇጠራችሁ፤ ሰው

መቀሇጃ አይዯሇም፡፡ እስቲ ይዋሌ ይዯር በለ»

ይህ ግን 171ኛው ሆስፑታሌ በመሆኑ የሰማቸው የሇም፡፡

ጥቆማዎች ቀረቡ፡፡ በመጨረሻም የሆስፑታለ አትክሌተኛ ሆነው ሇሠሊሳ ዒመታት ያገሇገለትና አሁን ዒይናቸውን የጋረዲቸው አቶ እንዲሇ ተመረጡ፡፡ ጭብጨባው አስተጋባ፡፡

አቶ እንዲሇ ወዯ መዴረኩ ሲወጡ «ወ/ሮ ሀገሬ ይቅርብኝ አሌታከምም» እያለ ይጮኻለ፡፡ ይህ ግን 171ኛው ሆስፑታሌ መሆኑ የገባቸው አሌመሰሇኝም፡፡

«ሇዘህ ዔዴሌ በመመረጤ ፇጣሪዬን አመሰግናሇሁ፡፡ እናንተ ካመናችሁብኝ ገና ብ ኦፏሬሽን አዯርጋሇሁ፡፡ ዋናው መማር ሳይሆን መመረጥ ነው፡፡ የተማሩ ብዎች የመሚመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸው፡፡ በለ በሽተኛዋን እዘህ ጠረጴዙ ሊይ አስተኙና ዒይኔን ጋረዴ ስሊዯረገኝ ቢሊዋውንና መቀሱን አስይኝ፡፡ ዯግሞም ኩሊሉት የት እንዯሚገኝ በእጄ

አስጨብጡኝ፤ የቀረውን ነገር ሇኔ ተውት»

ድክተሮች ሉከሊከለ ይታገሊለ፤ ወ/ሮ ሀገሬ ይጮኻለ፤ ይህ ግን 171ኛው ሆስፑታሌ በመሆኑ የሚናገር እንጂ የሚሰማ አሊገኙም፡፡

ኤሌዙቤሌ ከታሪክ አንዴ ገጽ

ታሪክ ራሱን ይዯግማሌ ይባሊሌ፡፡ በቅደሳት መጻሔፌት የተጻፈ ምሳላዎች በአንዴ ወቅት ብቻ ተፇጽመው የቀሩ ታሪኮች አይዯለም፡፡ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ በየዖመናቱ የሚከሰቱ የቤተ ክርስቲያን ጉዜ አካሊት ናቸው፡፡ እነዘህ ሇክፈም ሆነ ሇበጎ ምሳላ ሆነው የተጻፈ ታሪኮች፣ ቤተ ክርስቲያንን የመከራ እና የዯስታ ዖመናት ተከትሇው ይፇጸማለ፡፡ የዮሏንስ ራእይን ሇመተርጎም ከተጻፈ ከግሪክ እና ሶርያ የጥንታውያን መዙግብት ያገኘሁትን ይህንን ትርሜ እስኪ ተመሌከቱት፡፡ ነገር ግን አንተን የምነቅፌበት ነገር አሇኝ፡፡ ሳትሆን ራስዋን ነቢይት ነኝ የምትሇውን አገሌጋዮቼንም ሇጣዕት የተሠዋውን

እንዱበለ እና እንዱሴስኑ የምታስተምረውንና የምታስተውን ያችን ሴት ኤሌዙቤሌን ዛም ብሇሃታሌና (ራእይ 2÷20)

Page 41: Daniel Kiibret's View

41

ኤሌዙቤሌ ማናት?

በብለይ ኪዲን

በብለይ ኪዲን የአክአብ ሚስት፣ የሲድናዊው የኤትበኣሌ ሌጅ ናት (1ኛነገሥ.16-31)፡፡ ባሌዋን አክአብን የበኣሌን ጣዕት እንዱያመሌክና ክፈ ሥራ እነዱሠራ ትገፊፊው የነበረች እርሷ ነች፡፡ በእሥራኤሌ አምሌኮ ባዔዴ እንዱስፊፊ ያዯረግችና ኤሌያስን ያሳዯዯችው ኤሌዙቤሌ ነበረች፡፡ በቤተ መንግሥቷ አራት መቶ የበኣሌ፣ አራት መቶ ሃምሳ የአሸራህ ነቢያትን

ትመግባቸው ነበር (1ኛ ነገሥ.18-19)፡፡

ባሌዋ አክአብ የየዋሐን ሰው የናቡቴን የወይን እርሻ ሇመውሰዴ አስቦ ናቡቴ ርስቴን አሌሸጥም ባሇው ጊዚ ተናዯዯ፡፡

አሌዙቤሌም ይህንን አይታ ናቡቴን በግፌ አስገዯሇችው፡፡ እርሻውንም ቀማችው (1ኛ ነገሥ.21÷1-19)፡፡

በሏዱስ ኪዲን በዮሏንስ ራእይ አሌዙቤሌን የተጠቀሰችውን የትያጥሮኗን ኤሌዙቤሌ በተመሇከተ ሇቃውንት ሌዩ ሌዩ ሏተታ አቅርበዋሌ፡፡

የመጀመርያው ሏተታ ኤሌዙቤሌ የተባሇችው የጳጳሱ ሚስት ናት የሚሇው የሶርያን እና የግሪክ ጥንታዊ መዙግብት መሠረት

ያዯረገው ትርጉም ነው፡፡ በእነዘህ መዙግበት «ሚስትህን ኤሌዙቤሌን» ይሊሌ፡፡ ይህች የጳጳሱ ሚስት የጥንቷን ኤሌዙቤሌ መንገዴ ተከትሊ አምሌኮ ጣዕትን እና ዛሙትን እያስፊፊች ነገር ግን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነግሣ ትኖር ነበር፡፡ በነገራችን ሊይ እስከ ሦስተኛው መክዖ መጨረሻ ዴረስ ጳጳሳት ሚስት ያገቡ ነበር፡፡

ይህች የጳጳሱ ሚስት ቤተ ክርስቲያኒቱን ተረከበቻት፡፡ ማንኛውም የቤተ ክርስቲያኒቱ ጉዲይ በእርሷ በኩሌ ብቻ ነበር የሚያሌፇው፡፡ ዯግሞም ምግባረ ብሌሹ እና ሔይወቷ በዛሙት የተነከረ በመሆኑ ምእመናኑን ሇሥነ ምግባር ብሌሹነት

አጋሇጠቻቸው፡፡ ወዯ ቤተ ክርስቲያኒቱ የሚመጡ አሔዙብም የርሷን ምግባር በማየት «ክርስትናማ እንዱህ ከሆነ» ማሇት ጀመሩ፡፡

ሉቀ ጳጳሱ ይህንን ሁለ ክፈ ሥራ እያዩ በቸሌታ ያሌፎት ነበር፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱ መዯፇር እና የምእመናኑ ሔይወት

አሊሳሰባቸውም፡፡ በዘህም ምክንያት «ዛም ብሇሃታሌና» ተብሇው ተገሠጹ፡፡

ቅደስ ኤጲፊንዮስን የመሳሰለ ላልች መተርጉማን ዯግሞ በትያጥሮን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ትኖር የነበረች፣ ክርስቲያን መስሊ ጳጳሱን ያታሇሇችና ብ ክርስቲያኖች ከዛሙት ጋር የተቀሊቀሇውን አምሌኮ ባዔዴ ችግር የሇውም ብሇው እንዱቀበለት ያዯረገች ኃይሇኛ ሴት ናት ይሊለ፡፡

እንዯ ኤጲፊንዮስ ሏተታ ይህች ሴት ሀብታም እና ኃይሇኛ፣ በዖመኗም በዖርዋ የምትመካ የሌዐሊን ቤተሰብ ነበረች፡፡ ክርስቲያን ነኝ ብሊ ወዯ ቤተ ክርስቲያን ብትጠጋም አምሌኮ ባዔዶን እና ዛሙቷን አሊቆመችም ነበር፡፡ በዘህ ጠባይዋም ሇጳጳሱም ሆነ ሇብ ምእመናን መሰናከያ ሆነች፡፡

የኤሌዙቤሌ ፌጻሜ

እግዘአብሓር ታጋሽ ነው፡፡ ሇሰው የንስሏ ዔዴሌ ሳይሰጥ አይቀጣም፡፡ አሁንም ሇዘያች ክፈ ሇኤሌዙቤሌ የንስሏ ዔዴሌ ሰጥቷት ነበር፡፡ ነገር ግን አሌተጠቀመችበትም፡፡ በመሆኑም የሚመጣባቸውን ቁጣ ነገራቸው፡፡ አስቀዴሞ ቅደስ ጳውልስ

«የእግዘአብሓር ቸርነት ወዯ ንስሏ እንዱመራህ ሳታውቅ የቸርነቱንና የመቻለን፣ የትዔግሥቱንም ባሇጠግነት ትንቃሇህን? ነገር ግን እንዯ ጥንካሬህና ንስሏ እንዯማይገባ ሌብህ የእግዘአብሓር ቅን ፌርዴ በሚገሇጥበት በቁጣ ቀን ቁጣን በራስህ ሊይ ታከማቻሇህ፡፡ እርሱ ሇእያንዲንደ እንዯ የሥራው ያስረክበዋሌ፤ በበጎ ሥራ በመጽናት ምስጋናንና ክብርን፣ የማይጠፊንም ሔይወት ሇሚፇሌጉ የዖሊሇምን ሔይወት ይሰጣቸዋሌ፤ ሇዏመፃ በሚታዖ እንጂ ሇእውነት በማይታዖትና

በአዴመኞች ሊይ ግን ቁጣና መቅሰፌት ይሆንባቸዋሌ» በማሇት እንዲስተማረ (ሮሜ 2’4‒8)፡፡ የብለይ ኪዲኗ ኤሌዙቤሌ

ከስሔተቷ ሌትመሇስ ባሇመቻሎ የኢዩ ሠራዊት በክፈ ሞት እንዴትሞት፣ ሇቀብርም ሬሳዋ እንዲይገኝ አዴርታሌ (2ኛ

ነገሥ.9’30‒37)፡፡ ሰባዎቹ የእርሷ እና የአክዒብ ሌጆችም በሰይፌ ተገዴሇዋሌ (2ኛ ነገሥ.10’1‒11)፡፡ በዘሁ አንፃርም

የሏዱሷ ኤሌዙቤሌም «እርሷም ትቀጣሇች ሌጆቿም ይቀጣለ» ተብሎሌ፡፡ እግዘአብሓር ቤተ ክርስቲያንን ከኤሌዙቤሌ ያዴናት፡፡

Page 42: Daniel Kiibret's View

42

የሚያሸንፌ ፌቅር

አንዴ ሰርግ ውስጥ አንዴ ሽማግላ ሙሽሮቹን ሉመርቁ ቆሙና «አጣሌቶ የሚያፊቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፌቅር ይስጣችሁ» ብሇው ሲመርቁ ሰማሁ፡፡ እስካሁን ብ ሠርግ ተገኝቼ ምርቃት ሰምቻሇሁ እንዱህ ያሇ

ምርቃት ሰምቼ አሊውቅም፡፡ ምን ማሇታቸው ይሆን? እያሌኩ በኅሉናዬ ሳብሰሇስሇው ቆየሁ፡፡ «አጣሌቶ የሚያፊቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፌቅር? ዯጋግሜ አሰብኩት፡፡ ይህንን ሳወጣ እና ሳወርዴ እንዲጋጣሚ ሽማግላው ምርቃታቸውን ፇጽመው እኔ የነበርኩበት ጠረጲዙ ጋ መጡና ተቀመጡ፡፡ መጠየቅ አሇብኝ አሌኩና አንገቴን በጠረጲዙው ሊይ ሰገግ አዴርጌ

«ዯኅና ዋለ አባቴ» አሌቸው፡፡

«ይመስገነው ዯኅና ነኝ» አለኝ፡፡

«ቅዴም የመረቁት ምርቃት ሰምቼው ስሇማሊውቅ ገረመኝ» አሌኩ ወሬ ሇመወጠን ብዬ፡፡

«አንተ ብቻ አይዯሇህም ብዎች ይገርማቸዋሌ» አለ ፇገግ ብሇው፡፡

«ምን ማሇትዎ ነው ግን»

«መጀመርያ አንዴ ታሪክ ሌንገርህ» አለኝ ጃኖአቸውን ወዯ ቀኝ መሇስ እያዯረጉ፡፡ እኔም ወንበር ቀየርኩና አጠገባቸው ተዯሊዴዬ ተቀመጥኩ፡፡

«አንዴ ጊዚ አንዱት እኅት ምክር ሌትጠይቀኝ መጣች፡፡ እናም እንዱህ ስትሌ አጫወተችኝ፡፡ እኔ እና ባሇቤቴ ከተጋባን ስምንት ዒመታችን ነው ሁሇት ሌጆችንም ወሌዯናሌ፡፡ የራሳችን ቤት እና መኪና አሇን፡፡ ሁሇታችንም የየራሳችን በቂ ዯመወዛ የሚገኝበት ሥራ አሇን፡፡ ይህንን ያህሌ ዒመት በትዲር ስንኖር ተጋጭተን ወይንም ተጣሌተን አናውቅም፡፡ እንን ሇመጣሊት ሇመፊቀረም ጊዚ አሌነበረንም፡፡ ጭቅጨቅ፣ ንዛንዛ፣ በዘህ ወጣ፣ በዘህ ወረዯ የሚባሌ ነገር በቤታችን ታይቶም ተሰምቶም አያውቅም፡፡ ጎረቤቶቻችን እና የሚያውቁን ሁለ በኛ ይቀናለ፡፡ እርሱን ምን የመሰሇች ሚስት አሇችህ ይለታሌ፤ እኔንም ምን የመሰሇ ባሌ አሇሽ ይለኛሌ፡፡ አንዴ ጊዚ ዯኛዬን ሇማየት እና በዘያውም ሇመዛናናት ብዬ ናይሮቢ ሄዴኩ፡፡ ባሇቤቴ ሥራ ስሇነበረው አሌሄዯም፡፡ ዯኛዬ ትዲር ከያዖች አምስት ዒመቷ ነው፡፡ ባሇቤቷ በተባበሩት መንግሥታት ዴርጅት ውስጥ ስሇሚሠራ ነው ኬንያ የሄደት፡፡ እነርሱ ቤት አንዴ ሳምንት ተቀመጥኩ፡፡ ያን ጊዚ ታዴያ የኔን ትዲር ትዲር መሆኑን ተጠራጠርኩት፡፡ ዯኛዬ ባሇቤቷን በስሙ አትጠራውም፤ እርሱም እንዱሁ፡፡ ዯክሞት ከመጣ እግሩን ታጥባሊች፣ እርሱም እንዱሁ፡፡ ምግብ ሲበለ እንዯተጎራረሱ ነው የሚጨርሱት፡፡ ሌጆቹን፣ ቤቱን ላሊውንም አብረው ነው የሚያዯርጉት፡፡ አንዲንዴ ጊዚ በኃይሌ ይከራከራለ፤ ሉዯባዯቡ ነው ብዬ ስፇራ ሇጥቂት ጊዚ ይረፈና ግን መሌሰው

ይፊቀራለ፡፡ አንዴ ቀን ታዴያ ዯኛዬን «ሇመሆኑ ተጣሌታችሁ ታውቃሊችሁ?» ስሌ ጠየቅት፡፡ «በጣም እንጂ እኛ መጣሊትንም መፊቀርንም እናውቅበታሇን፡፡ ተጣሌተን ተጣሌተን ወጥቶሌናሌ፡፡ ከጠብ በኋሊ የሚኖረን ፌቅር ሁሌጊዚ ምነው በተጣሊን ያሰኘኛሌ» አሇችኝ፡፡ ከዘያም ወዯራሴ ተመሌሼ አሰብኩ፡፡ እኔ እና ባሇቤቴ ተጣሌተን አናውቅም፡፡ አያዴርሰውና አንዴ ቀን ብንጣሊ እንዳት እንዯ ምንታረቅ የምናውቅበት አይመስሇኝም፡፡ ክፈን አርቅ አሌኩ ሇራሴ፡፡ ግን እኛ ተጠባብቀን ነው ወይስ ተፇቃቅረን ነው የምንኖረው ብዬም ራሴን ጠይቄዋሇሁ፡፡ ሳስበው ግን በመጠባበቀ እንጂ በመነፊፇቅ የምንኖር አይመ ስሇኝም፡፡ እናም ትዲሬን ጠሊሁት» አሇችኝ፡፡

ችግሯ ገብቶኛሌ፡፡ አንዴ ጥያቄ ጠየቅት፡፡ «ሊንቺ ፌቅር ማሇት የጠብ አሇመኖር ነው? ወይስ ጠብን ማሸነፌ? አሌት፡፡ ቀና ብሊ አየችኝ፡፡ አሌመሇሰችሌኝም፡፡ ዛም ብሊ አሰበች፡፡

«ሇመሆኑ ሇምን እንዯማትጣለ ታውቂያሇሽ?» አሌት፡፡

«ሇምን ይመስሌዎታሌ?» ብሊ እኔኑ መሌሳ ጠየቀችኝ፡፡

«የማትጣለት ስሇማትገናኙ ይመስሇኛሌ፡፡ የት ተገናኝታችሁ፣ የት ተነጋግራችሁ፣ የት ተከራክራችሁ፣ የት ተቀራርባችሁ ትጣሊሊችሁ፡፡ መጋጨትኮ ከመቀራረብ የሚመጣ ነው፡፡ እናንተ ጠብን አይዯሇም ያሸነፊችሁት፤ ጠብን ነው የሸሻችሁት፡፡ አሇመሞት እና ሞትን ማሸነፌ ይሇያያሌ፡፡ አሇመጣሊትና ጠብን ማሸነፌም እንዱሁ፡፡

«ሏኪሞች ሇምን ክትባት እንዯሚወጉን ታውቂያሇሽ አይዯሌ፡፡ ክትባቱ የሚሠራው ከሞተ ቫይረስ ነው፡፡ ሇምን? ያ የተዲከመ ቫይረስ ወዯ ሰውነታችን ሲገባ ሰውነታችን ጦርነት ተከፇተብኝ ብል ራሱን ያዖጋጃሌ፡፡ መዴኃኒት ያመረታሌ፡፡ ራሱን በሽታ ሇመከሊከሌ ዛግጁ ያዯርጋሌ ማሇት ነው፡፡ ሌምዴ አዲበረ፤ በሽታውን እንዳት እንዯ ሚያሸንፌ ኃይሌ እና ዏቅም ገንዖብ አዯረገ ማሇት ነው፡፡ ትዲርም ይኼ ክትባት ያስፇሌገዋሌ፡፡ ወዯፉት ከባደ የትዲር ቫይረስ መጥቶ በበሽታ እናንተን ጠራርጎ ከመውሰደ በፉት ዯካማውን ቫይረስ መከተብ ያስፇሌጋችኋሌ፡፡ ኃይሌ እና ዏቅም መፌጠር ያስፇሌጋችኋሌ፡፡

Page 43: Daniel Kiibret's View

43

ያሌተከተበ ሌጅ እና የተከተበ ሌጅ ሌዩነታቸው የሚታወቀው በሰሊሙ ጊዚ አይዯሇም፡፡ ወረርሽኙ ሲገባ ነው፡፡ ያን ጊዚ ማን መቋቋም እንዯሚችሌ ይታያሌ፡፡ ሁሇታችሁም በየፉናችሁ ትውሊሊችሁ፡፡ ከዘያ ወዯቤት ትገባሊችሁ፡፡ ራት ትበሊሊችሁ፡፡ ይቀጥሊሌ፡፡ ቤትም ውስጥ ብትሆኑ አንቺ ዲ ነሽ፤ እርሱም ቴላቭዣን እያየ ነው፡፡ ሌቅሶ ስትሄደ እርሱ ከወንድች ጋር ነው አንቺ ከሴቶች ጋር ነሽ፡፡ ዒመት በዒሌ ሲመጣ እርሱ በግ ይገዙሌ፣ አንቺ ድሮ ትገዡሇሽ፡፡ እርሱ በቱታ ጎምሇሌ ጎምሇሌ ይሊሌ፤ አንቺ በሏበሻ ቀሚስ ጉዴጉዴ ትያሇሽ፡፡ ይቀርባሌ ትበሊሊችሁ፡፡ በቃ፡፡ ወዲጄ የማይፇስ ውኃ ከዴንጋይ ጋር አይጋጭም፡፡ የረጋ ውኃ ይሻግታሌ እንጂ ግጭት የሇበትም፡፡ ወንዛ ሆኖ ሲወርዴ ግን አረኹ ገዯለ፣ ዏሇቱ ቋጥኙ ይሊተመዋሌ፡፡ ሇመሊተም አይሄዴም፡፡ ሲሄዴ ግን ይሊተማሌ፡፡ ከመኖር ብዙት ታዴያ ፇሇግ ይሠራሌ፡፡ ከዘህ መፌሰስ ነው፡፡ እዘያ ዯረጃ ሇመዴረስ ግን ስንት ትግሌ፣ ስንት ሌትሚያ፣ ስንት ውጣ ውረዴ አሇ፡፡ ይኼ ሁለ ወንዛ ማን ቦይ ቀዴድሇት መሰሇሽ የሚፇስሰው፡፡ በዖመናት እየታገሇ በጠረገው መንገዴ እኮ ነው እንዱህ አምሮ ሲፇስስ የምታይው፡፡ ትዲርም እንዱሁ ነው፡፡ እዴገት ካሇው፡፡ ሔይወት ካሇው ይፇስሳሌ፡፡ ሲፇስስ ታዴያ መሊተም፣ መጋጨት ያጋጥማሌ፡፡ ይህ ግን እየተፇታ ይሄዴና በኋሊ የትዲር ፇሇግ ይሠራሌ፡፡ ከዘያ በኋሊ ኩሌሌ እያሇ መውረዴ ነው፡፡ ፎፎቴ ይኖረዋሌ፡፡ ዲግሊስ የሚወርዴ ውኃ ይኖረዋሌ፡፡ ከዏሇቱ ጋር ሲጋጭ ሔመም መሆኑ ቀርቶ ውበት ይሆነዋሌ፡፡

አንዲንድቹኮ ከተጋቡ በኋሊ ወንዴም እና እኅት ብቻ ሆነዋሌ፡፡ አንዲንድቹ ዯግሞ አብሮ •¶ ¼room mate/ÝÝ ላልቹም አብሮ ሠሪ «ባሇ አክሲዮን»፡፡ አንዲንደ ባሌ ገንዖብ መስጠት አይቸግረውም፤ ሃሳብ መስጠት ግን አይሆንሇትም፡፡ አንዲንዶ ሚስት ቤቷን ማስተዲዯር አያቅታትም፤ ባሎን ማስተዲዯር ግን አይሆንሊትም፡፡

ብዎቹ «እኛኮ አንዴ ነን» ብሇው የሚፍክሩት ሌዩነቶቻቸውን የሚያዩበት አጋጣሚ ስሇላሊቸው ነው፡፡ መች ተወያይተው፣ መች ተከራክረው፣ መች ተገዲዴረው ያውቃለ፡፡ ሦስት ዒይነት ባሌ እና ሚስት አለ፡፡ የሚገጥሙ፣ የሚገጥሙ የሚመስሊቸው ግን የማይገጥሙ፤ ፇጽመው የማይገጥሙ፡፡ የሚገጥሙ ባሌ እና ሚስት እየተገዲዯሩ፣ እየተጋጩ፣ እየተስማሙ፤ እየተቸገሩ፣ ችግር እየፇቱ፤ በሃሳብ እየተሇያዩ፣ እየተቀራረቡ፤ እየተዋወቁ ሄዯው በሂዯት አንዴ የሚሆኑ ናቸው፡፡ የሚገጥሙ የሚመስሊቸው የማይገጥሙ የሚባለት ዯግሞ ሲታዩ የተስማሙ፣ የተፊቀሩ፣ አንዴ የሆኑ፣ ጠብ እና ሌዩነት የላሇባቸው የሚመስለ፤ በውስጥ ግን የተከዯኑ፣ በጊዚ የሚፇነደ፣ ያሌተዲሰሱ ቁስልች ያለባቸው

ናቸው፡፡ እነዘህ በአማርኛ «ይጠጌ አይነኬ» ይባሊለ፡፡ በሂሳብ asymptote የሚባለት ናቸው፡፡ የሚገጥሙ የሚመስሊቸው፤ ሰውም ሲያያቸው የሚገጥሙ የሚመስለ፤ በእውነታው ግን መቼም የማይገጥሙ ናቸው፡፡

ሦስተኛዎቹ ጎን ሇጎን የሚሄደ ናቸው፡፡ parallelÝÝ ምናቸውም የማይገጥም፡፡ አሇመግጠማቸውም የሚታወቅ፡፡ ያሌተፊቱት ሇሌጆቻቸው፣ ሇሔግ ጉዲዮች፣ ሇቤተሰቦቻቸው ሲለ እንጂ በጋብቻ ውስጥ በፌቺ የሞኖሩ ናቸው፡፡ አሁን ሌጄ ራሳችሁን እዩ፡፡ መጣሊት ሇጋብቻ አስፇሊጊ ነው እያሌኩሽ አይዯሇም፡፡ በትዲር ውስጥ መጋጨት ብቻውን የመጠሊሊት ምሌክት እንዲሌሆነ ሁለ፣ አሇመጋጨት ብቻውንም ግን የፌቅር ምሌክት አይዯሇም ነው የምሌሽ፡፡ ሇመሆኑ ሇመጣሊት ጊዚ አሊችሁ? አንዴ ወንበር ሊይ መቀመጥና አብሮ መቀመጥ፤ አንዴ አሌጋ ሊይ መተኛትና አብሮ መተኛት፤ አንዴ ቤት ውስጥ መኖርና አብሮ መኖርኮ ይሇያያለ፡፡» ከዘህ ውይይታችን በኋሊ ወዯ ባሌዋ ሄዲ ሇትዲር ጊዚ ስሇመስጠት፤ በሌዩ ሌዩ ጉዲዮች ሊይ ስሇመነጋገር፤ የቤት ሥራን ሇሥራነቱ ብቻ ሳይሆን ሇዯስታ መፌጠርያነቱ አብሮ ስሇ መሥራት ማንሣት ስትጀምር ነገር መጣ፡፡ ጭቅጭቅ ጀመርሽ ይሊት ጀመር፡፡ የማይስማሙባቸው ነገሮች እየታወቁ መጡ፡፡ ይገርምሃሌ፡፡ በሌቶ የማያውቅ ሰው ሲበሊ እንዯሚያመው ሁለ፣ ተጋጭቶ የማያውቅ ሰው ሲጋጭ አያዴርስብህ፡፡ አንዴ ጋሪ ጠጠር በየቅንጣቱ ቢወረወር ከሚጎዲህ በሊይ ጋሪውን እንዯሞሊ ቢዯፊብህ የሚጎዲህ

ይበሌጣሌ፡፡ «ተጋጭተን አናውቅም» የሚለ ሰዎችም ሲጋጩ እንዯዘያው ነው፡፡

ሇዘህ ነው «አጣሌቶ የሚያፊቅር፣ አጋጭቶ የሚያጣብቅ ፌቅር ይስጣችሁ» ብዬ መመረቅ የጀመርኩት፡፡ ጠብን የሚያሸንፌ ፌቅር፣ ጦርነትን የሚያሸንፌ ሰሊም፣ ጨሇማን የሚያሸንፌ ብርሃን ነው የሚያስፇሌገን ብዬ፡፡ ጉሌበት ስሜ ተነሣሁ፡፡

እግር ያሇው ባሇ ክንፌ

አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ማናቸው?

አቡነ ተክሇ ሃይማኖት በ1186 ዒም በሰሜን ሸዋ ቡሌጋ ጽሊሌሽ ተወሇደ፡፡ አባታቸው የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት ሲያስተምሯቸው አካባበቢያቸው ዯግሞ በዖመኑ የነበሩ ሌጆች ይማሩ የነበረውን ፇረስ መጋሇብን፣ ቀስት መወርወርን፣ እርሻን እና አዯንን አስተምረዋቸዋሌ፡፡

Page 44: Daniel Kiibret's View

44

በሰባት ዒመታቸው ከግብፃዊው አቡነ ቄርልስ ዱቁናን ከተቀበለ በኋሊ እግዘአብሓር በክህነት ሔዛቡን እንዱያገሇግለ መረጣቸው፡፡ የአቡነ ተክሇ ሃይማኖት ሇክህነት መጠራት በዘህ ዒሇም ትዲር መሥርቶ፣ የዒሇሙንም ሥራ ሠርቶ መኖር አያስፇሌግም ከሚሌ ፌሌስፌና የመነጨ አይዯሇም፡፡ ከ8ኛው መክዖ ጀምሮ በሀገሪቱ የመንፇስ መቀዙቀዛ ይስተዋሌ ነበር፡፡ ዮዱት ጉዱት መንግሥቱን ይዙ በክርስትናው ሊይ ከዖመተች በኋሊ ሰሜኑ እና ዯቡቡ ተቆራርጧሌ፡፡ የሃሳብን ሌዔሌና የሚያመጣው የመንፇስ ሌዔሌና ተዲክሟሌ፡፡ ሇዘህም ኢትዮጵያን የሚዋጅ ኢትዮጵያዊ ያስፇሌግ ነበር፡፡ ይህ ነው የተክሇ ሃይማኖት የጥሪ ምክንያት፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ከአባታቸው ዔረፌት በኋሊ ቅስናን ከአቡነ ቄርልስ ተቀብሇው በጽሊሌሽ አካባቢ በክህነት ከአባታቸው ጋር አገሌግሇዋሌ፡፡ አባታቸው ሲያርፈ በወንጌለ ማንም ሉከተሇኝ የሚወዴዴ ቢኖር ያሇውን ሁለ ትቶ መስቀለን ተሸክሞ ይከተሇኝ ያሇውን በመከተሌ ሀብታቸውን ሇዴኾች መጽውተው ሇወንጌሌ ስብከት ወጡ፡፡ የዋሌዴባው ገዴሇ ተክሇ ሃይማኖት ወዯ አቡነ ኢየሱስ ሞዒ ከመሄዲቸው በፉት ቅስናን ተቀብሇው በሸዋ እና በዲሞት ማገሌገሊቸውን ይገሌጣሌ፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት በዲሞት እና በሸዋ ካገሇገለ በኋሊ መጀመርያ ዯቡብ ወል ቦረና ወዯ ነበረው ወዯ

ዯብረ ጎሌ ገዲም ገብተው አሥር ዒመት(12 የሚሌም አሇ) በትምህርት እና በሥራ አሳሌፇዋሌ፡፡ በዘያም ዋሻ ፇሌፌሇው አስዯናቂ ሔንፃ ሠርተው ነበር፡፡ ገዴሇ አቡነ ኢየሱስ ሞዒ እንዯሚሇው አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ወዯ ሏይቅ የገቡት በሠሊሳ ዒመታቸው ነው፡፡ ይህም የሚያሳየን በሸዋ እና በወሊይታ ያገሇገለት ገና በወጣትነታቸው ጊዚ መሆኑን ነው፡፡ በ1216 ዒም አካባቢ ወዯ ሏይቅ የገቡት አቡነ ተክሇ ሃይማኖት በሏይቅ ከመመንኮሳቸው በፉት ሰባት ዒመት ከመነኮሱም በኋሊ ሦስት ዒመት በትም ህርት ፣ በሥራ እና በአገሌግልት ቆይተዋሌ፡፡ ሏይቅ እስጢፊኖስ በዘያ ዖመን እንዯ አዲሪ ትምህርት ቤት ያሇ ዩኒቨርሲቲ ነበረ፡፡ ወዯዘያ የሚገባ ሁለ ሦስት ነገሮችን ይማራሌ፡፡ ትምህርት፣ የጥበበ እዴ ሥራ እና ሥርዒተ ምንኩስና፡፡ ትምህርቱ የቤተ ክርስቲያኒቱን መሊ ትምሀርት ያካትታሌ፡፡ የሞያ ትምህርቱም መጻፌ፣ መዯጎስ፣ ሔንፃ ማነጽ፣ ሌብስ መሥራት፣ እርሻ፣ የከብት ርባታ እና የሥዔሌ ሥራን ይመሇከታሌ፡፡ ከእነዘህ ጎን ሇጎን ዯግሞ ጽሙዴ እንዯ ገበሬ ቅኑት እንዯ በሬ እንዱሆኑ ሥርዒተ ምንኩስናን ይማራለ፡፡ በእነዘህ ትምህርቶች የታነፁት መነኮሳት ከገዲሙ ሲወጡ ዙሬ የፑኤች ዱ ተማሪ ዳዖርቴሽን እንዯሚያቀርበው የተማ ሩትን ጽፇው አንዴ የብራና መጽሏፌ አዖጋጅተው ይወጣለ፡፡ በዘህም ምክንያት ሏይቅ ከስምንት መቶ መነኮሳት በሊይ በአንዴ ጊዚ የሚማሩባት በመጻሔፌትም የበሇጸገች ዩኒቨርሲቲ ነበረች፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት እዘህ ነው አሥር ዒመታትን ያሳሇፈት፡፡

ከሏይቅ ወጥተው በዖመኑ በሥርዒተ ምንኩስና እና በትምህርት ብልም በጥበበ እዴ ከፌተኛ ዯረጃ ሊይ ወዯ ነበረው ወዯ ዯብረ ዲሞ ሄደ፡፡ በዘያም ከአቡነ ዮሏኒ ዖንዴ መንፇሳዊ ትምህርት፣ ሥርዒተ ምንኩስና እና ጥበበ እዴ ሲማሩ ሰባት ዒመት አሳሇፈ፡፡ ያነጹት ፌሌፌሌ ዴንጋይ ዋሻ፣ መጻሔፌት ሲጽፈ ቀሇማቸውን ያስቀምጡባቸው የነበሩትን ሽንቁሮች ዙሬም በዯብረ ዲሞ ማየት ይቻሊሌ፡፡ ቀሪዎቹን አምስት ዒመታት ላልችን የትግራይ ገዲማት እየተዖዋወሩ ሲመሇከቱ ቆይተው ከሸዋ በወጡ በሃያ ሁሇት ዒመት እዴሜያቸው ሃምሳ ሁሇት ሲሆን ሇበሇጠው ክብር እና ርእይ በግብጽ በኩሌ ወዯ ኢየሩሳላም ተሻገሩ፡፡ ከኢየሩሳላም ሲመሇሱ በሏይቅ በኩሌ አዴርገው ዯብረ ጎሌን ተሳሌመው በሚዲ እና በመርሏ ቤቴ በኩሌ ወዯ ሸዋ በመምጣት ከዮዱት ዖመን በኋሊ በመንፇሳዊ ሔይወት የተጎዲውን ሸዋን እና ዯቡብ ኢትዮጵያን በመዖዋወር ሇአሥር ዒመታት ያህሌ አስተምረዋሌ፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ተግተው በማስተማራቸው የተኛው ሁለ ነቃ፣ የዯከመው በረታ፣ የጠፊውም ተገኘ፡፡ በስብከታቸው እንዯገና ሇነቃው ሇመካከሇኛው እና ሇዯቡብ ኢትዮጵያ ሏዋርያትን ሇማፌራት እንዱችለ አንዴ ገዲም ሇመመሥረትና ዯቀ መዙሙርትን ሇማስተማር አሰቡ፡፡ እናም ወዯ ዯብረ አስቦ ገዲም ገቡ፡፡ ቦታውን አስተካክሇው እና ከዯብረ ዲሞ እና ከሏይቅ የተከተሎቸውን ጥቂት ዯቀ መዙሙርት ይዖው በዯብረ ሉባኖስ ገዲም ሌክ እንዯ ሏይቅ እስጢፊኖስ ሁለ ሦስቱን ነገሮች ያካተተ አገሌግልት ጀመሩ፡፡ ምንኩስና፣ ትምህርት እና ሥራ፡፡ መነኮሳቱ መንፇሳዊ ትምህርት ይማራለ፤ በሔገ ገዲም ይመራለ፤ ሇራሳቸው እና ሇአካባቢው ሔዛብ ርዲታ የሚሆን እርሻ ያርሳለ፡፡ ዯቀ መዙሙርትን አፌርተው፣ ገዲማቸውን አዯራጅተው፣ ስብከተ ወንጌሌንም አስፌተው አስፌተው ሰያዯ ሊዴለ በሔይወታቸው የመጨረሻ ዒመታት ወዯ ዯብረ አስቦ ዋሻ ገብተው በአንዴ እግራቸው በጾም እና በጸልት ተወሰኑ፡፡ በጸልት ብዙትም እግራቸውን በማጣታቸው ስሇ ክብራቸው ከእግዘአብሓር ክንፌ ተሰጥቷቸዋሌ፡፡

አቡነ ተክሇ ሃይማኖት አገሌግልታቸውን ፇጽመው ነሏሴ ሃያ አራት ቀን 1287 ዒም በ99 ዒመታቸው ዏረፈ፡፡

ስሇ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት የሚነሡ ጥያቄዎች አቡነ ተክሇ ሃይማኖት እና የመንግሥት ሇውጥ

Page 45: Daniel Kiibret's View

45

አንዲንድች «ከዙግዌ ሥርወ መንግሥት ወዯ ሰልሞናዊ ሥርወ መንግሥት የተዯረገውን ሽግግር ያከናወኑት አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ናቸው፡፡ ይህንንም ያዯረጉት ይኩኖ አምሊክ የሸዋ ሰው ስሇሆነ ሇዖራቸው አዴሌተው ነው» ይሊለ፡፡ በሸዋው ይኩኖ አምሊክ እና በዙግዌ ሥርወ መንግሥት ወራሹ በነአኩቶ ሇአብ መካከሌ መቀናቀን የተጀመረው አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ሏይቅ በትምህርት ሊይ በነበሩበት ጊዚ ነበር፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ሔፃን በነበሩበት ጊዚ ከዲሞት የሚመጣው የሞተሇሚያውያን ኃይሌ ሸዋን ዯጋግሞ በመውረር አብያተ ክርስቲያናትን ዖርፎሌ ሔዛቡንም ማርሌ፡፡ ይህ ጉዲይ የሸዋን ሔዛብ ማስቆጨቱ እና ማነሣሣቱ የማይቀር ነው፡፡ በተሇይም ከአኩስም የተሰዯዯው የሰልሞናዊው ሥርወ መንግሥት ዖር ሸዋ መንዛ ነው የገባው ተብል በሚታመንበት ሁኔታ ሸዋዎች ራሳቸውን ሇመከሊከሌ መዯራጀት ጀምረዋሌ፡፡ ዯቡቡ ኢትዮጵያ ከማዔከሊዊው መንግሥት መቀመጫ ከሮሏ እየራቀ ሄድ ስሇነበር ሇይኩኖ አምሊክ ጥሩ መዯሊዴሌ ሆኖታሌ፡፡ ገዴሇ ኢየሱስ ሞዒ እንዯሚተርከው የመንግሥትን ነገር ከይኩኖ አምሊክ ጋር የተነጋገሩት አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ሳይሆኑ አቡነ ኢየሱስ ሞዒ ናቸው፡፡ ያን ጊዚ ዯግሞ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት በተማሪነት ሏይቅ ገዲም ውስጥ ነበሩ፡፡ አቡነ ኢየሱስ ሞዒ እና ይኩኖ አምሊክ በመንግሥት ጉዲይ ሊይ ሇመነጋገር የበቁት ይኩኖ አምሊክ በሸዋ ሊይ ይዯርስ ከነበረው የሞተሇሚ ጥቃት ሸሽቶ በሏይቅ እስጢፊኖስ ትምህርት ቤት ወጣትነቱን ያሳሇፇ በመሆኑ ነበር፡፡ ሁሇቱ ባዯረጉት ስምምነት የዏቃቤ ሰዒትነትን መዒርግ ሇሏይቅ ገዲም መምህር እንዱሆን ተዯርሌ፡፡ ይህም ማሇት የንጉሡ ገሏዲዊ ግንኙነቶች በዏቃቤ ሰዒቱ በኩሌ እንዱፇጸሙ ማሇት ነው፡፡

የንጉሡ ዯብዲቤ ወዯ ሏይቅ ገዲም ሲሊክ መነኮሳቱ ተቀምጠው እንዱሰሙ

ሇገዲሙ የተሰጠውን መሬት የመንንቱም ሆነ የነገሥታት ሌጆች እንዲይነኩ

ነፌስ የገዯሇ፣ ንብረት የሰረቀ፣ እግረ ሙቁን ሰብሮ እዘህ ገዲም ገብቶ ቢዯውሌ ከሞት ፌርዴ እንዱዴን

ሇገዲሙ የተሰጠው ርስት ሇአገሌጋዮች ብቻ ስሇሆነ ዖር ቆጥሮ ማንም ተወሊጅ እንዲይወርስ

የገዲሙ ርስት መነኩሴ ሊሌሆነ ጥቁር ርስት እንዲይሰጥ

የሚለት ታወጁ፡፡ ይህ ሁለ ሲከናወን አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ሏይቅ ትምህርት ሊይ ነበሩ፡፡ በኋሊ ዖመን ይኩኖ አምሊክ ኃይለ እየበረታ ነአኩቶ ሇአብም ግዙቱ እየጠበበ እና ኃይለ እየዯከመ ሲሄዴ ከወል በታች ያሇውን ሀገር የያዖው ይኩኖ አምሊክ እና ሊስታን እና ሰሜኑን የያዖው ይኩኖ አምሊክ ሇጦር ይፇሊሇጉ ጀመር፡፡ በዘህ ዖመን ነበር አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ከኢየሩሳላም የተመሇሱት፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ያዯረጉት ነገር ቢኖር ኃይለ እየገነነ የመጣውን ይኩኖ አምሊክን እና የወቅቱን ንጉሥ ነአኩቶ ሇአብን ማዯራዯር ነበር፡፡ ይኩኖ አምሊክ ሇመንገሥ ከቅብዏት በቀር የቀረው ኃይሌ አሌነበረም፡፡ የነአኩቶ ሇአብ ኃይሌ ዯግሞ ቢዲከምም አሌሞተም፡፡ ሁኔታው ወዯ እርስ በርስ ጦርነት እንዲይሄዴ ያሰጋቸው አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ሁሇቱን በማዯራዯር ከአንዴ ስምምነት ሊይ አዯረሷቸው፡፡

ይኩኖ አምሊክ ምንም ኃይሌ ቢኖረው ነአኩቶ ሇአብ እስኪያርፌ ዴረስ ንግሥናውን እንዲያውጅ

ከነአኩቶ ሇአብም በኋሊ የዙግዌ ዖር የሊስታን አውራጃ እንዱገዙ

የሊስታው ገዣ በፔሮቶኮሌ ከንጉሡ ቀጥል እንዱሆን

ይህ ስምምነት ባይኖር ኖሮ ጦር በሰበሰበው በይኩኖ አምሊክ እና ሥሌጣን ሊይ በነበረው በነአኩቶ ሇአብ መካከሌ በሚፇጠረው ጦርነት የሀገሪቱ ሌጆች ባሇቁ ነበር፡፡ ዙሬ ቢሆን ይሄ ተግባር የኖቬሌ ሽሌማት የሚያሸሌም ነበር፡፡ ይህ ስምምነት በኋሊ በዏፄ ይትባረክ ዖመን በመፌረስ የተከሰተውን ጦርነት ያየ አቡነ ተክሇ ሃይማኖትን ያዯንቃሌ እንጂ አይተችም፡፡

ሲሦ መንግሥት

አንዲንድች «አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ሰልሞናዊ ሥርወ መንግሥት በዋለት ውሇታ ሇቤተ ክርስቲያን ሲሦ መንግሥት ተሰጠ» ይሊለ

ይኩኖ አምሊክ ሲነግሥ በኢትዮጵያ ውስጥ ጳጳስ አሌነበረም፡፡ ከአቡነ ጌርልስ ሞት በኋሊ ከግብፅ የመጣ ጳጳስ አሌነበረም፡፡ ይህ ሁኔታ በመንፇሳዊ ትንሣኤ ሊይ ሇነበረችው ኢትዮጵያ የአገሌጋዮች እጥረት አስከተሇ፡፡ በዘህ ጊዚ የተሰባሰቡት የኢትዮጵያ ሉቃውንት በትምህርትም በአገሌግልትም የበረቱትን አቡነ ተክሇ ሃይማኖትን

መረጡ፡፡ የሚሾም ሲኖድስ አሌነበረምና እግዘአብሓር «ሏዋርያትን በሾምኩበት ሥሌጣን ሾምኩህ» አሊቸው፡፡

Page 46: Daniel Kiibret's View

46

ይኩኖ አምሊክ ምንም እንን በንግሥናው ቢገዙ እንዯ ወጉ ሥርዒተ መንግሥት አሌተፇጸመሇትም ነበር፡፡ በመሆኑም በዖመኑ የነበሩት አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ሥርዒተ መንግሥቱን ፇጸሙሇት፡፡ እርሱም ሇቤተ ክርስቲያን አገሌግልት ርስት ሰጠ፡፡ ሇቤተ ክርስቲያን ርስት መስጠት በይኩኖ አምሊክ የተጀመረ አይዯሇም፡፡ እንዱያውም ቅደስ ሊሉበሊ ሇአኩስም፣ ሇሊሉበሊ፣ ሇመርጡሇ ማርያም እና ሇተዴባበ ማርያም የሰጠው ርስት ይበሌጣሌ፡፡ በወቅቱ ሇሏዋርያዊ አገሌግልት እና ሇተማሪዎች ዴርጎ ሇቤተ ክርስቲያን ጥሪት ያስፇሌጋት ስሇነበር ይኩኖ አምሊክ ርስት ሰጥቷሌ፡፡ ይህ ግን ከመንግሥት ዛውውር ጋር የሚያገናኘው ነገር የሇም፡፡ ዙሬም ቢሆን እኮ አንዲንዴ የአውሮፒ ሀገሮች ሇቤተ ክርስቲያን የተሇየ በጀት ይሰጣለ፡፡ እጨጌ የሚሇውን ስም ከርስት አስተዲዲሪነት ጋር የሚያገናኙት ሰዎች አለ፡፡ እጨጌ የሚሇውን ስም ሇአቡነ

ተክሇ ሃይማኖት የሰጣቸው መንግሥት ሳይሆን የወሊይታ ሔዛብ ነው፡፡ በወሊይተኛ «ጨጌ» ማሇት «ሽማግላ፣

ታሊቅ፣ አባት» ማሇት ነው፡፡ ወዯ አማርኛ ሲመጣ «እጨጌ» ተባሇ፡፡ የአቡነ ተክሇ ሃይማኖትን አገሌግልት አይቶ ይህንን የሰጣቸው ሔዛቡ ነው፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ሥሌጣን ወዲዴ አሇመሆናቸውን በግሌጽ አሳይተዋሌ፡፡ ከብ ዖመናት በኋሊ አቡነ ዮሏንስ 5ኛ ከግብጽ መጥተው አቡነ ተክሇ ሃይማኖትን በግማሽ ኢትዮጵያ በመንበረ ጵጵስና እንዱያገሇግለ ሇምነዋቸው ነበር፡፡ እርሳቸው ግን ሇሥሌጣን ፌሊጎት እንዯላሊቸው ገሌጸው እንዱያ ሔዛብ ሲወዲቸው እና ሲፇሌጋቸው ወዯ በኣታቸው ነው የተመሇሱት፡፡ «ጻዴቁ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ላሊ ናቸው » አንዲንድች «በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከ8 እስከ 13ኛው መክዖ ባሇው ጊዚ የኖሩ ላሊ ተክሇ ሃይማኖት የሚባለ ጻዴቅ ነበሩ፡፡

የርሳቸው ታሪክ ከላሊ ተክሇ ሃይማኖት ታሪክ ጋር ተዲብል አሁን ያሇWን ገዴሇ ተክሇ ሃይማኖት አስገኘ፡፡ እናም ጻዴቁ ተክሇ ሃይማኖት ዖዯብረ ሉባኖስ አይዯለም » ይሊለ እስካሁን ዴረስ ይህንን አባባሌ የሚጠቅሱ ሰዎች ያቀረቡት ማስረጃ የሊቸውም፡፡ እገላ አይቶት ነበር፡፡ እዘህ ገዲም ነበር ከማሇት ውጭ፡፡ እንዯ እውነቱ ከሆነ ሇላሇ ማስረጃ ሲባሌ ያሇ ማስረጃ አይሰረዛም፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ዖዯብረ ሉባኖስን በተመሇከተ ያለት ማስረጃዎች አራት ዒይነት ናቸው፡፡

1. ገዴሊቸው

2. የላልች ቅደሳን ገዴልች

3. ዚና መዋዔልች እና

4. የግብፅ ቤተ ክርስቲያን መረጃዎች

ገዴሇ ተክሇ ሃይማኖት እኔ ሇማየት የቻሌኩት የዯብረ ሉባኖስ፣ የሏይቅ እስጢፊኖስ፣ የዋሌዴባ፣ የጉንዲንዲጉንዱ እንዱሁም ዏፄ ምኒሉክ ወሊይታን ሲወጉ ያገኙት የወሊይታ ገዴሇ ተክሇ ሃይማኖት ቅጂዎች አሌፍ አሌፍ ከሚያሳዩት መሇያየት በስተቀር የሚተርኩት በ13ኛው መክዖ ስሇነበሩት ተክሇ ሃይማኖት ነው፡፡ እኒህ ተክሇ ሃይማኖት ጽሊሌሽ ተወሌዯው፣ በኢትዮጵያ ገዲማት ተምረው፣ በመሊ ሀገሪቱ ሰብከው፣ ግብጽ እና ኢየሩሳላም ተሻግረው፣ ዯብረ ሉባኖስን መሥርተው ያገሇገለትን ተክሇ ሃይማኖት ነው የሚናገሩት፡፡ ላሊው ቀርቶ ወል ጉባ ሊፌቶ፣ ጎንዯር አዜዜ ተክሇ ሃይማኖት የተገኙት ገዴሊትም ተመሳሳይ ታሪክ ነው የሚተርኩት፡፡ እስካሁን ከኒህኛው ተክሇ ሃይማኖት ውጭ ስሊለ ላሊ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት የሚተርክ ገዴሌ አሌተገኘም፡፡ አሇ ከመባሌ በቀር፡፡ የኢትዮጵያ የብራና መጻሔፌትም ሆኑ በአካሌ ያሌተገኙት ማይክሮ ፉሌሞቻቸው በተከማቹባቸው በብሓራዊ ቤተ መጻሔፌት ወመዙግብት፣ በመንበረ ፒትርያርክ ሙዛየም እና ቤተ መጻሔፌት፣ በአዱስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ቤተ መጻሔፌት፣ በብሪቲሽ ሙዛየም እና ቤተ መጻሔፌት፣ በቫቲካን ቤተ መዙግብት እና ቤተ መጻሔፌት፣ አሜሪካ ኮላጅቪሌ በሚገኘው ቅደስ ዮሏንስ ኮላጅ ያለትን ማይክሮ ፉሌሞች እና የብራና መጻሔፌት ዛርዛሮችን ብናይ ስሇ ጻዴቁ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ዖዯብረ ሉባኖስ እንጂ ስሇ ላሊ ተክሇ ሃይማኖት የተጻፇ ገዴሌ የሇም፡፡ (የዘህን ዛርዛር የጥናት ውጤት በቅርብ ሇኅትመት አበቃዋሇሁ፡፡)

ላልች ገዴልች ስሇ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት የሚያነሡ አያላ ገዴልች አለ፡፡ ገዴሇ አኖሬዎስ ዖሞረት፣ ገዴሇ አቡነ አኖሬዎስ ዖወረብ፣ ገዴሇ አቡነ ፉሌጶስ፣ ገዴሇ አቡነ ኤሌሳዔ፣ ገዴሇ አቡነ ሔዛቅኤሌ፣ ገዴሇ አቡነ ዚና ማርቆስ፣ ገዴሇ አቡነ ኢየሱስ ሞዒ፣ ገዴሇ አቡነ ቀውስጦስ፣ ገዴሇ አቡነ ማትያስ፣ ገዴሇ አቡነ ታዳዎስ ዖጽሊሌሽ፣ ገዴሇ አቡነ ገብረ ክርስቶስ ዖግዴም፣ ገዴሇ አቡነ መርቆሬዎስ ዖመርሏ ቤቴ፣ ገዴሇ አቡነ አዴኃኒ ዖዲሞት፣ ገዴሇ አቡነ ኢዮስያስ ዖወጅ፣ ገዴሇ አቡነ ዮሴፌ ዖእናርያ፣ ገዴሇ አባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫ እና ላልች ወዯ አሥራ ሦስት የሚጠጉ ገዴሊት ስሇ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ተጨማሪ መረጃዎች ይሰጣለ፡፡ እነዘህ ሁለ ገዴሊት የሚያነሷቸው ተክሇ ሃይማኖት ግን ተክሇ ሃይማኖት ዖዯብረ ሉባኖስን ነው፡፡

Page 47: Daniel Kiibret's View

47

ዚና መዋዔልች የይኩኖ አምሊክ፣ የዒምዯ ጽዮን፣ የዖርዏ ያዔቆብ፣ የሱስንዮስ፣ እና የላልቹም ዚና መዋዔልች ስሇ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ዖዯብረ ሉባኖስ ይተርካለ፡፡ ግብፃውያን መዙግብት

የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው ቅደሳን መካከሌ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት አንደ ናቸው፡፡ እንዱያውም ቤተ ክርስቲያንዋ የአራት ቅደሳንን ብቻ የሌዯት በዒሌ ታከብራሇች፡፡ የጌታን፣ የእመቤታችንን፣ የዮሏንስ መጥምቅን እና የአቡነ ተክሇ ሃይማኖትን፡፡ የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ጥንታውያንም ይሁኑ ዖመናውያን መዙግብት የሚገሌጹት በ12ኛው መክዖ ጽሊሌሽ ተወሌዯው ስሊዯጉት ስሇ ዯብረ ሉባኖሱ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ነው፡፡ እናም ወዯፉት አዱስ ነገር ተገኘ ስንባሌ ያን ጊዚ እንከራከር ካሌሆነ በቀር እስካሁን ዴረስ ግን ከአቡነ ተክሇ ሃይማኖት ጋር የታሪክ ዛምዴና ያሊቸው ላሊ ተክሇ ሃይማኖት መኖራቸውን የሚገሌጥ ማስረጃ የሇም፡፡

«አቡነ ተክሇ ሃይማኖታዊ» ትውሌዴ

በዔውቀቱ ሥዩም ምዴርን ትቶ ሰማይ ሰማይን ብቻ ሲመኝ በዴህነት የሚዲክር ትውሌዴን «ተክሇ ሃይማኖታዊ» ብል ሰይሞታሌ፡፡ ይህ የበዔውቀቱ ሥያሜ ከሁሇት ነገሮች የመጣ ይመስሇኛሌ፡፡ አንዯኛው ስሇ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ካሇ የግንዙቤ ማነስ እና ሁሇተኛው ከታሪክ ተፊሌሶ የተነሣ፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት በሦስት ሥርዒተ ትምህርቶች በተቃኘው የሏይቅ እስጢፊኖስ ትምህርት ቤት የኖሩ ናቸው፡፡ በትምህርት፣ በሥራ እና በምንኩስና፡፡ ሥራ ሇዒሇማውያን ብቻ ሳይሆን ሇመነኮሳትም የግዴ አስፇሊጊ መሆኑን የተማሩም ያስተማሩም ናቸው፡፡ በተባቸው ቦታዎች ሁለ ሦስቱንም ሲያከናውኑ ነው የኖሩት፡፡ በመጨረሻም ወዯ ዯብረ አስቦ ሲገቡ ገዲማዊው ሥርዒታቸው ትምህርትን፣ ምንኩስናን እና ሥራን ያዋሏዯ ነበር፡፡

እናም «ተክሇ ሃይማኖታዊ» ማሇት «እየሠራ የሚጸሌይ፣ እጸሇየ የሚሠራ» ማሇት እንጂ በሰማዩ ሊይ ብቻ ያሇ ቅጥ እያንጋጠጡ ምዴራዊ ሔይወትን መዖንጋት እና ሇዴህነት መዲረግ ማሇት አይዯሇም፡፡

እኔ ይህንን ስሌ ምዴራዊ ሔይወት እንዯማያስፇሌግ የሚያስተምሩ፣ ሥጋ እንዲሌተፇጠረ ቆጥረው በሥጋ መኖርን የሚያጣጥለ የለም ማሇቴ አይዯሇም፡፡ በቤተ ክርስቲያን ትምህርት በሥጋ ተጋብቶ፣ ወሌድ ከብድ፣ አርሶ ነግድ፣ ወጥቶ ወረድ መኖርን የሚያንቋሽሽቱ እና ሇነፌስ ብቻ መኖር አሇብን የሚለት ማኔያውያን

ተወግዖዋሌ፡፡ በዔውቀቱ ሊነሣው ሃሳብ ትክክሇኛ ስያሜውም «ማኔያዊ» እንጂ ተክሇ ሃይማኖታዊ አይዯሇም፡፡

እግር እና ክንፌ በዔውቀቱ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት እግራቸውን ያጡት ክንፌ ሇማብቀሌ ሲለ እንዯሆነ አዴርጎ ያስቀምጠዋሌ፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖትኮ ክንፌ ያገኙት እግራቸውን ከማጣታቸው በፉት ነው፡፡ ታሪኩ እንዱህ ነው፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት በዯብረ ዲሞ ከአቡነ ዮሏኒ ዖንዴ አገሌግሇው ሲፇጽሙ ወዯ ምዴር በገመዴ ወረደ፡፡ የዯብረ ዲሞ መውጫ እና መውረጃው ገመዴ ነውና፡፡ ያሇፇውን ትጋታቸውን፤ የወዯፉቱን አገሌግልታቸውን ያየ ሰይጣን የሚወርደበትን ገመዴ በጠሰባቸው፡፡ በዘህ ጊዚ እግዘአብሓር አክናፇ ጸጋ ሰጥቷቸው ከተራራው ሥር ሁሇት ሺ ክንዴ ያህሌ ርቀው በሰሊም ዏረፈ፡፡ ያም ቦታ በኋሊ ዖመን በስማቸው ቤተ ክርስቲያን ተተክልበታሌ፡፡ እናም ገና ሁሇት እግር እያሊቸው፤ ተዖዋውረው በሚያስተምሩበት ጊዚ፣ ግብፅ እና ኢየሩሳላም ከመሄዲቸው በፉት ነው ክንፌ የተሰጣቸው፡፡ ታዴያ ሁሇት እግር እያሊቸው ያገኙትን ክንፌ ሇማግኘት እግር ማጣት ሇምን ያስፇሌጋቸዋሌ? አቡነ ተክሇ ሃይማኖት በአንዴ እግራቸው የጸሇዩት በቅዴመ ጲሊጦስ የቆመውን ክርስቶስን በማሰብ እንጂ ክንፌ ሇማግኘት ሲለ አይዯሇም፡፡

እንዯ ወንዴሜ እንዯ በዔውቀቱ አገሊሇጥ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት «እግር አሌባ ባሇ ክንፌ» ሳይሆኑ «ክንፌ ያሇው ባሇ እግር ናቸው» አቡነ ተክሇ ሃይማኖት በእግር የሚዯረስበትን የዖመኑን ቦታ ሁለ ዯርሰውበታሌ፡፡ ከሰሜን እስከ ዯቡብ ረዋሌ፡፡ ግብጽ ወርዯዋሌ፤ ኢየሩሳላም ወጥተዋሌ፡፡ መንግሥተ እግዘአብሓር ዯግሞ በጸጋ ክንፌ እንጂ በእግር አይዯረስባትምና ወዯ ሰማያዊው ኢየሩሳላም ሄዯው እንዱያዩ አስቀዴሞ የሰጣቸውን ክነፌ እግራ ቸው በተቆረጠ ጊዚ ገሌጦሊቸዋሌ፡፡ ያንጊዚም በእግር ወዯማይዯረስበት ሰማያዊ መቅዯስ ገብተው ከሱራፋሌ ጋር አጥነዋሌ፡፡ በእግር የሚዯረስበትን ሇፇጸመ ሰው ከክንፌ ውጭ ምን ሉሰጠው ኖሯሌ?

በዔውቀቱ ሥዩም ነገሮችን በአዱስ መሌክ ከሚያዩ ጥቂት የሀገራችን ጸሏፌት አንደ ነው፡፡ ገና ብ ሥራ የሚጠበቅበት ወጣት ጸሏፉም ነው፡፡ ሔይወቱን ሇጽሐፌ የቀየዯ ሰውም ነው፡ እኔ በዔውቀቱ ሥዩም ይህንን ጽሐፌ ሲጽፌ ዒሊማው ቤተ ክርስቲያንን መፃረር ነው ብዬ ኣሊምንም፡፡ በጽሐፈ መግቢያ እንዯገሇጠው ነባሩን ባህሌ በዒሇማዊ መነጽር ማየት እፇሌጋሇሁ ነው ያሇው፡፡ ይህም ማሇት የእስሊሙንም የክርስቲያኑነም፣ ሃይማኖታዊውንም ሃይማኖታዊ ያሌሆነውንም ነባር ባህሌ በ «ዒሇማዊ´E መነጽር

Page 48: Daniel Kiibret's View

48

ሉያይ ይፇሌጋሌ ማሇት ነው፡፡ አንዴን ነገር በፇሇገው መንገዴ ማየት የተፇጽሮ መብቱ ነው፡፡ በዘህ አንከራከረም፡፡ በዔውቀቱ እንዯዘህ ያሇ ነባር፣ ሔዛብ የተቀበሇውን እና መከራከርያ ያሇውን ነገር ሲያይ እንዯላሊው ነገር በሳቅ በሥሊቅ፣ በቀሌዴ፣ በእግረ መንገዴ ባያዯርገው ግን እመርጣሇሁ፡፡ ካነሣ ጠንካራ መከራከርያ አንሥቶ መሞገት ነው ያሇበት፡፡ በአሁኑ ጽሐፈ ግን ይህንን አሊየሁበትም፡፡ በዔውቀቱ እንዯሚሇው ሇርሱ ዋናው ሃሳቡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖትን በተመሇከተ መከራከር ሳይሆን በአቡነ ተክሇ ሃይማኖት አንዴ ነቁጥ ታሪክ እንዯርሱ አገሊሇጥ «እግር አጥተው ክንፌ ባወጡበት» ታሪክ ተምሳላትነት የሔዛቡን ነባር ሁኔታ ማየት ነው፡፡ ይህም ቢሆን ግን ሔዛቡ ሇላሊ ነገር ሲጠቀምበት የኖረውን ስያሜ አንሥቶ ምንም ዒይነት በቂ መከራከርያ ሳያቀርብበት ሇላሊ ነገር ከሚጠቀም ይሌቅ ላሊ ስያሜ ቢጠቀም

የተሻሇ ይሆን ነበር፡፡ «ተክሇ ሃይማኖታዊ» የሚሇው ማሳያ ከእውነታው ውጭ ቀርቧሌና፡፡ በላሊ በኩሌ ዯግሞ በዔውቀቱን አዯንቀዋሇሁ፡፡ ብ ጸሏፉዎች ከውጭ በመጣ ሃሳብ ኢትዮጵያን ማየት ሲመርጡ በሀገራዊ ተምሳላት እና ሃሳብ ራሳችንን ሇማየት መሞከሩ በዔውቀቱ ውርጅናላውን የያዖ ጸሏፉ ነው

እንዴሌም አዴርጎኛሌ፡፡ ምንም እንን «ተክሇ ሃይማኖታዊ» ብል በሰጠው ሥያሜ ትርጉም ባሌስማማም ሀገርኛ ስያሜ እና ተምሳላት ሇመምረጥ መጣሩን ግን አዯንቃሇሁ፡፡

በ1956 ዒም «የከፌተኛ ትምህርት ዖይቤ» የምትሌ ትንሽ፣ ግን እጅግ ጠቃሚ መጽሏፌ ያሳተሙት እሇ

ገብረ ዮሏንስ የኢትዮጵያን ሥሌጣኔ «ያሬዲዊ ሥሌጣኔ» ብሇው ሰይመውት ነበር፡፡ «ከሥጋ መንፇስ ይበሌጣሌ፣ ሥጋዊ ሔይወት ወዯ መንፇሳዊ ሔይወት ተመስጦ ማዯግ አሇበት፣ የመጨረሻው ዯረጃ መንፇሳዊ አዴናቆት እና ከኃይሊተ ሰማይ ጋር መተባበር ነው» በሚሌ ዖይቤ የተቃኘ ሥሌጣኔ ነው ይሊለ፡፡ እርሳቸውና በዔውቀቱን የሚያመሳስሊቸው ሁሇቱም ሀገራዊ ስያሜ እና መንፇስ ፌሇጋ መተናቸው ነው፡፡

ኦርቶድክስነት

ሇእኔ ኦርቶድክስነት ሃይማኖት ብቻ አይዯሇም፡፡ የኦርቶድክስ ቤተ ክርስቲያን በሀገሪቱ ውስጥ ከነበራት የእምነት፣ የታሪክ፣ የባህሌ፣ የሥሌጣኔ፣ የትምህርት እና የሥነ መንግሥት ዴርሻ አንፃር በሀገሪቱ ሔዛቦች ውስጥ እንዯ ዴር እና ማግ የተያያ ነገሮች አሎት፡፡ እንዯ እኔ ግምት ሁሇት ዒይነት ኦርቶድክሶች አለ፡፡ የሚያምኑ ኦርቶድክሶች እና የማያምኑ ኦርቶድክሶች፡፡ የሚያምኑት ኦርቶድክሶች ኦርቶድክስን የዴኅነት መንገዴ አዴረገው የሚቀበሎት ናቸው፡፡ ድግማዋ፣ ሥርዒቷ፣ ትውፉቷ የሚመራቸው ናቸው፡፡ የማያምኑት ዯግሞ ባህሌዋ፣ ፌሌስፌናዋ፣ ሥርዒተ ኑሮዋ፣ ታሪ፣ ሥነ ምግባርዋ እና ሀገራዊ እሴ ቷን በማወቅም ባሇማወቅም የተቀበለት ነው፡፡ እነዘህ ሰዎች ፔሮቴስታንት፣ ካቶሉክ፣ ባህሊዊ እምነት አማኝ፣ እምነት የሇሽ፣ ሙስሉም፣ ወዖተ ሉሆኑ ይችሊለ፡፡ በባህሊቸው፣ በአስተ ሳሰባቸው፣ በታሪካቸው፣ በመሠረታቸው፣ በሥነ ምግባር እሴታቸው፣ በይትበሃሊቸው እና በሀገራዊ ስሜታቸው ግን ኦርቶድክሶች ናቸው፡፡ በተሇያየ የክርስትና ባህልች ውስጥ ያለ ኢትዮጵያውያን እንስሳው ሁለ ተቀዴሷሌ እያለ ሲያስተምሩ ቢሰሙም አይጥ እና ጉርጥ ሲበለ፣ ወይንም ፇረስ እና አህያ አርዯው ሠርግ ሲዯግሱ ግን አሌታዩም፡፡

በዔውቀቱ ከሁሇተኛዎቹ ኦርቶድክሶች የሚመዯብ ይመስሇኛሌ፡፡ በተዯጋጋሚ እንዯ ሚሇው «እኔ በራሴ ትርጉም ኦርቶድክስ ነኝ፤ የግዴ እንዯ እናንተ አዴርጌ ማመን ግን አይጠበቅብኝም» ይህ አባባለ ነው ከሁሇተኞቹ እንዴመዴበው ያዯረገኝ፡፡ በተዯጋጋሚ ገዴሊቱን እና ትርሜያቱን ሲያነብብ እና ሲጠቅስ አየዋሇሁ፡፡ ሇሀገራዊ

እሴቶች ዋጋ ይሰጣሌ፡፡ ቋንቋው «ኦርቶድክሳዊ» ነው፡፡ የሥነ ምግባር መመሪያዎቹም እንዱሁ፡፡ በዏለሊ ቋንቋ በዔውቀቱ «ሲቪክ ኦርቶድክስ» ነው፡፡

በዔውቀቱን የመረጠውን ሃሳብ እንዱወክሌሇት «ተክሇ ሃይማኖታዊ» የሚሇውን ቃሌ እንዱጠቀም ያዯረገው ፀረ ቤተ ክርስቲያን ስሇሆነ ሳይሆን ሲቪክ ኦርቶድክስነቱ አይልበት ነው ባይ ነኝ፡፡ ምንም እንን የትርጉም ስሔተት ቢፇጥር፡፡ አለታዊ ጥቅም ሃይማኖት ማኅበረሰቡ የሚቀበሇውና የሔይወት ሥርዒት ሆኖ የሚቀጥሌ ነገር ነው፡፡ እናም በማኅበረሰቡ ውስጥ ይሰርጽና ዖወትራዊ ሆኖ ይቀጥሊሌ፡፡ በመካከሌ ጥያቄ የሚጠይቁ፣ የተሇየ ሃሳብ የሚያቀርቡ እና የሚሞግቱ ሲመጡ ግን ሃይማኖታዊ ጉዜ ከተሇምድአዊነት ወጥቶ ንቅናቄያዊ ይሆናሌ፡፡ ቤተ ክርስቲያን መጻሔፌቷን በቀኖና እንዴትወስን፣ ሥርዒቷን እንዴትወስን፣ የሃይማኖት መግሇጫዋን ወስና እንዴታወጣ፣ ሔግ እና ዯንብ እንዴትሠራ፣ መጻሔፌትን እንዴትጽፌ፣ ያዯረት እነዘህን መሰሌ ተግዲሮቶች በየዖመናቱ መኖራቸው ነው፡፡ ሄሉቪዱየስ ተነሥቶ በቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ሊይ የተሇየ ትምህርት ባያመጣ ኖሮ አባ ጄሮም እና አባ ኤጲፊንዮስ የጻፎቸውን መጻሔፌት ባሊገኘን ነበር፡፡ ቴዎዴሮስ የተባሇ የጦር አዙዣ አባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫን ስሇ ሃይማኖት ባይገዲዯረው ኖሮ አስዯናቂውን ርቱዏ ሃይማኖት የተሰኘ መጽሏፌ ባሊገኘን ነበር፡፡ የዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ዚና መዋዔሌ እንዯሚነግረንም «በንጉሥ ዖርዏ

Page 49: Daniel Kiibret's View

49

ያዔቆብ ዖመን በሃይማኖት ምክንያት ክርክር ሆነ፡፡ አባ ጊዮርጊስም ከአንዴ ፇረንጅ ጋር ተከራክሮ ረታው፡፡ መጽሏፇ ምሥጢርንም ዯረሰ» መሌአከ ብርሃናት አዴማሱ ጀንበሬ ያንን የመሰሇ ኮኩሏ ሃይማኖት የተሰኘ መጽሏፌ እንዱጽፈ ምክንያት የሆናቸው አባ አየሇ ተክሇ ሃይማኖት የሚባሌ ካቶሉካዊ ስሇ ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የጻፇው ጽሐፌ ነው፡፡ እርሳቸው ባረፈ ጊዚ ይኼው ሰው እያሇቀሰ መጣ አለ፡፡ ዖመድቻቸው ተናዴዯው «ዯግሞ እንዳት

ታሇቅሳሇህ?» ብሇው ቢጠይቁት «እንንም ጻፌኩ፤ እኔ ባሌጽፌ እኒህን የመሰለ ሉቅ ገንዙችሁ ሌትቀብሯቸው ነበርኮ፡፡ እኔ በመጻፋ እርሳቸውም ጻፈ፤ ምነዉ ዯጋግሜ በጻፌኰ ኖሮ» አሇ ይባሊሌ፡፡

እነ አስረስ የኔ ሰው ያንን የመሰሇ «ትቤ አኩስም መኑ አንተ» የተሰኘ የታሪክ፣ የእምነት፣ የቅርስ እና የሥነ ሌሳን መጽሏፌ የጻፈት በወቅቱ ሇተነሡት የታሪክ፣ የቋንቋ እና የእምነት ተግዲሮቶች መሌስ ሇመስጠት ነው፡፡ እናም የበዔውቀቱ ጽሐፌ በዘህ ረገዴ ከታየ ያሇንን ይበሌጥ ሇመግሇጥ እና ይበሌጥ ሇማብራራት ዔዴሌ የሚከፌት አለታዊ ጠቀሜታ አሇው ብዬም አስባሇሁ፡፡ እንዯነ መንግሥተ አብ ያለ ጸሏፌትም ከእምነት ነጻነት እና ከሃሳብ ነጻነት የቱ ይበሌጣሌ? የሚሌ መከራከርያ ይዖው እንዱነሡም አዴርሌ፡፡

የበዔውቀቱ ጽሐፌ እና የመጻፌ ነጻነት በምንም መንገዴ ይሁን በምንም እንዯ በዔውቀቱ ያለ ጸሏፌት የመጻፌ ነጻነታቸው መከበር አሇበት፡፡ ጥያቄ ያሇው ወይንም በሃሳባቸው የማይስማማ ሰው እስከ ሔግ አግባብ ዴረስ በመሄዴ ጤናማውን እና የሠሇጠነውን መንገዴ ተከትል ይሞግታሌ፡፡ አንዴ ጸሏፉ በመጻፈ ምክንያት ብቻ አካሊዊም፣ ሃሳባዊም ጥቃት እንዲይዯርስበት የምንከሊከሇው በሚጽፇው ሃሳብ ስሇምንስማማ ብቻ መሆን የሇበትም፡፡ ሇማንስማማበትም ሃሳብ ነጻነት መሟገት አሇብን፡፡ ሃሳቡን እየተከራከርነውም፤ መብታችን ተዯፌሯሌ ብሇን በፌርዴ ቤት እየከሰስነውም ቢሆን ሇሃሳብ ነጻነቱ ግን መሟገት ግዴ ይሇናሌ፡፡

በርግጥ ሌጁ ይህንን ተግባር እንዯ ዒሊማ የያዖ ሌጅ አሇመሆኑን ከዯኞቹም ከራሱም አረጋግጫሇሁ፡፡ በዔውቀቱን ይቅርታ ጠይቋሌ፡፡ በዔውቀቱም ይቅር ብሎሌ፡፡ በሃሳቡ ባይስማማም ባዯረገው ነገር ግን መፀፀቱን ገሌጧሌ፡፡ ይህ ሁለ ከሆነ በኋሊ ሚዱያዎች ሁኔታውን ያራገቡበት መንገዴ ግን ነገሩ አሁንም የቀጠሇ እና ላሊ አዯጋ ያሇ በሚያስመስሌ መሌኩ ነው፡፡ እናም በዔወቀቱ ይጻፌ፣ የማሌስማማበትንም ነገር ይጻፌ፣ እኔም የምስማማበትን እይዙሇሁ፣ የማሌስማማበትን እሞግታሇሁ፡፡ ሇበዔውቀቱ የመጻፌ ነጻነት ግን ጥብቅና እቆማሁ፡፡ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት በአንዴ እግራቸው የጸሇዩት ሇበዔውቀቱም ጭምር ነዉና፡፡

ስሇ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ያሌሰማነው ታሪክ

ካይሮ በምሥር ኤሌ ካዱማ በሚገኘው የቅዴስት ባርባራ ቤተ ክርስቲያን የአቡነ ተክሇ ሃይማኖት የአጽማቸው ክፊይ ይኖራሌ እየተባሇ በትውፉት ይነገር ነበር፡፡ ነገር ግን ስሇ እርሱ የሚናገር ማስረጃ ማግኘት አሌተቻሇም፡፡ ይህ በዘህ እንዲሇም በአስክንዴርያ በሚገኘው የአቡነ ተክሇ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን የሚገኙ ምእመናን የጻዴቁን የአጽም ክፊይ ማግኘትና በመንበሩ ሊይ ማስቀመጥ ይመኙ ነበር፡፡ በግብጽ ቤተ ክርስቲያን ትውፉት መሠረት የቅደሳንን ዏጽም በመንበራቸው ማዴረግ እና ማክበር የኖረ ሌማዴ ነውና፡፡ በወቅቱ አቡነ ሺኖዲ የትምህርት ጉዲዮች ሉቀ ጳጳስ ነበሩ፡፡ የእስክንዴርያ ምእመናንም የአባታችንን አጽም

ሇማግኘት እንዱረዶቸው ሇመኗቸው፡፡ እርሳቸውም «ይህ በእኔ ሥሌጣን ሥር አይዯሇም» በሇው መሇሱሊቸው፡፡ ምእመናኑም በወቅቱ የፒትርያርክ ምርጫ ሉዯረግ አቡነ ሺኖዲ ከእጩዎች ወገን አንደ ሆነው

ነበርና «እስኪ እግዘአብሓር ይፌቀዴ» ብሇው ዛም አለ፡፡ አቡነ ሺኖዲ ፒትርያርክ ከሆኑ በኋሊ በካይሮ ቅዴስት ባርባራ ቤተ ክርስቲያን የሚገኘውን የጻዴቁን የአጽም ክፊይ ወዯ እስክንዴርያ እንዱያመጡሊቸው ምእመናኑ እንዯገና ጠየቋቸው፡፡ እርሳቸውም «ይህ ጉዲይ በቃሌ የሚነገር እንጂ ማስረጃ የሇውምና ያስቸግራሌ፡፡ አሎቸው፡፡ ዮሴፌ ሏቢብ የተባለ ምእመን በዘህ ጉዲይ ሊይ ማስረጃ ማፇሊሇግ ጀመረ፡፡ በቅዴስት ባርባራ ቤተ ክርስቲያን በሚገኙ መዙግበት ሊይ ሇስዴስት ወራት ባዯረገው ጥናትም የዏጽሙ ክፊይ እንዳት ወዯዘያ እንዯመጣ የሚያሳይ መረጃ አገኘ፡፡ በጥንት ጊዚ ኢትዮጵያውያን መነኮሳት ወዯ ኢየሩሳላም ሲመሊሇሱ ከሚያርፈባቸው ቦታዎች አንደ በግብጽ በኤሌ ናትሩን የሚገኘው ገዲም ነበር፡፡ ኢትዮጵያውያን መነኮሳት በዘህ ቦታ ገዲም ነበራቸው፡፡ ከዯብረ

Page 50: Daniel Kiibret's View

50

ሉባኖስ የመጡ መነኮሳት የአቡነ ተክሇ ሃይማኖትን ዏፅም ክፊይ ይዖው መጥተው በዘህ ቦታ ይጸሌዩበት ነበር፡፡ በአንዴ ወቅት ገዲሙ በወራሪዎች ሲጠፊ ንዋያተ ቅዴሳቱ፣ የቅደሳኑ ዏጽም እና መጻሔፌቱ በወቅቱ የፒትርያርኩ መንበር ወዯ ነበረው ወዯ ቅዴስት ባርባራ ቤተ ክርስቲያን ተወስዯው ተቀመጡ፡፡ ዮሴፌ ሏቢብ ይህንን ግኝቱን ሇአቡነ ሺኖዲ አቀረበሊቸው፡፡ እርሳቸውም ከላልች ማስረጃዎች ጋር ካመሳከሩት በኋሊ እውነተኛነቱን አረጋገጡ፡፡

በቅዴስት ባርባራ ቤተ ክርስቲያን የሚገኘው የዏፅም ክፊይ በአቡነ ጳኩሚስ አማካኝነት እኤአ በ1972 ዒም ታኅሳስ ሃያ ስዴስት ቀን የተወሰነው ክፌሌ ተከፌሇ፡፡ ወዯ እስክንዴርያው የአቡነ ተክሇ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያንም መጣ፡፡ ይህንን ታሪክ እስካሁን ከኢትዮጵያውያን ምንጮች ማረጋገጥ አሌቻሌኩም፡፡

ቡና ያሇ ሀገሩ

ኢትዮጵያ ውስጥ የሔዛቡን ማኅበራዊ ሔይወት ካቆሙት ነገሮች አንደ የቡናው ሥርዒት ነው፡፡ ምንም እንን ቡና ጥሩ ነበር ሇማግኛ ወዲጅ ቁርሱ የሰው ሥጋ መሆኑ ነው እንጂ የሚለ የግዴግዲ ጥቅሶች የሚነቅፈት ነገር ቢኖራቸውም ቡና ባይኖር ኖሮ ግን እናቶቻችን የመወያያ፣ የመጠያየቂያ እና ጭንቀትን የመካፇያ መንገዴ አይኖራቸውም ነበር፡፡ በዘህም የተነሣ በባሔለ ቡና አፌሌቶ የሚጠራ ይመሰገናሌ፣ ይወዯዲሌ፣ ይመረቃሌ፡፡ አንዲንዳም መንዯሩ በሙለ በተራ ቡና ያፇሊሌ፡፡ ቡና ዴኻ እና ሀብታም አይሌምና፡፡

እንዱያውም «ሴቶች ቡና ሊይ ወንድች ጠጅ ቤት ተገናኝተው የወሰኑትን ማንም አይፇታውም» ይባሊሌ፡፡ በቀበላ ስብሰባ፣ በቴላቭዣን ንግግር፣ በኮንፇረንስ እና በዏውዯ ጥናት የተሇፇፇውን ሴቶቹ ቡና ሊይ ወን

ድቹም ጠጅ ቤት ሰብሰብ ብሇው «ተወው እባክህ፣ተይው እባክሽ» ከተባባለበት ቆሇፈት ማሇት ነው፡፡ አንዴ ወዲጄ እንዱያውም ኤይዴስን ሇመዋጋት ሇሻማ፣ ሇቲሸርት እና ሇቆብ ይህንን ሁለ ገንዖብ ከማ ዋጣት ሇእናቶቻችን የቡና መጠጫ ጥቂት ቢሰጧቸው ኖሮ ከዏውዯ ጥናቱ በሊይ ውጤት ያሇው ውይይት ይዯረግ ነበር ብልኛሌ፡፡ እዘህ እኔ ያሇሁበት ዘምባብዌ ግን ቡና ያሇ ሀገሩ መጣና ጉዴ ፇሊበት፡፡ ታሪኩ እንዱህ ነው፡፡ ኢትዮጵ ያዊት እናት በባሌዋ ሥራ ምክንያት ሏራሬ ትመጣሇች፡፡ የሏራሬ ቤቶችን ብታዩዋቸው ያስቀኗችኋሌ፡፡ የአንደ ሰው ግቢ በትንሹ አምስት ሺ ካሬ ሜትር ቦታ ነው፡፡ አቤት ይሄ ግቢ እኛ ሀገር ቢገኝ ስንት ኮንድሚኒየም ይሠራበት ነበር? አሌኩና ቀናሁ፡፡ (ኦፌ ዖሪከርዴ እንነጋገርና አዱስ አበባ ውስጥ ባድ ቦታ ያሇው ብቻ ሳይሆን ፀጉር አሌባ የሆነ ባድ ራስ (ራሰ በራ) ሰውም ይሠጋሌ አለ፡፡ ጭንቅሊቱን በሉዛ እንዲይመሩበት፡፡ እዘህ ብ ራሰ በራ ሏበሾች አየሁ፡፡ ፇርተው መጡ እንዳ) ኢትዮጵያዊቷ የቤት እመቤት እዘህ ሰፉ ግቢ ውስጥ ብቻዋን ውል ማዯር ሲሰሇቻት ጊዚ እንዯ ባህሌዋ ቡና ማፌሊት ፇሇገች፡፡ ችግሩ ማን ያጣጣታሌ? የሚሇው ነው፡፡ እዘያ ቤት የተቀጠረች አንዱት ዘምባቤያዊት ሠራተኛ አሇቻት፡፡ እዘህ ሀገር የቤት ሠራተኞች ከሰኞ እስከ ዒርብ እስከ 11 ሰዒት፣ ቅዲሜ እስከ ሰባት ሰዒት ነው የሚሠሩት እሐዴ አና ቅዲሜ ከሰዒት ዔረፌት ናቸው፡፡ መኖርያቸውም ሇብቻ ግቢው ውስጥ የተሠራ ቤት ነው፡፡ ያቺ ኢትዮያዊት የቤት እመቤት ሠራተኛዋ ሥራ ስትጨርስ ትጠራትና ወዯ አመሻሽ ቡና ይጠጣለ፡፡ ቅዲሜ ከሰዒትም ባሇቤቷ ሳይኖር ትጠራትና አብረው ወሬ እየሰሇቁ ቡና ይጠጣለ፡፡ በወሩ መጨረሻ ሇቤት ሠራተኛዋ ዯመወዛዋን ሇመክፇሌ ትጠራትና የተነጋገሩትን ዯመወዛ ትከፌሊታሇች፡፡ ይኼኔ ሠራተኛዋ

«የሚቀር ገንዖብ አሇኝ» አሇች፡፡

«ምን?» ጠየቀች የቤት እመቤቷ፡፡

«ኦቨር ታይም የሠራሁበት»

«መቼ ምን ሠራሽ»

«በዘህ በዘህ በዘህ ቀን ካንቺ ጋር ቁጭ ብዬ ቡና የጠጣሁበት»

«እንዳ እኔ ብቻ ነኝ እንዳ የጠጣሁት አንቺም ጠጥተሻሌኮ»

Page 51: Daniel Kiibret's View

51

«ቢሆንም ሊንቺ ብዬ እንጂ እኔ ፇሌጌ አሌጠጣሁም፤ አንቺን ሇማዛናናት ነው የተቀመጥኩት እንጂ እኔ ቡና ሇመጠጣት መች ከሁሇት ዯቂቃ በሊይ ይፇጅብኛሌ» «ወይ አዱስ አበባ ወይ ሀገሬ ሆይ

ቡና አጣጭ እንዯ እናት ይናፌቃሌ ወይ» ሳትሌ አትቀርም የቤት እመቤቷ፤ ቡና አፌይ ከሚመሰገንበት ሀገር ቡና ሇማጣጣት ኦቨር ታይም ወዯሚከፇሌበት ሀር ስትገባ፡፡ ምንም ማዴረግ አሌቻሇችም፡፡ ሂሳቡን ከፇሊ ቡና መጠጣቱን ተወቺው፡፡ ቡና ያሇ ሀገሩ ገብቶ እንዱህ መከራውን አየሊችሁ፡፡

«ቀበቶዎን ይፌቱ፣ ጫማዎን ያውሇቁ»

ወዯ ሏራሬ ዘምባቡዌ ሇመዛ ዔቃዬን በጋሪ እያስገፊሁ ወዯ ቦላ ዒሇም ዏቀፌ አውሮፔሊን ማረፉያ እየገባሁ ነው፡፡ በሩን ስታሌፈ የመጀመርያውን ፌተሻ ታገኙታሊችሁ፡፡ አንዴ ሸምገሌ ያለ ቆፌጣና አባት ከአንዱት እንዯ አውራ ድሮ በንቃት ከሚራመደ እናት ጋር ዔቃቸውን አንዱት ሌጅ እየገፊችሊቸው ከፉቴ ይዙለ፡፡ የሰውዬው አረማመዴ የወታዯርን ቤት የቀመሱ መሆናቸውን ያሳብቅባቸዋሌ፡፡ ከቁመታቸው ዖሇግ ብሇው አካባቢውን ማተር ማተር ያዯርጉታሌ፡፡ ምናሌባትም ወዯ አካባቢው ሲመጡ የመጀመርያቸው ሳይሆን አይቀርም፡፡

የፌተሻው ቦታ ስንዯርስ ሌጂቱን ዔቃ የሚገፈ ላልች ሰዎች ረዴተዋት ሻንጣዎቹን በተንሸራታቹ መፇተሻ ሊይ ጫኑሊት፡፡ ከዘያ በኋሊ ሽማግላው ሰውዬ ከፉት ቀዯሙና ተፇታሾች በሚያሌፈበት የብረት ሳጥን ሇማሇፌ ተዖጋጁ፡፡

ፇታሿ «አባቴ ቀበቶዎን ይፌቱ፣ ጫማዎንም ያውሌቁ» አሇቻቸው፡፡

«ምን?» አለ ሽማግላው ኮስተር ብሇው፡፡

«ቀበቶዎን ይፌቱ፣ ጫማዎን ያውሌቁ»

«ማን? እኔ? እኔ የሸዋ ረገዴ ወንዴም» ጠየቁ ሽማግላው ከምዴር እስከ ሰማይ ተራ በተራ እያዩዋት፡፡ እግራቸው ሲንቀጠቀጥ ይታየኛሌ፡፡

«አዎ ጌታዬ ሔግ ስሇሆነ ነው» አሇች ፇታሿ ዯንገጥ ብሊ፡፡

«ምንዴነው ሔጉ? ሰውን ቀበቶ ማስፇታት፣ ጫማ ማስወሇቅ?» ሽማግላው በቁጣ ጠየቁ፡፡ ሌጅቱ ዛም አሇች፡፡

«ሸዋ ረገዴ ትሙት ቀበቶማ አሊወሌቅም፣ ወንዴ ሌጅ እንዳት በአዯባባይ ቀበቶ ያወሌቃሌ፡፡ እንን ዙሬ በሰሊሙ ጊዚ ሇጣሌያንም አሌፇታሁ፤ እንዳት እንዳት ብትዯርፌሩኝ ነው ቀበቶ ፌታ የምትለኝ፤ ዯግሞ ቀበቶ አጥብቅ የሚባሌበት ዖመን አሌፍ ቀበቶ ፌታ የሚባሌበት ጊዚ መጣ? እዘህ የቆማችሁት ቀበቶ ሇማስፇታት ነው?» ተንቀጠቀጡ፡፡ ሌጃቸው ቀስ ብሊ ጉዲዩን ሌታስረዲቸው ሞከረች፡፡

«ተዪው ተዪው አሌሄዴም ይቅርብኝ፡፡ ይሄ አሜሪካ የሚባሇው ገና ካሁኑ ቀበቶ ማስፇታት ከጀመረማ ችግር ነው፡፡ ቀበቶ ሇመፌታት ነው እንዳ የምሄዯው፡፡ ተዪው እመሇሳሇሁ ዔቃዬን መሌሱ፡፡ ዴሮም ጨቅጭቃችሁ ጨቅጭቃችሁ አስነሣችሁኝ እንጂ የነጭ ሀገር ሄጄ ምን ጤና ሊገኝ፡፡» ወዯ መጡበት በር ተመሇሱ፡፡ እርሳቸው ወዯ መጡበት ሲመሇሱ አንዴ ሇግሊጋ ወጣት በእዴሜ ከርሱ ትንሽ ከፌ ያለ ከሚመስለት ወሊጆቹ ጋር እየተጫወተ ወዯ አውሮፔሊን ጣቢያው ገባ፡፡ ሱሪው ከወገቡ ወርድ ሉያመሌጠው ዯርሷሌ፡፡ ቀበቶ የሚባሌ የሇውም፡፡ አዩት ሽማግላው፡፡

«አይፇረዴባቸውምኮ ዙሬ ሁለ ቀበቶውን ፇትቷሌ፡፡ ጠሊት ሳያስገዴዯው በገዙ እጁ ፇትቷሌ፡፡ ወገብ መታጠቅ ቀርቷሌ፡፡ ሱሪን ሳብ አዴርገው ወገብ ሊይ ሸብ አዴርገው ሲታጠቁት ነው እንጂ፡፡ አይ ሸዋ ረገዴ ገዴላ እንንም ይህንን አሊየሺው፡፡ አይ ስምንተኛው ሺ፤ ሴቶቹ በሌጠውን ሱሪያቸውን በቀበቶ ሲታጠቁ፣ ወንደ ቀበቶ እየፇታ» ይህንን ስሰማ ሰውዬው አባት አርበኛ መሆናቸውን ተረዲሁ፡፡ እናም አዖንኩ፡፡ እኒህ ሰውኮ ወዯ ፌተሻው እንዯ ቀረቡ የአርበኛነት የክብር መታቂያቸውን አሳይተው ሲሆን በሌዩ ሳልን ማሇፌ ነበረባቸው፤ ካሌሆነም ሇእርሳቸው በሚመጥን መሌኩ መስተናገዴ ነበረባቸው፡፡ ይህ አውሮፔሊን ጣቢያ የተገነባውኮ በእነርሱ የአርበኛነት ዯም ሊይ ነው፡፡ ግን አባት አርበኛ ማሇት በኢትዮጵያኛ ምን ማሇት ነው? ሇአዴዋ እና ሇዴሌ በዒሌ የአርበኝነት ሌብስ ሇብሶ፣ ሜዲሌያውን ዯርዴሮ፣ በአረንዳ ቢጫ ቀይ ባንዱራ አሸብርቆ አዯባባይ የሚወጣ ሽማግላ ማሇት ነው) እና በቃ፡፡ ከዘያ የት ነው የሚኖሩት? መዒርጋቸው ምንዴን ነው? የሚያገኙት ሀገራዊ ክብር ምንዴን ነው?

ሇመሆኑ ስሇ እነዘህ «ሌዐሊን ዚጎች» ተብል የወጣ የክብር እና የጥቅም ሔግ ይኖር ይሆን?

Page 52: Daniel Kiibret's View

52

አሜሪካውያን ትዛ አለኝ፡፡ ታሊሊቅ ዚጎች senior citizen የሚሎቸው የኅብረተሰብ ክፌልች አለ፡፡ ሀገሪቱን አገሌግሇው ሇአረጋዊነት የበቁ ዚጎች፡፡ በየአውቶቡሱ እና ሔዛብ በሚበዙበት ቦታ ሁለ «ሇታሊሊቅ ዚጎች ቅዴሚያ ስጡ» የሚለ ማስታወቂያዎች አለ፡፡ ሇሔዛባዊ አገሌግልት በሚከፌሎቸው ክፌያዎች ሁለ የነጻ ዔዴሌ ወይንም ቅናሽ አሊቸው፡፡ ምክንያቱም ሀገራቸውን አገሌግሇዋሌና፡፡

ሇመሆኑ የኛ አባት አርበኞች ቅዴሚያ፣ ሌዩ ጥቅም፣ ቅናሽ፣ የሚያሰጥ መታወቂያ ይኖራቸው ይሆን) በአውቶቡስ ሲሄደ እኩሌ ይከፌሊለ? እኩሌስ ይጋፊለ? ቀበላ ሲሄደ እኩሌ ይቀጠራለ? እኩሌስ ይሰሇፊለ? ሏኪም ቤት ሲሄደ እኩሌ ይከፌሊለ? እኩሌስ ተራ ይጠብቃለ? በፌተሻ ቦታዎችስ ክብራቸው ይጠበቃሌ? ሇመዒርጋቸው በሚመጥን መሌኩ ይስተናገዲለ?

ሇአንዴ አባት አርበኛ «ቀበቶህን ፌታ» ትሌቅ ትርጉም አሇው፡፡ ሇአንዴ መፇተሽ ሥራው ሇሆነ ሰው ግን የዔሇት ቋንቋው ነው፡፡ በሌጅቱ አሌፇርዴም፡፡ ሽምግሌናቸውን እንጂ አባት አርበኛነታቸውን በምን ሌታውቅ ትችሊሇች? ሇእርሳቸው ቀበቶ ዛናር የታጠቁበት፣ ሽጉጥ የሻጡበት፣ በረሃብ ጊዚ አንጀት ያሠሩበት፣ ወገብ ሸብ ያዯረጉበት ነው፡፡ ትዛ የሚሊቸው ሇሀገራቸው የከፇለት መሥዋዔትነት ነው፡፡ የታሇ ዛናርህ የተንዞረገገው የታሇ ቀበቶህ ወገብክን ያሠረው የታሇ ጎፇሬህ ችቦ የመሰሇው አርበኛ ነኝ ስትሌ ሌቤን ቃር ቃር አሇው ያሇችው ዖፊኝ የዙሬውን ባየቺው፡፡ ያኔ በደር በገዯለ እየተዋዯቁ ጠሊት ሲያርበዯብደ፤ አንዴ የጣሌያን ሶሊቶ ወይንም አንዴ ሀገሩን የከዲ ባንዲ ሲማርኩ መጀመርያ ቀበቶውን አስወሌቀው ትጥቅ አስፇትተው ነበር የሚነደት፡፡ ዙሬ ዖመን ተቀይሮ የስንቱን ቀበቶ ያስወሇቁትን ጀግና የሚያው ቃቸው ቀርቶ ቀበቶ ፌቱ ሲባለ ምን ያዴርጉ? ሇዘህች ሀገር ያገሇገለ መምህራን፣ ምሁራን፣ ሳይንቲስቶች፣ ጋዚጠኞች፣ ነጋዳዎች፣ የመንግሥት ባሇሥሌጣናት፣ ዱፔልማቶች፣ አርቲስቶች፣ ሾፋሮች፣ ሏኪሞች፣ ዯራስያን፣ ሇአገሌግልታቸው ላልች ዚጎች ምንዴን ነው

የሚከፌሎቸው? ሰ!ሞቱ ሞቱ ብሇን ዚና ከመሥራት አሌፇን መቼ ነው እንዱህ ያለትን ዚጎች በሔይወት እያለ አመስግነን የምንሸሌማቸው? በእኔ ዔዴሜ እንን ስንት የሽሌማት ዴርጅት ተፇጥሮ ፇረሰ፡፡

እንግሉዜች ሇሀገራቸው ያገሇገለ ሌዐሊን ዚጎችን በንግሥቲቱ እጅ «ሰር» የሚሌ መዒርግ አሰጥተው ሌዩ

የከበሬታ ሥፌራ ያጎናጽፎቸዋሌ፡፡ ላሊው ቀርቶ «የጌቶች ምክር ቤት» House of Lords እንዱህ ባለ ሌዐሊን ዚጎች የተሞሊ ነው፡፡ ሀገራቸውን ያውቃለ፣ አገሌግሇዋሌ፣ ሇሀገራቸው ያስባለ፣ የተሻሇ ሌምዴ እና ዔውቀት አሊቸው ብሇው በማሰብ ነው ቦታውን የሚሰጧቸው፡፡ እኛስ ጋ ከፕሇቲካዊ ወገንተኛነት፣ ከዖር ቁራኛነት፣ ከዖመን ሌምሾ፣ ከትውሌዴ ቁርሾ የጸዲ ተቋም ቢኖረን ምናሇ፡፡ ሇሀገራቸው የሠሩትን፣ ሊቅ ያሇ አስተዋጽዕ ያዯረጉትን፣ ኢትዮጵያን ኢትዮጵያ ያሰኙትን፣ ከራሳቸው አሌፇው ሇሁሊችን የሚተርፌ ነገር ያበረከቱትን የትውሌዴ ባሇውሇታዎች የምናከብርበት፡፡ የምናመሰግንበት፡፡ ሇሥራቸው ዔውቅና የምንሰጥበት፡፡ የክብር ስማቸውን፣ የክብር ሌብሳቸውን፣ የክብር ሽሌማታቸውን ወስነን፡፡ ሌዩ ጥቅሞቻቸውን ሇይተን፡፡ በሌብስ ወይንም በመታወቂያ መሇያ ሰጥተን ብናከብራቸው፡፡ መቼም ሁለም በሁለ እኩሌ አይዯሇም፡፡ አባቶቻቸን «ከጣት ጣት ይበሌጣሌ» ይሊለ፡፡ «ኮከብ እም ኮከብ ይኼይስ ክብሩ» እንዱሌ፡፡ የአንደ ኮከብ ክብር ከላሊው ኮከብ ይበሌጣሌ፡፡

ነጋዴራስ ተሰማ እሸቴ በአንዴ ወቅት የገጠማቸውን እንዯዘህ ተናግረው ነበር፡፡ «አንዴ ቢሮ ሄዴኩና ጸሏፉዋን አሇቃዋን ሇማነጋገር መምጣቴን ገሇጥኩሊት፡፡ ይጠብቁ ብሊ አስቀመጠችኝ፡፡ አሊወቀችኝም፡፡

«ሇመሆኑ እኔን ታውቂኛሇሽ?» አሌት፡፡

«አሊወቅኩዎትም አባቴ» አሇችኝ፡፡

«ነጋዴራስ ተሰማ እሸቴ ሲባሌ አሌሰማሽም» አሌት

«አሌሰማሁም» አሇቺኝ፡፡ ትንሽ ስሇማንነቴ ዖረዖርኩሊት፡፡ አንደንም አሊወቀቺውም፡፡

በመጨረሻ «ይዴነቃቸው ተሰማንስ ታውቂዋሇሽ» ብዬ ጠየቅት፡፡

«እንዳ እርሳቸውን የማያውቅማ አሇ እንዳ» ብሊ ነቃ አሇቺ፡፡

«እኔ የእርሱ አባት ነኝ» አሌት፡፡

ከመቀመጫዋ ተነሥታ እየዖሇሇች መጣች፡፡ «የይዴነቃቸው ተሰማ አባት ነዎት? ይቅርታ አሊወቅኩዎትም ነበር፡፡ ምናሇ እንዯ መጡ ቢነግሩኝ ኖሮ» አሇቺና በዴጋሚ ወዯ አሇቃዋ ቢሮ ገባች፡፡

Page 53: Daniel Kiibret's View

53

ከዘያም በሩን ከፌታ አስገባቺኝ፡፡ ሌጆቼ ዴሮ የዯጃዛማች ተሰማ እሸቴ ሌጆች ነን ብሇው ነበር የሚመኩት፡፡ ዙሬ ዖመኑ ተቀየረና፤ እኔንም የሚያውቀኝ ትውሌዴ አሇፇና የይዴነቃቸው አባት ነኝ እያሌኩ በሌጆቼ መመካት ጀመርኩ፡፡ ነገ ዯግሞ እርሱንም እኔንም የሚያውቀን ትውሌዴ ሲያሌፌ ተረት እንሆናሇን» ነበር ያለት፡፡ እውነታቸውን ነው፡፡ እንዳው ሇመሆኑ በአዴዋ እና በአምስት ዒመቱ ወረራ የተጋዯለ አርበኞች የመሠረቱት የአርበኞች ማኅበር የአዴዋ እና የአምስት ዒመቱ አርበኞቻችን በዏረፌተ ሞት እየተገቱ ሲሰናበቱን ወራሹ ማነው? ወይስ ጣሌያን እንዯገና መጥቶ ሀገራችንን በመውረር አርበኛ እንዴናፇራ ይርዲን? ከአርበኞች ማኅበር ወዯ አርበኞች የሽሌማት እና የክብር ተቋም የምንሸጋገረውስ መቼ ነው? ይህንን ሁለ ሳስብ ነበር ዔቃዬን አስጭኜ፣ በኢሚግሬሽን በር በኩሌ ዖሌቄ፣ ሁሇተኛውን ፌተሻ አሌፋ አውሮፔሊን ውስጥ ራሴን ያገኘሁት፡፡

አውሮፔሊኑ ሉነሣ ሲሌ የበረራ አስተናጋጇ «አውሮፔሊኑ ሇመነሣት በሚያዯርገው ዛግጅት ወገባችሁን እንዴትታጠቁ ትመከራሊችሁ» ስትሌ እኒያ አርበኛ ትዛ አለኝ፡፡ ይህንን ቃሌ አውሮፔሊን ውስጥ ሲሲሙት «ተባረኪ፣ ታጠቁ እንጂ ፌቱ ይባሊሌ፤ ሇካስ በዘህ ዖመን ቀበቶ የሚያስፇታ ብቻ ሳይሆን ቀበቶ አጥብቁ የሚሌም አሇ» እንዯሚለ ገመትኩ፡፡

የኬፔኮስት ቅኚት

የምዔራብ አፌሪካዊቷ የጋና ዋና ከተማ ዙሬ አክራ ትሁን እንጂ ከዙሬ ሶስት መቶ ዒመት በፉት ግን

ዋና ከተማዋ በዘያ ዖመን ነጮቹ ከአውሮፒ መጥተው የራሳቸውን ካስሌ(Cassel) የሰሩ ባትና ሇባሪያ ንግዴ እንዯ ማዔከሌነት ይጠቀሙባት የነበረችው ኬፔኮስት እንዯ ነበረች የጋና የታሪክ መዙግብት ያስረዲለ፡፡

ኬፔኮስት ዙሬ በጋና መንግስታዊ አወቃቀር ከጋና አስሩ ክሌልች አንዶ የሆነችው የሴንትራሌ ክሌሌ

(central region) ዋና ከተማ ነች፡፡ ይቺ ታሪካዊ ከተማ ከዋና ከተማዋ ከአክራ 200 ኪል ሜትር ርቀት ሊይ ትገኛሇች፡፡

ወዯዘች ታሪካዊት ከተማ የተዛነው ሇጉብኝት ነው፡፡ የጉብኚታችን ዒሊማ በሙዘየሙ ውስጥ የተቀመጠውን በታሪክ መዙግብት የተከተበውንና ከትውሌዴ ትውሌዴ የሚሸጋገረውን የባርነት ጠባሳ መመሌከት ነው፡፡ የእኛ ጉብኝት ዒሊማ በዋናነት የኬፔኮስትን ካስሌ ማየት ቢሆንም በአቅራቢያችን ግን አንዴ ታሪካዊ ብሓራዊ ፒርክ ነበርና እግረ መንገዲችንን ወዯዘያው አቀናን፡፡ ወዯ ካኩም ናሽናሌ ብሓራዊ ፒርክ፡፡

ፒርኩ ውስጥ ዛሆን፣ አንበሳ፣ቆርኬ----የመሳሰለ የደር እንስሳት ቢኖርበትም እኛ የተገኘንበት ሰዒት ግን እነሱን ሇማየት የሚያስችሌ አሌነበረም፡፡ ይሁን እንጂ በጣም በሚያስገርም ሁኔታ ከመሬት 60 ሜትር ከፌታ ሊይ እንስሳቱን ሇማየት በሚያስችሌ ሁኔታ ከዙፌ ዙፌ ተሰናስል የተሰራውና ሰንሰሇታማና ተወዖዋዣ የአየር ሊይ መንገዴ አዴንቀናሌ፡፡ መንገደ ሰባት ነው ከአንደ ትሌቅ ዙፌ እስከ ላሊኛው ዙፌ ያሇው አንዴ

ተብል ተቆጥሮ ማሇት ነው፡፡ ሇሚፇራና ሇሚዯነግጥ ግን በሶስት ብቻ ለማለፌም የሚችሌበት መንገዴ እንዯ ነበረው ሇመገንዖብ ችሇናሌ፡፡

በሚወዙወዖው ሰንሰሇታማ የአየር ሊይ መንገዴ ሆነው ቁሌቁሌ ወዯ ታች ዯኑን ሇሚመሇከት ከሰማይ ወዯ ምዴር ሇማረፌ የሚያኮበኩብ አውሮፔሊን ክንፌ ሊይ ያለ ሁለ ሉመስልት ይችሊሌ፡፡ ከምዴር ከፌ ብሇው

እየተወዙወ ነውና፡፡ ይህ ተወዙዋዣ ሰንሰሇታማ መንገዴ 350 ሜትር ርዛመት እንዲሇው አስጎብኛችን ነግሮናሌ፡፡

ከካኩም(Kakum) ብሓራዊ ፒርክ ቀጥታ ያመራነው ወዯ ካስለ ነበር፡፡ ይህ ካስሌ የቀዴሞ የአፌሪካ ቀኝ ገዠዎች እግሉዜች፣ ፕርቹጋልች፣ ፇረንሳዮች--- ባሮችን እንዳት እንዯሚያሰ ቃዩአቸውና እንዯሚያንገሊቱዋቸው የሚያሳይ የታሪክ አሻራ ያሇፇበት ቦታ በተሇይም በሰንሰሇት እየታሰሩ ወዯ መርከብ እስኪጫኑ ዴረስ እንዯ መጋዖን ዔቃ የሚቆዩባቸው የወንድችና የሴቶች ባሮች፣ እንዱሁም የአመጸኞች ባሮች፣ የአራስ ሴቶች ባሮች ማቆያ ስፌራዎችን አይተናሌ፡፡

የባሮች ማቆያ ዋሻ መብራት የሇውም፡፡ አሁን ሇጉብኝት ተብል በተሰቀለት መብራቶች እየታ ገዛን እንን ስንገባ የፌርሀት ዴባብ ሇቆብን ነበር፡፡ ጪራሽ ዯግሞ መብራት ባይኖረው ከዘያ ተነስቶ ሲኦሌን መገመት

Page 54: Daniel Kiibret's View

54

አያዲግትም፡፡ በዘያ ከዋሻው ጥሌቀት የተነሳ በዯበዖዖው ብርሃን ታግዖን ወዯ ታች ስናማትር ከእግራችን በታችን ከዋሻው መሀሌ ሇመሀሌ ቀጪን ቦይ ተመሇ ከትንና አስጎብኚያችንን ጠየቅነው፡፡ ይህ ምንዴን ነው?

ይህ ቀጪን ቦይ እነዘያ ባሮች አንዳ ከገቡ እንዯ መጋዖን ዔቃ የሚወጡት መርከብ ሲመጣ ሇመጫን ብቻ ነው፡፡ ስሇዘህ ሇሽንት ውጪ አይወጡም፡፡ እዘያው ይሸናለ፡፡ መሀሌ ባሇው ቦይ ሽንታቸው ይወርዲሌ፡፡ ምግብና የፀሏይ ብርሃን መቀበያ ሶስት ሜትር ከፌታ ሊይ ወዲሇው መስኮት በእጁ እያሳየ በዘያ ይቀበሊለ አሇን፡፡

ከካስለ በስተቀኝ ወዲሇው ላሊ ሙዘየም ይዜን ሄዯ፡፡ እዘያ ውስጥ ባሮች የሚታሰሩበት ከብረት የተሰሩ የእጅ፣ የእግርና የአንገት ሰንሰሇቶችን ተመሇከትን፡፡ በተሇይ የእጅ ሰንሰሇት ተብል የተሰቀሇው ረጂምና በእጅጉ የተሰናሰሇ ነበርና ሇምን እንዱህ ረዖመ ብሇን ጠየቅን፡፡ አስጎብኛችን መሇሰ፡- ባሮቹ በተሇይም ወንድቹ በአንዴና ወጥ በሆነ እርስ በእርሱ በተሰናሰሇ ሰንሰሇት ነው የሚታሰሩት፡፡ ይህ ዯግሞ የሚዯረገው

አንዴ እንዲይጠፈ፣ ሁሇትም ከዋሻው በወጡበት ሁኔታ ሇመጫን እንዱያመቻቸው ነው አሇን፡፡

ከዋሻው ስንወጣ ላሊው ትኩረታችንን ስቦት የነበረው ወዯ አትሊንቲክ ውቅያኖስ የሚያስገባው

ግፌ በር «ድር ኦፌ ኖ ሪተርን(door of no retrun)» ነበር፡፡ ጠየቅን ምን ማሇት ነው? አስጎብ ኛችንም ቀጠሇ፡- ባሮች በዘህ በር ካሇፈና ሇመጫን ወዯ መርከብ ከገቡ ሇአንዳና ሇመጨረሻ ጊዚ አትሊንቲክ ውቅያኖስን አቋርጠው ዲግም ሊይመሇሱ አፌሪካን ሇቀው ወዯ አውሮፒ እና ወዯ ተሇያዩ የዒሇም ሀገራት ይሄዲለ፡፡ በዘህ በር የገባ አይመሇስምና «ድር ኦፌ ኖ ሪተርን» ተባሇ አሇን፡፡

እኛም ወዯ ዘህ ግፌ በር መግባት ፇራን፡፡ እኛም አንመሇስ ይሆን? አስጎብኛችን ግን ቀሇዯና አሳቀን፡፡ አይዜአችሁ ትመሰሳሊችሁ ብል ወዯ ውቅያኖሱ ወስድ እንዳት ወዯ መርከቡ እንዯ ሚጫኑ ተረከሌን፡፡

የካስለ ስፊት የቦታው ቆይታና ታሪካዊነት በተሇይም ሇምዔራብ አፌሪካ ሀገሮች ሇአይቮሪኮስት፣ሇቤኒን፣ ሇቻዴ፣ ሴራሉዮን-----የመሳሰለ ሀገሮች ሁለ በባሪያ ንግዴ ሂዯት ውስጥ ጋናን እንዯ ማዔከሌነት ተጠቅመውባት እንዯ ነበር መገመት አያዯግትም፡፡ ምክንያቱም ላልቹ የተጠቀሱት የምዔራብ አፌሪካ ሀገሮች እንዯዘህ ሰፉና ታሪካዊነት ያሇው ካስሌና የባሪያ ማቆያ ስፌራ የሊቸውምና፡፡

ከዋሻው የመጨረሻና ሰፉ ክፌሌ ውስጥ ስንዯርስ ከዋሻው ጥግ ብ አዲዱስ ጉንጉን አበባዎችን አየንና አንዴ ሴራሉዮናዊ ጠየቀ፡፡ አስጎብኛችንም «ይህ ጉንጉን አበባ በዘያን ጊዚ በባርነት ሄዯው ያሌተመሇሱ በመከራና በችግር ጊዚያቸውን ያሳሇፈ የእነዘያ አባቶች ሌጆቻቸው(ዱያስጶራዎች) አባትና እናቶቻቸውን ሉያስቡ ከአውሮፒ፣ ከአሜሪካ እየመጡ በየጊዚው የሚያስቀምጡሊቸው መታሰቢያ ነው፡፡» አከሇና «ይህ ብቻ አይዯሇም፡፡ በሩ ሊይ ዙሬ ከጀርባው «ድር ኦፌ ሪተርን» ብሇው ጽፇውበታሌ፡፡ እነሱ በነጻነት ተመሌሰውበታሌና» አሇን፡፡

ላሊው ከካስለ ስንወጣ የትኩረታችንን አቅጣጫ ስቦት የነበረው በከስለ መግቢያ በር ሊይ ተጽፍ የነበረው

የእብነ በረዴ ጽሁፌ ነበር፡፡ ጽሁፈ «ኢተርናሌ ሊይፌ (Eternal life)» ይሊሌ፡፡ ይህ ጽሁፌ የአሜሪካኑ ፔሬዛዲንት ባራክ ኦባማ ጋናን ከባሇቤታቸው ከሚቼሌ ኦባማና ከሁሇት ሌጆቻቸው ጋር በጎበኙበት ወቅት ስሇነዘያ በግፌ ስሇተሸጡ ባሮች ሇነፌሳቸው የዖሊሇም ዔረፌት የተመኙበትና ሇመታሰቢያ ያስቀመጡት ነበር፡፡

እውነት እነዘያ ባሮች፣ በ ድር ኦፌ ኖ ሪተርን በአስከፉ ሁኔታ እንዯ እንስሳ በአትሊንቲክ ውቅያኖስ በኩሌ የተሸጡ ነፌሳት፣ ጊዚ ጊዚን ወሌድ ታሪክ ተቀይሮ፣ ጥቁሩ ባራክ ኦባማ የዒሇም ሌዔሇ ሀያሌ ሀገር አሜሪካን መርቶ ቢያዩ ምን ይሰማቸው ይሆን?

ኬፔኮስት የማይሽር ጠባሳ፣ የጥቁር አፌሪካ አስከፉ ገጽታ፣ ባርነት ክፈ ነው፡፡ እነዘያ በጨሇማው ዖመን የነበሩ የጨሇማው ነጮች ግፌ ሰርተዋሌ፡፡ ቀጥቅጠው ገዛተው ሽጠዋሌ፡፡ ወይ ኢትዮጲያ? ወይ አዴዋ? ሇካስ ሚስጢሩ ብ ነው፡፡ በዘያ የጉብኚት ቅጽበት በአዔምሮዋችን ይመሊሇስ የነበረው የእጂጋየው

ሺባባው(ጂጂ) ስንኝ ነበር

ትናገር አዴዋ ትመስክር ሀገሬ

Page 55: Daniel Kiibret's View

55

እንዳት እንዯቆምኩኝ ከፉታችሁ ዙሬ አስጎብኛችን የጉብኚታችን መጨረሻ ወዯሆነው አንዴ ጠባብ ክፌሌ ይዜን ገባ፡፡ ክፌለ ጠባብ ከመሆኑ በተጨማሪ ጣራው የቁመታችንን ያህሌ ብቻ ነበር ከፌ የሚሇው፡፡ በዘያ ሊይ ስፊት ስሇላሇው ሁሊችንንም ሇመያዛ አቅቷት ተጨናንቃ ነበር፡፡ ወሇለ ትኩስ ዯም የመሰሇ ቀይ ነው፡፡ ሇምን እንዱህ ቀይ ሆነ? አንደ ጠየቀ፡፡ አስጎብኛችንም ቀጠሇ «ይህ ክፌሌ ከባሮች መካከሌ አንገዙም የሚለ የሚገዯለበት ነው፡፡ እዘሁ ይገዯሊለ፡፡ እዘሁ ዯማቸው ይፇሳሌ፡፡ ስሇዘህ እነሱን ሇማሰብ ነው ወሇለ ቀይ ዯም የመሰሇው፡፡ ክፌለ መብራት ስሇላሇው በዘያ ዴቅዴቅ ጨሇማ ውስጥ ይሰማን የነበረው የአስጎብኛችን ዴምጽ ብቻ ነበር፡፡

አሁን የጉብኚታችን መጨረሻ ስሇሆነ ሁሊችሁም እጂ ሇእጂ ተያያዛን፡፡ «በግፌ ሇሞቱት ሇእነዘያ ነፌሳት ሇአምስት ዯቂቃ እንጸሌያሇን» አሇን፡፡ ሁለም ጸጥ፡፡ በእውነት አምሊክ ጸልታ ችንን ሰምቶ እነዘያን በምዴር ያሌዯሊቸውን በምዴር የዋሻ ጨሇማ ሲኦሌ የሆነባቸውን ነፌሳት አሳርፍ ከሰማዩ ዴቅዴቅ ጨሇማ ያሳርፌሌን፡፡ እናቱ ሱሪ ሇባሽ የሆነችበት ትውሌዴ የእናቴ ቀሚስ አዯናቀፇኝ ሇማሇት ይቸገራሌና ይህ የባርነት ጠባሳ ያሌነካትን ብቸኛ ጥቁር አፌሪካዊት ሀገር ኢትዮጵያን ሇማመስገን በዴፌን አፌሪካ ፉት ቀና ብሇን እንዴንሄዴ ያዯረጉንን የአባቶቻችንን ክብር ሇመናገር ሇሚቸገሩ ነጮችና ጥቁሮች ሁለ ጠባሳው ህያው የኢትዮጵያ ምስክር የአዴዋ ነጸብራቅ ነው፡፡ ሇዘህም ይመስሊሌ ፌቅሩ ኪዲኔ በፑያሳ ሌጅ መጽሏፈ እንዯ ነገረን ጋና ነጻነቷን ስትቀዲጂና ነጻ ስትወጣ የመጀመሪያው የጋና ፔሬዘዲንት ክዋሚ ንክሩማ የስራቸው መጀመሪያ የባርነት ጠባሳ ያሌነካት የነጻነት ሀገር ኢትዮጵያን መጎብኘት ያዯረጉት፡፡ ምነው ታዱያ ዙሬ ይቺ የጀግና ሀገር ዴህነት ከፊሽስት ኢጣሉያ ይሌቅ በረታባት? እርግጥ ነው እርግጥ ነው ሇማሸነፌና የአሸናፉነትን ታሪክ ሇመጻፌ የጀግና ሌጅ ጀግና ያስፇሌጋሌ፡፡ እጁን ከመስጠት ሞትን የሚመርጥ የቴዎዴሮስ ሌጅና ትውሌዴ ያስፇሌጋሌ፡፡ እስቲ ሇማንኛውም ወገን እሌፌ ሲለ እሌፌ ይገኛሌና በርትተን ከዴህነት ጋር እንዋጋ፡፡ እየሰራን እሌፌ እንበሌ፡፡ ከፉት እሌፌ አሇና፡፡

«እያነቡ እስክስታ»

የሚከተሇውን ታሪክ የሚያጫውተኝ በአንዴ ዒሇም ዏቀፌ ዴርጅት ውስጥ በኃሊፉነት የሚሠራ ኢትዮጵያዊ ነው፡፡ እኔ እዘህ ሥራ ተቀጥሬ መሥራት ከጀመርኩ አሁን ሰባተኛ ዒመቴ ነው፡፡ እስካሁን ወዯ አርባ አራት አገሮች ሇሥራ ሄጃሇሁ፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ቡዴን መሪ ሆኜ ከሀገሩ ባሇ ሥሌጣናት ጋር ሇመነጋገር ወይንም በዒሇም ዏቀፌ ጉባኤያት ሊይ ሇመገኘት እዙሇሁ፡፡ ሀገሬን ስሇምወዴ ፒስፕርቴ አሁንም የኢትዮጵያ ነው፡፡ የሀገሩን ቪዙ ይዢ፤ የሥራ ኃሊፉነቴ ተገሌጦ፣ የቡዴኑ መሪ ሆኜ አውሮፔሊን ማረፉያ ቸው ሊይ ስዯርስና ሇኢሚግሬሽን ዳስኩ ፒስፕርቴን ስሰጥ የኔ ጉዲይ ከላልቹ ይዖገያሌ፡፡ የምመራቸው ሌዐካን ተስተናግዯው እኔ ተጨማሪ ጥያቄ እጠየቃሇሁ፣ አንዲንዳም ተጨማሪ ዯብዲቤ፣ ሲብስም የሚቀበሇኝ አካሌ እንዱመጣ ይዯረጋሌ፡፡ ምክንያቱ ላሊ ምንም አይዯሇም፡፡ ፒስፕርቴ የኢትዮጵያ በመሆኑ እንጂ፡፡ በዘህ ምክንያት አሁን የሀገሬን ፒስፕርት መያዛ ትቼ ዴርጅቱ የሚሰጠውን የዱፔልማቲክ ፒስፕርት መያዛ ጀምሬያሇሁ፡፡ ምን አማራጭ አሇኝ?

እንዱህ ዒይነት ታሪክ በየሀገሩ ነው የምሰማው፡፡ በአፌሪካ ሀገሮች በሱዲን፣ ኬንያ፣ ብሩንዱ፣ ታንዙንያ፣ ሞዙምቢክ፣ አንጎሊ፣ ዘምባብዌ፣ ናሚቢያ የኢትዮጵያ ፒስፕርት ካሳያችሁ ወዯ ዯቡብ አፌሪካ ሇመጥፊት እንዯ ተዖጋጃችሁ አዴርገው መቁጠር ይቀናቸዋሌ፡፡ ላሊው ቀርቶ አሁን አሁን የሊቲን አሜሪካ ሀገሮች የሆኑት እነ አርጀንቲና፣ ብራዘሌ፣ ፒናማ፣ እንን በታናናሽ ዯሴቶች በኩሌ አዴርገው ወዯ አሜሪካ በሚሻገሩ ኢትዮጵያውያን ምክንያት ሀገራችንን በክፈ እያወቋት ነው፡፡ አዱስ አበባ ውስጥ በአብዙኞቹ ኤምባሲዎች ቪዙ ስትጠይቁ የመጀመርያው እምነታቸው ሌትቀሩ ትችሊ ሊችሁ የሚሌ ነው፡፡ እናም ሌትቀሩ አሇመቻሊችሁን ማስረዲት አዯጋ የዯረሰበት የጃፒን የኑክላር ተቋም ፈኩሺማ ያስከተሇውን ተጽዔኖ ከማስረዲት በሊይ ከባዴ ይሆንባችኋሌ፡፡ ይህ ጉዲይ ከሁሇት ክስተቶች ጋር የተገናኘ ነው፡፡ አንዲንዴ ኢትዮጵያውያን ኤምባሲዎቹ የሚጠይቁትን ካሟለ በኋሊ ቪዙ ሲያገኙ ከሄደበት ሀገር አይመሇሱም፡፡ እነርሱ ምናሌባት የተሻሇ ኑሮ እና የትምህርት ዔዴሌ ፇሌገው ወይንም ላሊም ፕሇቲካዊ ምክንያት ይኖራቸው ይሆናሌ፡፡ ነገር ግን የላልችን አያላ ኢትዮጵያውያንን ዔዴሌ ይዖጋለ፡፡ የሄደባቸው ሀገሮች «ኢትዮጵያውያን አይመሇሱም» የሚሇውን ዴምዲሜ እንዱዯርሱ ያዯርቸዋሌ፡፡

Page 56: Daniel Kiibret's View

56

ይሄ ዯግሞ ሇሥራ እና ሇትምህርት የሚሄደትን ዚጎች ያሰናክሊሌ፡፡ ኤምባ ሲዎቹ ወይ የቪዙ መስጫ መመዖኛውን እንዯ መንግሥተ ሰማያት በር ያጠቡታሌ ያሇበሇዘያም በዱፔልማሲያዊ መንገዴ እምቢ ይሊለ፡፡ ሁሇተኛው እና ከባደ ምክንያት የሰዎች ሔገወጥ ዛውውር ጉዲይ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ ወዯ ዯቡብ አፌሪካ፣ አሜሪካ፣ አውሮፒ፣ አውስትራሌያ ሰዎችን የሚያጉ አካሊት አለ፡፡ እንዯሚሰማው ከሆነ እነዘህ አካሊት ከሌዩ ሌዩ የኤምባሲ ሠራተኞች ጋር በመተባበር ቪዙ ያገኛለ፡፡ ከዘያም ኢትዮጵያውያን አሌፇውባቸው በማያውቁ ሀገሮች በኩሌ እያዯረጉ ያሻግራለ፡፡

አንዴ ሰሞን በዲካር ሴኔጋሌ በኩሌ አሜሪካ ይገባሌ ተብል ብ ወጣቶች መሄዴ ጀምረው ነበር፡፡ አንዯ ሰሞን ዯግሞ በንታናሞ በኩሌ አሜሪካ መግባት ተጀምሯሌ እየተባሇ ይወራ ነበር፡፡ ከኬንያ ማሊዊ፣ ከማሊዊ ዯቡብ አፌሪካ፣ ከዯቡብ አፌሪካ አርጀንቲና፣ ከአርጀንቲና ብራዘሌ፣ ከብራዘሌ ኢኩአድር፣ ከኢኩአድር ፒናማ፣ ከፒናማ በሜክሲኮ በኩሌ አሜሪካ የገባች ሌጅ አግኝቼ ተርካሌኛሇች፡፡ ምናሌባት የሚመዖግብሊት አጥታ ነው እንጂ ማጂሊን ከተዖው በሊይ ነው የተዖችው፡፡ አንዴ ጊዚ የተቸገሩ ኢትዮጵያውያን አሁን ስሙን ከረሳሁትና በመካከሇኛው አሜሪካ ውስጥ ከሚገኝ ዯሴት ዯውሇውሌኝ ነበር፡፡ ይህ ጉዲይ ሁሇት አዯጋዎች አለት፡፡ የመጀመርያው እነዘህ ስዯተኞች በየሀገሩ መጉሊሊት፣ መታመም እና ሲብስም የሞት አዯጋ ይዯርስባቸዋሌ፡፡ አንዲንድቹ ሀገሮች ከኢትዮጵያ ጋር የዱፔልማቲክ ግንኙነት የላሊቸው፤ ስሇ ኢትዮጵያ ምንም የማያውቁ፣ ችግር ቢያጋጥም እንን የሚጮኽበት ቦታ የላሇባቸው ናቸው፡፡ ሁሇተኛው አዯጋ ዯግሞ በሀገሪቱ ገጽታ ሊይ የሚቀባው ጥሊሸት ነው፡፡ ኢትዮጵያን በዘህ መንገዴ ሇማያውቃት ዒሇም ማስተዋወቁ በነገው ጉዜዋ ሊይ የዔንቅፊት ዴንጋይ ማስቀመጥ ነው፡፡ ዚጎች ሇሥራ፣ ሇትምህርት እና ሇላልች ጉዲዮች በዒሇም ሊይ የሚያዯርጉትን ዛውውር ያበሊሻሌ፡፡ ዙሬ ዙሬ አያላ ኢትዮጵያውያን ዒሇም ዏቀፌ የሥራ መስኮችን እየተወዲዯሩ በማሸነፌ በሌዩ ሌዩ ዴርጅቶች እየተቀጠሩ ነው፡፡ ሇዒሇም ከተሰጠው ዔዴሌ እየተቋዯሱ ነው፡፡ አንዴ ኢትዮጵያዊ ዒሇም ዏቀፌ ሥራዎች ውስጥ ሲቀጠር እርሱ ብቻ አይዯሇም ተጠቃሚው፡፡ ሀገሪቱ ትጠማሇች፡፡ ቤተሰቡ ይጠቀማሌ፤ ከዘህም በተጨማሪ ሇላልችም ኢትዮጵያውያን መንገደን ይከፌታሌ፡፡ እንዯዘህ ስማችን እየጠፊ እና ፒስፕርታችን ከሔገ ወጥ የሰዎች ዛውውር ጋር እየተያያዖ በመጣ ቁጥር ግን ይህንን የኢትዮጵያውያን ዔዴሌ እናበሊሸዋሇን፡፡ ይህ ዒይነቱ የሰዎች ዛውውር በሀገራቸው ስም እና ዔዴገት ሊይ የሚያመጣውን የወዯፉቱን ተጽዔኖ የተገነዖቡ አንዲንዴ የጎረቤቶቻችን ሔዛቦች በሔገ ወጥ ተግባራት ሊይ ከተያ በመሌክ ስሇምንመሳሰሌ ብቻ

«ኢትዮጵያውያን ነን» የሚለበት አጋጣሚ አሇ፡፡ ወንጀሊቸውን ብናወግዛም ሇሀገራቸው ስም እና ገጽታ ያሊቸውን ጥንቃቄ ግን እናዯንቃሇን፡፡ ምክንያቱም ዙሬ የሰበሩትን ስም ነገ በምንም ኪሳራ ሉጠግኑት አይችለም፡፡ እነርሱ ያሌፌሌናሌ ብሇው ነው ይህንን ሁለ ያዯረጉት፤ ካሇፇሊቸው በኋሊ የሀገራቸው ስም ጠፌቶ ከጠበቃቸው ምን ዋጋ አሇው? ስሇ ሦስት ሺ ዒመት ነጻነት፤ ስሇ አኩስም እና ሊሉበሊ ሥሌጣኔ፣ ስሇ ቅኝ አሇመገዙት፣ ሇአፌሪካውያን ነጻነት ስሇ ከፇሌነው መሥዋዔትነት፣ የራሳችን ፉዯሌ እና ዚማ ያሇን ስሇ መሆኑ ብንጮኽ የማንሰማበት ጊዚ እየመጣ ነው፡፡ አንዲንዴ ዒሇም ዏቀፌ ሚዱያዎች ከተጠናወታቸው የኢትዮጵያን አለታዊ ገጽታ ብቻ የማሳየት አባዚ ጋር የኛም የእናትን ማኅፀን የመውጋት ተግባር ሲዯመርበት ነገሩን ከእሳት ወዯ ረመጥ ያዯርሰዋሌ፡፡ መንግሥትም በዘህ ጉዲይ ኃሊፉነት አሇበት፡፡ የዘህ ሁለ ነገር ምክንያቱ ምንዴን ነው? ይህንን ፌሌሰት ሇምን ማስቆም አሌተቻሇም? እነዘህ ሰው የሚያዖዋውሩ ሰዎች የት ነው ያለት? ማን ነው የሚተባ በራቸው? ሰዎች በሔጋዊ መንገዴ የመንግሥትን ትብብር አግኝተው የሚበት መንገዴስ የሇም? ሔንድች፣ ቻይናዎች፣ ፉሉፑኖች እንዳት ነው የሚሠሩት? በጥብቅ መታየት ያሇባቸው ጉዲዮች ናቸው፡፡ እነዘህን ችግሮች ሳንፇታ

ገጽታችንን እንገነባሇን ማሇት «እያነቡ እስክስታ» ነው የሚሆነው፡፡

የፌቅር መስዋእትነት

ወገን ሀበሻ በፌቅር ስሇ ፌቅር ጀግኖአሌ! ኢትዮጵያዊው አንዯኛው ኩሊሉቱን በነጻ በማበርከት የዯኛውንና የወገኑን ህይወት የታዯገበት አስዯናቂ የፌቅር መስዋእትነት፤ በዯቡብ አፌሪካ፥ፑተር ስበርግ ከተማ!!! በፌቅር ሇይኩን ከዯቡብ አፌሪካ

በልንግ አይሊንዴ ከተማ ኒውዮርክ ስቴት ነዋሪ የሆኑት ድክተር ሪቻርዴ ባታሉና ወይዖሪት ዲውኔሌ

እኤአ በ1990 ዒ/ም ዴሌ ያሇ ዴግስ ዯግሰው፤ በዖመድቻቸውና በዯኞቻቸው ፉት ሀብትሽ በሀብቴ፤

Page 57: Daniel Kiibret's View

57

ጤንነትሽ ጤንነቴ፤ እስከሞት ዴረስ የሚሇየን ነገር አይኑር ብሇው በህግ ተጋቡ። ከተጋቡ ከ11 ዒመታት በህዋሊ የድክተር ሪቻርዴ ባሇቤት ወይዖሮ ዲንዌሌ ሇሞት የሚያዯርስ የኩሊሉት ህመም አዯረባት። በዘህ ጊዚ ባሇቤቷ ድክተር ሪቻርዴ ባቲሊ አንደን ኩሊሉት በቀድ ጥገና አስወጥቶ ሇባሇቤቱ ሰጣትና ከመሞት ተረፇች።

እነዘህ ጥንድች ከተጋቡ ከ15 ዒመታት በህዋሊ በ2005 ዒ/ም ተጣለና ወይዖሮ ዲንዌሌ በፌርዴ ቤት ፌቺ ጠየቀች። በዘህ ጊዚ ባሇቤቷ ድክተር ሪቻርዴ ፌቺውን እቀበሊሇሁ። ነገር ግን "በፌቅራችን ጊዚ

የሰጠሁዋትን ኩሊሉት አስቀዯማ ትመሌስሌኝ ወይም የኩሊሉቴን ተመጣጣኝ ዋጋ የሆነውን 1.5 ሚሉዮን ድሊር ትክፇሇኝ" በማሇት በጠበቃው በድምኒክ ባርባራ በኩሌ በልንግ አይሊንዴ ፌርዴ ቤት ማመሌከቱን ከአንዴ ታዋቂ ከሆነ በአሜሪካ አገር ከሚታተም መጽሄት ማንበቤ ትዛ ይሇኛሌ። አዎ እኛ ሰዎች ፌቅራችን፣ ቸርነታችንና ሌግስናችን ብውን ጊዚ፤ የኛ ፌቅር ተቀባዮች ከኛ ጋር ባሊቸው ግንኙነትና ጥቅም ጋር የተቆራኘ ነው። በተዯጋጋሚ የሌግስናችንና የቸርነታችን መነሻ ምክንያት፤ በመሇገሳችንና በመስጠታችን የተነሳ የምናገኘው ዴብቅ ውጤት ስሊሇን ነው።

ይሄን በአሜሪካ ሀገር የተፇጸመ አስገራሚና የእኛን የሰው ሌጆችን የፌቅር ሌክ እስከምን ዴረስ እንዯሆነ የተንጸባረቀበትን አሳዙኝ ታሪክ ያነሳሁት በዙሬው ጹሁፋ በዘህ ባሇሁበት በዯቡብ አፌሪካ አንዴ ወገናችን የሆነ ኢትዮጵያዊ ኩሊሉቱን በነጻ በመሇገስ የዯኛውን ሔይወት የታዯገበትን አስዯናቂ የሆነ የፌቅር መስዋእትነት በተግባር የታየበትንና ሌክ እግዘአብሓር ሇእኛ በዯሌና ኃጢአት ተቀዲሚና ተከታይ የላሇውን የባህሪይ ሌጁን ጌታችንንና መዴኃኒታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን በመስቀሌ ሊይ ሇሞት አሳሌፍ በመስጠት፣ የሰው ሌጆችን ሁለ ኃጢአትና በዯሌ ይቅር ያሇበትን ዖሊሇማዊ ፌቅርና ይቅርታ የሚያሳስብ፣ የዘህን ወንዴማችንን አስዯናቂ ታሪክ ሊካፌሊችሁ ፇሌጌ ነው። መቼም ፇርድብን ሀበሾች/ኢትዮጵያውያን ስንባሌ በሄዴንበት ሁለ ዙሬ ዙሬ እየታወቅንበት ያሇው መሇያችን፦ ምቀኝነታችን፣ ፌቅር ማጣታችን፣ መሇያየታችንና እርስ በርስ በጎሪጥ የምንተያይ፣ ቅን የሆነ መንፇስ የማጣታችን ጉዲይ ከሆነ ሰንባብቷሌ።

እንዯውም ስሇዘህ በዯማችን ውስጥ ያሇ ያህሌ ስሇምንታማበትና ፌቅር የማጣታችንንና የምቀኝነታችንን ጥግና ክፊት በሚያሳይ መሌኩ ተዯጋግሞ የሚነገርው ቀሌዴ ቢጤ ትዛ አሇኝ። አንዴ ጊዚ እግዘብሓር ወዯ ምዴር ወረድ ነው አለ፦ እናም ከእያንዲንደ ሀገር ዚጋ ሰዎችን በማግኘት የሚሹትን ነገር በመጠየቅ እንዯመሻታቸው አዯረገሊቸው እናም በመጨረሻ ወዯ አንዴ ኢትዮጵያዊ በመምጣት "ሇጎረቤትህ ሇአንተ የምሰጠውን እጥፌ አሰጠዋሇሁ፤ ስሇዘህ ሇአንተ ምን ሌስጥህ ብል ይጠይቀዋሌ፣" ያ ኢትዮጵያዊም መሌሶ "አንዴ ዒይኔን አጥፊሌኝ" በማሇት ሌመናውን ሇአምሊኩ እንዲቀረበ የሚተረተው ተረት ምን ያህሌ ምቀኝነት በዯም ውስጣችን ተዋህድ እንዲሇና በእጅጉ ፌቅርንና ቅንነትን የተራብን፣ ሁላም የሚያሳስበን የእኛ ማግኘትና ማጣት ሳይሆን የላልች ኑሮና ህይወት መሆኑን ጥሩ ማሳያ ነው:: የሚገርመው ይህ ባህርያችን ወዯ ባህር ማድ የተሻገርነውን ጭምር እያሰቃየን ያሇ ክፈ የፌቅር ማጣት ዯዌ እንዯሆነ የአዯባባይ ሚስጥር ነው።

በውጭ ዒሇም ወጥተን እን የምንኖርበት የውጩ ማህበረሰብ ሇላልች ዴካምና ሌፊት እንዱሁም ስኬት የሚቸሩትን አዴናቆትና ያሊቸውን ቀና አመሇካከት እንዱሁም የእንን ዯስ ያሇህና አመሰግናሇሁ (Thank you) የምትሇው የምስጋና ቃሌ እንን ሇብዎቻችን የዲገት ያህሌ አስቸጋሪ እንዯሆነች ብዎቻችን የምንተዋወቀው ጉዲይ ነው። ብ ጊዚም የሚያስጨንቀን የራሳችን ጉዲይ ሳይሆን የላልች ስኬትና የኑሮ መከናወን ነው እንቅሌፌ ሲነሳን የሚያዴረው፤ በዘህም የተነሳ በውስጣችን በሚፇጠር ሰይጣናዊ ቅናት እየተንገበገብን ሇወንዴሞቻችንና ሇእህቶቻችን የኑሮና የህይወት ስኬት መጥፍ የሆነ ስያሜ በመስጠት አናውቀውም፣ አናቃትም እንዳ በሚሌ ፇሉጥና ንቀት የስም ማጥፊት ዖመቻ (Character Assassination) የተቀዲጀነው ክፈ የባህሪያችን ሌክ ሇረዣም ዖመናት በጦርነት ሜዲ ታሪክ ካስመዖገብነው ጀብዴ፣ ወኔና ጀግንነት ያሌተናነሰ ብ ሉባሌሇት የሚችሌ ነው።

Page 58: Daniel Kiibret's View

58

የዘሁ የምቀኝነታችንና እርስ በእርስ የመበሊሊታችን ምክንያቱ የፌቅር ርሃብተኞች የመሆናችን ጉዲይ ነው፤ ይሄ ባህሪያችን ዯግሞ እንዯ ጨው ዖር በተበትንበት በውጩ ዒሇምም መታወቂያችን ነው፤ "ሀበሻ አብሮ መብሊት እንጂ አብሮ መስራት አይችሌም" እየተባሇ መተርት ከጀመረም ሰነባብቷሌ፤ ሇነገሩ አብሮ መብሊቱም ይሄ ተረቱ በተተረተበት በዙ በአባቶቻችን ዖመን እንጂ ዙሬ ዙሬ አብሮ መብሊቱም እየናፇቀን ያሇበት በትዛታ የምናወጋው የትናት ታሪካችን የሆነ እየመጣ ይመስሇኛሌ። እናም ከዘህ ላሊው ዒሇም እኛን ከተረዲበትና እኛም ሇራሳችን ከሰጠነውና አምነን ከተቀበሌነው ባህርያችን ጋር በማይገጥም መሌኩ በዘህ በዯቡብ አፌሪካ መሊውን ሀበሻ ብቻ ሳይሆን ዯቡብ አፌሪካውያንና የላልች ሀገራትን ዚጎችን ጭምር ያስዯመመ አንዴ ታሪክ በዘህ በብዙት ሀበሻ በሚኖርባት በዯቡብ አፌሪካ ዋና ከተማና የንግዴ ማእከሌ (Business Center) በጆሏንስበርግ ተከናውኗሌ፤ ወዯ እዙ መሌካም የምስራችና አስዲናቂ ታሪክ ከማሇፋ በፉት ግን በዴቡብ አፌሪካ ስሊሇው የስዯት ህይወትና የሚበዙው ወገናችን ስሇገባበት ፇርጀ ብ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ውጥንቅጥና ቀውስ በጥቂቱ የታዖብኩትን አንባቢዎቼ ያውቁት ዖንዴ፤ በዯቡብ አፌሪካ ስሇ እኛ ሀበሾች ህይወት የኑሮ ውጣ ውረዴ ትንሽ ነገር ማሇት እፇሌጋሇሁ።

ቁጥሩን በትክክሌ ሇመገመት ባይቻሌም፣ በዘህ በዯቡብ አፌሪካ ያሇው ስዯተኛ ሀበሻ ቁጥር ከጊዚ ወዯ ጊዚ እያሻቀበ ነው። በሀገራችን በተንሰራፊው ዴህነት፣ የስራ ማጣት ችግር፣ ፕሇቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ የተነሳ ወዯ ዯቡብ አፌሪካ ሇመግባት ብ ወጣቶች በእግር፣ በመኪና በተሇያዩ መዡ ዖዳዎች በመጠቀም ሇሳምንታት አንዲንዳም ሇወራት በሚፇጅ ጉዜ በህገ ወጥ መንገዴ ዴንበር በማቋረጥ ወዯ ዯቡብ አፌሪካ ይገባለ። አንዲንዴ ሰዎችን ሇማነጋገር እንዯሞከርኩት እነዘህ በገንዖብ ሃይሌ ተሳክቶሊቸው በሌስም ቀንቶቸው በመንገዴ የሚገጥማቸውን ችግር ተቋቁመው በሰሊም

የሚዯርሱት ናቸው። በላሊ በኩሌ ዯግሞ ህገ ወጥ በሆኑ ዯሊልች ከ 30000 እስከ 40000 ራንዴ እየከፇለ የሚመጡ ኢትዮጵያውያኖች አለ፤ በዘህ በዯቡብ አፌሪካ ያሇው የወንዴሞቻችንና የእህቶቻችን የስዯት ህይወት ባሇ ብ ፇርጅና ባሇ ብ ህብር ነው። በዘህ አጭር ጹሁፌ የህዛባችንን የኑሮ ውጣ ውረዴና እንዱሁም ስኬት ሇመተረክ የሚሞክር የሚታሰብም አይዯሇም። ምናሌባት በላሊ ጊዚ እምመሇስበት ይሆናሌ።

በአንጻሩ ዯግሞ የሚበዙው ስዯተኛው ህዛባችን እዘህ ከዯረሰ በኃሊ ኑሮን ሇማሸነፌና ህሌሙን ሇማሳካት የሚኬዴባቸው መንገድች ብ መራር የሆነ ትግሌ የታከሇበት ነው፤ ውጣ ውረደ ብ ነው። በህዛባችን መካከሌ ያሇው የእርስ በርስ ምቀኝነቱ፣ መሇያየቱ፣ ቅናቱ፣ ዖርኝነቱና ላብነቱ በዘህ ምዴር የህይወት ሰሌፌ ውስጥ ላሊኛው አሳዙኝ ትራጄዱ ነው። የሚበዙው በግሌ ንግዴ (Business) የተሰማራው ህዛባችን የጥንቱን የኢትዮጵያዊ ማንነቱን፣ ባህለን ኩራቱን፣ ወግና ሥረዒቱን የረሳ፤ ፌፁም ይለኝታ የላሇው ወዯ ሆነ ማኅበረሰብ እየተቀየረ ያሇ ነው የሚመስሇው። አንደ አንደን ጠሌፍ ሇመጣሌና በአቋራጭ ሇመክበር የሚኬሄዴባቸው ውስብስብ መንገድችና የሚፇጽማቸውን ወንጀልች ሇሚሰማ በእጅጉ የሚያስዯነግጥ ነው። ወንጀልቹ የሚፇጸሙበት ውስብስብ የሆነው ሰንሰሇታዊ እዛና ሴራ እንዱሁም ጭካኔ ሇሚታዖብ እነዘህ በእርግጥ የምናውቃቸው ኢትዮጵያዊ ወገኖቻችን ናቸው ወይስ የሲሲሉና የሜክሲኮ የማፇያ ቡዴን ናቸው ያሰኛሌ።

በተጨማሪም በሀገሪቷ አንዲንዴ ባሇስሌጣናት መካከሌ በተንሰራፊው ሙስናና ህገ ወጥነት የተነሳ በሀገሪቷ ያለ ፕሉሶችና ባሇስሌጣኖች ሳይቀሩ በተዯራጀ መሌኩ አንዲንዴ ወገኖቻችን እያካሄደ ሊሇው ዛርፉያና ህገ ወጥ ሥራ በአስር ሺዎችና በመቶ ሺዎች በመዯራዯር ሽፊን ሰጪ መሆናቸው ወንጀለ ምን ያህሌ ስር የሰዯዯና የተወሳሰበ እንዯሆነ የሚያሳይ ነው። በእርግጥ የሚበዙው ህዛባችን በዋና ዋና የሀገሪቱ ከተሞች ያለትን የንግዴ ማእከሊትና የንግዴ ስራውን በግሌም ሆነ በቡዴን በአጭር ጊዚ ውስጥ በቁጥጥር ስር በማዋሌ የላልች ሀገር ሰዎችን ከጨዋታ ውጭ በማዴረግ ረገዴ ከሚገባው በሊይ ተሳክቶሊቸዋሌ ማሇት ይቻሊሌ። እንዱሁም በአንጻሩ ዯግሞ በቅንነት ላት ተቀን ሇፌተው አንቱ ሇመባሌ የዯረሱ የሚያኮሩ በርካታ ወገኖቻችን ጭምር እንዲለም አንባቢያን ሌብ እንዱለሌኝ እፇሌጋሇሁ። ላት

Page 59: Daniel Kiibret's View

59

ተቀን ውጥተው ወርዯው፣ በሊባቸው ሰርተውና ሇፌተው ምኞታቸውን ሇማሳካት የሚጥሩት ወገኖቻችንም እንዲለ ጭምር ሳይዖነጉ።

ይሁን እንጂ ከጊዚ ወዯ ጊዚ በዒሇማችን እያሽቆሇቆሇ እየሄዯ ባሇው ፌቅር ማጣትና መተሳሰብ ምናሌባትም ሇጥቂት ገንዖብ ሲባሌ ወንዴም ወንዴሙን ሇማጥፊት በሚያዯባበት ሁኔታ፤ በገንዖብ የተነሳ ብ ቤተስቦች በተሇያዩበት፣ አንደ አንደን ቀዴሞ ሇመክበር በሚዯረገው ሩጫ ሥነ ምግባራዊ የሆነ መንፇሳዊ ሔይወት ፇታኝ በሆነበት ሁናቴ በረቀቀ ወንጀሌና ህገ ወጥ በሆነ ሥራ ውስጥ እየተሳተፇ ያሇው የወገናችን ቁጥሩ ከጊዚ ወዯ ጊዚ እያሻቀበ ባሇበት ዯቡብ አፌሪካ ሉያውም የእናት ሌጅ የማያዯረገውን የዯኛውን ህይወት ሇማትረፌና ከስቃይ ሇመገሊገሌ ሲሌ አካሌን/ኩሊሉትን ያህሌ ነገር በነጻ አውጥቶ መስጠት ሌብን በእጅጉ የሚነካ በጎ የፌቅር ተግባር ነው፤ አሁን ባሇንበት ዒሇም ይሄ የሚታሰብ አይዯሇም፣ የእናታችን ሌጅ እን ይሄን ያዯረገዋሌ ሇማሇት የሚከብዴ ይመስሇኛሌ፣ እንዯውም በላሊው ዒሇም ሰዎች ኩሊሉታቸውን በመሸጥ በብ መቶ ሺ ድሊሮች የሚንበሸበሹበትን የዯራ የእንኩሊሉት ገበያ የነገሰባትን ዒሇማችንን ሇሚታዖብ ይሄ ዒይነቱ ውሇታ፣ የፌቅር መስዋእትነት እንጂ ላሊ ምን ሉባሌ ይችሊሌ ወገኖቼ!?

በተሳካ ሁኔታና ዯቡብ አፌሪካውያን በህክምናው ቴክኖልጂ ሌቀው በሄደበት የሌብና የኩሊሉት የመቀየር (Heart and Kidney Transplantation) አስዯናቂ ጥበብ የተከናወነው የዘህ ወገናችን ህይወት የተረፇበት ቀድ ጥገና በእጅጉ የተሳካና ይሄ ህክምና የተዯረገሇት ወገናችንም በአስተማማኝ የጤንነት ሁኔታ ሊይ እንዯሚገኝ የዘህ ወገናችን የንስኃ አባት የሆኑት በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋህድ ቤተ ክርስቲያን በዯቡብና በምእራብ አፌሪካ ሀገር ስብከት የጆሏንስበርግ ጽርሏ ጽዮን መዴኃኔዒሇም ካቴዴራሌ አስተዲዲሪ የሆኑት ቀሲስ አካለ አዴማሱ አጫውተውኛሌ፣ በተጨማሪም ከቀድ ጥገናው

በኃሊ ሇአንዴ ዒመት መወሰዴ ያሇበትን በኢትዮጵያ ከ80000 ብር በሊይ የሚፇጅ መዴኃኒትና የህክምና ክትትሌ በነጻ እንዱያገኝ የጤንነቱን ሁኔታ የሚከታተሇው የህክምና ተቋም እንዯረዲውም ጭምር እኚህ አባት ነግረውኛሌ።

በዘህ መሌኩ ሇመሊው ኢትዮጵያዊ እንዲስተሊሌፇው የንስኃ ሌጃቸውን አስዯናቂና ሌብ የሚነካ ይሄን ታሪክ ያጫውቱኝን የጆሀንስበርግ ጽርሏ ጽዮን መዴኃኔዒሇም ካቴዴራሌ አስተዲዲሪ የሆኑትን ቀሲስ አካለን በራሴና በአንባቢያን ስም ሊመሰግን እወዲሇሁ። እንዯዘሁም ሇዘህ በጎ ሇሆነ ሔይወትን የመታዯግ የፌቅር መስዋእትነት ውዴ አካለን ሳይሰስት በመስጠት ታሊቅ መስዋእትነት ሇከፇሇው ወንዴማችን አዴናቆትና ምስጋና ይገባዋሌ፣ ሇዘህ መሌካም የፌቅር ሥራ በምክራቸውና በጸልታቸው አብረውት የነበሩት ባሇቤቱ፣ የፑተርስበርግ ቅዴስት ሌዯታ ሇማርያም ጉባኤ ምእመናን፣ እና ዯኞቹ ሊዯረጉት መሌካምነት አዴናቆት ይገባቸዋሌ። መጽሀፌ ወንዴሞች ሆይ በሥራና በእውነት እንጂ በቃሌና በአንዯበት አንዋዯዴ በማሇት ይናገራሌ። [፩ዮሏ. ፫፥፲፩_፲፰]

አዎን ፌቅር የተግባር አንዯበት አሇው! የዯከሙትን የሚያበረታበት፣ በተስፊ መቁረጥ ጽሌመት ውስጥ ሊለ የጽዴቅን ብርሃን የሚፇነጥቅበት፣ ፌቅር የተፇግመገሙትን የሚዯግፌበት፣ የወዯቁትን የሚያነሳበት፣ የቆሰለ ሌቦችን በፇውስ ዖይት የሚያክምበት፣ የተሰበሩትን የሚጥግንበት፣ ያዖኑትን የሚያጽናናበት፣ በሞት ጥሊ ሊለ የሔይወትን መዒዙ ሽታ የሚያውዴበት፣ ፌቅር የተግባር የእውነት አንዯበት አሇው። በዘህ የጌታችንንና የመዴኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ታሊቅ ጾም በምንጾምበት በሱባኤ ወራት እንዱህ ዒይነቱን የጌታችንንና የመዴኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ውሇታ፦ ዖሊሊማዊ ምህረቱን፣ ቸርነቱን፣ ይቅርታውንና ፌቅሩን የሚያሳስብ፣ እንዱሁም የፌቅራችንና የበጎነታችን ብርሃን በዒሇም ሁለ ፉት የሚያበራበትን የፌቅርና የዯግነት ሥራ መስራት እንዴንችሌ የቅደሳን አምሊክ እግዘአብሓር ይርዲን!!! ወገኖቼ ፌቅር የተግባር አንዯበት አሇው...!!! ሠሊም! ሻልም!

Page 60: Daniel Kiibret's View

60

ኮኮነት

ከአዱስ አበባ ወዯ ሏራሬ እየተዛኩ ነው፡፡ ከጎኔ አንዯ ዯቡብ አፌሪካዊ ተቀምጧሌ፡፡ እርሱ ከአዱስ አበባ ወዯ ለሳካ በሏራሬ በኩሌ የሚዛ ነው፡፡ ሲያነበብበው የነበረውን መጽሓት ተዋስኩትና ማገሊበጥ ጀመርኩ፡፡ አያላ ማስታወቂያዎች ቀሌብ በሚስቡ መንገዴ ተዯርዴረዋሌ፡፡ መቼም ዯቡብ አፌሪካውያን ማስታወቂያ መሥራት ያውቁበታሌ አሌኩ በሌቤ፡፡ ከዖጠኝ ዒመታት በፉት ኬፔታውንን ስጎበኝ ያየሁትን የቮዲፍን ካምፒኒ ማስታወቂያ አስታወሰኝ፡፡ በተራራማዋ የኬፔታውን ከተማ መሏሌ የቴላፍን ካምፒኒው ቮዲፍን ‗‘this is

cape town, where the clouds cover the mountains, and we cover the rest‘‘ ይሌ ነበር

ማስታወቂያው፡፡ «እነሆ ኬፔታውን፣ ተራሮቿን ዯመናዎች ይሸፌኗታሌ፤ እኛ ዯግሞ ላሊውን እንሸፌናሇን» እንዯ ማሇት፡፡

ቮዲ ፍን አዱስ አበባ ሊይ ቢሆን ኖሮ የሚሰቅሇውን ማስታወቂያ አስቤ ሇብቻዬ ሳቅሁ፡፡ «የቴላኮ ሙኒኬሽን አገሌግልት ሇሁለም በማዲረስ የኢትዮጵያን ሔዲሴ እናበሥራሇን» ነበር የሚሇው፡፡ ሇምንዴን ነው? ቢለ

መፇከር እንጂ ማስታወቅ አንችሌበትምና፡፡ ዴሮስ ስንፇክር ስናቅራራ አይዯሌ የኖርነው፡፡ «አስታወቁ» ብሇን

ዚና እንሠራሇን እንጂ መቼ አስታውቀን እናውቃሇን? «ዴርጅታችን ካሇፇው ዒመት ይበሌጥ እመርታ

አሳይቷሌ» ብል መግሇጫ የሰጠን ዴርጅት «ባሇፇው ዒመት ስንት ነበራችሁ? ዖንዴሮስ ምን ያህሌ

ጨመራችሁ?» ብሇው ይጠይቁታሌ እንጂ ያሊስታወቀውን «አስታወቀ» ብሇው እንዳት ዚና ይሠሩሇታሌ?

አንዲች ነገር ሳያስታውቁ «አስታወቁ» ተብል ዚና የሚነገርባት ሀገር ስሟ ማነው? ይሄንን ሁለ እያሰብኩ ወዯ መጽሓቱ ሆዴ ስዖሌቅ እያዖንኩ መጣሁ፡፡ የማያቸው ዴርጅቶች ሁለ የእንግ ሉዛ ወይንም የአሜሪካ እንጂ የዯቡብ አፌሪካ አሌመስሌህ አለ፡፡ስማቸው ሁለ ፇረንጅ ፇረንጅ ሸተተኝ፡፡

ወዯዘያ የዯቡብ አፌሪካ ወዲጄ ጠጋ ብዬ «ምነው ዯቡብ አፌሪካ ውስጥ አፌሪካዊ ስም የሇም እንዳ?» አሌኩት እንዯ መሳቅ ብዬ፡፡

«ምን ይዯረግ ኮኮነቶች ናቸው እንዱህ የሚያዯርጉት» አሇኝ ራሱን እየነቀነቀ በቁጭት፡፡

«ኮኮነቶች?!» አሌኩ ሇራሴ፡፡ እኔ ኮኮነትን የማውቀው በዖርነቱ ነው፡፡ የማወቅ ጉጉቴ ጨመረ፡፡

«ምን ማሇትህ ነው ኮኮነቶች ስትሌ» አሌኩት መቴ እንዲይታወቅብኝ ዖና ብዬ፡፡

«እኛ ጋ ውጫቸው አፌሪካዊ ሆኖ ውስጣቸው ፇረንጅ የሆኑትን ሰዎች ኮኮነት እንሊቸዋሇን፡፡ ኮኮነት ሊዩ ጥቁር ወይንም ቡናማ ነው፡፡ ውስጡ ግን ነጭ ነው፡፡ እነዘህም ሰዎች መሌካቸው ብቻ ነው አፌሪካዊ፡፡ ላሊው ነገራቸው ሁለ ፇረንጅ ነው፡፡ የሚያስቡት እንዯ ፇረንጅ፣ የሚዖፌኑት እንዯ ፇረንጅ፣ የሚሇብሱት እንዯ ፇረንጅ፣ የሚጠሩት እንዯ ፇረንጅ፣ በዒሌ የሚያከብሩት እንዯ ፇረንጅ፣ መሆን የሚፇሌጉት ፇረንጅ፣ ሁለ ነገራቸው ፇረንጅ ነው፡፡»

«ምናሌባት ዖመናዊነትን ፇሌገው ከሆነስ? መቼም ፇረንጆቹ የተሻሇ ሥሌጣኔ እና የአኗኗር ሥርዒት አሊቸው»

«አየህ መፇርነጅ እና መዖመን ይሇያያለ፡፡ መዖመን ማሇት ከማንም ካንተ ከሚበሌጥ ሰው የዔዴገቱን እና የሥሌጣኔውን መንገዴ ማወቅ እና መከተሌ ማሇት ነው፡፡ መፇርነጅ ግን ላሊ ነው፡፡ መፇርነጅ ማሇት ቢጠቅምም ባይጠቅምም፣ ቢኖርህም ባይኖርህም፣ ካንተ ጋር ቢስማማም ባይስማማም የፇረንጅ የሆነውን ሁለ መውዯዴ እና መከተሌ ማሇት ነው፡፡

«እይ እስኪ የኛ ሰዎች የወንዴ ሇወንዴ እና የሴት ሇሴት ጋብቻን እንዯ መብት የሚያዩት ሥሌጣኔ ነው ብሇው ይመስሌሃሌ? ሇአፌሪካስ ምን የሚፇይዴሊት ነገር አሇ? እነዘህ አፌሪካውያን ወገኖቻችን ይህንን ነገር የሚከተለት መፇርነጅ ስሇሚፇሌጉ ብቻ ነው፡፡ አፌሪካ ውስጥ ሇስም የሚሆን ነገር ጠፌቶ ነው ት/ቤቶቻችን፣ ምግብ ቤቶቻችን፣ መዯብሮቻችን፣ ሌጆቻችን፣ በፇረንጆቹ ስም የሚጠሩት? ይህን በማዴረግ ምን ዔዴገት ይመጣሌ? ይህንን ዖመናዊነት ትሇዋሇህ? ይህኮ መፇርነጅ ነው፡፡ኮኮነትነት ነው» ይኼኔ ወዯ አገሬ በሃሳብ በረርኩ፡፡ ኒውዮርክ ካፋ፣ ዳንቨር ሬስቶራንት፣ ሲያትሌ ፀጉር ቤት፣ አትሊንታ ጠጅ ቤት፣ ልንዯን ካፋ፣ ፒሪስ ጫት ቤት፣ ፌራንክፇርት ት/ቤት፣ ኦሏዮ ጫማ ቤት፣ ኦክስፍርዴ ዏጸዯ ሔፃናት፣ ክሉንተን ቡቲክ፣ ልስ አንጀሇስ የዴሇሊ ሥራ፣ ዋሽንግተን ሆቴሌ፣ ቡሽ አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ፣ ሆሊንዴ የመኪና መሸጫ፣ ቤሌጅየም ሙዘቃ ቤት፣ ጣሌያን ስቴሽነሪ፣ እያለ የሰየሙት ወገኖቼ ታወሱኝ፡፡ ሇካስ ኮኮነት እኛም ሀገር አሇ፡፡ አሁን እነዘህ ወገኖቻችን ትንቧሇሌ ሻሂ ቤት፣ መንዱ ምግብ ቤት፣ ገዯሌ ግቡ ጠጅ ቤት፣ አያላው አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ፣ ከርክሜ ፀጉር ቤት፣ የነገዋ ኢትዮጰያ ት/ቤት፣ ሰሊም ዏጸዯ ሔፃናት፣ ዲንዱ ቦሩ ት/ቤት፣ ዖናጩ ቡቲክ፣ አዱስ አበባ የምግብ አዲራሽ፣ አዴዋ የመኪና መሸጫ፣ ካራማራ ሙዘቃ ቤት፣ ብራና የጽሔፇት መሣርያዎች መሸጫ፣ ታማኙ የአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ እያለ ከሰየሙት ሰዎች ይሌቅ ሠሌጥነዋሌ ማሇት ነው? ወይስ ፇርንጀዋሌ?

Page 61: Daniel Kiibret's View

61

ኒኒ፣ ጂጂ፣ ጲጲ፣ ቲቲ፣ ኪኪ፣ ቢቢ፣ ፉፉ፣ ኤፌ፣ ዚዴ፣ እየተባለ የሚጠሩትስ እናኑ፣ ትዔግሥት፣ እጅጋየሁ፣ መገርሳ፣ ትርሏስ፣ ኦጂል፣ ኪሾ፣ ከሚባለት ስሞች በሊይ ዖምነዋሌ ማሇት ነው? አሁን የእነዘህ ሰዎች ሥራ ኢትዮጵያን እያዖመናት ነው እያፇረነጃት? አንዲንድችማ እነርሱ ፇርንጀው ውሻዎቻቸውንም አፇርንጀዋቸዋሌ፡፡ ከሏበሻ ገና የፇረንጅ ክሪስማስ ማክበር የሚቀናቸው፣ ከሏበሻ አቆጣጠር የፇረንጅ ካሊንዯር የሚመቻቸው፣

«እንትናዬ ዴረስ»፣ «የፇጣሪ ያሇህ» ከማሇት ይሌቅ «ኦ ማይጋዴ» ሲለ የዖመኑ የሚመስሊቸው፡፡ «ኢየሱስ»

ብሇው ከሚጠሩ «ጂሰስ»፣ «እግዚር ይስጥሌኝ» ከሚለ «thank you´ ቢለ የሚቀናቸው ኮኮነቶች መጡብኝ፡፡

የገና ዔሇት ዲቦ የማይዯፈ፣ ነገር ግን ከቀረችን ከ3% ዙፌ ቆርጠው የገና ዙፌ የሚሠሩ፤

«የኛ ሙሽራ ኩሪባቸው፣

በእንግሉዛ አናግሪያቸው» እያለ የሚዖፌኑ፤ ሀገር ቤት ተቀምጠው «ሌጄኮ ኦሮምኛ አይችሌም፣ እንግሉዛኛ ብቻ ነው የሚናገረው» ብሇው በዴፌረት ሲናገሩ ኀፌረት የማይሰማቸው፤ የጋዚጣቸው ስም፣ የመጽሓታቸው ስም፣ የኤፌ ኤማቸው ስም፣ የሬዴዮ ፔሮግራማቸው ስም፣ የሙዘቃ አሌበማቸው ስም፣ የፉሌማቸው ስም፣ የቆርቆሯቸው ስም፣ የቢራቸው ስም፣ የዯብተራቸው ስም፣ የማስተ ካቸው ስም፣ የከረሚሊቸው ስም፣ በፇረንጅኛ ካሌሆነ የማይረኩት የኛዎቹ ኮኮነቶች ታወሱኝ፡፡

መፇርነጅ ካሌሆነ በቀር አሁን በምን መሇኪያ ነው «ባሇ ሥሌጣን» ከሚሇው ይሌቅ «ኤጀንሲ»፤ «የኢትዮጵያ

ቴላኮሙኒኬሽን» ከሚሇው ይሌቅ «ኢትዮ ቴላኮም» መሠሌጠን የሚሆነው? ከኢትዮጵያ ጋራዎች ኩሌሌ ብል

የሚወርዯውን ውኃ እያሸጉ «ብራቦ»፣ «ፊንታስቲክ» «አ ምናምን»፣ «ልው ሊንዴ ዋተር» እያለ ውኃው ሰምቶት የማያውቀውን ስም የሚያወጡትን ኮኮነቶች አዴባሯስ ምን ትሊቸዋሇች?

እንጂ አሁን ማን ይሙት «ዯብር» ከሚሇው ይሌቅ «ካቴዴራሌ» የሚሇው በምን በሌጦ ነው ያሇ ቦታው ዴንቅር ብል መከራ የሚያየው፡፡ አዴባራቱ ሁለ ካቴዴራሌ ሇመባሌ መከራ የሚያዩት የፇረነጁ መስሎቸው እንጂ ዖመናዊነት ቢያምራቸውማ የገንዖብ አያያዙቸውን፣ የሠራተኛ አስተዲዲራቸውን፣ የንብረት አያያዙ ቸውን፣ የቅርስ አጠባባቃቸውን፣ የምእመናን አገሌግልታቸውን፣ የሰዒት አከባበራቸውን አያሻሽለትም ነበር፡፡ አይ ኮኮነት?

«እማዬ»፣ «አባዬ» ከሚሇው ስም ይሌቅ «ማዖሬ»፣ «ፊዖሬ» በምን በሌጦ ነው ያገር ቋንቋ እስኪመስሌ ዴረስ የተዋሏዯን? ኮኮነትነት ካሌሆነ በቀር? በቀዯም ቤት ሌከራይ አንዴ ቦታ ሄዴኩሊችሁ፤ ከዯሊልቹ ጋር ተስማምተን ባሇቤቶቹን ቀጥረን አገኘናቸው፡፡ ሰውዬው በግሌጽነታቸው አመሰግናቸዋሇሁ፡፡

«ይቅርታ አዴርጉሌኝ፣ ቤቴን ሇአበሻ አሊከራይም» አለን፡፡

«ሇምን» አሌቸው ገርሞኝ፡፡

«ቤቴን በዯንብ የሚይዛሌኝ ፇረንጅ ነው» አለ በዴፌረት፡፡

«እንዳት መያዛ እንዲሇበት የሚያስቡትን ይንገሩኝና በውሊችን ውስጥ እናካትተው፤ ዯግሞስ ሁለም አበሻ በሙገባ አይዛም ሁለም ፇረንጅ በሚገባ ይይዙሌ ብሇው እንዳት ይዯመዴማለ? ሇመሆኑ ስሇ እኔ ቤት አያያዛ ምን ያውቃለ?» ብዬ አፊጠጥቸው፡፡

በመጨረሻ እንዱህ አለኝ «ሇታሪኬም ቢሆን ቤቱን ሇአበሻ አከራየ ሲባሌና ሇፇረንጅ አከራየ ሲባሌ ክብሩ አንዴ ዒይነት አይዯሇም» አለና ኮኮነቱን ከተዯበቀበት አወጡት፡፡

ምን ያዴርጉ «አቶ እገላን፣ወ/ሮ እገሉትን ተዋወቋቸው፣ ሌጆቻቸው ሁለ አሜሪካ ናቸው» ሲባሌሊቸው

በዯስታ እና በኩራት ፇገግ በሚባሌባት ሀገር ቢያንስ «አቶ እገላኮ ቤታቸውን ሇፇረንጅ አከራዩት»

ይባሌሊቸው እንጃ!! «ሰሞኑን ጃፒኖችን አይተሃቸዋሌ? የጃፒን ባሇ ሥሌጣናት ስሇ አዯጋው መግሇጫ ሉሰጡ ወዯ መዴረክ ሲወጡ መጀመርያ ሇሰንዯቅ ዒሊማቸው ቀጥል ሇላልች ከወገባቸው ዛቅ ብሇው ሰሊምታ ይሰጣለ፡፡ ያን ጊዚ መግሇጫ የሚሰጡት ጃፒኖች መሆናቸውን ጆሮህ ባይሰማ እንን ታውቃሇህ፡፡ አሁን ያንን የሚያህሌ የኒኩላር

ተቋም እኛ ገንብተን ቢሆን ኖሮ እንዯ እነርሱ «ፈኩሺማ» እንሇው ነበር? ወይ ከአሜሪካ ወይም ከእንግሉዛ ስም እናስመጣሇት ነበር እንጂ?

ይህንን ሲናገር የበረራ አስተናጋጇ መጣችና «ምሳ ምን ሌስጣችሁ?» አሇችን፡፡

«የጾም ምን አሊችሁ?» አሌት፡፡

«ምንም የሇንም» አሇች፡፡

«አየር መንገደ የኢትዮጵያ ነው፤ ዏቢይ ጾም የታወቀ ጾም ነው፤ ምናሇ ሁሇት ሦስት እንን የጾም ምግብ ቢይ? አሁን ይህንን አሠራር ምን ሌበሇው? ያ ዯቡብ አፌሪካዊ የተናገረኝ መጣብኝና ከአፋ መሇስኩት፡፡

Page 62: Daniel Kiibret's View

62

የሶስት ሺ ዖመን ነጻነት ወይስ የሶስት ሺ ዖመን ... ???

በፌቅር ሇይኩን ከዯቡብ አፌሪካ

ወንዴማችን ዱያቆን ዲንኤሌ "ነጻነታችን ምን?" ብል ያነሳው አንገብጋቢ ርእሰ ጉዲይ ነጻነቱን የሚያፇቅር ኢትዮጵያዊ ሁለ ሉጠይቀው የሚገባ ጥያቄ ነው... በነጻነት መኖር፣ በነጻነት ማሰብ፣ በነጻነት መፇሊሰፌ፣ በነጻነት መጻፌ እና መናገር እንችሌ ዖንዴ የሶስት ሺ ዖመን ነጻነታችን የፇየዯሌን ምንዴን ነው... ይሄ በሚገባ ዯግሞ ዯጋግሞ መጠይቅ ያሇበት ጥያቄ ነው ... እስቲ ራሳችንን እንጠይቅ ወገኖቼ... ግን በእውነት የነጻነታችን ዋጋው እምን ዴረስ ነው? የነጻነታችንስ ክብር ከየት እስከየት ተብል ሉሇካ ይችሊሌ? በዒሇም ፉት ዯረታችንን ነፌተን የምንናገርሇት ላልችም ጭምር የሚያስተጋቡሌን፣ የአውሮፒውያኑን የቅኝ ገዠዎች ከንቱ ሩጫና ምኞት ያሌገሰሰው የነጻነታችን ክብር በምን እንተምነዋሇን? ይሄ በቀዯሙ አባቶቻችን ክቡር ዯምና አጥንት የዖመናትን ዴሌዴይ ተሻግሮ ወዯ እኛ የዯረሰው ነጻነታችን ሇእኛም ሆነ ሇቀዯመው ትውሌዴ ፊይዲው ምንዴን ነው? ይሄ በቅኔያችን፣ በመዛሙራችን፣ በሥነ ጽሁፊችንና ኪነ ጥበባችን ብ ያሌንሇት፣ የተቀኘንሇት፣ የዖመርንሇት፣ ነጻነታችን ምን አተረፇሌን... ምንስ አስገኘሌን...? ይሄ ሇራሳችን መሌስ ሌንሰጥበት የሚገባው የሁሊችን ጥያቄ፣ የሁሊችን የቤት ሥራ ነው... እኔ ግን በነጻነታችን ሪያ ትንሽ የተስማኝን ሌበሌ..

የትናት የሺ ዖመናት አኩሪ ታሪክ፣ ነጻነት እና ሥሌጣኔ ዲቦ አሌሆነሊችሁ እየተባሌን ዯግመው ዯጋግመው ወዲጆጃችንም ጠሊቶቻችንም የተሳሇቁብብን አጋጣሚና ጊዚ በራካታዎች ናቸው. . . ትናንት የዲቦ ቅርጫት የተባሌን፣ የነጻነትና የሥሌጣኔ ምሌክት የነበርን ኢትዮጵያውያን ዙሬ በነጋ ጠባ የሌመና አቆፊዲችንን አንጠሌጥሇን ማንም ሳይቀዴመን ሇሌመና የሇጋሽ ሀገሮችን በር የምና መሆናችን ጉዲይ በተሇይ በተሇያዩ ምክንያቶች በውጭ ሀገራት የምንኖር ብዎቻችን አሸማቆን ከነጻነታችን ሰገነት በእፌረትና በቁጭት ወዯ ታች አምዖግዛጎ እንዴንወርዴ ያዯረገንን በርካታ አጋጣሚዎችን አሊሳሇፌንም እንዳ...!? እኛም በነጋ ጠባ የወዲጆቻችንም ሆነ የጠሊቶቻችን ስዴብና ውርጅብኝ የተነሳ፦ እውነት ነው! ኢትዮጵያ በሺ ዖመናት የሚቆጠር ነጻነትና ሥሌጣኔ ያሊት ሀገር ናት የሚሇው ኩራታችን ወዯ ምጸት ተቀይሮብን፤ ይሄ ስሇ ሀገራችን ኢትዮጵያ ስሌጣኔ፣ ነጻነትና አኩሪ ታሪክ የተባሇውና የሚባሇው ሁለ ጆሮአችንን እያሳከከን... ታዱያ ይሄ ነጻነታችን ዙሬ ምን አተረፇሌን እያሌን ያሇፇውንና የቀዯመውን ትውሌዴ የሞገትንበትንና የወቀስንበት ሁኔታ ከቀዯመው ትውሌዴ ጋር አሊኮራረፇንም ይሆን እንዳ...!? ዙሬስ ቢሆን እኛም ሆነ ትውሌዲችንስ ከዘህ የመዋቀስና የመካሰስ አሪት ወጥተን፣ ወጥቶ ይሆን እንዳ...!?

ወንዴማችን ዱያቆን ዲንኤሌ በጹሁፈ እንዯጠየቀው፦ "ታዱያ ነጻ ህዛብ መሆኔ፣ [የሺ ዖመናት] ታሪክ፣ ባሇ ቅርስ፣ [የራሴ]የሆነ ቋንቋ ባሇቤት መሆኔ ሌዩነቱ የቱ ሊይ ነው። በነጻነት ማሰብ፣ በነጻነት መሥራት፣ በነጻነት መኖር፣ በነጻነት መፇሊሰፌ ካሌቻሌኩ። ነጻነቴ ታሪክ ብቻ ነው ማሇት ነው?" በማሇት ያስተጋባው የውስጡ ጩኸት የሁሊችንም የነፌስ እሪታ፣ የሁሌጊዚ ጥያቄያችን ይመስሇኛሌ፤ ወንዴማችን ዲንኤሌ ጩኸታችንን ስሇጮክሌን፣ የዖመናት እንቆቅሌሻችንን በማንሳት ዲግመኛ ራሳችንን እንዴንጠይቅ ስሊዯረክን በአባቶቻችን ምርቃት "እራትና መብራት ይስጥሌን!" ሌሌህ እወዲሇሁ። ይሄን የዖመናት እንቆቅሌሻችንን ያነሳው ጹሁፌህ በውስጤ በርካታ ጥያቄዎች ቢፇጥርብኝ ባነሳኸው የነጻነታችን ርእሰ ጉዲይ ሪያ አንዲንዴ ሏሳቦችን ከአንተና ከመጦመሪያ እዴምተኞችህ ጋር በጨዋነት መንፇስ ውይይት ሇማዴረግ ብእሬን አነሳሁ።

ወንዴማችን ዲንኤሌ ስሇ ነጻነት ክቡርነትና ታሊቅነት ያነሳኸው ሏሳብ ከዘህም ጋር በተሇይ የሶስት ሺ ዖመናት ነጻነት እያሌን የምናቆሇጳጵሰውና የምንኮራበት ነጻነታችን ምን አስገኘሌን? ብሇህ ያነሳኸው ግፌ ጥያቄ የሁሊችን ጥያቄ ይመስሇኛሌ፤ በተሇይም ሰሇነጻነት ሲወራ ስሇ ሀገሩ የረጅም ዖመናት ነጻነትና ተጋዴል፤ ስሇ ህዛቡ ኩራትና አይዯፇሬነት፣ በሺ ዖመናት ሰሇሚቆጠረው የሀገሩ ለዒሊዊነትና የስሌጣኔ ታሪክ፣ ከህጻንነቱ ጀምሮ ሲተረክሇት ሊዯገ ሇእንዯኔ ዒይነቱ ኢትዮጵያዊ የነጻነት ትርሜ፣ ታሊቅነትና ጥሌቅነት ቃሊት ሉገሌጹት ከሚችለት በሊይ ነው። በተሇይም ዯግሞ የዘህ ጥሌቅ የሆነው

Page 63: Daniel Kiibret's View

63

የነጻነት ትርሜና ክብር በዘህ የነጻ ትምህርት (Scholarship) እዴሌ ባገኘሁባት በዯቡብ አፌሪካ የዩኒቨርስቲ ቆይታዬ፤ ነጻነት የሚሇው ጽንሰ ሏሳብ ከቃሊት ባሇፇ አካሌ ገዛቶ ህያው ሆኖ የሚንቀሳቀስ እስኪመስሇኝ ዴረስ በአካሌ ተግንቼ ያየኍቸው የነጻነትን ክቡርነትና ውዴነት የሚመሰክሩ የዯቡብ አፌሪካውያን ጥቁር ህዛብ ህያው የነጻነት ተጋዴል ታሪክና ቅርሶች፣ የነጻነትን ሌዩ መንፇስ በፉዯሌ ብቻ ሳይሆን ቃሊት በቋንቋ ሇመግሇጽ እስኪሳናቸው ዴረስ ትሌቅ ምስሌን በውስጤ የከስቱበትንና የሀገሬን የረጅም ዖመናት የነጻነት ታሪክ እንዲስብ የተገዯዴኩበትን አጋጣሚዎች አሌረሳቸውም።

የዙሬይቱ ዯቡብ አፌሪካ ስሇ ጥቁር ሔዛብ የነጻነት ተጋዴል የምትሇው የምታውጀው ብ ነገር አሊት፤ በተሇይም ዯግሞ የዩኒቨርስቲ ቆይታዬ የዯቡብ አፌሪካንና በአጠቃሊይም የመሊው ጥቁር ህዛቦችን የነጻነት ተጋዴል፣ ፕሇቲካ፣ ታሪክና ቅርስ ሇማጥናት በወስዴቸው ኮርሶች የተነሳ የዙሬው የ 92 ዒመት አዙውንት፣ የዯቡብ አፌሪካ የነጻነት አባት፣ የጥቁር ህዛብ የነጻነት ዒርማ፤ የሰሊም መሌእክተኛ፣ የይቅርታና የፌቅር ተምሳላት...ወዖተ ተብሇው በሚሞካሹት የዒሇም የሰሊም ኖቤሌ ተሸሊሚ የሆኑት ኔሌሰን ማንዳሊ ሇ 27 ዒመታት በእስር በቆዩበት በተባበሩት መንግስታት ዴ/ት (UNESCO) ዒሇም አቀፌ ቅርስ ሆኖ በተመዖገበው በሮቢን ዯሴት በተዯጋጋሚ ከዩኒቨርስቲው የክፌሌ ውስጥ ትምህርቴ ባሻገር ሇመስክ ጥናትና ሇጉብኝት በርካታ ቀናትንና ላሉቶችን ማሳሇፋ ማንዳሊና የትግሌ አጋሮቻቸው ሇህዛባቸው ነጻነት በእንባቸው፣ በሊባቸውና በዯማቸው/በሔይወታቸው ጭምር የከፇለት መስዋእትነት... ነጻነት ምን ያህሌ ክቡርና ውዴ የሆነ የሰው ሌጅ ክቡር ሀብት እንዯሆነ በተግባር ሇማረጋገጥ አስችልኛሌ።

ወንዴሞቻችን አፌሪካውያኑ ካሇፈበት ጥቁሮችን በሙለ ከእንሰሳ በታች ከሚመዴበው፤ የጥቁር ዖር በሙለ ምንም ዒይነት የፕሇቲካ ይሁን የኢኮኖሚ ተክሇ ሰውነት የሇውም የሚሌ እምነት ከነበረው የአፒርታይዴ ሥርዒት ጋር የሞት ሽረት ትግሌ በተካሄዯባት ዯቡብ አፌሪካ፣ እጅግ ዖግናኝ የሆኑ የስብዒዊ መብት መዯፇሮች፣ ኢሰብአዊ የሆኑ ስቃዮች፣ ሞትና እንግሌት በጥቁር ሔዛቦች ሊይ ዯርሷሌ፤ ይሄን ታሪክ በጥቁር ማህዯር የዖገበውን ዖግናኝ የታሪክ ጠባሳ በዘህ ጹሁፌ ሇመዲሰስ የሚሞከር አይዯሇም፤ ግና የዘሁ የዯቡብ አፌሪካውያን የነጻነት አኩሪ ተጋዴል በሺ ዖመናት ከሚቆጠረው የሀገራችን ነጻነት ታሪክ ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ታሪክ ስሊሇው ነው ሊነሳው የወዯዴኩት፣ በተሇይም ዯግሞ የነጻነት ትግለ በተፊፊመበት በ 1960ዎቹ ሇወታዯራዊ ሥሌጠና ወዯ ሀገራችን ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው ማንዳሊ Long Walk to Freedom በተባሇው ተወዲጅ መጽሀፈ የሀገራችን የሺ ዖመናት የነጻነት ታሪክና ሥሌጣኔ በኢትዮጵያ ቆይታው በውስጡ የፇጠረበትን አፌሪካዊ ሌዩ ስሜት የኢትዮጵያ ቆይታ ትዛታውን በመጽሏፈ እንዱህ ነበር የገሇጸው፦

". . . we put dawn briefly in Khartoum, where we changed to an Ethiopian airways flight to Addis. Here I experienced a rather strange sensation. As I was boarding the plane I saw that the pilot was black. I hard never seen a black pilot before, and the instant I did I had to quell my panic. How could a black man fly a plane? But a moment later I caught myself: I had fallen into the Apartheid mind-set, thinking Africans were inferior and that flying was a white man job. I sat back in my seat, and chided myself for such thoughts. Once we were in the air, I lost my nervousness and studied the geography of Ethiopian, thinking how the guerrilla forces had hidden in

these very forests to fight the Italian imperialists. "[1]

[2] በአንጻሩ ዯግሞ የሺ ዖመናት የሥሌጣኔ፣ የነጻነት ታሪክና ኩሩና አይዯፇሬ የሆነ ሔዛብ ተባብሮ በሰሊምና በአንዴነት ይኖርባታሌ ብል በገመታት ኢትዮጵያ ያን ነጻነትና አኩሪ ታሪክ የሚዖክር ብልም እንዱቀጥሌ የሚያዯርግ የነጻነትና የዱሞክራሲ ተቋማት በኢትዮጵያ ቆይታው ሇማየት ያሌቻሇው ማንዳሊ ከሶስት ሺ ዖመን በኍሊ ያገኛትን ኢትዮጵያን እንዱህ ነበር የገሇጻት፦

Page 64: Daniel Kiibret's View

64

… Our first stop was Addis Ababa, the Imperial City, which did not live up to its title, for it was the opposite of grand, with only a few tarred streets, and more goats and sheep than cars. Apart from the Imperial Palace, the University and the Ras Hotel, where we stayed, there were few structures that could compare with even the least impressive buildings of Johannesburg. Contemporary Ethiopia was not a model when it came to democracy, either. There were no political parties, no popular organs of

government, no separation of powers; only the [E]mperor, who was supreme.”[3]

እንግዱህ የሺ ዖመናት የነጻነት ታሪክ አሊት ምትባሇው ሀገራችን ከብ ዖመናት በኃሊ እንን የህዛቦችን የአስተሳሰብ ነጻነትና መብት መከበር የሚያሳዩ እንጥፌጣፉ መረጃዎችና ሇዘህም መብት የሚሟገቱ ተቋማት ያሇመኖራቸውን እውነታ ነው ማንዳሊ በአጭሩ የኢትዮጵያ ቆይታው የታዖበው፣ ምናሌባትም ይሄ ያሌጠበቁት እውነታ ሇኢትዮጵያ ቀዴሞ የነበራቸውን ምስሌ በቆይታቸው በተግባር ካዩት ሏቅ ጋር ሳይጋጭባቸው እንዲሌቀረ መገመት ይቻሊሌ። የነጻነታችን ምስጢሩ በባእዴ ያሇመገዙታችን ብቻ ካሌሆነ በቀር ሇዖመናት በገዙ ዚጎቻችንን/ገዠዎቻችን መብታችን ተዯፌጥጦ "የማሰብም ሆነ የመናገር መብት" ምን ማሇት እንዯሆነ እንን መገንዖብ ከማንችሌበት ሁኔታ አቆሌቁሇን መገኘታችን አጉሌቶ የሚያሳይን ሏቅ ሊይ ስሇመኖራችን ምስክር መቁጠር የሚያሻን አይመስሇኝም።

እነዘህ የነጻነትን ውዴና ክቡር እሴቶች በተግባር እንዴናያቸውና ብልም ተጠቃሚ እንዴንሆንባቸውም የሚያስችለ ዱሞክራሲያዊ ተቋማት ገና በሁሇት እግራቸው ጸንተው ባሌቆሙበትና እነዘህንም የሚያፊጥኑ ሲስተምና ስትራክቸር በላሇበት ሁኔታ ወንዴማችን ዲንኤሌ በጹሁፈ የተመኘሌን:- በነጻነት ማሰብ፣ በነጻነት መናገር፣ መፇሊሰፌና መስራት እንዱሁም ተያያዣነት ያሊቸው የግሇሰብም ሆነ የቡዴን የነጻነት መብትና እዴገት ማውራት የምንችሌ አይምስሇኝም፤ እናውራም ብንሌ ሇዘህ የታዯለት ግሇሰቦች በጣም ጥቂቶቹ ወገኖቻችን ናቸው፤ ከ85% በሊይ ህዛባችን ካሇበት የጨሇማ ህይወት አንጻር ዲኒ ያነሳኸቸው ከመዋቅርና ከተቋማት ማእቀፌ ወጥተን በነጻነት የማሰቡና እዴገትን የመተሇም መብቶች ገና በርቀት ያለና በሰማይ ሊይ የተንጠሇጠለ ሆነው ይሰሙኛሌ።

በሀገራችን የዖመናዊ ትምህርት ጅማሮ አሃደ ባሇበት በ1950ዎቹ እና ከዙም በኃሊ በተነሱት ኢትዮጵያውያን ምሁራን የተነሳው ጥያቄም:- ኢትዮጵያን የነጻነትና የጀግንነት ሀገር እያለ፣ ያሇፇና የቆየ ሥሌጣኔዋን እና ታሪን እየተረኩ፣ ነገር ግን ህዛቦቿ ያለበትን ዴቅዴቅ የዴንቁርና፣ ጨሇማ እና ስሌጣኔ አሌባ ህይወት፣ የስብእናና የመብት መዯፇር እንዲሊዩ ሆኖ የሚታሇፌበት ዖመን የሚያበቃበትን ዯወሌ በሀገራችን የመጀመሪያዎቹ ምሁራን ማስተጋባት የጀመሩት የእነዘህ ተቋማት ውሌዯትና እዴገት በረጅሙ የነጻነት ተጋዴል ታሪካችን ያሇመታየታቸው እውነታ በእጅጉ አስገርሟቸውና ትናት ከአውሮፒውያን ቅኝ ገዠዎች ነጻነታቸውን የተጎናጸፈ የአፌሪካ ሀገራት ካለበት አንጻራዊ የስብዒዊ መብትና የነጻነት ሔይወት አንጻር እንን የእኛይቱ ኢትዮጵያ ከረጅም የነጻነትና የሥሌጣኔ ታሪክ አንጻር በእጅጉ ወዯኃሊ መቅረታችን በእጅጉ አስግርሟቸውና አንግብግቧቸው ይመስሇኛሌ።

"የኢትዮጵያ ህዛቦች ከረጅም፣ ውጣ ውረዴ ከበዙው፣ ብ ችግር እና ፇተና ከሞሊው ታሪካቸው፣ በእነዘህም ታሪኮች ውስጥ ካሳዩት ጀግንነት እና ከከፇለት መስዋእትነት ጋር በማይመጥን የእውቀት እና የኢኮኖሚ ዯረጃ ሊይ መገኘታቸው እጅግ የሚያንገበግበው ትውሌዴ መጣ። ይህ በአንዴ በኩሌ በሀገሩ እና በህዛቡ ጀግንነት እና የነጻነት ፌቅር የሚኮራ፣ በላሊ በኩሌ ዯግሞ የመብት፣ የፌትህ እና የብሌጽግና ዯሃ መሆኑ የሚያናዴዯው ትውሌዴ ግፌ የሆኑ በወቅቱ የዖውዴ ሥረዒት ፇታኝ የሆኑ ጥያቄዎችን ያነሳ ትውሌዴ ሇዖመናት "ንጉስ አይወቀስ ሰማይ አይታረስ" በሚሌ ባፇጀና ባረጀ አጉሌ እሳቤ ተቀፇዴድ የኖረውን የኢትዮጵያን ህዛብ ከተኛበት የቅዞት ሔይወት የሚያነቃ ሇውጥ ፇሊጊ ትውሌዴ ተነሳ..." [እንዲርጋቸው ጽጌ]

Page 65: Daniel Kiibret's View

65

የዘህን ሇውጥ ናፊቂ ትውሌዴ መስዋእትነትና ሇግሇሰብም ሆነ ሇቡዴን ነጻነትና እዴገት ያበረከ ታቸውንና ሇስኬታቸውም የሄዯባቸውን ጥሌፌሌፌ መንገድች፣ ውጤቶቹንም ሆነ ውዴቀቶቹን ሇመግሇጽና ሇመተንተን ሳይሆን፤ የጹሁፋ ዒሊማ በሀገራችን ታሪክ ሇዱሞክራሲያዊ ሥርዒትና ግንባታ እንዱሁም ሇሰው ሌጆች መብትና ነጻነት መከበር ዴምጻቸውን ያሰሙ ኢትዮጵያውያን ሁለ በሺ ዖመናት ታሪካችን በነጻነት ማሰብ በነጻነት መናገርና መጻፌ መብቶች እንዱሁም ሇእነዘህ መብቶች የሚሟገቱ ተቋማት ሇምሌክት ያህሌ ያሇመኖራቸው እንቆቅሌሽ ወዯ ኃሊ ተጉዖው ታሪካቸውን ሇመፇትሽ የተገዯደበትን ሁኔታ ነው ሉፇጥር የቻሇው።

ወዯ ተነሳሁበት የጽሁፋ ማጠቃሇያ ጭብጥ ስመሇስ ወንዴማችን ዱያቆን ዲንኤሌ ያነሳቸው በነጻነት ማሰብ በነጻነት መናገር በነጻነት መፇሊሰፌና መስራት ከማውራታችን በፉት ወዯዘህ የአስተሳሰብና የነጻነት ሌእሌና ሉያሻግሩን የሚችለ ተቋማት ሉኖሩን ግዴ የሚሌ ይመስሇኛሌ፤ ይሄ እንዯሰማይ በራቀበት ኢትዮጵያችን በእኔ አስተሳሰብ ወንዴማችን ዲኒ ያነሳቸው በነጻነት አስቦ በነጻነት የመንቀሳቀስና የመስራት ወርቃማ እሳቤዎች እውን እንዱሆኑ ተጨማሪ መስዋእትነትና ረጅም ጉዜ የሚጠብቀን ይመስሇኛሌ። ወንዴማችን ዲንኤሌ በጹሁፈ መዛጊያ ያነሳኸው ጥያቄ በእውነት ሁለም ኢትዮጵያዊ ሉጠይቀው የሚገባ ጥያቄ ነው... "ታዴያ ነጻ ሔዛብ መሆኔ፤ ባሇ ታሪክ፣ ባሇ ቅርስ፣ ባሇ ቋንቋ መሆኔ ሌዩነቱ የት ሊይ ነው፡፡ በነጻነት ማሰብ፣ በነጻነት መሥራት፣ በነጻነት መኖር፣ በነጻነት መፇሊሰፌ ካሌቻሌኩ፡፡ ነጻነቴ ታሪክ ብቻ ነው ማሇት ነው?" ይሄን ሁሊችንም በጥሌቅ ሌናስብበትና ሌንጠይቀው የሚገባ የቤት ሥራችን ነው። እስቲ በዘህ ሪያ ላልችም ሏሳባችሁን አካፌለን... ሰሊም! ሻልም!

ሁሇቱ ሰይጣናት

ኢትዮጵያውያን በማንኛውም የታሪካቸው አካሌ አብሯቸው የሚኖር አንዴ የታሪክ ቁራጭ አሇ፡፡ የሰይጣን ታሪክ፡፡ በ1983 ዒም የከፌተኛ ትምህርት ተማሪዎች ወዯ ብሊቴ የወታዯራዊ ማሠሌጠኛ ገብተን ነበር፡፡ በዘያ ቦታ ቀዴመው በነበሩት ወታዯሮችም ሆነ በኋሊ በመጣነው ሠሌጣኞች ዖንዴ አፌ ከሚያስከፌቱት ወሬዎች አንደ ሰይጣን በማሠሌጠኛው ውስጥ የሚሠራቸው አስቂኝ እና አሳዙኝ ታሪኮች ነበሩ፡፡

ወታዯሮቹ «ሻምበሌ ዯቤ» እያለ የሚጠሩት ሰይጣን በላሉት ፉሽካ ነፌቶ ሠሌጣኞችን ይቀሰቅስና ከሰባት ኪል ሜትር በሊይ ሲያስሮጣቸው ያዴራሌ፡፡ ፐሽ አፔ ያሠራቸዋሌ፤ እንጨት ያስሇቅማቸዋሌ፣ ተራራ ያስወጣቸዋሌ፤ ገዯሌ ያስወርዲቸዋሌ፡፡ የዙሬው ዯግሞ ምን ዒይነት ነው? እያለ ሲመሩ ያዯሩት ሠሌጣኞች ሉነጋጋ ሲሌ ይበተናለ፡፡ እንዯ ሇመደት ወዯ ቁርስ ቦታ ሲሄደ ምግብ ቤቱ እንዯ ተዖጋ ነው፡፡ ግራ ይገባቸዋሌ፡፡ በአካባቢውም አንዴም የምግብ ቤት ሰሌፇኛ እና ሠራተኛ ያጣለ፡፡ እየተነጫነጩ ወዯ ማዯርያቸው ሄዯው ገና ጋዯም ከማሇታቸው እንዯ ገና ፉሽካ ይነፊሌ፡፡ ይሄኔ ምዴር እና ሰማይ ይዜርባቸዋሌ፡፡ እንዳት ሁሇት ጊዚ ስፕርት

ያሠሩናሌ ብሇው ይነጫነጫለ፡፡ ወታዯሮቹ በየማዯርያው እየገቡ «ተነሡ እንጂ» ማሇት ሲጀምሩ ተማሪዎቹ

«በአንዴ ቀን ሁሇት ጊዚ አንሠራም» ብሇው ማመፅ ይጀምራለ፡፡

ይኼኔ ነው አሠሌጣኝ ወታዯሮቹ መሳቅ የሚጀምሩት «ሻምበሌ ዯቤ ነው፤ ሻምበሌ ዯቤ ነው» እያለ እየሳቁ ይተዋቸዋሌ፡፡ ይኼ የሰይጣን ታሪክ ኢትዮጵያውያንን ተከትሎቸው ባሔር ማድም ይዖሌቃሌ፡፡ በባሔር ማድ ኢትዮጰያውያን ዖንዴ የሰይጣን ታሪክ በሽ በሽ ነው፡፡ በተሇይም በሱዲን በኩሌ ሉቢያን አቋርጠው ወዯ አውሮጳ የሚሻገሩ ስዯተኛ ኢትዮጵያውያን አያላ የሰይጣን ታሪኮች አሎቸው፡፡ አንዴ ጊዚ ከሉቢያ ይነሡና ወዯ ሃያ የሚጠጉ ኤርትራውያን፣ ኢትዮጵያውያን፣ ሱዲናውያን እና ናይጄርያውያን ስዯተኞች በአንዱት የማይካ ጀሌባ ተሳፌረው ወዯ ማሌታ ጉዜ ይጀምራለ፡፡ ከስዯተኞቹ መካከሌ አንዱት ፀጉርዋ የተንጨባረረ ሴት ተቀምጣሇች፡፡ ዒይኗ ተጎሌጉል ወጥቶ ዴፌርስ የጎርፌ ውኃ መስሎሌ፡፡ የፉቷ ቆዲ እዘህም እዘያም ተሸንትሯሌ፡፡ እጇን አሁንም አሁንም ታወናጭፊሇች፡፡ አንዲንዳም አንገቷን ትሰብቀውና ትጮኻሇች፡፡ ብዎቹ ስዯተኞች የሴትዮዋን ጠባይ ከጭንቀት የመጣ ነው ብሇው እያዖኑሊት ነበር፡፡ እግር በእግር ተቆሊሌፇው ፉት እና ጀርባ ገጥመው ምጣዴ በምታህሌ ጀሌባ ሊይ ሇሚ ስዯተኞች ጠባያው ቢዖበራረቅ የሚገርም ነገር የሇውም፡፡

Page 66: Daniel Kiibret's View

66

ጀሌባዋ የሉቢያን ጠረፌ እየራቀች ወዯ ሜዱትራንያን ባሔር ገባች፡፡ ከሊይ ሰማይ ከታች ባሔር ብቻ ነበር የሚታየው፡፡ የመርከቧ ካፑቴን በአንዴ ቀን ሠሌጥኖ በአንዴ ቀን ሇካፑቴንነት የበቃ ሰው ነው፡፡ አሻጋሪዎቹ ከስዯተኞች መካከሌ ነቃ ያሇ የመሰሊቸውን ሰው ይጠሩና የመርከብ አነዲዴ ኮርስ ሇአንዴ ሰዒት ይሰጡታሌ፡፡ ኮምፒሱን ያሥሩሇትና ዯኅና ያግባህ ብሇው ይሸኙታሌ፡፡ ያ ካፑቴን መርከቧን እየቀዖፇ በመዛ ሊይ እያሇ ሴትዮዋ ጮኸች፡፡ ዴንገትም እንዯ ስፔሪንግ ተስፇንጥራ ቆመች፡፡ ሁለም ራስዋን ሌትወረውር ነው ብሇው በፌርሃት አዩዋት፡፡ እጇን አነሣችና ወዯ አንዯኛው ስዯተኛ

ጠቆመች፡፡ «አንተ ትሞታሇህ» አሇችና ጮኸች፡፡ ከዘያም ጸጥ ብሊ ተቀመጠች፡፡ ጥቂት እንዯ ቆየ ሳይታሰብ ሌጁ ከመርከቧ ተወርውሮ ባሔር ውስጥ ሰጠመ፡፡ ሁለም በፌርሃት ተዋጠ፡፡ የየራሱን ዔጣ ፇንታ እያሰበም በጭንቀት ሰመጠ፡፡ ምን ዒይነት ሴትዮ ናት፡፡ አንዳት እንዱህ ሌትሌ ቻሇች፡፡ ጠንቋይ ናት ማሇት ነው፡፡ በዘሁ ታበቃሇች ወይስ ትቀጥሊሇች፡፡ ማንም እርስ በርስ ባያወራም ተመሳሳይ ጭንቀት ውስጥ ነበር፡፡ ጀሌባዋ ጥቂት እንዯ ተዖች አሁንም ሴትዮዋ ተነሣች፡፡ የሁለም ሌብ እንዯ በሰሇ ሽሮ ደክ ደክ ይሌ

ጀመር፡፡ እንዯ ሏዋርያትም «እኔ እሆንን እኔ እሆንን» ማሇት ጀመሩ፡፡ የሁለም ዒይን እርሷ ሊይ ተተከሇ፡፡ እጇን አነሣች፡፡ ወዳት ትሌከው ይሆን?

«አንተ ትሞታሇህ» አሇችና አንደ ሊይ ጠቆመች፡፡ አፌታ አሌቆየም፤ ሌጁ ዖሌል ተነሥቶ ሜዱትራንያን ባሔር ውስጥ ገብቶ ቀረ፡፡ ሁለም በዴንጋጤና በጭንቀት ከመዋጣቸው የተነሣ ሌጁን ይዖን እናስቀረው ብል ያሰበ እንን አሌነበረም፡፡ ዯግሞ ማን ይከተሌ ይሆን? የሚሇው ነበር በየሌቡ የሚንከባሇሇው፡፡ እነሆ ጥቂት ዛምታ ሆነ፡፡ ማንም ከማንም ጋር አሊወራም፡፡ ሴትዮዋ ሇሦስተኛ ጊዚ ተነሥታ በአንደ ሊይ ጠቆመች፡፡ ወዱያውም ያ ሰው ዖሌል ባሔር ውስጥ ገባ፡፡ በተሇይም በጥንቆሊ እና መተት አብዛተው የሚያምኑት ናይጄርያውያን ሴትዮዋን እንዯ ንጉሥ አከበሯት፡፡ ከሥር ከሥሯ እያቶሰቶሱ ካዲሚዎቿ ሆኑ፡፡

ሴትዮዋ አገሌጋይ ስታገኝ ጊዚ «እገላ ካሌተጣሇ በሰሊም አንዯርስም» ማሇት ጀመረች፡፡ ናይጄርያዎቹ ዯግሞ ትእዙዛዋን ሇመፇጸም ይፊጠናለ፡፡ የተባሇውን ሰው የምዴር ወገብ ግንዴ በሚያህሇው ጡንቻቸው እያነሡ ወዯ ባሔር ይወረውራለ፡፡ መጀመርያውንም ቀጫጭኖች፣ የበረሃ መንገዴ ሲመታቸው ዯግሞ ጠውሌገው ከተስፊ ጋር የሚታገለት ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ከናይጄርያውያኑ ይሌቅ በሞት ጥሊ ውስጥ ገቡ፡፡ ከሃያ ስዯተኞች ስዴስት ብቻ ቀሩ፡፡ ማሌታ ሊይ ምናሌባት መርከቧ ብቻዋን ትዯርስ ይሆናሌ፡፡

ሴትዮዋ በዴንገት ተነሣችና አንደን ዛሆን የሚያህሌ ናይጄርያዊ «ጣለት» ብሊ አዖዖች፡፡ እርሱም ላልቹም ዯነገጡ፡፡ ተያዩ፡፡ ሰውየው መጀመርያ ቃዞ፡፡ በኋሊ ግን ወዯ ሌቡ ተመሇሰና የክንደን እጅጌ ሰበሰበ፡፡ ጎንበስ አሇ፡፡ ሴትዮዋን ተሸከመና ባሔር ውስጥ ጣሊት፡፡ ሴትዮዋ ከባዴ ጩኸት አሰማች፡፡ ተዤቹ እንዯሚናገሩት የሴትዮዋ ዴምፅ ማሌታ እስኪዯርሱ ዴረስ ይሰማቸው ነበር፡፡ እነሆ እንዱህ ሆነው ከሃያ ስዯተኞች አምስት ብቻ ማሌታ ገቡ፡፡ እስኪ ዯግሞ ከማሌታ ወዯ ኖርዌይ እንሻገር፡፡ የኖርዌይ ኢትዮጵያውያን በቀሌዲቸው የሚያውቋቸው አንዱት እናት ነበሩ፡፡ እኒህ እናት ሌጃቸውን ሉጠይቁ ነበር ኖርዌይ የገቡት፡፡ ሌጃቸው የኖርዌይ ዚጋ ፇረንጅ ነበር ያገባችው፡፡ እርሳቸው ኖርዌይ ሲገቡ የባሌየው እናትም እዘያ ቤት መጥተው ነበር፡፡ ከሁሇት ዒሇም የመጡ ሁሇት አማቶች እዘያ ጣርያ ተገናኙ፡፡ ሰውዬው ዯግ ሰው ነበር ይባሊሌ፡፡ ጠዋት ጠዋት ይነሣና ዴንች ቀቅል ከማባያ ጋር ሇአማቱ ይዜሊቸው ይመጣሌ፡፡ ኢትዮጵያዊቷ አማት ግን ነገር ዒሇሙ አሌጣማቸውም፡፡ «ምን ጮማ ሥጋ የያዖ ይመስሌ ዯግሞ ሇዴንች ቢሊዋውን እያፊጨ ይመጣሌ» ይለታሌ፡፡

አሌፍ አሌፍ ሇምሳ ነጭ ቂጣ ጋግሮ ከቲማቲም ጋር ብቅ ሲሌ «አንቺ ነይ፤ ማኛውን ጤፌ ይዜሌሽ መጥቷሌ፡፡ አይ ማኛ አይ ማኛ» ብሇው ይቀሌዲለ፡፡ እንዱህ እንዱህ እያለ ሲቀሌደ ኖሩ፡፡ ታዴያ አንዴ ቀን ከአማቻቸው ጋር በአስተርሚ ሲነጋገሩ ዋለ፡፡ እኒያ ኖርዌያዊት አማት በረድ የመሰሇ ጥርሳቸውን ፌጭጭ እያዯርጉ በኖርዌይኛ ሲናገሩ ኢትዮጵያዊቷ አማትም እንዯ ባህሊቸው አንገታቸውን ሰበር እያዯረጉ ወሬውን አስኮመኮሟቸው፡፡ ምንም እንን እንዴ ባስሌዮስ እና ኤፌሬም ነገር በአስተርሚ አሌካተት ቢሊቸው፣ ያንደ ቋንቋ ሇላሊው ሉገሇጥሊቸው አሌቻሇምና እኒያም በአማቻቸው እኒህም በሌጃቸው አስተርሚነት የያገራቸውን ወግ አቀሇጡት፡፡

መሸና ያ የተሇመዯው «ማኛ» ቀረበ፡፡ እርሳቸውም የአዴአ ነጭ ጤፌ ውሌ እያሇባቸው ጎራረሱት፡፡ የመኝታ ሰዒት ሲዯርስ ኖርዌያዊቱ አማት ወዯ አሌጋቸው በጊዚ ገቡ፡፡ ኢትዮጵያዊቷ ግን የሀገራቸው ትዛታ እየመጣባቸው እንቅሌፌ አሌወስዲቸው አሇና ሲገሊበጡ አመሹ፡፡ እኩሇ ላሉት ሲዯርስ ነጠሊ ጫማቸውን አጥሌቀው ወዯ ባኞ ቤት መጡ፡፡ የባኞ ቤት ጣጣቸውን ጨርሰው ወዯ መኝታቸው ሲመሇሱ እንዯ ሌማዲቸው አንገታቸውን አቀርቅረው ነበር፡፡

Page 67: Daniel Kiibret's View

67

መሏሌ መንገዴ ሊይ የላሊ ሰው የእግር ኮቴ ሰሙና ቀና አለ፡፡ አፌ ሲከፇት ጥርስ የላሇው ዴዴ ብቅ አሇ፡፡

«በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ» ብሇው አማተቡና ጮኹ፡፡ ሰይጣን አማቻቸውን መስል ከፉታቸው መጣና ወዯ ባኞ ቤት ገባ፡፡ ቁርጥ የሌጃቸውን አማት የምትመስሌ ባሌቴት፡፡ ሰይጣን ጥርስ አሇው፣ ያውም ግጥጥ ያሇ ሲባሌ ነበር የሚያውቁት፡፡ የፇረንጅ ሰይጣን ግን ዴዴ እንጂ ጥርስ የሇውም፡፡ ዯግሞ አፈን ሲከፌተው ሲያስፇራ፡፡ ዋሻ ይመስሊሌ፡፡ አቤት ስንት ክንዴ ይሆን? እየጮኹ እና እየተንቀጠቀጡ ሮጠው መኝታ ቤታቸው ገብተው ዖጉት፡፡ ሌጃቸው እና ባሌዋ እየተሯሯጡ

ጩኸቱን ወዯሰሙበት አቅጣጫ መጡ፡፡ እናት ቤታቸውን ዖግተው «አበስኩ ገበርኩ፣ አበስኩ ገበርኩ»

ይሊለ፡፡ ሌጂቱ «እማዬ ምን ሆነሽ ነው፤ እስኪ ክፇችው» ትሊሇች፡፡ እናት ግን ምንም ዒይነት ዴምፅ ማመን አሌቻለም፡፡ ዖግተው ዛም አለ፡፡

በስንት መከራ በራቸውን ከፇቱ፡፡ ሌጃቸው ዯንግጣ ገብታ እናቷን አቀፇችና «ምን ሆንሽ ምን ሆንሽ» አሇቻቸው፡፡

«ሰይጣን ሰይጣን አማትሽን ተመስል ሉተናኮሇኝ፣ በስመ አብ ወወሌዴ ወመንፇስ ቅደስ» አሁንም አሁንም ያማትባለ፡፡

«የታሇ፣ የታሇ» አሇች ሌጃቸው፡፡ እርሷም ሰይጣን ሇማየት ጉታ፡፡

«ባኞ ቤት ገብቶሌሻሌ» ሌጃቸው ወዯ ባኞ ቤት ስትሄዴ አማቷ ከባኞ ቤት ወጥተው ወዯ ክፌሊቸው ሲገቡ አየች፡፡ ባኞ ቤት ስትገባ ማንም የሇም፡፡

«እንዳ እማዬ የባሇቤቴ እናት ናቸውኮ፤ ላሊ ነገር የሇም» አሇች ተመሌሳ፡፡

«ሉሆኑ አይችለም፡፡ የናንተ ሀገር ሰይጣን ጥርስ የላሇው ባድ ዴዴ ነው፤ አይቼዋሇሁ፣ አፈን ሲከፌት አይቼዋሇሁ»

«እንዳ እማዬ ጥርሳቸውን አስቀምጠውት ነውኮ»

«ዯግሞ እንዳት አርገው ነው ጥርሳቸውን የሚያስቀምጡት»

«አርተፉሻሌ ነው፤ ማታ ማታ ያስቀምጡታሌ»

«አበስኩ ገበርኩ፤ እኔ፣ ቀን ላሊ ማታ ላሊ የሚሆን ሰው አይቼ አሊውቅም፡፡ ይኼ አገሩ ራሱ የሰይጣን ሀገር

ነው፡፡ ሰው እንዳት ቀን እና ላሉት ይቀያየራሌ» «እዘህማ አሌኖርም» ብሇው እንዲማተቡ ሀገራቸው ገቡ፡፡

ዒይን

አንዴ የአትክሌት ቦታ የነበረው ሰው ነበረ፡፡ ሰውዬው የአትክሌት ቦታው አስጠሊውና ሇመሸጥ ፇሇገ፡፡ ከዘያም ወዯ አንዴ የታወቀ ባሇ ቅኔ ዖንዯ አመራ፡፡ «የአትክሌት ቦታዬን መሸጥ እፇሌጋሇሁ፤ ገዣዎች እንዱመጡሌኝ አንተ እባክህን ማስታወቂያውን ሥራሌኝ፡፡ ነገር ግን እባክህ ያሇውንም አታስቀር፣ የላሇውንም አትጨምር» ብል ጠየቀውና በዋጋ ተስማሙ፡፡ የአትክሌት ቦታው ባሇቤትም ሇታወቀ ጋዚጣ የማስታወቂያውን ሂሳብ ከፌል ሄዯ፡፡ ባሇቅኔውም ወዯ አትክሌት ቦታው ሄድ እየተዖዋወረ ሳይቀንስም፣ ሳይጨምርም አየው፡፡ በሳምንቱ ያንን የአትክሌት ቦታ በተመሇከተ ባሇቅኔው ማስታወቂያውን ሠርቶ በተከፇሇበት ጋዚጣ ሊይ እንዱህ ሲሌ አወጣው፡፡

«ፀሏይ በምሥራቅ ስትወጣ ብርሃንዋን ያሇ ሃሳብ የምታስተኛበት፣ ማታ በምዔራብ ስትገባ ዯግሞ ጨረሮቿን የምትሰበስብበት፤ ከዲር ሆነው መስኩን ሲያዩት አዲም ጥልት የወጣውን ገነት የሚያስታውስ፤ የነፊሱን ሇስሊሳ ሙዘቃ ተከትሇው ዙፍቹ ከወገባቸው በሊይ ሲዖናፇለ በታወቀ የሙዘቃ ባሇሞያ የሚሠሇጥኑ ወጣት ሙዘቀኞችን የሚመስለበት፤ ከቀኝ በኩሌ መንጭቶ ወዯ ግራ የሚፇስሰው ምንጭ በቢራቢሮዎች እና በንቦች ሲታጀብ ከቃና ወይን ቤት የሚፇስስ የወይን ጅረት የሚመስሌበት፤ በወን ሊይ የሚንፇሊሰሱት ዲክዬዎች እና ፓሉካኖች ቡዴን እየሠሩ የሚያዯርጉት ዋና መሊእክት በየነገዲቸው የወረደ የሚመስለበት አንዴ የአትክሌት ቦታ ሇሽያጭ ቀርቧሌ፡፡ በሚከተሇው አዴራሻ ሄዲችሁ በማየት ግ፡፡» ይህ ማስታወቂያ ከወጣ በኋሊ ባሇቤቱ ከተዋዋለት በሊይ ሇባሇቅኔው ብ ሺ ብሮች ሊከሇት፡፡ ባሇቅኔውም በሰውዬው ዯግነት ተገርሞ ተቀበሇ፡፡ ከብ ወራት በኋሊ ባሇ ቅኔውና የአትክሌት ቦታው ባሇቤት ሻሂ ቤት ውስጥ ተገናኙ፡፡

«እንዳት ሆነሌህ? የአትክሌት ቦታህን ሸጥከው?» ብል ባሇ ቅኔው ጠየቀው፡፡

«አሌተሸጠም» አሇና ባሇቤቱ መሇሰ፡፡

Page 68: Daniel Kiibret's View

68

«መቼም ያንን የመሰሇ ማስታወቂያ ሳሌጨምርም ሳሌቀንስም ሠርቼ ገዣዎችን መሳቡ የተረጋገጠ ነው» አሇ ባሇ ቅኔው፡፡

«ሊሇመሸጡ ዋናው ምክንያትኮ ማስታወቂያው ነው» አሇው ባሇቤቱ ሻሂውን ፈት ብል እየሳቀ፡፡

«እንዳት፤ እኮ እንዳት» ባሇቅኔው እየም እየዯገጠም የያዖውን የሻሂ ስኒ ቀስ ብል አስቀምጦ ወንበሩን ወዯ ጠረጲዙው አስጠጋ፡፡

«በጋዚጣ ሊይ የወጣውን ማስታወቂያ ሳየው የተጻፇው ስሇ እኔ የአትክሌት ቦታ መስል አሌታየኝም፡፡ ያንን ማስታወቂያ ይዢ እንዯ ገና ወዯ አትክሌቱ ቦታ ሄዴኩ፡፡ እየተዖዋወርኩ አንተ በጻፌከው መሠረት አየሁት፡፡ እውነትክን ነው፡፡ ምንም ኩሸትም ሆነ ዴቅሸት የሇውም፡፡ ራሴን ወቀስኩት፡፡ እንዳት እስከዙሬ እንዯዘህ አዴርጌ አሊየሁትም ? ብዬ ተናዯዴኩ፡፡ በመጨረሻም ይህንን ዒይን የሰጠኸኝን አንተን አመስግኜ ከውሇታችን በሊይ ብ ብር ከፇሌኩህ፡፡ የአትክሌት ቦታውን መሸጤንም ተውኩት፡፡ ይኼው ነው ምክንያቱ» አሇው ባሇቤቱ፡፡ የባሇቅኔውም ፉቱ በዯስታ ፇካ፡፡

«በአንተ እና በእኔ መካከሌ ያሇውን ሌዩነት ዏወቅከው? ሌዩነቱ ያየነው የአትክሌቱ ሥፌራ አይዯሇም፡፡ ሁሇታችንም ያየነው አንዴ ዒይነት ቦታ ነው፡፡ ሁሇታችንን የሇያየን ነገሮችን ያየንበት መንገዴ ነው፡፡ አንተ በአትክሌት ሥፌራው ውስጥ ሇሚገኙት ዯካማ ነገሮች ብቻ ትኩረት እየሰጠህ ነበር የምታየው፡፡ እኔ ዯግሞ በአትክሌት ሥፌራው ውስጥ ያሇውን ውበት ነው ያየሁት፡፡» አሇው ባሇ ቅኔው፡፡

«ሌክ ነህ» አሇ ባሇ አትክሌቱ፡፡ «እኔ ወንን አይቼዋሇሁ፤ ነገር ግን የዲክዬዎቹን እና የፓሉካኖቹን ትርዑት አሊየሁትም፡፡ ዙፍቹን አይቻቸዋሇሁ፤ ከንፊሱ ጋር ተዋሔዯው የፇጠሩትን ውዛዋዚ ግን አሊየሁትም፡፡ ሇብ ቀናት በአትክሌት ቦታው ሊይ ሆኜ ፀሏይ መቶኛሌ፡፡ ሇመጠሇሌ ዙፍቹ ሥር እገባ ነበር እንጂ እንዯ አንተ ግን የጨረሩን አመጣጥ አሊየሁትም፡፡ እኔ ያየሁት ሇአትክሌቱ የማወጣውን የጥበቃ፣ የአትክሌተኛ እና የኪራይ ገንዖብ ብቻ ነው፡፡ «ሇኔ ያ ቦታ የአትክሌት ቦታ ብቻ ነበረ፡፡ ሇአንተ ግን የሔይወት እና የውበት ቦታም ጭምር ሆነ፡፡ እኔ የወዲዯቁትን የረገፈ ቅጠልች ስመሇከት አንተ ግን የተንሳፇፈትን ሔይወት ያሊቸው ቅጠልች አሳየኸኝ፡፡ እኔ በዯረቁ ዙፍች ስበሳጭ፤ አንተ ግን ከዯረቅ ዙፌ ሊይ ውበት አመነጨኽ፡፡ «እኔ ወን በአትክሌት ቦታው መካከሌ ሲያሌፌ ግራ ቀኝ የፇጠረውን ረግረግ እና ጭቃ እንጂ በአወራረደ ሊይ ያሇውን ውበት ሇማየት አሌታዯሌኩም፡፡ እኔ በየጊዚው እያዯገ ካሊጨዴከኝ የሚሇው ሣር አስመረረኝ፡፡ አንተ ግን ሣሩ እንዯ ዯብተራ ጎንበስ ቀና እያሇ ሲዖምም አየኸው፡፡ አዱስ ነገር አሊመጣኸም፤ አዱስ ዒይን እንጂ፡፡» አሇው ባሇ አትክሌቱ የሻሂውን ጭሊጭ አንጠፊጥፍ ላሊ ሇማዖዛ አሻግሮ እያየ፡፡ «ዴሮምኮ በዒሇም ሊይ አዱስ ዒይን እንጂ አዱስ

ነገር የሇም» አሇ ባሇ ቅኔው በጣቱ ጠረጲዙው ሊይ እየጻፇ፡፡ «ዒይን አይዯሌ የሇየን» ባሇ አትክሌቱ ሣቀ፡፡«እርሱ ብቻ አይዯሇም» አሇ ዯግሞ ባሇ ቅኔው በሁሇት መዲፈ አገጩን ዯግፍ፡፡

«የቆምንበት ቦታም ይሇያያሌ፡፡ ከሔይወት ሊይ ቆመህ ሞትን ስታይ እና ከሞት ሊይ ቆመህ ሔይወትን ስታይ ይሇያያሌ፡፡ ሇእውነት የሚሞቱ ሰማዔታት በሞታቸው ቀን ፉታቸው እንዯፇካ፤ ገጻቸው እንዲበራ በዯስታ የሞትን ጽዋዔ ሇምን ይጎነጩታሌ? ምክንያቱም እነርሱ በሔይወት ሊይ ሆነው ሞትን ስሇሚያዩት የሞት መከራው ሳይሆን ውበቱ ይታያቸዋሌ፤ ሏሣሩ ሳይሆን ክብሩ ይታያቸዋሌ» አንገቱን ወዯፉት ሠገግ አዯረገ፡፡

«ይተንተንሌኝ» አሇ ባሇ አትክሌቱ ተጨማሪውን ሻሂ እያዖዖ፡፡ ባሇ ቅኔውም ዯገመ፡፡

«አንዴን ነገር በፌቅር ሊይ ሆነህ እና በጥሊቻ ሊይ ሆነህ፤ በዯስታ ሊይ ሆነህ እና በኀዖን ሊይ ሆነህ፤ በብርሃን ሊይ ቆመህ እና ጨሇማ ሊይ ቆመህ ስታየው የሚኖርህ ሥዔሌ ይሇያያሌ፡፡ ውበት ያሇውኮ በምታየው ነገር ሊይ አይዯሇም፤ ዒይንህ ሊይ ነው፡፡ ሌቡናህ ውስጥ ነው፡፡» «አንዴ ነገር አስታወስከኝ» አሇ ባሇ አትክሌቱ፡፡

«አንዴ ወዲጅ አሇኝ፡፡ እኔ ከሥራ ቦታዬ ወዯ ቤቴ ስገባ እርሱን ወዯ ውጭ ሲወጣ አገኘዋሇሁ፡፡ ነገሩ ሲዯጋገምብኝ ጊዚ አንዴ ቀን ጠየቅኩት፡፡ ሁላ ማታ ማታ ከሥራ ወዯ ቤት ሳይሆን ከሥራ ወዯ መሸታ ቤት ሇምን ትሄዲሇህ? አሌኩት፡፡ ቤቴ አስጠሊኝ አሇኝ፡፡ በሦስተኛው ቀን አብረን ቤቱ ሄዴን፡፡

«የወርቅ ፌሌቃቂ የመሰለ ሌጆች አለት፡፡ ባሇቤቱ ትኁት እና ባሇሞያ ናት፡፡ የቤት አያያዛዋ ቤቱን ቤተ መንግሥት አስመስልታሌ፡፡ የዔቃዎቹ አዯራዯር ሉቃውንተ የተጠበቡበት እንጂ ብቻዋን ያዯረገቸው አይመስሌም፡፡ ያቀረበችሌን ምግብ ሳትበሊው በአቀራረቡ ብቻ ትጠግባሇህ፡፡

«ምኑ ነው ቤትህ ያስጠሊህ? አሌኩት፡፡ ያየሁትን ነገር ስነግረው ስሇ እርሱ ቤት የምነግረው አይመስሇውም ነበር፡፡ እርሱ ቤቱን እንጂ የቤቱን ዛርዛር አይቶት አያውቅም፡፡ ምሳ መብሊቱን እንጂ አቀራረቡን፣ አወጣጡን

Page 69: Daniel Kiibret's View

69

እና አዖገጃጀቱን አዴንቆት አያውቅም፡፡ መጀመርያውኑ ቤቱ ያው ነው ብል አምኗሌ፡፡ ስሇዘህም ምንም ነገር አይታየውም፡፡ ሇማየት አሌተዖጋጀማ፡፡» ባሇ አትክሌቱ ከሻሂው ተጎነጨሇት፡፡

«ሇዘህኮ ነው ነገሮችን እንዴንጠሊ፣ እንዴንንቅ፣ እንዴናማርር እና እንዴንሰሇች፣ ከሚያዯርጉን ምክንያቶች አንደ የምናይበት አተያይ ነው የሚባሇው፡፡ እኛ የሰሇቸንን፣ የምናማርረውን እና ያስጠሊንን ቤት ላልች መጥተው ሲያዩት ሰፌ ይለሇታሌ፡፡ ይጉሇታሌ፡፡ እኛ አቃቂር የምናወጣሇትን እነርሱ ቅኔ ይቀኙሇታሌ፡፡ እኛ የምናሾፌበትን እነርሱ ውዲሴ ያዖንቡሇታሌ፡፡ እኛ ያቅሇሸሇሸንን እነርሱ ይቀኑበታሌ፡፡ ሌዩነቱ ከአስተ ያያታችን ነው፡፡ «አያላ ባሇትዲሮች ትዲራቸው እና የትዲር አጋራቸው የሚሰሇቻቸው በእውነቱ ነገሩ አሰሌች በመሆኑ ብቻ ሊይሆን ይችሊሌ፡፡ የሚያዩበት ዒይን ጉዲይ ነው፡፡ በቤታቸው ውስጥ ምንዴን ነው የሚያዩት? ነው ጥያቄው፡፡ በቤቱ ውስጥ ከሚያናዴዯው፣ ከሚያስጠሊው እና ከሚያስመርረው ነገር ይሌቅ የሚያስ ዯስተውን፣ የሚያረካውን እና ነፌስን በሏሴት የሚሞሊውን ነገር ማየት ሇምን አይጀምሩም? ሚስቴ ያው ሚስቴ ናት፤ ባላም ያው ባላ ነው ብሇውኮ ነው የሚያስቡት፡፡

«አንዲንድቹማ እነርሱ ያሊዩትን የትዲር አጋራቸውን ውበት ላሊው ያየውና መማሇሌ ሲጀምር ነው ያሌታያቸውን ውበት ማየት የሚጀምሩት፡፡ ሇካ እንዱህ ነበረ ማሇት የሚጀምሩት፡፡»

«ምን እርሱ ብቻ» አለ ባሇ አትክሌቱ፡፡ «አሁን ሳስበውማ በሀገር ሊይ ያሇው ችግርም ይኼው ነው፡፡ ሇመሆኑ የት ሊይ ቆመህ ነው ባህሌህን፣ እምነትህን፣ ቅርስህን፣ ማንነትህን፣ ታሪክህን የምታየው? ይኼኮ ወሳኝ ነው፡፡ እስኪ ተመሌከት እኛ የምንንቃቸውን፤ አይተናቸው የማናውቃቸውን፤ ከቁም ነገር ያሌቆጠርናቸውን ነገሮች ላልች ከሩቅ መጥተው መጽሏፌ ጽፇው፣ ፉሌም ሠርተው፣ ዖገባ አዖጋጅተው በሚዱያ ሲያቀርቡት እንገረማሇን፡፡ እኛ ያሊየነውን እኛ እነርሱ ያዩሌናሌ፡፡ የናቅነውን ያከብሩታሌ፡፡ የጣሌ ነውን ያነሡታሌ፡፡

«ችግሩ እንዲሌከው የጉዲዩ መኖር አሇመኖር አይዯሇም፤ አተያያችን ነው፡፡ የዒይን ጉዲይ ነው፡፡ እኛ ሇታቦተ ጽዮን ከምንሰጠው ክብር በሊይ እነርሱ ሇአንዴ የጥንት ብርጭቆ ይሰጣለ፡፡ ሇምን? እኛ ራሳችንን በንቀት አምባ ሊይ ቆመን ነው የምናየው፤ እነርሱ ግን ራሳቸውን በክብር አምባ ሊይ ቆመው ነው የሚያዩት፡፡

«ኢትዮጵያውያን ከግብፃውያን በበሇጠ የዒባይ ወንዛ ባሇ ዴርሻ ናቸው፡፡ ነገር ግን ግብፃውያን የተጠቀሙበትን ያህሌ ሇምን አሌተጠቀሙበትም? ግብፆቹ ዒባይን በህሌውና ዒይን ሲያዩት ኢትዮጵያውያን ዯግሞ በዖፇን ዒይን አዩት፡፡ እነዘያ ብ ግዴብ ሠሩ፤ እነዘህ ዯግሞ ስሇ ዒባይ ብ ዖፇን ዖፇኑ፡፡ ችግሩ ከዒባይ ይመስሌሃሌ? አይዯሇም፡፡ ከዒይናቸው ነው፡፡» ሁሇቱም ሻሂያቸውን ጨሇጡና ተያዩ፡፡ እናም አንደ ከላሊው ሊይ አይተውት የማያውቁትን መሌክ አነበቡ፡፡

ሚኒስትሩ ሰርቀው

ሰሞኑን ጀርመንን ከናጧት ዚናዎች መካከሌ የአካባቢ ምርጫ እና የመከሊከያ ሚኒስትሯ ነገር የሚጠቀሱት ናቸው፡፡ አንጀሊ ሜርኬሌ በአካባቢ ምርጫ የበሊይነትን ሇመያዛ ሊይ ታች በሚትኑበት ጊዚ እነዘህ የማያርፈ ጋዚጠኞች እና የኢንተርኔት ጎርሪዎች አንዴ ጉዴ አፇለ፡፡

ሇሰባት ዒመታት በጥናት «ዯክመው» የሔግ ድክተር ሇመባሌ የበቁት የጀርመኑ የመከሊከያ ሚኒስትር ጉተንበርግ

(Karl-Theodor zu Guttenberg) «ድክትሬቱ አይገባቸውም» የሚሌ ክርክር ተነሣባቸው፡፡ እርሳቸውም

«ስሜን አታጥፈት» እያለ ሇመከራከር ጀመሩ፡፡ ጋዚጠኞቹ እና የኢንተርኔት ጎርሪዎቹ «ሰውዬው ጥናታቸውን ሲሠሩ ከጋዚጦች፣ ከሌዩ ሌዩ ጥናቶች እና ከሰዎች ንግግሮች ባሇቤቶቻቸውን ሳይጠቅሱ እንዯ ራሳቸው ሥራ አዴርገው አቅርበዋሌ፤ ይኼ ዯግሞ ስርቆት Plagiarism ነው እያለ» ያብጠሇጥሎቸው ጀመር፡፡ ቆየት አለና ዯግሞ የትኛውን የጥናታቸውን ክፌሌ ከየትኛው ጋዚጣ፣ የትኛውን ከየትኛው ንግግር፣ የትኛውን ዯግሞ ከየትኛው ጽሐፌ እንዯ ወሰደ ብሌት በብሌት እያወራረደ ማቅረብ ጀመሩ፡፡ ሰውዬውንም ዔረፌት

ነሷቸው፡፡ እርሳቸውም በመጨረሻ «ከባዴ ስሔተት ሠርቻሇሁ» ብሇው አመኑ፡፡ የድክትሬት ማዔረጋቸውን

መሌሶ እንዱወስዯውም የሰጣቸውን የባየር ኡት ዩኒቨርሲቲ (University of Bayreuth) ጠየቁ፡፡

Page 70: Daniel Kiibret's View

70

ፔሊጃሪዛም በዔውቀት ሽግግር ውስጥ ትሌቅ ወንጀሌ ነው፡፡ ይህ ወንጀሌ በሁሇት መንገዴ ይፇጸማሌ፡፡ በማወቅ እና ባሇማወቅ፡፡ ያነበብናቸው፣ የሰማናቸው፣ ያቀነቀናቸው፣ ያወራናቸው ነገሮች በአእምሯችን ውስጥ ሇረዣም ጊዚ ከመቆየታቸው የተነሣ የራሳችን አዱስ የፇጠራ ሥራዎች መስሇው የሚሰሙን ጊዚ አሇ፡፡ እነዘህ ነገሮች በጽሐፍቻችን፣ በዚማዎቻችን እና በንግግሮቻችን ውስጥ ሌክ እንዯ ራሳችን ውጤቶች ሆነው ሳናስባቸው ይወጣለ፡፡ ምናሌባት ችግር መፌጠራችንን ወይንም መሳሳታችንን የምናውቀው ላልች ሰዎች ሲጠቁሙን እና ከኛ በፉት ያ ነገር የተባሇ፣ የተዚመ ወይንም ቃሌ በቃሌ የተጻፇ መሆኑን ስናውቀው ነው፡፡ በተሇይም በእነዘህ ንግግሮች፣ ዚማዎች እና ዴርሰቶች የምንመሰጥ ከሆነ ከእኛ ጋር የመዋሏዲቸው፣ የኛ መስሇውም መሌሰው የመውጣታቸው ነገር ይጨምራሌ፡፡ ሇዘህ ነው ምን ጊዚም ቢሆን አጥኝዎች፣ ዯራሲዎች፣ የአዯባባይ ንግግር አዴራጊዎች እና የዚማ ባሇሞያዎች ዴርሰቶቻቸውን ሉያዩሊቸው እና እንዱህ ከመሰሇው በዔውቀት ሊይ ከሚፇጸም ወንጀሌ የሚጠብቋቸው አትርታእያን የሚያስፇሌቸው፡፡ እነዘህ አርታዔያን የሰዎችን ዴርሰት ከራሳችን ዴርሰት በመሇየት፣ ሇሰዎች ውጤቶች ተገቢውን ቦታ እና ዔውቅና እንዴንሰጥ እና ከከባደ ላብነት ወዯ ተመሰገነው ዋጋ ሰጭነት እንዴንሸጋገር ያዯርጉናሌ፡፡ ሁሇተኛው እና ከምንም የከፊው ዯግሞ ሆን ተብል የሚፇጸመው ፔሊጃሪዖም ነው፡፡ የሰዎችን ዚማ፣ ቃሊት፣ ሃሳቦች፣ አባባልች እና መሠረተ ሃሳቦች ሇባሇቤቶቹ ምንም ዒይነት ምስጋና እና ዔውቅና ሳይሰጡ፣ ሌክ እንዯ ራሳቸው አዴርገው የሚያወጡ፣ የሚሸጡ፣ የሚሸሇሙ እና የሚመሰገኑ የዔውቀት ወንጀሇኞች አለ፡፡ እነዘህ ሰዎች የጥናት ውጤቶችን፣ የጋዚጣ እና መጽሓት ጽሐፍችን እና ሃሳቦችን፣ የሰዎች ንግግሮችን፣ ዚማዎችን እና ቅንብሮችን ገሌብጠው የራሳቸው ያዯርጋለ፡፡ እጅግ ሲከፊ ዯግሞ በእነዘህ የተሰረቁ ሥራዎች ዔውቅናን፣ ሽሌማትን እና ክብርን ያገኛለ፡፡ ይህ አካሄዴ ሁሇት ዒይነት ጉዲት ያመጣሌ፡፡ በመጀመርያ ፇጠራን ያጠፊሌ፡፡ ሰዎች እንዯ ነዲይ ቋጠሮ ከዘህም ከዘያም ቃርመው፣ ገሇባብጠው እና አገሊብጠው፣ በሰው የጥበብ ሀብት የሚያዴጉ ከሆነ ሇምን ይፇጥራለ? ሇምንስ አዱስ ነገር ሇማግኘት ይተጋለ፡፡ አንደን ከቦላ አንደን ከባላ፣ አንደን ከመቀላ፣ላሊውን ከሞያላ ገጣጥመው፤ አዱስ ሥራ አስመስሇው በማቅረብ ከሇፊው በሊይ የሚያገኙ ከሆነ ሌፊት ሇምናቸው? በሁሇተኛ ዯረጃ ዯግሞ ሠራተኛው ዋጋውን እንዲያገኝ ያዯርጋለ፡፡ አንዴ የጥበብ ባሇ ሀብት በሁሇት መንገዴ ዋጋውን ያገኛሌ፡፡ በዒይነት እና በምስጋና፡፡ ጠቢቡ ሇጥበቡ ዋጋ በገንዖብ፣ በቁሳቁስ ወይንም በጥቅማ ጥቅም ሉከፇሇው ይችሊሌ፡፡ ያሇበሇዘያም ዯግሞ ስም፣ ክብር፣ ዔውቅና እና ምስጋና ያገኝበታሌ፡፡ ስሙ ሇትውሌዯ ትውሌዴ ይጠራበታሌ፡፡ ይህ ዯግሞ ላልች ጠቢባንን ወዯ ጥበብ ማዔዴ ይጠራቸዋሌ፡፡ የጀርመኑ የመከሊከያ ሚኒስትር ጀርመናዊ ሆነው፣ በጀርመን ሀገርም ተገኝተው ነው እንጂ እኛ ሀገር ቢሆኑ ኖሮ እንዱህ በቀሊለ «ድክትሬቴን መሌሱና ውሰደት» አይለም ነበር፡፡ ዯግሞስ ማን ዯፌሮ ተሳስተዋሌ ይሊቸው ነበር፡፡ ዩኒቨርሲቲውስ ቢሆን መሌሳችሁ ውሰደሌኝ ሲለት «በኛም ሊይ ተመሳሳይ ጣጣ ሉያመጡበን ነው» ይሌ ነበር እንጂ እንዳት መሌሶ ይወስዴባቸዋሌ? አይ ኢትዮጵያ ውስጥ አሇመሆንዎ፤ እንዳት አዴርጎ ጎዲዎት መሰሇዎ፡፡ በየዩኒቨርሲቲው ያለት የመመረቂያ ጥናቶቻችን እስኪ ይታዩ? በየዏውዯ ጥናቱ የሚቀርቡት ጥናቶች እስኪ ይመርመሩ? የበታቾች ሇበሊዮቻቸው የሚያቀርቧቸው የየመሥሪያ ቤቱ ጥናቶች እስኪ ይፇተሹ? እውነት አቅራቢዎቹ ባሇቤቶቻቸው ናቸው? ሃሳቦቹ፣ ዏረፌተ ነገሮቹ፣ መሠረተ ሃሳቦቹ፣ ጥናቶቹ፣ ግኝቶቹ አዱስ ናቸው? ሇመሆኑ ባሇቤቶቻቸው ተመስግነውባቸዋሌ፣ ፇቃዲቸው ተጠይቋሌ? አይ የጀርመኑ ሚኒስትር ጉተንበርግ እኛ ጋ ነበር መምጣት የነበረብዎ፡፡ በአዯባባይ የሚታተሙ ጋዚጦች የጸሏፉዎቹን ፇቃዴ ሳይጠይቁ፤ ሲብስባቸውም ስማቸውን ሳይገሇጡ፣ ያሇ ሃፌረት በሚያሳትሙባት ሀገር፡፡ በጋዚጣ፣ በመጽሓት፣ በመጽሏፌ የቀረበ ጽሐፌ በሬዱዮ እና በቴላቭዣን «እግዚር ይስጥሌን» እንን ሳይባሌ ግሌብጥ ተዯጎ በሚቀርብባት ሀገር፡፡ በአንዴ መጽሏፌ የወጣ ሃሳብ ከነ ቃለ፣ ከነ ዏርፌተ ነገሩ፣ ከነ ነጠሊ ሰረ፣ ከነ አራት ነጥቡ ተገሌብጦ መሌሶ በሚታተምባት ሀገር ቢኖሩ ኖሮ እርስዎ ድክትሬቴን ሌመሌስ አይለም ነበር፡፡ ክፈ አገር ገጥሞዎት ነው እንጂ፡፡

«ጎጃም ዯኅና ነው ወይ» ተብል የተዖፇነን ዖፇን «ጎንዯር ዯኅና ነው ወይ» ብል መሌሶ ዖፌኖ «አዱስ ዖፇን በታዋቂው እገላ» በሚባሌባት ሀገር አሇመኖርዎ፤ ከኢንተርኔት ግሌብጥ ተዯርጎ ምንጭ ሳይጠቀስ ሇቀረበ የጥናት ጽሐፌ በሚጨበጨብባት ሀገር ቢኖሩ ኖሮ፤ የፒርቲ መሪዎች የሰዎችን ሃሳቦች እንዯ ራሳቸው ሃሳብ አዴርገው በዴፌረት ሲናገሩባት በሚሰማባት ሀገር፤ ከነባር የሀገሪቱ መጻሔፌት የተገሇበጠ ጥበብ እና ሃሳብ እንዯ አዱስ ግኝት ሲቀርብ ጉዴ በሚሰኝባት ሀገር ቢኖሩ ኖሮ ሇመሆኑ ማን ያብጠሇጥሌዎት ነበር፡፡ ጀርመን የሚባሌ ክፈ ሀገር፣ አይይይይ፡፡ ዯግሞስ የትኛው ጋዚጠኛ፣ የትኛውስ ምሁር፣ የትኛውስ ኢንተርኔት ጎርሪ የሰው ሃሳብ ወሰደ ብል ይጮኽብዎት ነበር፡፡ «እንዯ አህያ ጆሮ እንዯ ጦር ጉሮሮ ተካክሇው በዯለ» አሇ የትርሜ መጽሏፌ፡፡ ሁለ በዘህ ነገር ተስማምቶ እየመነተፇ ማን ይናገርዎት ነበር፡፡

Page 71: Daniel Kiibret's View

71

አንዴ ጊዚ የአንዴን የጎጃም ሰው ቅኔ አንዴ እሳት የሊሰ ሞጭሊፉ ሊጥ ያዯርግና ትግራይ ገብቶ እንዯ ራሱ ቅኔ ሰተት አዴርጎ ቅኔ ማኅላት ሊይ ይዖርፇዋሌ አለ፡፡ ሉቃውንቱ ሰሙት ሰሙትና «ቅኔያቸውስ ዯርሶናሌ ሇመሆኑ የኔታ ዯኅና ናቸው?» አለት ይባሊሌ፡፡ ሌክ እንዯ እርስዎ ሀገር ጋዚጠኞችና ምሁራን ስርቆቱን አሠረቁበት፡፡

ሇዘህ ነበር አዴያም ሰገዴ ኢያሱ የጎንዯር ዯብረ ብርሃን ሥሊሴን «ዯብረ ብርሃን ሌበሇው» ብሇው ሲነሡ

ሉቃውንቱ «ዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ቀዴመውዎታሌ» ያሎቸው፡፡ «ታዴያ ምን ይሻሇኛሌ?» ቢለ «ይጠይቋቸው ዯብረ ብርሃኖችን» አሎቸው፡፡ ጠየቁ ንጉሡ፡፡ ከፇሇጉ ወርቅ ከፌሇው ይውሰደ አሎቸው፡፡ ሁሇት ሺ መክሉት ወርቅ ከፌሇው ስሙን ወሰደ ይባሊሌ፡፡ መቼም እነዘህ ጀርመኖች መሆን አሇባቸው፡፡ ሇምን መሰሇዎት፡፡ ውርዯት እየመሰሊቸው እኮ ነው፡፡ ክርስቶስ አገሌጋዩን ሙሴን ሲጠቅስ ያሌተዋረዯውን አሁን እነርሱ ላልችን ቢጠቅሱ ይዋረዲለ? እንዱያውም የሚሰሙ፣ የሚያስተውለ፣ ዋጋ የሚሰጡ፣ ውሇታ የማይበለ፣ በሏቅ የሚኖሩ መሆናቸውን ያስመሰክራለ እንጂ፡፡ ይሄው እርስዎ ዏውቀውም ይሁን ሳያውቁ የሰው ሏቅ ነክተው አይዯሌ ሰባት ዒመት ሙለ የሇፈበትን ድክትሬት ይመሇስ ያለት) ምን ይዯረግ የሰው ወርቅ አያዯምቅ፡፡ ስንቶቹ ተመስግነው፣ ተሸሌመው ከሞቱ በኋሊ ጉዴ እየፇሊ አይዯሌ እንዳ) ይህንን ከዘህ፣ ያንንም ከዘያ ነው ያመጣው እየተባሇ ማበረታቻ ወስድ እንዯ ሮጠ አትላት ክብራቸውን እየተነጠቁ አይዯሌ እንዳ፡፡ በኛ ሀገርማሌዎ ካስተማሯቸው ተማሪዎች ሀሳብ እና ጥናት ሰርቀው ራሳቸው እንዯ ሠሩት አዴረገው የሚያቀርቡ መምህራንም አለ ይባሊሌ፡፡ ሇተማሪዎቹ በሚሰጡት ጥናት አንዲች አዱስ ነገር ካገኙ ሊጥ አዴርገው

ወዯ ኮፇረንስ መሮጥ ነው፡፡ «የበሬን ምስጋና ወሰዯው ፇረሱ» ያሇው ተማሪ ሳይሆን ይቀራሌ፡፡ እና ክቡር ሚኒስትር እርስዎ ስሔተትዎንም ማወቅዎ፤ ይቅርታም መጠየቅዎ ትሌቅ ነገር ነው፡፡ የድክትሬቱ ክብር ቢቀርብዎ እንን የትሌቅ ሰውነት ክብር ያገኛለ፡፡ እንዳው የርስዎ ስሇተገሇጠ እንጂ ከእርስዎ የባሰ ሳይኖር ይቀራሌ? ሲጠራበት ከመስማት በቀር ከየት እንዲገኘው፣ ምን አጥንቶ እንዯ ተሰጠው፣ ያጠናው ጥናት የት እንዲሇ የማይታወቅ ስንት አሇ፡፡ የጀርመኑ ዩኒቨርሲቲም ቢሆን ይህንን ያህሌ ባይከፊ ጥሩ ነው፡፡ እንዳው እርሳቸው አጥፌቻሇሁ ስሊለ በወዯቀ ዙፌ ምሣር ስሇሚበዙ፣ አገሩም ጀርመን ስሇሆነ ነው እንጂ ተሸፊፌኖ የቀረ ስንት አሇ አይዯሇም? ተው እባካችሁ ብ አታናግሩን፡፡

ሤራ፣ ተንኮሌ፣ ስሇሊ፣ ማጭበርበር እና እምነት ምን አገናኛቸው? የግሪክ፣ የካቶሉክ፣ የሶርያ፣ የሔንዴ፣ የሩሲያ፣ የግብጽ እና የኢትዮጵያ አብያተ ክርስቲያናትን ስንክሳሮች ሇማየት ሞክሬያሇሁ፡፡ በእነዘህ ቀዯምት አብያተ ክርስቲያናት ሇቅዴስና የበቁ አባቶች እና እናቶች ታሪክ ጾም፣ ጸልት፣ ትምህርት፣ ሱባኤ፣ ትኅርምት፣ ተጋዴል፣ ሰማዔትነት፣ በዴፌረት መመስከር፣ ንጽሔና፣ ተባሔትዎ፣ ሇሰዎች በጎ ነገር ማዴረግ፣ ሇላልች መሠዋት አና ላልችንም የእምነት እሴቶችን እናያሇን፡፡ ማጭበርበርን፣ ማታሇሌን፣ ስሇሊን፣ ዖረፊን እና ጥፊትን በቅዴስና መንገዲቸው ውስጥ ፇጽሞ አናገኘውም፡፡ የሂንደይዛምን፣ የኮንፉሺየዛምን፣ የዜራስተሪዛምን እና የላልችንም የቀዯምት ሰዎች እምነቶችንም እንይ፡፡ ጾም እና ጸልት፣ ምናኔ እና ተጋዴል፣ ራስን መግዙት እና ይህንን ዒሇም መናቅ፣ ማስተማር እና መማር፣ ሇሰዎች በጎ ነገር ማዴርግ እና ሇላልች መሥዋዔት መሆን የእምነቶቹ መሠረታውያን እሴቶች ሆነው እናገኛቸዋሇን፡፡ ማጭበርበርን፣ ማታሇሌን፣ ስሇሊን፣ ዖረፊን እና ጥፊትን በቅዴስና መንገዲቸው ውስጥ ፇጽሞ አናገኘውም፡፡

እነዘህ ነገሮች እንዴ ነገር ያመሇክቱናሌ፡፡ ሃይማኖት ስሙ እና ሔግጋቱ ቢሇያዩም ከመማር እና ከማስተማር፣ ሇራስ የእምነቱን ሔግጋት ከመጠበቅ፣ ከውሳጣዊ ንጽሔና እና ሇላልች በጎ ነገር ከማዴረግ ጋር ፌጹም የተገናኘ መሆኑን፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ተሳስታሇች፤ መሥመርዋን ሇቅቃሇች ሌናስተካክሊት ይገባሌ ብሇው የሚያምኑ ሰዎች መነሣታቸውን ከሌዩ ሌዩ ምንጮች ስንሰማ ከረምን፡፡ እኔ በሃሳባቸው መቶ በመቶ ባሌስማማም፤ አንዴ ሰው እንዱህ ብል ማሰቡ ግን መብቱ ነው ብዬ አምናሇሁ፡፡ የሚከራከርበትን ሃሳብ በግሌጽ አውጥቶ፤ የማምነው እንዯዘህ ነው ብል፣ የማይቀበሇውን ኮንኖ በሠሇጠነ መንገዴ ሃሳቡን ካቀረበ ይኼ ሰው ጤነኛ ሰው ነው ብዬ አምናሇሁ፡፡ እንዱህ ካሇው ጤነኛ ሰው ጋር መከራከር፣ ሃሳቡን በሃሳብ፣ መጣፈን በመጣፌ፣ አባባለን በአባባሌ፣ ነቀሳውን በነቀሳ መሟገት እና ቢቻሌ መግባባት ባይቻሌ ዯግሞ ከነ ሌዩነት መኖር ይቻሊሌ፡፡ ሰሞኑን የምንሰማው ግን ከዘህ የከፊውን ነው፡፡ ይህንን ዒይነት አመሇካከት የያ ሰዎች በመማር እና በማስተማር፣ በመከራከር እና በማስረዲት፣ በግሌጽ አውጥተው በማሳየት እና በማሳመን ሳይሆን በማጭበርበር እና በስሇሊ፣ በማጥፊት እና በማውዯም መንገዴ እምነታቸውን ሇማሥረጽ መሞከራቸውን አየን፡፡

ይኼ ከጤነኛነት ያሇፇ መንገዴ ስሇሆነ እንቃወመው ዖንዴ ግዴ ነው፡፡

Page 72: Daniel Kiibret's View

72

አንዴ ሰው በታቦት ክብር እና ሃይማኖታዊ ዋጋ አሊምንም ብል የሚያምነውን ማስተማር ይችሊሌ፡፡ ከፇቀዴን እንቀበሇዋሇን፤ ካሌፇቀዴን በጨዋ ዯንብ አንቀበሌህም እንሇዋሇን፡፡ እርሱ በታቦት ሥርዒት ስሊሊመነ የኢትዮጰያ ቤተ ክርስቲያን ታቦታትን ሇማጥፊት፣ ሇማስሰረቅ፣ አስሰርቆም ሇመሸጥ ከተነሣ ግን ስሇ እምነትም ስሇ ሀገርም፣ ስሇ መብትም ብሇን ሰው የተባሌን ሁለ እንቃወመዋሇን፡፡ አንዴ ሰው በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አዋሌዴ መጻሔፌት ሊይ ጥያቄ በመጠየቁ ጠሊት ነው ብሇን አናምንም፡፡ ምናሌባት የተሇየ አመሇካከት ያሇው ሰው እንሇዋሇን እንጂ፡፡ ከራሱ እይታ እና መረጃ ተነሥቶ

«ስሔተት ናቸው» ብል ማስተማሩንም ባንወዴዴሇትም እናከብርሇታሇን፡፡ ምናሌባት ማስረጃውን በማስረጃ፣ ሃሳቡን በሃሳብ እየተነተንን መሌስ እንሰጠው ይሆናሌ፡፡ ጠሊታችን ነው ብሇን ግን አንነሣበትም፡፡ ከዘህ ዴንበር ተሻግሮ እርሱ የማይፇሌጋቸውን አዋሌዴ መጻሔፌት ሇማቃጠሌ፣ ሇመቆንጸሌ፣ ከየዔቃ ቤቱ ወጥተው ወዯ ባዔዴ እጅ እንዱገቡ ሇማዴረግ፣ ብራናውን ሇማበሊሸት፣ ቀሇሙን ሇማጥፊት፣ ዔቃ ቤታቸውን ሇማቃጠሌ ከተነሣ ግን ይህ በእምነት ብቻ ሳይሆን በሀገርም ሊይ የተነሣ የታሪክ እና የቅርስ፣ የመብት እና የጤነኛ አስተሳሰብ ጠሊት ነውና እንቃወመዋሇን፤ እንታገሇዋሇንም፡፡ ገዲማዊ ሔይወትን የተቃወሙትን ሁለ አንጠሊቸውም፤ ስሊሌገባቸው ነው፤ የዔውቀት ማነስ ነው ብሇን እንገምታሇን፤ ያሇበሇዘያም ዯግሞ ጫፊችንን እስካሌነኩን ዴረስ በዘህ መንገዴ ማመን መብታቸው ነው ብሇን እንተዋቸዋሇን፡፡ ከዘህ አሌፇው ወዯ ገዲማት እየገቡ ቅርስ የሚዖርፈ፣ ሴት ገዲማውያንን የሚዯፌሩ፣ የተሣሣተ መረጃ በገዲማት ውስጥ የሚነ ከሆነ ግን እምነታችንን ብቻ ሳይሆን ሰብአዊ እና ሔጋዊ መብታችንን ተዲፌረዋሌና እናጋሌጣቸዋሇን፤ በሔግ መንሽም ሇፌርዴ ነፊስ አሳሌፇን እንሰጣቸዋሇን፡፡ አንዴ ክርስቲያን እስሌምና የተሳሳተ እምነት ነው ብል ሉያምን ይችሊሌ፡፡ ይህንን አመሇካከቱንም ማስተማር እና የተቀበለትን ማሳመን ይችሊሌ፡፡ የራሱ እምነት ከእስ ሌምና የተሻሇ ነው የሚሌበትን ምክንያት እና ማስረጃ እያቀረበ መከራከር እና መሟገት መብቱ ነው፡፡

ከዘህ አሌፍ መስጊዴ ውስጥ ገብቶ የጸልት ሥርዒትን መበጥበጥ፣ የመዴረሳ ት/ቤቶችን ማፌረስ፣ የሙስሉም ሌብስ ሇብሶ ተመሳስል በመግባት የእስሌምና እምነት አማኞችን ሰሊም መንሣት፣ ቁርዒን ማቃጠሌ፣ የእስሌምናን ጥንታውያን ቅርሶች ማጥፊት፣ በእስሌ ምና ጉዲዮች ምክር ቤት የአሠራር ሥርዒት ውስጥ ሠርጎ የአሠራር ሥርዒቱን መበጥበጥ ከጀመረ ግን ከጤነኛ እና ከሔጋዊ መንገዴ አሌፎሌና ከሙስሉሞቹ ጋር አንዴ ሆነን እንቃወመዋሇን፤ እንታገሇዋሇንም፡፡ ማንኛውም እምነት ሰይጣናዊነትን ይቃወማሌ፡፡ በራሱ በሰይጣን የሚያምን ካሌሆነ በቀር፡፡ የሰይጣናዊነት ሁሇቱ ዋና ዋና መገሇጫዎች ዯግሞ ክፊት እና ተንኮሌ ናቸው፡፡ በእምነት ስም ወንጀሌ ሇመሥራት ካሌታሰበ በቀር ከእምነት ጋር ክፊትን እና ተንኮሌን አሥተሣሥሮ መዛ ወተት እና ኮምጣጤን አብሮ ከማኖር በሊይ የማይቻሌ ነው፡፡ አሁን አሁን የኢትዮጵያን ቤተ ክርስቲያን እናዴሳሇን ብሇው በተነሡ አካሊት ዖንዴ የምናየው እና የምንሰማው ነገር የኢትዮጵያን ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ በመቃወም የተነሣ ላሊ ንቅናቄ አይዯሇም፡፡ ክፊትን እና ተንኮሌን አንግቦ የተነሣ ሰይጣናዊ ንቅናቄ እንጂ፡፡ ዒሊማውም ማዯስ አይዯሇም፡፡ ማፌረስ እንጂ፡፡ እስካሁን ዴረስ በየትኛውም የእምነት ታሪክ ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ስሇሊን፣ ሤራን፣ ማፌረስን፣ ስርቆትን፣ ዖረፊን እና ማታሇሌን የእምነቱ ማራመጃ መንገድች ያዯረገ ብቸኛ የእምነት ንቅናቄ አሇ ከተባሇ

እርሱ ዙሬ ዙሬ የምንሰማው «የተሏዴሶዎች ንቅናቀ&» ብቻ ነው፡፡ ትክክሇኛ ነገር አሇኝ፤ በያዛኩት ነገር አምንበታሇሁ፤ ሇያዛኩት ነገርም እከራከርበታሇሁ፤ ማስረጃ እና መረጃም አሇኝ፤ የኔ መንገዴም የተሻሇ ነው ብዬ አምናሇሁ የሚሌ አካሌ ራሱን በይፊ ገሌጦ፣ ፉት ሇፉት ወጥቶ፣ ሃሳቡን አንጥፍ፣ ማስረጃውን አሰሌፍ በብርሃን ይዙሌ እንጂ በጠሊት ከተማ እንዯ ገባ ሰሊይ የዴብቅ መንገዴ አይዛም፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሔጋዊም መንፇሳዊም ተቋም ናት፡፡ መብቶቿ እና ጥቅሞቿ በሔግ ሌዔሌና ያሊቸው ናቸው፡፡ ተቋሞቿ፣ ንብረቶቿ፣ ት/ቤቶቿ እና ቅርሶቿን የመጠቀም፣ የመጠበቅ፣ የመከባከብ እና ሇትውሌዴ የማስተሊሇፌ መብት አሊት፡፡ በእነዘህ ክሌልች ገብቶ ማንም ላሊ ወገን ያሌፇቀዯችውን ተግባር በዴብቅ እንዲይፇጽም ሔግም ሞራሌም ይከሇክሇዋሌ፡፡ አሁን እያየነው ያሇነው ተግባር ግን የሃይማኖት አስተምሮን ተቃውሞ ላሊ የተሻሇ አስተምህሮ የማምጣት ተግባር ሳይሆን ክፊት እና ተንኮሌን ገንዖብ ያዯረገ የሤራ ተግባር ነው፡፡ በገዲማት ገብቶ ብራና መፊቅ፣ የአብነት ት/ቤቶችን መበተን፣ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ገብቶ በርዲታ ስም ሀብቷን መበከሌ፤ ቅርሶቿን መዛረፌ እና መሸጥ፣ ጥንታውያን ተቋማቷን ማውዯም፤ ታሪካዊ እና ጥንታዊ ንዋያተ ቅዴሳትን እና መጻሔፌትን ማበሊሸት በምን መመዖኛ ነው የሃይማኖት ሥራ የሚሆነው? የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የጥንታዊ የክርስትና ትምህርት ጠባቂ፣ የጥንታዊ እና ታሪካዊ የክርስትና ሀብቶች ባሇቤት፣ የጥንታዊ መጻሔፌት ግምጃ ቤት፣ የቀዯምት ኢትዮጰያዊ ባህልች እና ትምህርቶች መገኛ፣ የሀገራዊ የአስተምህሮ ጥበብ ማዔከሌ፣ የቀዲሚ ክርስቲያናዊ ዚማ መፌሇቂያ፣ በብዎች ዖንዴ የጠፈ የአበው ዴርሳናት ማከማቻ፣ ሌዩ ክርስቲያናዊ ማዔከሌ ናት፡፡

Page 73: Daniel Kiibret's View

73

በዘህች ቤተ ክርስቲያን ሊይ በተንኮሌ እና በሤራ የሚዯረግ ወንጀሌ ሁለ በሦስት ነገሮች ሊይ የሚሠራ ወንጀሌ ነው፡፡ በክርስትና ሊይ፣ በሰው ሌጅ ታሪክ ሊይ እና በሀገር ሊይ፡፡ በአንዲንዴ የአውሮፒ ሀገሮች ተጀምሮ ምዔራቡን ዒሇም መንፇሳዊነት ወዯ ተሇየው ክርስትና የከተተው የተሏዴሶ ነፊስ በክርስትና እና በክርስቲያናዊ ሀብቶች ሊይ የማይተካ ጥፊት አዴርሷሌ፡፡ በወቅቱ በተቀሰቀሰው ስሜታዊነት በተሞሊው ነውጥ ምክንያት አያላ ክርስቲያናዊ ትምህርቶች እና ቅርሶች ሊይመሇሱ ጠፌተዋሌ፡፡ ከሁሇት መቶ ዒመታት በኋሊ ብ ሀገሮች ከቀበሩበት ሉያወጧቸው እንዯ ዓሳው በዔንባ ቢፇሌቸው ሉያገኟቸው አሌቻለም፡፡ በዘህ የተነሣ ታሊሊቅ የቅርስ ጥናት እና ጥበቃ ማኅበራትን አቋቁመው በላልች ሀገሮች ያለ ቅርሶች ተመሳሳይ ውዴመት እንዲይዯርስባቸው የቻለትን ሁለ በፀፀት ሠርተዋሌ፡፡ በዘህ ዖመን ከዯረሰው ጥፊት በእግዘአብሓር ቸርነት ከተጠበቁት ሀገሮች አንዶ ኢትዮጵያ ናት፡፡ ሇዘህ ነበር አያላ ሚሲዮናውያን እና አሳሾች ቅርሶቻችንን ሲዖርፈ እና ሲተረጉሙ የኖሩት፡፡ አውሮፒውያን በክርስትና ሊይ የሠሩት የማይካስ ወንጀሌ አምሊክ የሇሽ ትውሌዴ እንጂ ጻዴቃንን አሊፇራሊቸውም፡፡ ይህንን ወንጀሌ ኢትዮጵያ ሊይ ሇመዴገም መነሣት ክርስትናን ያሇ ጥግ ማስቀረት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ውርጅናላው ክርስትና ምን እንዯሚመስሌ በትክክሌ ማሳየት ከሚችለ ጥቂት ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት መካከሌ አንዶ ናት፡፡ ሇዘህ ነው በዘህች ቤተ ክርስቲያን ሊይ በተንኮሌ እና በክፊት የሚዯረግ ወንጀሌ ሁለ በክርስትና ሊይ የሚቃጣ ወንጀሌ (crime against Christianity) ነው የምንሇው፡፡ በሰው ሌጅ ታሪክ ውስጥ ታሊሊቅ ሇውጦች ካመጡት ታሪኮች ዋነኛው ክርስትና ያመጣው ሇውጥ ነው፡፡ ሇዘህም ነው የክርስትና ታሪክ ከሰው ሌጆች ታሪኮች መካከሌ ዋነኛው ታሪክ የሚሆነው፡፡ ክርስትና ትምህርት ብቻ ሳይሆን አስተሳሰብ፣ የትምህርት መንገዴ፣ ርዔዮተ ዒሇም፣ የሥነ መንግሥት ምንጭ፣ ፌሌስፌና፣ የሥሌጣኔ መዖውር፣ የዒሇምን መሌክዏ ምዴር ቀያሪ፣ የሥነ ጽሐፌ መንገዴ፣ የሥነ ሥዔሌ መርሔ፣ የሥነ ጥበብ ትሌም፣ የሥነ ዚማ ስሌት፣ የሔዛቦች መገናኛ ዴሌዴይም ሆኗሌ፡፡ በመሆኑም የክርስትና ሀብቶች እና ቅርሶች የአንዴ እምነት ሀብቶች እና ቅርሶች ብቻ ሳይሆኑ የሰው ሌጆች ሀብቶች እና ቅርሶች ሆነዋሌ፡፡ በእነዘህ ሀብቶች እና ቅርሶች ሊይ እናዴሳሇን በሚለ አካሊት የሚሠነዖረው ጥፊት በሰው ዖር ሀብት ሊይ የሚሠነዖር ጥፊት (crime

against human heritage) የሚሆነውም በዘህ የተነሣ ነው፡፡ ጥፊቱ ከዘህም አሌፍ ሀገራዊ መሌክም አሇው፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያን አብዙኛውን ሔዛብ የምትወክሌ፣ አስተሳሰቡን እና ርዔዮቱን የምትቀርጽ ተቋም ናት፡፡ ታሪ የሀገሪቱ ታሪክ፣ ባህሌዋ የሀገሪቱ ባህሌ፣ ቅርሷ፣ የሀገሪቱ ቅርስ፣ ጥበቧ የሀገሪቱ ጥበብ፣ ዖመን መቁጠርያዋ የሀገሪቱ ዖመን መቁጠርያ ሆነዋሌ፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቱ የሀሪቱ አንዶ እና ዋነኛዋ መገሇጫ ናት፡፡ እናም በዘህች ቤተ ክርስቲያን ሀብቶች ሊይ የሚሠነዖር ጥፊት ሁለ በሀገር ሊይ የሚቃጣ ወንጀሌ (crime against the mother land) ነው፡፡ የሚመሇከተውም የቤተ ክርስቲያኒቱን አማንያን ብቻ ሳይሆን መሊውን ኢትዮጵያዊ፣ የሀገሪቱን መንግሥት እና የኢትዮጵያን ወዲጆች ሁለ ነው፡፡ እናም ክርስትና ስሇሊ፣ ሤራ፣ ዛርፉያ፣ ውዴመት እና ዯባ አይዯሇምና፤ የክርስትናም መንገዴ ቀና እና ግሌጥ እንጂ ተንኮሌ እና ክፊት አይዯሇምና ይህንን በክርስትና ስም በክርስትና፣ በሰው ዖር ሀብት እና በሀገር ሊይ የተቃጣ ወንጀሌ አንዴ ሆነን ሌንቃወ መው፣ ሌናስቆመውም ይገባሌ፡፡ የመርከቡ ወሇሌ በተሠራበት ቁስ አሇመስማማት ይቻሊሌ፤ የመርከቡን ወሇሌ መነቃቀሌ መጀመር ግን ትርፈ ተያይዜ መስጠም ነው፡፡

የጥፊት ሃይማኖት

ሃይማኖት በጠባዩ ከፌ ያሇ የሞራሌ ብቃትን የሚያጠይቅ ነው፡፡ በእምነቶች ታሪክ ውስጥ «ብቃት» የሚሇው ቃሌ በተዯጋጋሚ የሚነሣ እና ምእመናኑ ሁለ የሚመኙት ነገር ነው፡፡ እነዘህ ሇብቃት የዯረሱ የየእምነቱ ሰዎች ዯግሞ ራሳቸውን ከማሸነፌ አሌፇው ዒሇምን በፌቅር እና በዯግነት ያሸነፈ ናቸው፡፡ አንዲንድቹም ከሰዎችም በሊይ ሇእንስሳቱ እንን ሳይቀር በመራራት ሇምነዋሌ፣ የዯግነት ሥራ ሠርተዋሌ፤ ከዘያም አሌፍ መከራ ተቀብሇዋሌ፡፡ ሃይማኖት ጸልትን፣ አምሌኮን፣ ዯግ ሥራን እና ትምህርትን መሠረት አዴርጎ የሰዎችን አስተሳሰብን እና አመሇካከትን መሇወጥን የሚያመሇክት ኃይሌ ነው፡፡ በሃይማኖት ምክንያት ተዯረጉ የሚባለ ጦርነቶችን እንን ጠሇቅ እያሌን ስናያቸው ሃይማኖትን እንዯ መሣሪያ ሇመጠቀም በፇሇጉ አካሊት የተዯረጉ እንጂ የማይማኖቶችን ዴንጋጌ ተከትሇው የተዯረጉ ሆነው አናገኛቸውም፡፡

Page 74: Daniel Kiibret's View

74

አሁን አሁን በዒሇማችንም ሆነ በሀገራችን ሃይማኖትን በጥፊት የማካሄዴ አዛማሚያዎች እየታዩ እየተከናወኑም ነው፡፡ በመግዯሌ፣ ቤተ አምሌኮን በማቃጠሌ፤ ሴቶችን በመዴፇር፣ በግዲጅ በማግባት፣ መብትን በመንሣት፣ በማስጨነቅ እና በላሊው ቤተ እምነት ሊይ ወረራ በማካሄዴ ሇማሳመን መሞከር እየታየ ነው፡፡ ከዙሬ አምስት ዒመት በፉት በበሻሻ አቡነ ገብረ መንፇስ ቅደስ ቤተ ክርስቲያን እና በአካባቢው የነበሩ

ክርስቲያኖች እምነታችንን በግዴ እንጭናሇን በሚለ ጽንፇኛ «ሙስሉሞች» መታረዲቸው እንን ከክርስቲያኖች ከሙስሉም ወገኖች እንን ከባዴ ተቃውሞ ቀርቦበት ነበር፡፡ ከአምስት ዒመታት በኋሊ ዯግሞ ከሔግም፣ ከታሪክም፣ ከዖመንም የማይማሩ ጽንፇኞች የፔሮቴስታንት አብያተ ጸልትን እያቃጠለ እስሌምናን በግዴ መቀበሌ አሇባችሁ ማሇት መጀመራቸውን እየሰማን፤ ሰምተንም እያዖንን ነው፡፡ ይህንን የመሰሇው ተግባር ማንም ፇጸመው ማንም፤ በማንም ሊይ ተፇጸመ በማን ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ፇጽመው ሉቀበለት እና ዛም ሉለት የሚገባ ግን አይዯሇም፡፡ ሰዎች እኛ መሌካም ነው ብሇን ባመንነው መንገዴ እንዱ መመኘት፣ ሇዘህም መትጋት፣ ማስተማር፣ በሞራሌ እና በበጎ ሥራ ሌቆ በመገኘት መማረክ፣ ያኛው ተሳስቷሌ ብል ማሰብ እና በሠሇጠነ መሌኩ ስሔተት የሚባሇውን መግሇጥ የቀናዑ ኅሉና ባሇቤት መገሇጫዎች ናቸው፡፡ ከዘህ ባሇፇ ግን «ወዯዴክም ጠሊህም የግዴ የኔን እምነት ብቻ ትቀበሊሇህ፣ እምቢ ካሌክ ትሞታሇህ» በሚሌ አስተሳሰብ መሥራት ከሰውነት ተራ አውጥቶ ወዯ ሰይጣንነት የሚያዯርስ የሲኦሌ መንገዴ ነው፡፡ ይህ ዒይነቱ አስተሳሰብ ከሦስት ነገሮች ሉመነጭ ይችሊሌ፡፡ የመጀመርያው ሃሳብን ሇማስረዲት እና ሇማሳመን ዏቅም ሲያጥር ነው፡፡ አንዴ ሰው፣ ቡዴን፣ ተቋም ወይንም ማኅበረሰብ እርሱ በጎ ነው ብል የተቀበሇውን አስተሳሰብ፣ አመሇካከት ወይንም እምነት አስረዴቶ፣ አብራርቶ እና በሚገባ አቅርቦ ማሳመን ሲያቅተው የሰነፌ ደሊውን መሠንዖር ይጀምራሌ፡፡ ይህ ሁኔታ ያ አመሇካከት ወይንም አስተሳሰብ እንን ላሊውን ሉያሳምን ይቅርና የያዖውም ሰው በሚገባ እንዲሌገባው ያሳያሌ፡፡ እርሱም ራሱ ጭፌን ስሇሆነ ወይንም ካፇርኩ አይመሌሰኝ በሚሌ እሌክ እንዯ ሚከተሇው ያመሇክታሌ፡፡ የሃሳብ ክርክር ከተነሣ ሌሸነፌ እችሊሇሁ፣ ሉያሳምነኝ ይችሌ ይሆናሌ ብል የሚሰጋ አካሌ ከሃሳብ ክርክር ይሌቅ የመሣርያውን ክርክር ይመርጣሌ፡፡ ምክንያቱም የመሣርያ ክርከር ከሃሳብ ክርክር ይሌቅ ቀሊሌ ነውና፡፡ ሁሇተኛው ምክንያት ዯግሞ ከውጤቱ ይሌቅ ዴርጊቱን ብቻ በማየት የሚመጣም ነው፡፡ በዒሇም ሊይ ያለ እምነቶች ሁለ በአንዴ ዒሊማ ይስማማለ፡፡ ሰውን ከክፈው አውጥተው ወዯ በጎው ዒሇም መውሰዴ ዒሊማቸው ነው፡፡ ይህም ማሇት ዋና አጀንዲቸው ሰው ነው ማሇት ነው፡፡ ታዴያ ሌታሳምነው እና ሌታዴነው የሚገባውን ሰው እንዳት ገዴሇህ ታሳምነዋሇህ? ከገዯለ በኋሊ ማሳመንስ አሇ? ይህ ዒይነቱ ሰይጣናዊ ሥራ የሚሠራው የመሰሊቸውን ነገር ማዴረጋቸውን እንጂ የሚያመጡትን ውጤት ምንነት በማያስቡ ጨሇምተኞች ነው፡፡ ጨሇምተኞች ሇራሳቸው ጀብደ እንጂ ሇሚያስከትለት ውጤት አይጨነቁም፡፡ የፇሇጉትን እና መሌካም መስል የታያቸውን ማዴረጋቸውን እንጂ በዴርጊታቸው ምን ሇውጥ እንዲመጡ ማሰብ አይፇሌጉምም፤ አይችለምም፡፡

ሦስተኛው ምክንያት ዯግሞ ከእምነት ውስጥ «ሰውነት» ሲጎዴሌ የሚከሰት ነው፡፡ ማንኛውም አማኝ አማኝ ከመሆኑ በፉት ሰው ነበር፡፡ ሇማመን የበቃውም ሰው በመሆኑ ነው፡፡ ግኡዛ ወይንም እንስሳ ቢሆን ኖሮ አያምንም ነበር፡፡ አማኝ መሆኑ ሰው በመሆኑ ሉኖሩት የሚገቡትን በጎ ነገሮች ይበሌጥ ያጠናክራሌ፤ ላልች በጎ ነገሮችንም ይጨም ርባቸዋሌ፤ ሰው በመሆኑ የሚከሰትበትን ዴካምም በእምነት ያሸንፇዋሌ፡፡ አማኝነት ሰው መሆንን ካጠፊ እና አውሬነትን ከተካ ግን ይህ አማኝነት አይሆንም፡፡ ምክንያቱም አራዊት ሃይማኖት የሊቸውም፤ ሉኖራቸውም አይችሌምና፡፡ ሇምሳላ ሇሰዎች ማዖን ሰው የመሆን ጠባይ ነው፡፡ ሇዘህም ነው በሁለም ዒይነት ማኅበረሰቦች ውስጥ ሰዎች ሲሞቱ በሌዩ ሁኔታ የሚታዖንሊቸው፡፡ ይህንን ጠባይ እምነት ያጠነክረዋሌ፤ በሚገባ ጎሌቶ ወጥቶ ሇምግባር እንዱበቃ ያዯርገዋሌ እንጂ ሉያጠፊው አይገባም፡፡ ሰውን በመግዯሌ፣ የሰውን ቤተ እምነት በማቃጠሌ፣ የሰውን ክብር በመንካት፣ መብቱን በመገዯብ፣ በእምነቱ ምክንያት አዴሌዎ በማዴረግ፣ በማስጨነቅ እና አካሊዊ ጉዲት በማዴረስ ሇማሳመን ወይንም ሇማጥፊት መጣር በምንም መሌኩ የአማኝ ሰው መገሇጫ ሉሆን አይችሌም፡፡ እምነት ሰውነትን አይዯፇጥጥምና፡፡ አሁን አሁን እምነታቸው ሰውነታቸውን ያጠፊባቸው፤ በእምነት ኃይሌ ከሰውነት ወዯ መሌአክነት ይሸጋገራለ ሲባለ ጭራሽ ወዯ አውሬነት የወረደ አካሊትን እያየን ነው፡፡ የአውሬን ሥራ ሇመሥራት እምነት ምን ያዯርጋሌ) እምነትኮ አውሬነትን አሸንፍ፣ ሰውነትን አሌዔል መሌአክነትን ገንዖብ ሇማዴረግ ነው፡፡ ሰውን በእምነቱ ምክንያት መግዯሌ፤ ገንዖቡን መስረቅ፣ ሰውን በእምነቱ ምክንያት መጨቆን፤ ሴትን በእምነቷ ምክንያት መዴፇር፤ ዴኻን በእምነቱ ምክንያት አሇ መርዲት፣ የሰውን ቤት በእምነቱ ምክንያት ማቃጠሌ

እንዳት ሃይማኖት ሉሆን ይችሊሌ? «መግዯሌ፣ መስረቅ፣ መዴፇር፣ አዴሌዎ፣ ማቃጠሌ» እነዘህን ዴሌ መንሣት የተሣነው እምነት እንዳት እምነት ይሆናሌ?

Page 75: Daniel Kiibret's View

75

ይህ ሰይጣናዊ ተግባር በማንም ተፇጸመ በማን፣ በማንም ሊይ ተፇጸመ በማንም ሊይ በሁለም የሰው ዖር ሉወገዛ የሚገባው ዴርጊት ነው፡፡ ምክንያቱም ከሰውነትም የወረዯ ዴርጊት ስሇሆነ፡፡ ይህ ዒይነቱ ዴርጊት ሰዎችን አይወክሌም፣ አማኞችንማ ጭራሽ አይመሇከትም፡፡ ይህ ዒይነቱን ሰይጣናዊ ሥራ እምነት አሇኝ የሚሌ ሁለ ሉያወግዖው፣ ሉጸየፇው እና ሉያነውረው የሚገባ ነው፡፡ ትናንት በኦርቶድክሳውያን ሊይ፣ ዙሬ ዯግሞ በፔሮቴስታንት ወገኖቻችን ሊይ ተፇጸመ፡፡ ነገ በላልች ሊይ ሇሦስተኛ ጊዚ እስኪፇጸም መጠበቅ የሇብንም፡፡ በኔ አሌተፇጸመም፣ እኔንም አይመሇከትም ሌንሌም አንችሌም፡፡

ይህ ዒይነቱ ዴርጊት በአንዴ እምነት ሊይ የሚፇጸም ሳይሆን «በሰውነት» ሰው በመሆን ሊይ የሚፇጸም ወንጀሌ ነው፡፡ ላሊው ቀርቶ ይህንን የፇጸሙት ወገኖች እንን ይህንኑ አስተሳሰባቸውን በአስተሳሰብ ሌዔሌና እንዱሇውጡ እንጂ በገጀራ እንዱሇውጡ ማናችንም አንፇሌግም፡፡ የዴኅነት እንጂ የጥፊት ሃይማኖት ሉኖር አይችሌምና፡፡

ያሳዖነኝ ባንተ መመስገኔ

የታወቁ የቅኔ ሉቅ ናቸው፡፡ የእርሳቸውን ቅኔ ሰምቶ ሇመረዲት ሊቅ ያሇ ዔውቀት እና አእምሮ ያስፇሌጋሌ እየተባሇ የሚነገርሊቸው፡፡

ሉቁ ቅኔ አቅርበው ሲወጡ አንዴ ጨዋ ዖመዲቸው ተከተሊቸው፡፡ «የኔታ መቼም ዙሬ ያቀረቡት ቅኔ ሌዩ ነው» አሇና አዴናቆቱን ገሇጠሊቸው፡፡ መቶ ብርም አውጥቶ ሸሇማቸው፡፡ የኔታ አዖኑ፡፡

«ምነው የኔታ ሇምን አዖኑ? ሽሌማቱን አሳነስኩት እንዳ?» አሊቸው

«እንዱያውም በዛቷሌ» አለት የኔታ

«ታዴያ ሇምን ያዛናለ?»

«ምንም ዖመዳ ብትሆን አንተ ቅኔዬን ሰምተህ ካዯነቅከውማ ምኑን ቅኔ ሆነው፤ አሌተቀኘሁም ማሇት እኮ ነው፤ የነገርከኝኮ አሇመቀኘቴን ነው፡፡ እኔን ያሳዖነኝ ባንተ መመስገኔ ነው» አለት ይባሊሌ፡፡ በእርሳቸው ማዔረግ የተካከለ፤ ሲሆን በማዔረግም፣ በዔውቀትም፣ በትምህርትም የሚበሌጧቸው ሉቃውንቱ ቢያዯንቋቸው ሉቁ ዯስታቸው ወሰን አሌነበረውም፡፡ አዴናቆታቸው ከመረዲት፣ ከመመርመር እና የሉቁን ቅኔ ሌክ እና መሌክ ከማወቅ የመነጨ በመሆኑ፡፡ ምንም ያሌተማረው ጨዋው ሲያመሰግናቸው ግን የሰዯባቸው ያህሌ አጥንታቸውን ዖሌቆ ተሰማቸው፡፡ ዖመዳ ነው ብሇው አሊመሰገኑትም፡፡ አርሱ ምናሌባት ዖመደን ማዴነቁ ይሆናሌ፡፡ ዛምዴናው ሇእርዲታ እንጂ ሇአዴናቆት አይመጥናቸውም፡፡ ሇመሆኑ ምስጋና ሁለ ያስዯስታሌ? ወቀሳ እና ትችትስ ሁለ ያሳዛናሌ? ባሇፇው ሥርዒት እንዱህ የተባሇ ገበሬ ማኅበር አባሊት የአሜሪካን ኢምፓሪያሉዛም ተቃወሙ ተብል የሚነገር ዚና ነበር፡፡ እነዘህ ገበሬዎች በካዴሬዎች የተነገራቸውን ይዖው እንጂ የአሜሪካን ኢምፓሪያሉዛም ተረዴተውት የወሰደት አቋም አይመስሇኝም፡፡

አንዲንዴ ሰዎች ከየትም በሚቃርሙት የምስጋና ርጥባን ሇራሳቸው ተገቢ ያሌሆነ ቦታ ይሰጡታሌ፡፡ «ሩጫዬን ጨርሻሇሁ ሃይማኖቴን ጠብቄያሇሁ» ማሇት ያምራቸዋሌ፡፡ ዯረጃውን የጠበቀ፣ እርከኑን ያሇፇ፣ የረቀቀ እና የመጠቀ ሥራ ሠርቻሇሁ ብሇው እንዱኮፇሱም ያዯርጋቸዋሌ፡፡ ነገ የተሻሇ ሥራ እንዲይሠሩ የዴሌ ስሜት ይሰማቸዋሌ፡፡ አንዴን የሥራ ውጤት ሔዛብ ወዯዯው ማሇት ብቻ የትክክሇኛነቱ መሇኪያ ሉሆን አይችሌም፡፡ ሔዛብ ብ ጊዚ ስሜቱን እንጂ አመክንዮውን አይገሌጥም፡፡ አመክንዮውን ማግኘት የሚቻሇው በጉዲዩ ከዯከሙበት፣ ዔውቀት አዯርጅተው ምሥጢር አዯሊዴሇው ከሚገኙ ባሇሞያዎች እና ሉቃውንት ነው፡፡ ላሊው ቀርቶ ያንን ነገር ሔዛቡ የወዯዯበትን ምክንያት ሉያስረደ ሉተነትኑ የሚችለት እና የሚገባቸውም ምሁራኑ፣ ሉቃውንቱ ናቸው፡፡

በየቤተ ክርስቲያኑ በሚሰጠው ትምህርት «ጊዮርጊስን እንዱህ አዴርገው በመንኮራኩር ፇጩት» ሲባሌ በእሌሌታ እና በጭብጨባ አገሩን የሚያናውጠው ምእመን መጀመርያውኑ እሌሌ ሇማሇት ፇሌጎ እንጂ ጉዲዩ እንን እሌሌ ሉያሰኝ የሚያስሇቅስ ነበር፡፡ ሉሇቀስሊቸው ሲገባ እሌሌ የተባሇሊቸው፤ እሌሌ ሉባሌሊቸው ሲገባም የተሇቀሰሊቸው ብ ነገሮች አለ በሀገራችን፡፡ አትሊንታ የሚገኘውን የኮካ ኮሊ ሙዛየም ስትጎበኙ አንዴ ነገር ትታዖባሊችሁ፡፡ ሇኮካ ኮሊ ከመሊው ዒሇም የሚጎርፇውን አዴናቆት ታያሊችሁ፡፡ በየሃገሩ ምን እንዯሚባሌ፣ አንዳት እንዯሚወዯዴ፣ በታሊሊቅ የስፕርት መዴረኮች ምን እንዯሚባሌ ታያሊችሁ፡፡ በርግጥም በመሊው ዒሇም የሚወዯዴ የሚጠጣ መጠጥ ሆኗሌ፡፡ ሇኮካ ኮሊ ግን ይህ ብቻ በቂው አይዯሇም፡፡ የኮካን ጣዔም የሚያጣጥሙ የታወቁ ቀማሾች አለት፡፡ የኮካን ጣዔም

Page 76: Daniel Kiibret's View

76

ሌክ እና መሌክ የሚያወጡት እነርሱ ናቸው፡፡ ኮካም ዯረጃውን የጠበቀ ምርት አወጣሁ የሚሇው እነርሱ አጣጥመው ሲያዯንቁት ነው፡፡ ጠርሙሱን፣ ቅመማውን፣ ማስታወቂያውን፣ የሔዛቡን ስሜት እና የመጠጡን ዒይነት በተመሇከተ የሚያጠኑ፣ የሚወስኑ እና የሚያስፇጽሙ በብ ሺ የሚቆጠሩ ሞያተኞች አለት፡፡ የኮካ ኮሊ ካምፒኒ ከሚሉዮኖች በሊይ የሚሰማቸው እነዘህን ነው፡፡ ሔዛብ እንዱወዴዯውም ያዯረጉት እነርሱ ናቸው፡፡ ስኬቱን እና ዴክመቱን፣ ውጤቱን እና ብክነቱን አንጥረው አብጠርጥረው የሚነግሩት እነርሱ ናቸው፡፡ መሇኪያውንም የሚያውቁት እነርሱ፡፡ መመስገን መታዯሌ ነው፡፡ በተሇይም እንዯኛ ሀገር ወቀሳ እንጂ ምስጋና ብርቅ በሆነበት ሀገር መመስገን መመረጥም ነው፡፡ ግን ምስጋናዎችን የምንሰማበት እና የመንተረጉምበት ዯርዛ ያስፇሌጋሌ፡፡ የሚያዴን ምስጋና አሇ፤የሚገሌ ምስጋናም አሇ፡፡ የሚያቀና ምስጋና አሇ፤ የሚሰብር ምስጋናም አሇ፡፡ ከአፌ ሌማዴ የሚመጣ ምስጋና አሇ፤ ከሌብ የሚመነጭ ምስጋናም አሇ፡፡ ሲባሌ ሰምቶ የሚመጣ ምስጋና አሇ፤ ታስቦበት የሚወጣ ምስጋናም አሇ፡፡ ያንዲንደ ወቀሳ ቁጥሩ ከምስጋና፣ ያንዲንደም ምስጋና ቁጥሩ ከስዴብ ነው፡፡ ዏፄ ምኒሉክ ሇባሌቻ አባነፌሶ ጎራዳ ሸሇሟቸው አለ፡፡ ሰው ሁለ አመሰገነ፡፡ ምኒሉክም «እንዳት ነው ሰው ምናሇህ?» አሎቸው

«አመሰገነ» አለ ባሌቻ፡፡

«አሇቃ ገብረ ሏናስ ምናሇህ?» እርሱን አሊገኘሁትም፡፡ ከሔዛቡ የተሇየ ምን ይሊሌ ብሇው ነው» አለ ባሌቻ፡፡

«ግዳሇም መጀመርያ እስኪ አሳየው» አለ ምኒሉክ፡፡

አሇቃ ተፇሌገው መጡ፡፡ ጎራዳውን አዩ፡፡ አገሊበጡ፡፡ ባሌቻ ስሌብ ነበሩና አሇቃ በሰም እና ወርቅ «አይ ጎራዳ፤ አይ ጎራዳ፤ እንዱህ ያሌ ጎራዳ» ብሇው አዴንቀው ሇባሌቻ ሰጧቸው፡፡

ባሌቻም ሇምኒሉክ «ገብረ ሏና እኮ አዯነቀ» አሎቸው፡፡

«ምን ብል አዯነቀ»

«አይ ጎራዳ እንዱህ ያሌ ጎራዳ ታይቶ አይታወቅም ብል አዯነቀ» አሎቸው፡፡

ምኒሉክም «ከዘህ በሊይማ ምን ብል ሉወቅስህ ነው፤ ምስጋናኮ አይዯሇም ባሌቻ» ብሇው ነገሯቸው፡፡ ባሌቻ ገብረ ሏናን እገሊሇሁ ብሇው በስንት አማሊጅ ታረቁ ይባሊሌ፡፡ የሚያስሇቅስ ምስጋና የሚያስዯስትም ወቀሳ አሇ፡፡ ታዋቂው፣ ዛነኛው፣ አንዯኛው፣ ታሊቁ፣ ሉቁ፣ ጀግናው፣ የሚለት ቃሊት የገዯሎቸውን ባሇ ስም ሰዎች ያህሌ ጥይት የጨረሰ አይመስሇኝም፡፡ ሲጨበጨብሊቸው፣ ሲዖመርሊቸው፣ መወዴስ ሲቀርብሊቸው፣ ሰው ከመቀመጫው ሲነሣሊቸው፣ እነርሱ ካሌመሩን ሞተን እንገኛሇን ሲሊቸው ያንን ነገር የሥራቸው ዯረጃ ማረጋገጫ አዴርገው በመውሰዲቸው ተሰብረው የቀሩ ብ ናቸው፡፡ ሇመሆኑ ታዋቂ ናቸው ያሇው ማን ነው? መሇኪያውስ ምንዴን ነው? ስንት ሰው ሲያውቅ ነው ታዋቂ የሚባሇው? የት የት ቦታስ ሲታወቁ ነው ታዋቂነት የሚስማማው? አንዴን ሰው ዛነኛው ሇማሇት መሥፇርቱ ምንዴን ነው? ይህንን ስምስ መስጠት የሚ?ችለት እነማን ናቸው? አንዴ ቀሌዴ ሞቶ ተሟሙቶ ያወራ ሁለ ኮሜዱያን፣ አንዴ ፉሌም ውስጥ አስተናጋጅ ሆኖ ሇሦስት ሰከንዴ የታየ ሁለ አርቲስት፤ ሁሇት ስንኝ የጻፇ ሁለ ባሇ ቅኔ፤ ግማሽ ገጽ የጻፇ ሁለ ዯራሲ፣ እቴ ዯማምዬ ያሇ ሁለ ዴምፃዊ፣ ሁሇት ቤት የሠራ ሁለ ኢንቬስተር፣ አሥራ ሁሇተኛ ክፌሌ የጨረሰ ሁለ ምሁር፣ እየተባሇ በሚጠራበት ሀገር ይህንን ተቀብል መዯሰት መኮፇስ ይገባሌ? ዏፄ ቴዎዴሮስ የዯብረ ታቦርን መዴኃኔ ዒሇም ቤተ ክርስቲያን በአማረ ሁኔታ ሠርተው ጨረሱ፡፡ በርያቸው ያሇው ሰው ሁለ አዯነቀሊቸው፡፡ ቤተ ክርስቲያኑ በጣም ጠባብ መሆኑን ሇመናገር የዯፇረ እንን አሌነበረም፡፡ እርሳቸውም በዘህ በጣም ተዯሰቱ፡፡

በኋሊ ግን እነ ገብርዬ «ይህንን መቅዯስ አሇቃ ገብረ ሏና አይተው ካሊዯነቁት ሉዯሰቱ አይገባዎትም» አሎቸው ይባሊሌ፡፡ ወዱያው አሇቃ ገብረ ሏና ተጠርተው መጡ፡፡ መቅዯሱን አዩ፡፡ ዜሩ ገመገሙ፤ውስጥ ገብተውም ወጡ፡፡ ከዘያ ዏፄ ቴዎዴሮስ ጠየቋቸው

«እንዳት ነው መቅዯሱ?» አሎቸው፡፡

አሇቃም «ሇሁሇት ቄስ እና ሇሦስት ዱያቆን ይበቃሌ» ብሇው ቤተ መቅዯሱ ጠባብ መሆኑን ነገሯቸው፡፡ እነ ገብርዬ አሇቃ ይምጡ ያለት በሁሇት ምክንያት ነው፡፡ በአንዴ በኩሌ አሇቃ በነገሩ ሊይ ዔውቀት አሊቸው፡፡ ሉተቹም ሉያመሰግኑን ይችሊለ፡፡ በላሊ በኩሌ ዯግሞ አሇቃ ሳይፇሩ ሳይቸሩ የመሰሊቸውን እውነት ይናገራለ፡፡ እንዯ ላልቹ ሹመት ይቀርብኛሌ፣ ክብር ይጎዴሌብኛሌ፣ መከራ ይገጥመኛሌ፤ ንጉሥ ይጣሊኛሌ ብሇው አይፇሩም፡፡

Page 77: Daniel Kiibret's View

77

ሲያመሰግኑም ሆነ ሲተቹ ሉሰሙ የሚገባቸው እንዱህ ያለት ናቸው፡፡ አንዯኛ በነገሩ ሊይ ዔውቀቱ ችልታው ያሊቸው፤ ሁሇተኛም በእውነት ያሇ ጥቅም ሉናገሩ የሚችለት፡፡ መንግሥትም ሉሰማቸው የሚገባቸው እንዯ አሇቃ ገብረ ሏና ያለትን ምሁራን፣ ባሇሞያዎች፣ ሽማግላዎች፣ ጋዚጠኞች፣ የሃይማኖት አባቶች እና ታዋቂ ሰዎች ነው፡፡ በአንዴ በኩሌ እውቀት በላሊ በኩሌ እውነት ያሊቸውን፡፡ የሚተቸውን ሁለ የሚያመሰግኑ፣ ጨሇማውን ሁለ ብርሃን የሚለ፤ የጎዯሇውን ሞሌቷሌ፤ የጠመመውን ቀንቷሌ ብሇው የሚናገሩ፤ ምንም በላሇበት የሚያጨበጭቡ ሰዎች አቅጣጫ ከማዙባት ያሇፇ ጥቅም የሊቸውም፡፡ ወዲጅነት በማመስገን ብቻ አይሇካም፡፡ ወዲጆች ማሇትም የሚያመሰግኑ ማሇት ብቻ አይዯለም፡፡ ሳያነጥሱ «ይማራችሁ»፤ ሳያዯናቅፊቸው «እኔን» ማሇት ብቸኛው የወዲጅነት መሇኪያ አይዯሇም፡፡ እውነተኛ ወዲጅ ጨሇማን ከብርሃን፣ ዴክመትን ከብርታት፣ ፌየሌን ከበግ ሇይቶ ማመሌከት የሚችሌ ነው፡፡ ወዲጅ መነጽር ነው እንዯሚባሇውም የሆነውን ነገር ቁሌጭ አዴርጎ ማሳየት የሚችሌም ነው፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰባት ሺ ሰዎችን ከመገበ በኋሊ ወዯ ጥብርያድስ ማድ ሄዯ፡፡ እነዘያው ሰዎች ተከትሇውት

መጡና «ስንፇሌግህ ነበርኮ» የት ሄዴክ» ብሇው ጠየቁት፡፡ እርሱ ግን «የምትፇሌጉኝ እንጀራ ስሊበሊኋችሁ ነው፡፡» ብል እቅጩን ነው የነገራቸው፡፡ እንጀራ ስሊበሊናቸው፣ ሥራ እና መዒርግ ስሇሰጠናቸው፣ የህሌውናቸው መሠረቶች እኛ ስሇሆንን ብቻ የሚያመሰግኑን መኖራቸውን አሇመርሳት ዯግ ነው፡፡ በተሇይም የሃይማኖት አባቶች ዙሬ ዙሬ በዘህ ገመዴ እየተጠሇፈ እየወዯቁብን ነው፡፡ ሇፇጣሪ መቅረብ ያሇበት ውዲሴ እና ቅኔ፣ መዛሙር እና ማኅላት ሇእነርሱ እየቀረበ ነው፡፡ ርያቸው በሚያመሰግኗቸው እና በሚያዯንቋቸው ሰዎች ብቻ የተከበበ ነው፡፡ አንዲንዳም ያሊዯረጉትን እና ያሌሆኑትን ጭምር እንዯሆኑት እና እንዲዯረጉት አዴርገው የሚነግሯቸው ሰዎች አለ፡፡ ሰማይን ከነግሡ ምዴርን ከነ ግሣንግሡ የፇጠርከው አንተ ነህ ይሎቸዋሌ፡፡ እውን እነዘህ ሰዎች የሚያመሰግኗቸው መመስገን ስሊሇባቸው ነው? ወይስ ከምስጋናው ፌርፊሪ ሇራሳቸው ሇማትረፌ? ራሳቸው አመስጋኞቹስ ቢሆኑ በሚናገሩት ነገር ያምኑበታሌ ወይስ እንጀራ ሇመጋገር ያህሌ ነው

የተናገሩት? ብሇው እያሰቡ አይዯሇም የሚሰሟቸው፡፡ «በአፊቸው የሚያመሰግኑ፣ በሌባቸው ግን የሚረግሙዋቸው» ብዎች መሆናቸውንም ዖንግተውታሌ፡፡ በምስጋና ብቻ አይዯሇም በትችት እና በወቀሳም እንዯዘሁ ነው፡፡ ሇመሆኑ ሰዎች በተናገሩት ሁለ መናዯዴ አሇብን? ወቀሳው ሁለ ወቀሳ፣ ከሰሳውም ሁለ ከሰሳ ነው? ማን ሲናገረው ነው መሌስ እና ማብራርያ መስጠት ያሇብን? ከየትስ ሲመነጭ ነው አጥንታችን ዴረስ ዖሌቆ ሉሰማን የሚገባው? ይህንን ባሇማስተዋሌ ብዎች ቅስማቸው ይሰበራሌ፡፡ ተባሌን፣ አለን፣ እያለ ሌባቸው ይዯማሌ፡፡ ምናሌባት አንዲንዴ ወቀሳዎች ሥራው ትክክሌ አሇመሆኑን ሳይሆን ስሇ ሥራው ገና ብ መናገር እንዲሇብን ያመሇክቱ ይሆናሌ፡፡ ዏፄ ምኒሉክ የወረቀት ገንዖብን ሲያስተዋውቁ ብዎቹን መንንት እና መሳፌንት ጨምሮ ሔዛቡ አሌተቀበሊቸውም፡፡ ዏዋጁ ታውጆ እንን ቢሆን በጠገራ ብር የሚገበያየው ሰው ይበዙ ነበር፡፡

እንዱያውም «በአዱሱ የምኒሉክ ብር ነው ወይስ በቀዴሞው ብር ነው» እየተባሇ መገበያየት ሁለ ተጀምሮ ነበር፡፡ ይህ ግን የወረቀት ገንዖብ ትክክሌ አሇመሆኑን የሚያሳይ አሌነበረም፡፡ ስሇ ወረቀት ገንዖብ ጥቅም እና ዋጋ ሇሔዛቡ ገና ብ ገሇጣ እንዯሚያስፇሌግ፣ ገና ብ ሥራ እንዯሚቀር፣ የአመሇካከቱን ሇውጥ ሇማምጣት ብ መሠራት እንዲሇበት የሚያሳይ ነበር፡፡ የወረቀት ገንዖብ በሀገር ኢኮኖሚ ሊይ ያሇውን ጥቅም እና ጉዲት መተንተን የምሁራኑ ዴርሻ ነበር፡፡ ማስረዲትም እንዱሁ፡፡ እና ተተቸ ማሇት አይጠቅምም ማሇት አይዯሇም፡፡ ማነው የተቸው? ገብቶት ነው ወይ የተቸው? ብል መጠየቅም ይገባሌ፡፡ ሰው ሰዯበን ብሇው የሚያዛኑ፣ ታማን ብሇው የሚቆስለ፣ ተወቀስን ብሇው የሚሰማቸው ሰዎች አለ፡፡ መጀመርያ ነገር እነዘህ ሁለ በራሳቸው ምንም ማሇት ናቸው፡፡ ዋናው ነገር ትችቱም፣ ወቀሳውም፣ ሏሜቱም መሠረት አሇው ወይ? በዔውቀት ሊይ የተመረኮዖ ነው ወይ? ከሚገባው ሰው የመጣ ነው ወይ? የሚሇው ነው፡፡ ሆዴ ስሇባሰው፣ ምቀኝነት ስሇተጠናወተው፣ ጥቅም ስሇቀረበት፣ ሹመት ስሇሄዯበት፣ ስሇተበሇጠ፣ ስሇተሇወጠ፣ የሚናገረውን ሰው፤ ዏውቆት ገብቶት ከሚናገረው መሇየት ብሌህነት ነው፡፡ የጥሊቻ ወቀሳ እና የእበሊ ባይነት ምስጋና ያው ናቸው፡፡ ጥቅም ቀርቶበት የሚሳዯብ እና እጠቀማሇሁ ብል የሚያወዴስ አንዴ ናቸው፡፡ የሁሇቱም መሠረት አመክንዮ ሳይሆን ስሜት ነውና፡፡

ማሌታ ዯኅና ሰንብች

Page 78: Daniel Kiibret's View

78

የማሌታ ቆይታዬ ተጠናቀቀ፡፡ ከከተማው ስንወጣ ፀሏይ እና ዛናብ አብረው መንገዴ ሊይ እየተዛናኑ ነበር፡፡

በኛ ሀገር ዛናብ እየዖነበ ፀሏይ ከወጣች «ጅብ ወሇዯች» እንሊሇን፡፡ ማሌታዎች ዯግሞ «አንዱት ቱርክ ወሇዯች» ይሊለ፡፡ በሁሇታችንም ባህሌ ነገሩ ከመውሇዴ ጋር መገናኘቱ አስገርሞኛሌ፡፡

እኔ እንዲየኋቸው ማሌታዎች የሚመሰገን ብ ጠባይ አሊቸው፡፡ ሇሚሸጡሊችሁ ዔቃ ታማኞች ናቸው፡፡ የሆነውን ብቻ ይነግሯችኋሌ፡፡ እንዱህ ዒይነት ዔቃ የምትፇሌግ ከሆነ ከእኔ ሱቅ ከምትገዙ ከእገላ ሱቅ እዘህ ቦታ ብትገዙ ይሻሌሃሌ ይሊለ ማሌታውያን፡፡ እንዯ ገጠር ባሌቴት ወሬ የሚወዴደ ቢሆኑም ማሌታውያን እህ ብሇው ከሰሟቸው ምሥጢር የሚባሌ ነገር አያውቁም፡፡ የውስጣቸውንም ሆነ የውጫቸውን ያወሯችኋሌ፡፡ በማሌታ «አንዱት ሴት እስክታገባ፣ አንዴ ወንዴ ዯግሞ ካገባ በኋሊ ይሰቃያሌ« ይባሊሌ፡፡ ሇማሌታ ሴቶች ወንዴ ማግኘት ከባዴ ነው፡፡ የወንድች እጥረት አሇ፡፡ እናም እስኪጋቡ ዴረስ ሴቷ ወንደን ትሇማመጣሇች፡፡ ሴቷ ብቻ ሳትሆን የሴቷ ቤተሰቦች ጭምር እስኪያገባት ዴረስ ይከባከቡታሌ፡፡ ከጋብቻ በኋሊ የቤቱ ንብረት እና ገንዖብ በሴቷ እጅ ይወዴቃሌ፡፡ ወንደ ገንዖቡን አምጥቶ ሇሴቷ ያስረክብና በየጊዚው እያሰበች የምትሰጠው እርሷ ናት፡፡ ከዘያም በተራው እርሱ ማሌቀስ ይጀምራሌ፡፡ በማሌታ መንገድች አሥር ሰው ካያችሁ ሰባቱ ሽማግላዎች እና ባሌቴቶች ናቸው፡፡ አገሪቱ የአረጋውያን ሀገር ናት፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ዯግሞ ከማሌታ መንገድች በሠሊሳ ሴንቲ ሜትር ርቀት ሊይ ከተሠሩ መዯዲ ቤቶች በራቸውን ከፌተው ወጭና ወራጁን የሚያዩ የማሌታ አረጋውያን ያጋጥሟችኋሌ፡፡ ሇሁሇት ሳምንት ያህሌ ስቀመጥ የፕሉስ መኪና ሳይረን እና የፕሉስ ግርግር ያሊየሁባት ሀገር ማሌታ ናት፡፡ ፕሉሶቹን ያየኋቸው ክብ ሠርተው ሲጫወቱ ነው፡፡ ሀገሪቱ የሰሊም ሀገር ናት፡፡ መጀመርያ ከዱያቆን ምንዲዬ ጋር ወዯዘህ ሀገር የመጣን ቀን ከአውሮፔሊን ወርዯን ሻንጣዎቻችንን በመያዛ በቀጥታ ወዯ በሩ ስናመራ ግራ ገብቶኝ ነበር፡፡ በአካባቢው ከየት መጣችሁ? ወዳትስ ትሄዲሊችሁ? የሚሌ ሰው አሌነበረም፡፡ ውጭ ወጥተን እንን መውጣታችንን አሊመንነውም ነበር፡፡ ሇማሌታዎች አገር ሰሊም ነው፡፡

እስካሁን በብ ሀገሮች ስዜር እንዯ ማሌታ ከነ ሆዴ ዔቃዋ ያየኋት ሀገር የሇችም፡፡ እዴሜ ሇአላክስ ትእግሥት

«መሊ» እያሇ (በማሌቲዛ «ይሁን» ማሇት ነው) ይዜኝ ይዙሌ፡፡ እያንዲንዶ ቀን በከንቱ አሊሇ ፇችም፡፡ በጠዋት ተነሥተን ሇጉብኝት እንወጣሇን፡፡ አንዲንዳ ምሳ እንይዙሇን፤ አንዲንዳ መንገዴ ሊይ እንበሊሇን፡፡ ማታ ሇጉባኤ ወዯ ቤተ ክርስቲያን እንገባሇን፡፡ ከምሽቱ 12 ሰዒት እስከ ሁሇት ሰዒት እዘያ ቆይተን እንዯ ገና ሇኮርስ ወዯ ትንሿ አዲራሽ እናመራሇን፡፡ እዘያ ዯግሞ እስከ ምሽቱ 3 ሰዒት ተኩሌ እንቀጥሊሇን፡፡

ከተቻሇ በትዲሩ መኪና፣ ካሌተቻሇም በቢጫማዎቹ (ማሌታዎቹ ሲያቆሊምጧቸው «የማር መሌክ ያሊቸው» በሚሎቸው» አውቶቡሶች ወዯ ቤታችን እናመራሇን፡፡ ቀን ቀን ከቻለ የአምበሴ ባሇቤት እና ዯኛዋ የሠሩትን፤ ካሌቻለ ዯገሞ ትኁቷ ሉዱያ ቀነኒሳን በሚያስንቅ ፌጥነት የምታዖጋጀውን፣ ዔዴሇኞች ከሆንንም ትዲሩ ጎምሇሌ እያሇ ያሰናዲውን እራት እንበሊሇን፡፡ ከዘያ ሁሇቱ ሇብሰው፣ ሦስቱ ራቁታቸውን ተቀምጠው በተዯረዯሩት ፍቴዎች ሊይ ዖና ብሇን የሀገር ቤት ጨዋታ እናመጣሇን፡፡ በተሇይም ዯግሞ ዲዊት እና አምኃ (ቬራ) ካለ ተስፊዬ ካሣ አሌሞተም ያሰኛለ፡፡ በዘያ ሊይ አማኑኤሌ (አቡቱ) እና ትዲሩ ሲጨመሩበት ያሇነው ማሌታ ሊይ መሆኑን እንረሳዋሇን፡፡ አላክስ ከሥር ከሥር ይቆሰቁሳሌ፤ ሉዱያ ትጨምራሇች፤ ቶማስ ነገር ጣሌ ያዯርጋሌ፤ ታሪኩ ከመጣ ዯግሞ ሩን ያከርረዋሌ (ታሪኩ እጅግ የተዋጣሇት የምግብ ባሇሞያ ነው፡፡ እኔ እና ከስፓን የመጣው ቤቢ አዴንቀንሇታሌ)፡፡ ከዘያም ጨዋታው የቴላቭዣን ሾው ይመስሊሌ፡፡ በማሌታ ሏበሾች ዖንዴ፣ ፌቅር ይጋገራሌ፤ ፌቅር ይቀርባሌ፤ ፌቅርም ይበሊሌ፡፡ ዖረኛነት እና ፕሇቲካዊ ሌዩነት ሜዱትራንያን ባሔር ገብተዋሌ፡፡ ኤርትራውያንን እና ኢትዮጵያውያንን ሇመሇየት ሇየት ያሇ ጥናት ይጠይቃችኋሌ፡፡ እነዘህም ትግርኛ እነዘያም አማርኛ ያቀሊጥፊለ፡፡ የአማርኛም ይሁን የትግርኛ መዛሙር ከተዖመረ ሁለም በእኩሌነት ይሳተፊለ፡፡ ጉባኤውን የሚመራው ኮሚቴም

ከሁሇቱም የተውጣጣ ነው፡፡ «አየዋሇሁ አሁን ግን አይዯሇም» እንዲሇው በሇዒም የሁሇቱን ሔዛቦች የፌቅር ውሔዯት እናየዋሇን፤ አሁን ግን አይዯሇም፡፡ የታሇ ዴንበሩ? ሰሊም አስከባሪውስ የታሇ? ዴንበር ጠባቂ ወታዯሮችስ የታለ? ጦርነቱስ የት ገባ? ተሊሊችሁ ማሌታ ሊይ ስትሆኑ፡፡ እዘህ ቁስሌ የሇም፡፡ ቢኖርም የሻረ ቁስሌ ነው፡፡ እዘህ ሌዩነት የሇም፤ ቢኖርም ውብ የሆነ ሌዩነት ነው፡፡ መከራ ከሆነ እንዱህ ያዯረጋቸው፤ ስዯቱ ከሆነ እንዱህ ያስተሣሠራቸው፤ በረሃው ከሆነ ያፊቀራቸው፤ ሁሊችን ይዴረሰን እንበሌን? ያሰኛሌ፡፡ አንደ ከላሇው ከላሊው ተጠግቶ ይኖራሌ፡፡ ያሇው ሇላሇው ያበሊሌ፡፡ ያገኘ ሊሊገኘ ያካፌሊሌ፡፡ ብዎች ዔዴሌ ዯርሷቸው ማሌታን ሇቀቀው አውሮፒ እና አሜሪካ ከሄደ በኋሊ ይህንን እንዯ ገና ዲቦ የሚገመጥ የማሌታ ፌቅር ሇምዯው ኑሮው ይሰሇቻቸዋሌ፡፡ አንዲንድችም ተመሌሰው ይመጣለ፡፡

Page 79: Daniel Kiibret's View

79

እዘህ የሚሰሙ ፉሌሞች አለ፡፡ ትራዢዱ፣ ኮሜዱ፣ ድክመንታሪ፣ በያይነቱ ፉሌም አሇ፡፡ በሱዲን፣ በሉቢያ፣ በሜዱትራንያ የተከናወኑ የሀገር ሌጅን ታሪክ የያ ፉሌሞች፡፡ ይተርኩሊችኋሌ፡፡ መከራውን ወዯ ሳቅ፣ ስቃዩንም ወዯ ቀሌዴ ሇውጠው ያቀርቡሊችኋሌ፡፡ ቀስ እያሌኩ የማካፌሊችሁ ብ ታሪኮች አለኝ፡፡ ማሌታን ተሰናብቼያት እየወጣሁ ነው፡፡ ትዛታዋ መቼም አይሇቀኝም፡፡ አዱስ አበባን እንን የማሌታን ያህሌ የማውቃት አይመስሇኝም፡፡ ሽሮ መሌክ ያሊቸው ሔንፃዎቿ፤ እዘህም እዘያም እንዯ ከዋክብት ብቅ የሚለት አብያተ ክርስቲያናቷ፡፡ በሚገባ የተዖጋጁት ሙዛየሞቿ፡፡ ተጎብኝተው የማያሌቁት መዲረሻዎቿ፤ «ቬራ ተኝቶ በዴምፃቸው ስንት ቁጥር አውቶቡስ እንዯሆኑ ይሇያቸዋሌ» እያሇ መብራህቱ የሚቀሌዴባቸው አውቶቡሶቿ፡፡

እንዯ ተሰሇፇ ወታዯር በንቃት የተዯረዯሩት የመንገዴ ዲር ዙፍቿ፤ «ኦሌራይት» እያለ የሚተሊሊፈት መንገዯኞቿ፤ ርያዋን የከበባት የሜዱትራንያን ባሔር፤ ከዖመነ ፉንቄያውያን እስከ አውሮፒ ኅብረት የሚዯርሰው ታሪ፤ የማይረሱ ናቸው፡፡ ታሪካዊ ሥፌራዎችን በጎበኘሁ ጊዚ ፍቶ ግራፌ ሇማንሳት የተከሇከሇባቸውን ቦታዎች የመጣሁበትን ሀገር አይተው የፇቀደሌኝ አስጎብኝዎች፡፡ ከማሌታ እስከ ጎዜ የሀገሩን ባህሌ እያወራ ያዯረሰኝ ማሌታዊው ሾፋር፤ እንዯ አዱግራት ማር የሚጣፌጠውን የጎዜ ማር የሸጠሌኝ የጎዜ ገበሬ፤ በአስዯናቂ ጨዋታው እና ትረካው የመርከቡን ጉዜ ያሳመረው መሏመዴ በሌቤ ታትመው የሚኖሩ ናቸው፡፡ አንዴ ቀን ዯግሜ እንዯምመጣ፣ ያሇበሇዘያም ዯግሞ በሚሄደበት ሀገር እንዯምንገናኝ ተስፊ አዯርጋሇሁ፡፡ ይህንን ጉዜዬን ያመቻቹትን እና ያሳኩትን አባ ቴዎዴሮስ ዖስታቫንገርን፣ አባ አብርሃም ዖኦስልን፣ ጌታቸው ዖኦስልን እግዚር ይስጥሌኝ እሊሇሁ፡፡ በተሇይ ዯግሞ ሁሇት ሳምንት ሙለ ሥራውን ትቶ አብሮኝ የከረመውን አላክስን፣ አጅግ እጅግ አመሰግነዋሇሁ፡፡ አምሊክ ዋጋውን ይክፇሇው፡፡ ዯኅና ሁኚ ማሌታ፣ ዯኅና ሁኑ ወዲጆቼ

ሏሌ ፊር የመጠሇያ ጣቢያ

በሱዲን በረሃ ተጉዖው የሰሏራን በረሏ እንዯ ግመሌ ያቋርጣለ፡፡ ረሃቡ፣ ጥማቱ በትግሌ እና በወኔ ይታሇፊሌ፡፡ በየመንገደ መኪና ሲበሊሽ መቆሙ፣ ከፕሉሶች ሇመዯበቅ በየተራራው ሥር ከአንዴ ቀን እስከ ሇሁሇት ሳምንት ያሇ ምግብ መቀመጡ፤ በየቀኑ ብር ጨምሩ ከሚለ አሻጋሪዎች ጋር መጨቃጨቁ ይታሇፌና ሉቢያ ይገባሌ፡፡ ከሉቢያ ፕሉሶች ተዯብቆ፤ በማይታወቅ ቤት ውስጥ ከርሞ፣ በላሉት ጀሌባ ሊይ ወጥቶ በሜዱትራንያን ባሔር ሊይ ጉዜ ይጀመራሌ፡፡ በሔይወት እና በሞት መካከሌ እየተ፣ ከተሰበረ ኮምፒስ ጋር እየታገለ፤ ሌምዴ በላሇው ካፑቴን እየተመሩ፤ በእግዘአብሓር ቸርነት ከባሔር አውሬ ተርፍ ማሌታ ይገባሌ፡፡

ማሌታ ሊይ ዯግሞ በፕሉስ ተይዜ መጀመርያ ሏሌ ፊር እሥር ቤት detention center ከዒመት እና ከሁሇት ዒመት በኋሊ ሲወጡ ዯግሞ ወዯ ሏሌ ፊር መጠሇያ የዴንን ካምፔ ይገባሌ፡፡ እሥር ቤቱ ርያው በግንብ እና በሽቦ የታጠረ ሲሆን አንዲንድች እየዖሇለ፣ ላልች ዖመናቸውን ጨርሰው ወጥተው በአሁኑ ጊዚ ምንም አበሻ በውስጡ የሇበትም፡፡ የመጠሇያ ጣቢያው ውስጡ በኮንቴይነር እና በአረጁ ዴንኖች የተሞሊ ነው፡፡ ኮንቴይነሮቹ በቅርብ እንዯ መጡ ሰምቻሇሁ፡፡ ዴንኖቹ ግን ራሳቸው እርጅናቸውን ይመሰክራለ፡፡ በተሇይም በዘህ ያረጀ ዴንን ውስጥ አጥንት ዴረስ በሚገባውና «ያገሬ ብርዴ ማረኝ » በሚያሰኘው የማሌታ የክረምቱ ብርዴ እንዳት ሆኖ ሉኖርበት እንዯሚችሌ መዴኃኔዒሇም ይወቅ፡፡ በአሁኑ ጊዚ እዘህ መጠሇያ የሚኖር አበሻ የሇም፡፡ ሁለም ጥሇውት ወጥተው በየሥራቸው ተሠማርተዋሌ፡፡ እኔ ግን የታሪካችን አካሌ ነውና በቪዱዮ እና ፍቶ አስቀርቼዋሇሁ፡፡ እንዱህ ተሰቃይተው እና መከራ ተቀብሇው እዘህ ማሌታ የዯረሱት ሁለ በአንዴ ነገር ያስገርሙኛሌ፡፡ ሁለም ሇወሊጆቻቸው እና ሇእኅት ወንዴሞቻቸው ያስባለ፡፡ እነርሱ ያዩትን መከራ ሳያዩ እዘያው በሀገራቸው ሉረዶቸው ዯፊ ቀና ይሊለ፡፡ እንዱህ በመከራ ዯርሰው ሇቤተሰቦቻቸው ገንዖብ ይሌካለ፡፡ ከዘህ በሊይ ምን ዯግነት አሇ? የሚሌኩት ገንዖብ እኮ የሊብ ሳይሆን የዯም ዋጋ ነው፡፡

የቅደስ ጳውልስ ተረፇ አጽም ከማሌታ ሃይማኖታዊ በረከቶች ሁሇቱ በቫላታ የቅደስ ጳውልስ ካቴዴራሌ /St. Paul’s Shipwreck church/ የሚገ ኙት ተረፇ አጽሙ እና የተሠዋበት ዒምዴ ቁራጭ ናቸው፡፡ በቤተ ክርስቲያኑ በቅደስ ዮሴፌ መቅዯስ ውስጥ በመንበሩ ሊይ የቅደስ ጳውልስ የቀኝ እጁ አጥንት በነሏስ በተሠራ የእጅ ምስሌ ውስጥ ይገኛሌ፡፡

Page 80: Daniel Kiibret's View

80

ይህንን ተረፇ አጽም በ1823 እኤአ ሇማሌታ ሔዛብ የሰጡት ቪንሴንዜ አልይስዮ ቦናቪያ /Vincenzo Aloisio Bonavia/ መሆናቸውን በቤተ ክርስቲያኑ የሚገኙ መዙግብ ይገሌጣለ፡፡

ከዘህ ቦታ አሇፌ ስትለ ዯግሞ ላሊ ሃይማኖታዊ በረከት ታገኛሊችሁ፡፡ ቅደስ ጳውልስ አንገቱን አስዯግፍ የተሠዋበት ዒምዴ ቁራጭ፡፡ ቅደስ ጳውልስ የተሠዋው በዘያን ጊዚ ከሮም ከተማ ውጭ በነበረውና ዙሬ ባሇ ምንጩ የቅደስ ጳውልስ ቤተ ክርስቲያን በተሠራበት /Church of San Paolo alle tre Fontane/ ቦታ ሊይ ነው፡፡ በዘህ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንገቱን አስዯግፍ በሠይፌ የተቆረጠበት ዒምዴ ይገኛሌ፡፡

በ1818 ማሌታ ውስጥ ቸነፇር ተከስቶ ነበር፡፡ በዘህ ጊዚ የካቴዴራለ ካህናት ሔዛቡን በማገሌገሌ ሊሳዩት ትጋት መታሰቢያ ይሆን ዖንዴ ፕፔ ጲየስ ሰባተኛ በግንቦት 1818 እኤአ ይህንን ግማዯ ዒምዴ ሇቤተ ክርስቲያኑ ሰጥተዋሌ፡፡ ይህ ዒምዴም ከተረፇ ዏጽሙ ጋር የቅደስ ጳውልስን ሰማዔትነት እየመሰከረ ይኖራሌ፡፡ የማሌታ ጥንታዊት ከተማ በሆነችው ምዱና (መዱና ከሚሇው የዒረብኛ ቃሌ የተገኘ ሲሆን ከተማ ማሇት ነው)፡፡ አንዴ ታሪካዊ ሥፌራ አሇ፡፡ ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስ ሇሦስት ወራት ያህሌ የኖረበት እና ያስተማረበት ቦታ፡፡ በሏዋርያት ሥራ ምእራፌ 27 እና 28 ሊይ እንዯተነገረው ቅደስ ጳውልስ ሇፌርዴ ወዯ ሮም ሲሄዴ በሜዱትራንያን ባሔር ሊይ መርከባቸው አቅጣጫ ሳተች፡፡ ሇ14 ቀናትም ያህሌ ተንገሊቱ፡፡ ከ14 ቀናት በኋሊ ወዯ አንዱት ዯሴት ዯረሱ፡፡ ዯሴቲቱም መሊጥያ እንዯምትባሌ ሰሙ፡፡ በመሊጥያ የተቀበሊቸው የዯሴቲቱ ገዣ የፐፔሉዮስ አባት ታምሞ ነበር፡፡ ቅደስ ጳውልስ ፇወሰሇት፡፡ በዘህም የተነሣ የአካባው ሰዎች ቅደስ ጳውልስን በበጎ ተቀበለት፡፡ በዯሴቲቱም ሇሦስት ወራት ያህሌ ተቀመጠ፡፡ የማሌታ እና የጉዜ ዯሴት ሰዎች ክርስትናን የተቀበለት በዘያ ጊዚ መሆኑን ይተርካለ፡፡ ቅደስ ጳውልስ ወዯ ምዱና መጥቶ በከተማዋ መካከሌ በሚገኘው ዋሻ ውስጥ ሇሦስት ወር እንዯ ተቀመጠ የማሌታ ትውፉት ይገሌጣሌ፡፡ ከተቀመጠበት ዋሻ አጠገብ በቅደስ ጳውልስ የተባረከ የዋሻ ቤተ ክርስቲያን ይገኛሌ፡፡ የአካባቢውን ሰዎች ሲያስተምር እና ሲያጠምቅ የነበረውም በዘህ ዋሻ መሆኑን ይናገራለ፡፡ ከሦስት ወራት በኋሊ በዯሴቲቱ ከርሞ በነበረው የእስክንዴርያ መርከብ ተነሣን፡፡ ይሊሌ ቅደስ ለቃስ በሏዋርያት ሥራ ሊይ፡፡

ቦምብ ያሊፇረሰው ቤተ ክርስቲያን

በማሌታ ሞስታ ከተማ ውስጥ በ1860 ዒም የተገነባ የሮቱንዲ ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ይገኛሌ፡፡ የሞስታ ነዋሪዎች ይህንን ቤተ ክርስቲያን ያነፁት በትርፌ ጊዚያቸው ሔንፃውን በመገንባት በነፃ ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያኑ ክብ ቅርጽ ያሇው ሲሆን ከወገቡ በታች ግማሽ ክብ ሆኖ ፉቱ ወዯ ዯቡብ የዜረ ነው፡፡ ውስጡ በሌዩ ሌዩ

የጥበብ ሥራዎች እና ሥዔልች ያጌጠ ነው፡፡ የቤተ ክርስቲያኑ የውጫዊ ክበብ ዱያሜትር 54. 86 ሜትር

ነው፡፡ ከዯቡብ ጫፌ እስከ ሰሜን ጫፌ ያሇው ርዛመት 74.37 ሜትር ሲሆን የግዴግዲው ስፊት 8.28

ሜትር ይሆናሌ፡፡ የቤተ ክርስቲያኑ ቁመት 56.38 ሜትር ያህሌ ሲዯርስ የድሙ ውስጣዊ ዱያ ሜትር

35.97 ነው፡፡ በዘህ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጎብኝዎችን ሁለ የሚስብ አንዴ ታሪክ አሇ፡፡ በ1942 ዒም

አኤአ፣ አፔሪሌ 9 ቀን ከሰዒት በኋሊ 4፡40(10፡40) ሊይ ሔዛቡ የሁሇተኛውን የዒሇም ጦርነት በተመሇከተ ጸልት ያዯርሳሌ፡፡ ሔፃናት፣ ወጣቶች፣ አዙውንት፣ ተሰብስበዋሌ፡፡ የጀርመን አውሮፔሊኖች በከተማው አንዡበቡና አራት ታሊሊቅ ቦምቦችን ጣለ፡፡ ሦስቱ በአካባቢው ሳይፇነደ ወዯቁ፡፡ አራተኛው ግን የቤተ ክርስቲያኑን ጣራ ቀዴድ ይጸሌዩ በነበሩት ምእመናን መካከሌ ወዯቀ፡፡ አሌፇነዲም፡፡ መሬት ሊይ አርፍ ዛም አሇ፡፡ ከምእመናኑ መካከሌ እንን በሞት በመቁሰሌ የተጎዲ አሌነበረም፡፡

የቅዴስት አጋታ ካታኮምብ

በመጀመርያዎቹ የክርስትና ዖመናት ክርስቲያኖች ከሮማውያን መከራ ሇመዯበቅ፣ ሇጸልት እና ሇመቃብር ይጠቀሙባቸው የነበሩ የምዴር ሥር ዋሻዎች ካታኮምቦች ተብሇው ይጠራለ፡፡

እነዘህ ካታኮምቦች በሜዱትራንያን ርያ ባለ ሀገሮች በሰሜን አፌሪካ እና በአውሮፒ የተሇመደ ናቸው፡፡ በዘያ የመከራ ዖመን ክርስቲያኖቹ አምሌኮ የሚፇጽሙበት፣ የሚኖሩበት እና በኋሊም የሚቀበሩበት ቦታ ይቸግራቸው ነበር፡፡ በዘህም የተነሣ ከከተማ ውጭ እምብዙም በማይፇሇግ ቦታ፣ ከምዴር ሥር ዋሻዎችን በመፇሌፇሌ ይጠቀሙ ነበር፡፡ ከእነዘህ ካታኮምቦች አንደ በማሌታ፣ ራባት ከተማ የሚገኘው የቅዴስት አጋታ ካታኮምብ ነው፡፡

Page 81: Daniel Kiibret's View

81

ቅዴስት አጋታ በጣሌያን ሲሲሉ ዯሴት የነበረች ቅዴስት ናት፡፡ በንጉሥ ዲኪዮስ ዖመን (249 - 251 ዒም) ከንጉሡ እና ሉያገባት ከፇሇገው ከሲሲሉ ገዣ ከኩይንታንየስ አምሌጣ ወዯ ማሌታ መጥታ ነበር፡፡ በዘያ ጊዚ ይህንን ካታኮመብ ሇጸልት ትጠቀምበት እንዯ ነበር ማሌታውያን ይተርካለ፡፡

በዘህ ቦታ ሊይ የጥንታውያን ክርስቲያኖች መቃብር፣ የጸልት መቅዯስ እና ሥዔልች ይገኛለ፡፡ የቅደስ ጳውልስ እና የቅዴስት አጋታ ሥዔልች፣ የክርስቲያኖችን ተስፊ ሇመግሇጥ የተሳለ የርግብ ሥዔልች፣ በትርሜ መጽሏፊችን ጳሌቃን የሚሊቸው የፓሉካን ሥዔልች ይገኛለ፡፡ እነዘህ ሥዔልች ቀዯምት ክርስቲያኖች ከቅደሳን ሥዔልች ጋር የነበራቸውን ግንኙነት ያሳያለ፡፡

ከሁለም የገረመኝ በኢትዮጵያውያን ሰዒሌያን ዖንዴ በብዙት የሚዖወተረው እና በአውሮፒ ሥዔልች ሊይ የላሇው እመቤታችን ጌታን ስታጠባ የሚያሳየው ጥንታዊ ሥዔሌ ነው፡፡ የዘህ ሥዔሌ ጉዲይ ጠሇቅ ያሇ ጥናት የሚያስፇሌገው ይመስሇኛሌ፡፡

ላሊው አስዯናቂው ነገር ጥንታውያን ክርስቲያኖች ያረፈ ክርስቲያኖችን በማሰብ ዛክር ይቀምሱበት የነበረው ሰፉ ትሪ የመሰሇው ነገር ነው፡፡ በኛ ቤተ ክርስቲያን ያሇውን የተዛካር እና የዛክር ሥርዒት ጥንታዊነት ያየሁበት አጋጣሚ ነው፡፡

«ጉዜ» ሰሊማዊቷ ዯሴት

ከማሌታ ዯሴቶች መካከሌ በስፊት ሁሇተኛዋ ዯሴት ናት ጉዜ፡፡ ከዋና ከተማው ከቫላታ በመኪና የሰሊሳ ዯቂቃ ከዘያም በመርከብ የሰሊሳ ዯቂቃ መንገዴ ያህሌ ትርቃሇች፡፡ ሔዛቦቿ ሰሊማውያን እና ሃይማኖተኞች ናቸው፡፡ አንዱያውም አንዲንዴ መጻሔፌት ቅደስ ጳውልስ ወዯ ሜዱትራንያን ባሔር ተመሌሶ ቢመጣ አንዲስተማራቸው የሚያገኛቸው የጉዜን ሰዎች ብቻ ይሊለ፡፡ የማሌታ እና የጉዜ ሰዎች ሌዩነታቸው ከዯሴቶቹ ርቀት በሊይ ነው፡፡ የማሌታ ሰዎች የግሪክ እና የጣሌያን ሰዎች ክፈ በሽታ ተጋብቶባቸው አንዴ ነገር ሲሆኑ እግዘአብሓርን እና ዴንግሌ ማርያምን መሳዯብ ይወዲለ፡፡ ነገር ግን 90 በመቶ የማሌታ ሔዛብ ክርስቲያን ነው ይባሊሌ፡፡

የማሌታ ሽማግላዎች የሚዯግሙት ዲዊት ሳይሆን የሀገር ቤት «ደርዬ» የሚሳዯበውን የእናት እና የአባት ስዴብ ነው፡፡ በእያንዲንደ ንግግራቸው ስዴብ ካሌጨመሩበት የተናገሩ አይመስሊቸውም፡፡ የጉዜ ሰዎች ግን ከአፊቸው ክፈ አይወጣም፡፡ በሁሇቱ ዯሴቶች መካከሌ አያላ አፌሪካውያን ስዯተኞችን የበሊው፣ ያሰቃየው እና ያዖው የሜዱትራንያን ባሔር ተንጣሇሎሌ፡፡ ጠቅሊሊ ስፊቱ 2.5 ሚሉዮን ስኩዌር ኪል ሜትር የሆነውና አፌሪካን፣ እስያን እና አውሮፒን የሚያገናኘው ይህ ባሔር በዒሇም ሊይ የተከናወኑትን ዋና ዋና ጦርነቶች ከሰባት ሺ ዒመታት በሊይ ያስተናገዯ ባሔር ነው፡፡

ሜዱትራንያን የሚሇው ቃሌ ከሁሇት የሊቲን ቃሊት የተገኘ ስም ሲሆን ትርጉሙም በመሬት መሏሌ ያሇ

ውኃ ማሇት ነው (from medius, "middle" and terra, "earth"). ከተወሰኑ ዒመታት በፉት የማሌታ መንግሥት የጉዜን እና የማሌታን ዯሴቶች በዴሌዴይ ሇማገናኘት በጃፒን ባሇሞያዎች አስጠንቶ ነበር፡፡ ጥናቱ ዴሌዴዩ ሉገነባ እንዯሚችሌ ቢያሳይም በገንዖብ እጥረት ሳይሳካ ቀረ፡፡ በዘህ ጊዚ የጉዜ ዯሴት ነዋሪዎች ጮቤ ረገጡ ይባሊሌ፡፡ ምክንያቱም ዯሴቱ በቀሊለ የሚዯረስበት ከሆነ የማሌታ ሰዎች ክፈ ጠባይ ወዯ እኛም ይጋባሌ ብሇው ፇርተው ነበርና፡፡

የዯሴቲቱን ገጽታ እና በውስጧ ያሇውን ከ3000 ዒመት ቅሌክ በፉት የተገነባውን የፉንቄያውያን መቅዯስ ከፉሌሙ ተመሌከቱ፡፡

ቀን ሲዯርስ አምባ ሲፇርስ

ተክሇ ጻዴቅ መኩርያ በጻፈት ዏፄ ቴዎዴሮስ እና የኢትዮጵያ አንዴነት በተሰኘው መጽሏፊቸው ሊይ ዏፄ ቴዎዴሮስ አንቱ የተባለ ጉምቱ ጉምቱ መሳፌንትን እየረቱ ከቋራ ጎንዯር የዯረሱበትን ምክንያት ሲገሌጡት «መንንቱ እና መሳፌንቱ የተጠናወታቸው መጠን ያሇፇ ንቀት ነው» ይሊለ፡፡ እነርሱ የሚያውቁት ይህ ነው የተባሇ የሚጠቀስ የነጋሢ ዖር የላሇው፣ «የኮሶ ሻጭ ሌጅ«፣ ካሣ የተባሇ ሽፌታ፣ አንዴ አሥር ጀላ አስከትል የት ይዯርሳሌ? የሚሌ ንቀት ነበራቸው፡፡ ካሣ እቴጌ መነንን ዴሌ ነሥተው እንን መሳፌንቱን ሉያስዯነግጣቸው አሌቻሇም፡፡ ሇውጡን

Page 82: Daniel Kiibret's View

82

ከጎንዯር፣ ከመቀላ እና ከጎጃም አብያተ መንግሥታት ነበር የሚጠብቁት፡፡ እነ ዯጃች ውቤ፣ እነ ራስ ዏሉ፣ እነ ዯጃች ጎሹ፣ እነ ዯጃች ክንፈ፣ እነ ዯጃች ወንዴ ይራዴ፣ አንዲቸው ላሊቸውን እንጂ ካሣን ሇአሌጋው አይጠረጥሩም ነበር፡፡

ሁለም ምክንያታቸውን በአንዴ ቃሌ ነበር የሚገሌጡት «ይህ የኮሶ ሻጭ ሌጅ የት ይዯርሳሌ?» እያለ፡፡ ከጎንዯሯ ንግሥት ከእቴጌ መነን መንንት አንደ የነበረው ዯጃች ወንዴይራዴ «ይህን የኮሶ ሻጭ ሌጅ አንገቱን እንዯ ሙጭሌጭሊ አንቄ አመጣሌሻሇሁ» ብል ፍክሮ ነበር ጭሌጋ ጫቆ ወረዯ፡፡ ነገር ግን ያሰበው ከሽፍ በጦር ተወግቶ በካሣ እጅ ተማረከ፡፡ ካሣም «እናቴ ከገበያ ኮሶ ሳይሸጥሊት የቀረ አሇ፤ እህሌ ጠፌቷሌና ይህንን ተመገብ» ብሇው ዯጃች ወንዴይራዴን የኮሶ ሻጭ ሌጅ ብሇው በተሳዯበበት አፈ ኮሶ አጠጡት ይባሊሌ፡፡

እቴጌ መነንም በሰኔ 1840 ዒም ካሣን ሇመውጋት ሰባት ነጋሪት አገር አስከትተው ወዯ ቋራ ሲ

ከንቀታቸው ብዙት «ይህ ቆሇኛ ወዳት አባቱ ሉገባ ነው ይሆን?» እያለ የትዔቢት ቃሌ ተናገሩ ይባሊሌ፡፡

ይህንን ክፈ ቃሌ የተናገሩትን እቴጌ መነንን ሇመበቀሌ ካሣ ከማረቸው በኋሊ በዋሻ ውስጥ አስገብተው ባቄሊ አስፇጯቸው ይባሊሌ፡፡ ይህ ሁለ ሆኖ መሳፌንቱ እና መንንቱ ስሇ ራሳቸው ኑሮ እና ሥሌጣን ይጨነቁ ነበር እንጂ እየመጣ ያሇው ነገር ሉታያቸው አሌቻሇም፡፡ አንዴ ካሣ የሚባሌ ሰው ከቋራ ተነሥቶ ታሪክ እየሠራ መሆኑን ሇማየት የሚችሌ ዒይነ ሌቡና አሌነበራቸውም፡፡

እንዱያውም ዯጃች ጎሹ ዱ አባዱ ሇሚባሌ ፇረንሳዊ በጻፈት ዯብዲቤ «ተካሣ ጋር የተዋጋን እንዯሆነ ጎንዯር እገባሇሁ፤ እንገናኛሇን፡፡ ወዯ ቆሊ የሸሸ እንዯሆነ ሰው ባገኝ እሰዴሌሃሇሁ ፇረሱን» ብሇው ጽፇው ነበር፡፡ ዯጃች ጎሹ ካሣ እንዯሚሸነፈ እንዱያውም ወዯ ጫካ እንዯሚሸሹ ነበር የሚያስቡት፡፡ ራስ ዏሉም ከዯጃች ካሣ ጋር ታርቀው እናታቸውን እቴጌ መነንን ካስመሇሱ በኋሊ ካሣን ንቀው ተዋቸው፡፡ ካሣ ጎንዯር ቤተ መንግሥት ዯጅ ጥናት መርሯቸው ሀገራቸው ቋራ ሲሸፌቱ ቀዴሞ የተሾሙበትን ርስት ዯንቢያን ሇዯጃች ጎሹ ሰጧቸው፡፡ ሁለም መሳፌንት እና መንንት የካሣን ጀግንነት እና ታሪክ ሠሪነት ሇማየት የቻለት ሉመሇስ በማይችሌ አጋጣሚ ውስጥ ሆነው ነበር፡፡ ዯጃች ጎሹ ጉር አምባ ሊይ በኅዲር 19 ቀን 1845 ዒም በካሣ ሠራዊት ዴሌ ከመሆናቸው ከቀናት በፉት አያችሁት ብያ ይህንን ዔብዴ አምስት ጋሞች ይዜ ጉር አምባ ሲወርዴ ያንብባሌ እንጂ መች ይዋጋሌ ካሣ ወርዯህ ጥመዴበት በሽንብራው ማሳ እያለ ያዖፌኑ እንዯ ነበር የቴዎዴሮስን ታሪክ የጻፈት አሇቃ ወሌዯ ማርያም ይነግሩናሌ፡፡ ጎሹ እንዯ ፍከሩት የሽንብራ ማሳ አሌነበረም የገጠማቸው፤ እንዯ አንበሳ የሚዯቁስ የካሣ ክንዴ እንጂ፡፡ በጦርነቱ ቆስሇው ወዱያው ነበር ጎሹ የሞቱት፡፡ ይህንን የሰሙት ራስ ዏሉ አሁንም ንቀት አሌሇቀቃቸውም፡፡ ካሣ የሚባሌ ጀግና ሉዋጥሊቸው አሌቻሇም፡፡

ከእውኑ ዒሇም ይሌቅ የሔሌሙን ዒሇም መርጠው «እኔ ሇካሣ ጦር አሌጭንም» ብሇው በሦስት መንንት የተመራ ጦር ጎርጎራ ሰዯደ፡፡ ሚያዛያ 5 ቀን 1853 እኤአ ይህ ጦር በካሣ ሠራዊት ዴባቅ ተመታ፡፡ ራስ

ዏሉም ጭንቅ ውስጥ ገቡ፡፡ «ጦር አሌጭንም» ማሇት ትተው ካሣን አይቀጡ ቅጣት ሉቀጡ ሰኔ 23 ቀን 1845 ዒም አንዴ መቶ ሺ ጦር ይዖው ጎርጎራ ወረደ፡፡ የካሣን ጦር በመነጥራቸው አዩና «ሠርገኛ እንዲንሇው በዙ፣ ጦረኛ እንዲንሇው አነሰ» ብሇው ዖበቱ፡፡ አይሻሌ ሊይ የተዯረገው ውጊያ እሳት እና ጭዴ ሆኖ መቶ ሺው የዏሉ ሠራዊት በካሣ እጅ ተዯቆሰ፡፡ ዏሉ ያሌጠረጠሩት ሆነ፣ ያሌገመቱት ዯረሰ፤ ሉቀበለት ያሌፇሇጉትን መራራ እውነት መዋጥ ጀመሩ፡፡ በመጨረሻዋ

ሰዒት «ይህ በትር የእግዘአብሓር ነው እንጂ የሰው አይዯሇም» ብሇው ራስ ዏሉ በየጁ አሌፇው ራያ ወሰን ገብተው በዘያው ሞቱ፡፡

በመጨረሻ የቀሩት ዯጃዛማች ውቤ «ቀን ዯርሷሌ አምባ ፇርሷሌ» ይግቡ የሚሌ መሌእክት ከካሣ

መጣሊቸው፡፡ ሇአንዴ የኮሶ ሻጭ ሌጅ መግባት መዯፇር ነው፡፡ ዯጃች ውቤ «ምንኛ የጠገበ ነው አያ» ብሇው ጦር አስከተቱ፡፡ ካሣን ገዴሇው ወይንም ማርከው ዯረስጌ ሊይ ሲነግሡ እየታያቸው ውቤ ገሠገሡ፡፡

የካቲት 3 ቀን 1847 ዒም ዯረስጌ አጠገብ በተዯረገው ውጊያ ውቤ ቆስሇው ተማረኩ፡፡ በቴዎዴሮስ እጅም ገቡ፡፡ መሳፌንቱ ሳይጠረጥሩ ዖመነ መሳፌንት አሇቀ፡፡ መሳፌንቱ ሁለ ዖመነ መሳፌንት ማሇቁን የተረደት ሁለም ሲቆስለ እና ሲማረኩ ነበር፡፡

Page 83: Daniel Kiibret's View

83

«ቀን ሲዯርስ አምባ ሲፇርስ መመሇሻ የሇውም» እንዱለ በናቋቸው ካሣ ሁለም ተረትተው ታሪክ ሆነው ቀሩ፡፡ ሆስኒ ሙባረክ የዙሬ ሃያ ቀን አካባቢ ግብፃውያን ወዯ ጣሂር አዯባባይ ሲወጡ ከጩኸት ያሇፇ ነገር ይመጣሌ ብሇው አሌጠበቁም ነበር፡፡ ብርደ ሲሇበሌበው፣ ሆደ ሲሞረሙረው ወዯ ቤቱ ይገባሌ ብሇው ሔዛቡን ንቀውት ነበር፡፡ ቀን መዴረሱን አምባ መፌረሱን መጠርጠር አሌቻለም፡፡ ውኃ በመርጨት፣ አንዲንድቹን በማሠር፣ ትዊተር እና ፋስ ቡክ በመዛጋት፣ የሳተሊይት ቴላቭዣኖችን በማስተጎሌ፣ ጋዚጠኞችን በማንገሊታት፣ ዯጋፉዎቻቸውን በኃይሌ በማሠማራት ችግሩን በቀሊለ እፇታዋሇሁ ብሇው ገመቱ፡፡ እሌፌ ሲሌም የጉሌቻ መሇዋወጥ የመሰሇ የሥሌጣን ሇውጥ አምጥተው ያሊችሁትን ፇጽሜያሇሁ ሇማሇት ሞከሩ፡፡ ሔዛቡ እርሳቸውን እየተቃወመ «የካቢኔ አባሊቱ ስሇ በዯለት እንጂ እኔንማ ሔዛቡ ይወዯኛሌ» ይለ ነበር፡፡ ያ ጣሂር አዯባባይ የወጣ በሚሉዮን የሚቆጠር ሔዛብ ሇእርሳቸው መወዴስ ሉያቀርብ፣ ሇዋለሇት ውሇታም ሉያመሰግን፣ ሇአመራራቸው ያሇውንም አክብሮት ሉገሌጥ የወጣ መሰሊቸው፡፡ ሔዛቡ ማምረሩን፣ አንጀቱ መቃጠለን፣ ቋቅ ብልት አንገሽግሾት መውጣቱን መገመት አሌቻለም፡፡ ሔዛቡ «ይውረደ» ሲሊቸው እርሳቸው ስሇ ሌጃቸው ያወራለ፡፡ ሔዛቡ «ይውረደ» ሲሊቸው እርሳቸው ስሇ መስከረም ምርጫ ይዯሰኩራለ፤ ሔዛቡ «ይውረደ» ሲሊቸው እርሳቸው በቴላቭዣን ቀርበው ምዔራባውያንን ይሳዯባለ፤ ጋዚጠኞችን ይኮንናለ፡፡ ሔዛቡ «ይውረደ» እያሊቸው እርሳቸው «እኔ ከወረዴኩማ ግብፅ አበቃሊት» ይሊለ፡፡ ቀን መዴረሱን አምባ መፌረሱን ማየት አሌቻለም፡፡ እርሳቸው በጦር ኃይሌ ነው የመጡት፤ ራሳቸውም ወታዯር ናቸው፡፡ አገዙዙቸውም ወታዯራዊ ነው፡፡ ጦር የላሇው ሔዛብ አዯባባይ ቢውሌ ቢያዴር፣ ቢራብ ቢበሊ፣ ቢጮኽ ቢያቅራራ፣ ዲስ ቢጥሌ መፇክር ቢሰቅሌ፤ ቢሰሇፌ ቢሇፇሌፌ ምን ያመጣሌ? ዯግሞ ከመቼ ወዱህ በጩኸት መንግሥት ተቀይሮ ያውቃሌ? ሙባረክ ያነበቡት መጽሏፌ እንዱህ አይሌም፡፡ እንዱያውም በመጨረሻ «እኔኮ እወዴዲችኋሇሁ» ብሇው የዒመቱን ታሊቅ ቀሌዴ ቀሇደ፡፡ ምክትሊቸውም ብቅ ብሇው «የሳተሊይት ቴላቭዣን አትዩ፤ እነርሱ ናቸው የሚያታሌሎችሁ» ብሇው በአሥር ዒመታት ውስጥ ተገኝቶ የማያውቅ ምክር ሔዛቡን መከሩ፡፡ «አሌወርዴም» አለ ሙባረክ፡፡ ስዔሇት ያሇባቸው ይመስሌ ከመስከረም ወዱህ ወይ ፌንክች አለ፡፡ ሔዛቡ ዯግሞ ከጣሂር አዯባባይ ወይ ፌንክች አሇ፡፡ የሚያዩት ነገር እውነት ሳይመስሊቸው፤ የናቁት ሔዛብ እየገነገነ መምጣቱ ሳይገሇጥሊቸው፤ ሰባት ወር የቀረውን መስከረም ሔዛቡ አሳጠረውና ሙባረክ ወረደ፡፡

እኔ እንጃ፤ አሁን ራሱ ሲያስቡት «በሔሌሜ ነው፣ ወይስ በውኔ፣ ወይስ በቴላቭዣን» እያለ ሳይቃዟ አይቀሩም፡፡ ከሳምንት በፉት እንን½ አሁን የሆነው ነገር ሉሆን ይችሊሌ ብሇው ቅንጣት ያህሌ ጥርጣሬ አሌነበራቸውም፡፡ ጦር ጭነው ያገኙትን መንበር ጦር ያሌጫነ ያስሇቅቀኛሌ ብሇው እንን በታሪክ በተረት አስበውት አያውቁም፡፡ ግን ሆነ፡፡ ቀን ዯረሰ አምባ ፇረሰ፡፡ መናቅን የመሰሇ የመሪዎች ክፈ በሽታ የሇም፡፡ ቀን ከዯረሰ፣ አምባ ከፇረሰ የተናቀው ተነሥቶ መሳፌንቱን ሁለ ነዴቶ ጎንዯር ቤተ መንግሥት ይገባሌ፡፡ ቀን ከዯረሰ፣ አምባ ከፇረሰ፣ የበጎች እረኛ ሙሴ እሥራኤሌን እየመራ የኤርትራን ባሔር ያሻግራሌ፡፡ ቀን ከዯረሰ፣ አምባ ከፇረሰ አገር ያንቀጠቀጠ ፇርዕን ባሔር ውስጥ ይወዴቃሌ፡፡ ቀን ከዯረሰ፣ አምባ ከፇረሰ ትንኝ ዛሆንን፣ ቁንጫም አንበሳን ትረታሇች፡፡ ቀን ሲዯርስ፣ አምባ ሲፇርስ በፇቃዴ ያሌሆነ በግዲጅ ይሆናሌ፤ እንዯ ዯጃች ወንዴይራዴ ኮሶ ያስጠጣሌ፤ እንዯ እቴጌ መነን ባቄሊ ያስፇጫሌ፤ እንዯ ሙባረክ የሠሊሳ ዒመት ቤት ጥል ያስኬዲሌ፡፡ ምናሇ የአፌሪካ እና የዒረቡ ዒሇም መሪዎች ዙሬ እንን ቢነቁ፡፡ ቀን እየዯረሰ አምባ እየፇረሰ እኮ ነው፡፡

ወዯ መሊጥያ እኔ እና ዱያቆን ምንዲዬ ብርሃኑ በኦስል በኩሌ ወዯ ስታቫንገር ገብተን፣ በዘያም አንዴ ሳምንት ያህሌ ቆይተን፣ ትናንት ዯግሞ በፌራንክፇርት በኩሌ ወዯ ማሌታ ተዛን፡፡ የኛ መጽሏፌ ቅደስ መሊጥያ የሚሊት ይህቺ ዯሴት በሱዲን በኩሌ ወዯ ሉቢያ፣ ከዘያም በጀሌባ ሜዱትራንያን ሇሚያቋርጡ ስዯተኞች ወገኖቻችን መጠሇያ ናት፡፡ በጣሌያን እና በሉቢያ መካከሌ

መገኘቷ ሇብዎች እንዯ መንገዴ ማረፉያ አገሌግሊሇች፡፡ መሊጥያ/ማሌታ/ ከሜዱትራንያን ዯሴቶች መካከሌ ትሌቁ ሲሆን

በሜዱትራንያ ባሔር ማእከሊዊ ቦታ ሊይ ከሲሲሉ በስተ ዯቡብ 96 ኪ.ሜ. ርቀት ሊይ ይገኛሌ፡፡ ጠቅሊሊ የዯሴቱ ስፊት

246 ስ.ኪ.ሜ. ነው፡፡ ፉንቄያውያን በዖጠነኛው መ/ክ/ዖመን /ቅ.ሌ.ክ/ ዯሴቲቱን በቅኝ ግዙት ይዖውት ነበር፡፡

በስዴስተኛው መ/ክ/ዖ /ቅ.ሌ.ክ/ ዯግሞ ኙኒኯች ያት፡፡ በሁሇተኛው የፐኒክ ጦርነት /218 ቅ.ሌ.ክ/ ሮማውያን ዯሴቱን ያ፡፡ ከዘያም ከላልች የአካባቢው ዯሴቶች ጋር በአንዴነት በሮም ንጉሥ በሚሾም ሀገረ ገዣ ትተዲዯር ነበር፡፡ሏዋርያው ቅደስ ጳውልስ ታሥሮ ወዯ ሮም ሲዛ በቄዲ ዯሴት አካባቢ መርከብ ተሰበረባቸውና ሁለም በመሊጥያ ዯሴት ዏረፈ /የሏዋ.27÷39(28÷6/፡፡ ሏዋርያው ያረፇባት ቦታ በዯሴቲቱ ሰሜናዊ የባሔር ወሽመጥ ከአሁኗ ቫላታ /Valetta/ 13 ኪ.ሜ ሰሜን ምዔራብ ርቀት ሊይ ተገኛሇች፡፡ ወዯ ዯሴቲቱ የገባበት በዒሌ ሇዯሴቲቱ ዒመታዊ ክብረ በዒሌ ሆኖ በየዒመቱ ፋብርዋሪ 10 ቀን

Page 84: Daniel Kiibret's View

84

ይከበራሌ፡፡ ቅደስ ጳውልስና ላልች ተዤች በዯሴቲቱ ሦስት ወራት ተቀምጠዋሌ፡፡ በዘያ ዯሴትም ከእፈኝት መርዛ ዴኗሌ /28÷1(6/፡፡ በዘህም የተነሣ «ይህ አምሊክ ነው» ብሇውት ነበር /÷6/፡፡ የዯሴቲቱን አሇቃ የፐፔሌዮስን አባት ከወባ በሽታ ፇወሰሇት፤ በዘህም የተማረኩ ብ ሰዎች ዴውያንን አመጡና ፇወሰሊቸው /÷7(10/፡፡ መሊጥያ በቅዴመ እና ዴኅረ ክርስትና ቅርሶች እና ሙዛዬሞች የተሞሊች ዯሴት ናት፡፡ በዘህች ዯሴት ሇቀጣዮቹ አሥራ አምስት ቀናት እንከርማሇን፡፡ ከጉባኤዎቻችን ጎን ሇጎን የምናያቸውን ትንግርቶች ከእናንተ ጋር እንካፇሊሇን፡፡

ሦስት ነገሮች ብቻ

የትዲር ጉዲይ በዘህ የጡመራ መዴረክ ከተነሣ በኋሊ 35አሳዙኝ ታሪኮች በጽሐፌ ሃያ ሁሇት ዯግሞ በስሌክ ዯርሰውኛሌ፡፡ አንዲንዴ ከጋብቻ ማማከር ጋር የተያያዖ አገሌግልት ያሊቸው ወንዴሞች እና እኅቶችም ገጠመኞቻቸውን እና የመፌትሓ ሃሳቦቻቸውን አጫውተውኛሌ፡፡

ሁለንም በዘህ መዴረክ ሇማቅረብ ቦታ እና ጊዚ ይጠብበናሌ፡፡ ወዯፉት ግን ጋብቻን እና ፇተናዎቹን በተመሇከተ ሌዩ ሌዩ አካሊት የተሳተፈበት መዴረክ እንዯሚያስፇሌግ ሁኔታው ይጠቁማሌ፡፡ ይህ ውይይት ከተዯረገ በኋሊ ተጋጭተው ወዯ ወንዴሞች ጋር ሇሽምግሌና የመጡ ባሌ እና ሚስት ነበሩ፡፡ ሚስት አይሆንም እያሇች የሇም ታረቁ ታረቁ ተብሇው ወዯ ቤታቸው እንዱገቡ ተዯረገ፡፡ ማታ ባሌ ሚስቱን በሽጉጥ ገዯሊት፡፡ እናም ነገሮች ከምንገምተው በሊይ ሥር እየሰዯደ መሆኑን እያመሇከቱን ይመስሇኛሌ፡፡

እኔ በዘህ የማጠቃሇያ ጽሐፌ ሦስት ነገሮች ብቻ አቀርባሇሁ፡፡

1/ ጋብቻ መሌካም ብቻ ነውን?

ብ ጊዚ ስሇ ጋብቻ የሚነገሩ ነገሮች ክፈውን ወይንም በጎ ገጽታውን ብቻ የሚያመ ሇክቱ ናቸው፡፡ መጋባትን መወሰን እና ሇመጋባት ዛግጁ መሆን በራሱ አዎንታዊ ርምጃ እና ውሳኔ ነው፡፡ ተጋብቶ መኖር ግን መሌካም ብቻ ሳይሆን አለታዊ ገጽታዎችም አለት፡፡

ጋብቻ የላሊን ሰው ጠባይ መሌመዴ እና መቻሌን ይጠይቃሌ፡፡ የላሊኛው ጠባይ እስኪ ታረም መቻሌ እና መታገሥን ይጠይቃሌ፡፡ ከማያውቁት እና ካሌሇመደት ላሊኛው ቤተሰብ ጋር ተስማምቶ መኖርን ይፇሌጋሌ፡፡

ትዲር እንዯ ማር የሚጣፌጥበት ጊዚ እንዲሇ ሁለ እንዯ እሬት የሚመርበት ጊዚም አሇ፡፡ አንዱት ባሇ ትዲር እኅት ባሌዋን

«እንዯ እርሱ የምወዴዯውም ሆነ የምጠሊው ሰው የሇም» ስትሌ የገሇጠችው እውነት የሚሆንበት ጊዚ አሇ፡፡ የትዲር አጋርን በሰሊሙ ጊዚ የምንወዴዯውን ያህሌ አንዲች ነገር ሲያጋጥመን በላሊው ሰው ሊይ የማይኖረን ንዳት፣ ኩርፉያ እና ጥሊቻ በእርሱ ሊይ ይኖረናሌ፡፡ ላሊው ሰው ቢያዯርገው የማይገርመን ነገር በአጋራችን ሊይ ሲሆን ያቆስሇናሌ፡፡

እንን አገባሁ የምንሌበት ጊዚ እንዲሇ ሁለ ምነው ባሊገባሁ የምንሌበት ጊዚ ያጋጥማሌ፡፡ ሳይሇያዩ ሁሇት ሦስት ቀን የሚዋሌበት ጊዚ እንዲሇ ሁለ ተርፍ ሳይነጋገሩ ሁሇት ሦስት ቀን የሚያሌፌበት አጋጣሚም ይመጣሌ፡፡ ሇመጎራረስ የምንሽቀዲዯምበት ጊዚ እንዲሇ ሁለ የተዖጋጀውን ምግብ የሚበሊ ጠፌቶ ማዔዴ እንዯ ተዖረጋ የሚያዴርበት ሰዒት ይኖራሌ፡፡

ዋናው ችግር የእነዘህ ነገሮች መከሰት አይዯሇም፡፡ ፌጹማን አይዯሇንምና ሉከሰቱ ይችለ ይሆናሌ፡፡ ግን እንዳት ነው

የምንፇታቸው? ነው፡፡

ጋብቻ ሔይወት ብቻ ሳይሆን ተጋዴልም ነው፡፡ አንዴ መነኩሴ በገዲም ገብቶ በበኣት እንዯሚጋዯሇው ሁለ አንዴ ባሇ ትዲርም ጋብቻ በሚባሌ ገዲም ገብቶ ትዲር በሚባሌ ዋሻ ውስጥ በኣት አጽንቶ ይጋዯሊሌ፡፡ ጋብቻ የመኖርያ ብቻ ሳይሆን የመጋዯያ መስክም ነው፡፡ የአንዴ መነኩሴ ዋናው ፇተና ከበኣቱ የመውጣት ፇተና ነው፡፡ ስሇሆነም መጻሔፌት ሁለ

«አጽንዕ በኣት»ን ይመክራለ፡፡ ሇአንዴ ባሇ ትዲርም ከባደ ፇተና ትዲር ከሚባሇው በኣቱ የማስወጣት ፇተና ነው፡፡

Page 85: Daniel Kiibret's View

85

እናም ባሇ ትዲሮች በዘህ የማያቋርጥ የተጋዴል ጉዜ ውስጥ እያሇፈ መሆናቸውን መገንዖብ አሇባቸው፡፡ በዘህ ተጋዴል ውስጥ አራት ዒይነት ፇተናዎች አለ፡፡ ባሌ ሇሚስት ወይንም ሚስት ሇባሌ፤ ሁሇቱም ሇትዲራቸው፤ ቤተሰብ ሇባሌ እና ሚስት እንዱሁም ውጫዊው ማኅበረሰብ ሇትዲሩ ፇተና ይሆናለ፡፡

በትዲር ውስጥ አንደ ሇላሊው ፇተና የሚሆኑበት አጋጣሚ አሇ፡፡ ኢዮብ ከሰይጣን ቀጥል የተፇተነው በሚስቱ ነበር፡፡ ኢዮብ ሚስቱን ገሥፆ ተጋዴልውን ቀጠሇ እንጂ ሚስቱን ወዯ መፌታት አሌሄዯም፡፡ የሚፇትን ሰው ወዴድ ሳይሆን አስቀዴሞ እርሱ ራሱ በፇተናው የወዯቀ ሰው ነው፡፡ እናም በመጀመርያ ሉፇረዴበት ሳይሆን ሉታዖንሇት ይገባሌ፡፡ ሉጎዲ

ሳይሆን ሉረዲ ይገባሌ፡፡ ሉከስሱት ሳይሆን ሉታገሡት ይገባሌ፡፡ ዋናው ጥያቄ እስከ መቼ? የሚሇው ነው፡፡ ይህንን የሚመሌሱት ሔግ፣ ሃይማኖት እና የሰው ዏቅም ናቸው፡፡

የየሀገሩ ሔግጋት የሚዯነግቸው አንደ በላሊው ሊይ የሚያዯርሰው ፇተና ጣርያዎች አለ፡፡ እነዘህ ፇተናዎች አካሊዊ እና ሥነ ሌቡናዊ አዯጋ የሚያስከትለ፤ የማይቀሇበስ ጥፊት የሚያመጡ፤ ነፌስንም እስከ ማሳጣት የሚዯርሱ ከሆነ መዯረግ ያሇባቸውን ነገሮች ይዯነግጋለ፡፡

የሃይማኖት ሔግጋትም እንዯዘሁ፡፡ ሰው ሰውን የት ዴረሰስ ሉታገሠው ይግባሌ? አንዴ ሰው ሇላሊው ፇተና ሆኖ

እንዱቀጥሌ የሚፇቀዴሇትስ የት ዴረስ ነው? ምን ዒይነት የትዲር ፇተናዎች በትእግሥት ሉታሇፈ ይገባሌ? እነዘህ ነገሮች በአብዙኛው በግሌጽ ትምህርት ባይሰጥባቸውም በመጻሔፌት ግን ተዯንግገዋሌ፡፡

ሇምሳላ ፌትሏ ነገሥት ባሌ ወይንም ሚስት አንዲቸው ሇአንዲቸው መገናኘትን ፇጽሞ መከሌከሌ እንዯማ ይችለ

ይዯነግጋሌ፡፡ ከሁሇት አንዲቸው መገናኘትን ሇላሊው ቢከሇክለ ግን ጋብቻው እንዯሚፇርስ ያዖዙሌ /አንቀጽ 24፣941/፡፡ እንዯዘሁም አንደ ከላሊው ተሇይቶ ቢሄዴ ወሬውም ቢጠፊ፣ የማይመሇስበትም ምክንያት ቢኖር ሇአምስት ዒመታት

ያህሌ ታግሠው ጋብቻው እንዯሚፇርስ ይዯነግጋሌ /ዛኒ ከማሁ፤ አንቀጽ 24፣ 952፣954/፡፡ አንዯኛው በላሊኛው ሔይወት ሊይ ክፈ የሚያዯርግ እና የላሊውን ሔይወት ሇአዯጋ የሚያጋሌጥ ከሆነ ላሊኛው ወገን ጋብቻውን ሉያፇርሰው

ይችሊሌ /አንቀጽ 24፣ 944/፤ ጋብቻውን ከማፌረሱ በፉት ግን መጀመርያ ወዯ ንስሏ አባቱ፣ ቀጥል ከፌ ወዲሇው ካህን፣ ከዘያም ወዯ ኤጲስ ቆጶሱ መሄዴ አሇበት፡፡ በዘህ ሁለ ተመክሮ አንዯኛው ወገን የማይሰማ መሆኑ መረጋገጥ አሇበት

/አንቀጽ 24፣956/፡፡

ከባሌ ወይንም ከሚስት ወገን ዯንበኛውን የጋብቻ ግንኙነት ሇመፇጸም የማያስችሌ፣ ከጋብቻ በፉት ያሌታወቀ አካሌ

በአንዯኛው ሊይ ቢገኝ ላሊኛው ወገን ፇተናውን እንዱቋቋም አይገዯዴም /አንቀጽ 24፣946/፡፡

በላሊም በኩሌ የሰው ዏቅምም ወሳኝ ነው፡፡ ከአስተዲዯግ፣ ከትምህርት እና ከመንፇሳዊ ጥንካሬ ዯረጃ የሚመነጨው የሰው አቅም ችግሮችን ሇመቻሌ የየራሱ መጠን አሇው፡፡ አንዲንደ ችግሮችን ሁለ ተቋቁሞ ያሌፊሌ፤ ላሊው በቀሊለ ይሸነፊሌ፤ አንዲንደ ምንም ነገር አይበግረውም፣ ላሊው በትንሽ ዔንቅፊት ይወዴቃሌ፡፡ የሚመክሩ እና የሚያስታርቁ ሰዎች ሔግ የሚሇውን መንገር ብቻ ሳይሆን ሰው በዏቅሙ ሉያዯርገው የሚችሇውንም ማቅረብ ይገባቸዋሌ፡፡ ያሇ በሇዘያ ዯግሞ የሰውዬው ዏቅም የሚያዴግበትን ነገር ማመቻቸት ያስፇሌጋሌ፡፡

በትዲር ውስጥ ሁሇቱም ጋብቻቸውን የሚፇትኑበት ጊዚም አሇ፡፡ ጋብቻ የመሠረቱበትን አቁዋም እና ዒሊማ ረስተው ሳያውቀየትም ይሁን ዏውቀው የራሳቸውን ጋብቻ ሇማፌረስ የሚጥሩበት ጊዚ ያጋጥማሌ፡፡ ሁሇቱም ጉዲያቸውን ከላሊ ሰው ጋር እየመከሩ፤ ሀብት እያሸሹ፣ አንደ አንደን ሇማጥቃት እየታገለ፤ ገመደን በሁሇት አቅጣጫ ይጎትቱታሌ፡፡ ማሸነፊቸውን እንጀ የሚያሸንፈት ራሳቸውን መሆኑን አሊወቁትም፡፡ ይሄኔ መሌካም መካሪ ካሇቸው መንገዲቸውን በዯንብ ያሳያቸዋሌ፡፡ ተሸናፉ እንጂ አሸናፉ የላሇበት ጦርነት ውስጥ መሆናቸውን ያመሇክታቸዋሌ፡፡ ሌብ ሲገም እነርሱም ያዩታሌ፡፡

የቤተሰብ እና የማበረሰቡ ፇተና ብ ጊዚ ተነግሮሇታሌና ይብቃን፡፡

2/ ጋብቻና እና ትምህርት

ሉቀ ጠበብት ሏረገ ወይን አገዖ ጋብቻን በተመሇከተ የሚሰጡ ትምህርቶች ሦስት ነገሮችን መያዛ አሇባቸው ይሊለ፡፡ የጋብቻን መሠረታዊ ዒሊማዎች፣ በጋብቻ ውስጥ የሚያጋጥሙ ፇተናዎችን እና የፇተናዎቹን መፌቻ መንገድች፡፡ እነዘህም

ሰው ወዯ ጋብቻ መግባት ያሇበት እንዳት ነው? በጋብቻ ውስጥ መኖር ያሇበትስ እንዳት ነው? እና ጋብቻውን መቀጠሌ

የማይችሇበት መንገዴ ቢያጋጥመው ከጋብቻ የመውጫ መንገደስ እንዳት ነው? የሚለትን ጥያቄዎች መመሇስን ይጠይቃሌ፡፡

Page 86: Daniel Kiibret's View

86

ሰዎች ወዯ ጋብቻ ሲገቡ በጋብቻ ምዴራዊም ሰማያዊም ዋጋ እንዯሚያገኙበት፤ የማይተመን ዯስታ እንዯሚያገኙበት፣ በዘህ ምዴር የተሰጣቸውን ሰዋዊ ኃሊፉነት እንዯሚወጡበት፣ እንዯሚፇተኑበት፣ እንዯ ሚያሸንፈበት፣ ዏውቀው መግባት አሇባቸው፡፡ ያኛው ወገን ፌጹም ስሇሆነ አይዯሇም ያገቡት፤ ተባብረው ፌጹማን ሉሆኑ እንጂ፡፡ ያኛው ወገን እንከን አሌባ ስሇሆነ አይዯሇም ያገቡት፤ ተባብረው እንከኖችን ሉያስወግደ እንጂ፡፡

ሰው መኖር ያሇበት በተምኔት ሳይሆን በእውነት ነው፡፡ ርግጠኛውን ነገር ተቀብል እንጂ ያሌሆነውን ነገር እንዯሆነ አዴርጎ መኖር የሇበትም፡፡ መከራ እያሇበት ሰሊም እንዯ ሆነ፤ እየተፇተነ ችግር እንዯላሇ፤ እየተሰቃየ ዯስተኛ መስል አይዯሇም መኖር ያሇበት፡፡ የሆነውን ነገር አምኖ መፌትሓ ነው መፇሇግ ያሇበት፡፡

አንዲንድች ከማግባታቸው በፉት ስሇ ጋብቻ ክፈ ነገር ከሰሙ ይቅርብን ይሊለ ወይንም ዯግሞ የዛሆን ጆሮ ይስጠኝ ብሇው መስማትም ሇመስማትም አይፇሌጉም፡፡ ትዲር እንዯ ዘህ ከሆነ አናገባም የሚለትም ፇሪዎች እና ምንም ዒይነት ፇታናን ሇመቋቋም የማይፇሌጉት ናቸው፡፡ ፇተና እንዯሆነ አገቡም አሊገቡም የማይቀር ነው፡፡ ነገር ግን ውጊያ የማይቀር ከሆነ

በሔግ በሥርዒት እንዋጋ ወይስ ያሇ ሔግ ያሇ ሥርዒት እንዋጋ? ነው ጥያቄው፡፡

ምንም ነገር መስማት አንፇሌግም የሚለት ዯግሞ በጭፌን ፌቅር ወይንም ስሜት ጭሌጥ ብሇው ሇመግባት የተዖጋጁ ናቸው፡፡ እነዘህ ዴንጉጦች ናቸው፡፡ በኋሊ በሚያጋጥማቸው ነገር ይዯናገጣለ፡፡ ሇፌቺም ይቸኩሊለ፡፡

የሚያዋጣው እርግጡን ዏውቆ ተዖጋጅቶ መግባት ነው፡፡ ይህ ዔውቀት የምናገባውን ሰው ከመምረጥ ጀምሮ

እንዴንጠነቀቅ ያዯርገናሌ፡፡ አብሮን የሚፇተነውና አብሮን የሚያሸንፇው ማነው? ወንድች ሁለ ባሌ፣ ሴቶች ሁለስ ሚስት

መሆን ይችሊለ? መዋዯዴ ብቻውን መጋባትን ማምጣት ይችሊሌ? ከጋብቻ በፉት ምን ዒይነት ውይይት፣ ምን ዒይነትስ

ትውውቅ መዯረግ አሇበት? እነዘህን ሁለ ጥያቄዎች መመሇስ የሚቻሇው ስሇ ጋብቻ አስቀዴመን የተገነዖበን ከሆነ ብቻ ነው፡፡

በጋብቻ ውስጥ የሚፇጠሩ ችግሮች እንዳት መፇታትስ አሇባቸው? የትዲር ጸልት፣ የትዲር ውይይት፣ የትዲር አማካሪ፣

ሇትዲር ያሊቸው ጠቀሜታስ? ዯኞቻችን፣ ቤተሰቦቻችን በትዲር ውስጥ ያሊቸው ቦታስ? እነዘህ ነገሮች መታወቃቸው እና መወሰናቸው እጅግ አስፇሊጊ ነው፡፡

የትዲር ውይይቶች በትዲር ወስጥ ችግር ሲፇጠር ብቻ ሳይሆን በየጊዚው እና በታወቀ ቦታ እና ሰዒት ቢዯረጉ መሌካም ነው፡፡ ችግር ሲፇጠር የሚዯረጉ ውይይቶች ችግሩን ብቻ ፇትተው ያበቃለ እንጂ ላሊ እንዲይመጣ አያዯርጉም፡፡ በየጊዚው የሚዯረጉ ውይ ይቶች ግን ያሇፇውንም ፇትተው ሇላልች ችግሮችም መንገዴ ይዖጋለ፡፡ ሇውይይት ግን ሌምዴ እና ትዔግሥት ይጠይቃሌ፡፡ መወያየት ማሇት መጨቃጨቅ አይዯሇም፡፡ መነ ታረክም አይዯሇም፡፡ በሥነ ሥርዒት በጉዲዮች ሊይ መነጋገር ማሇት እንጂ፡፡ እንዱ ያውም በሆኑ ነገሮች ሊይ ከመነጋገር በሃሳቦች እና በጉዲዮች ሊይ መወያየቱ

ውጤታማ ያዯርጋሌ፡፡ በሆኑ ነገሮች ሊይ መወያየት ብ ጊዚ ማነው ጥፊተኛ) የሚሇውን ስሇሚያመጣ፡፡

ጋብቻን ይበሌጥ የሠመረ ሇማዴረግ በራስ ብቻ የማይቻሌ ከሆነ አማካሪዎችን መጠቀምም መሌካም ነው፡፡ በዔውቀት፣ በመንፇስ እና በሌምዴ ከኛ የተሻለ አራቱ ጠባያት የረጉሊቸውን ሰዎች ሇጋብቻችን አማካሪዎች አዴርገን ብንጠቀም ታሊቅ እገዙ እናገኛሇን፡፡ ሰው በጠባዩ የሚያቅቱት ነገሮች አለ፡፡ ሊንደ ያሌተቻሇው ሇላሊው ይቻሊሌ፡፡ አንዲንዳ አማካሪዎችን መጠቀም ምሥጢር እንዯማውጣት ተዯርጎ የሚነወርበት ጊዚ አሇ፡፡ ችግሩን የሚከሊከሇው አሇ መጠቀም አይዯሇም፤ ምሥጢር ጠባቂዎችን መምረጥ እንጂ፡፡

የመሌካም ሰው ኅሉና ዲኛ ይፇሌጋሌ፡፡ በጋብቻ ውስጥ እነዘህን ዲኞች መምረጡ እና በፇቃዲችን ሃሳባቸውን ሰምተን መመራቱ የፇተናውን ፆር ያቀሌሌናሌ፡፡ እንዱያውም አንዲንዴ ጊዚ የአንዲንዴ ዯኞ ቻችንን የፇረሰ ትዲር ከመፌረሱ እና ችገሩ ከመባባሱ በፉት ዯርሰን ቢሆን ኖሮ አንዲች ሇውጥ እናመጣ ነበር ብሇን የምንቆጭበት ጊዚ አሇ፡፡ በኋሊ የሚመጡ ምክሮች እና ውይይቶች፣ ማስታረቆች እና ሽምግሌናዎች ሁለ ቀዴመው መጥተው፣ ከዘህም በሊይ በየጊዚው ተዯርገው ቢሆን ኖሮ መሌካም ፌሬ ባፇሩ ነበር፡፡

ከበዯ ሚካኤሌ ከጻፈዋቸው ግጥሞች አንደ ጽጌረዲ እና ዯመና ይሊሌ፡፡ በፀሏይ የነዯዯች ጽጌረዲ ዯመና በሊይዋ ሲያሌፌ እባክህ የዛናብ ጠብታ ጣሌሌኝ፤ በዴርቀት ሌሞት ነው አሇችው፡፡ እርሱ ግን ጊዚ የሇኝም ብል ሄዯ፡፡ ሲመሇስ ጽጌረዲዋ ዯርቃሇች፡፡ እንዯዯረሰ የዛናሙን መዒት አፇሰሰው፤ ግን ዯርቃሇችና ሌታሇመሌም አሌቻሇችም፡፡ እንዱያውም ጎርፌ ሆኖ ወሰዲት፡፡

Page 87: Daniel Kiibret's View

87

በትዲርም እንዯዘሁ ነው፡፡ በየጊዚው የሚሰጥ ምክር እና ማስታረቅ፣ እገዙ እና ተግሣጽ ያሇመሌመው የነበረውን ትዲር በስተመጨረሻ የሚመጣው የሽማግላ፣ የዯኛ፣ የአስታራቂ እና የቤተሰብ ጎርፌ አይመሌ ሰውም፡፡ ነቅል ይወስዯው ካሌሆነ በቀር፡፡ አንዲንዳ የምን ዯርሰው መዴረስ ካሇብን ሰዒት በጣም ዖግይተን ነው፡፡

3/ የመውጫ መንገደ

በዘህም ተብል በዘያ ትዲሩ አሌሆነም እንበሌ፡፡ ምን ይዯረግ?

አንዲንዴ ጊዚ በትዲር የመጨረሻ ሰዒታት እንዯርስና ዒሊማችን ችግሩን መፌታት ሳይሆን ማስታረቅ ብቻ ይሆናሌ፡፡ ተው፣ ተው፣ ታረቁ፣ ታረቁ፣ በቃ ተዪው፣ ተዋት ይባሊሌ፡፡ የሽማግላዎቹም ዒሊማ ቶል ብሇው ወዯ ቤታቸው መመሇስ ነው፡፡ ይህ ግን ችግርን ማዲፇን እንጂ መፌታት አይዯሇም፡፡ ትዲሩን የሚያጸናው ሰንኮፈን መንቀሌ እንጂ ማስታረቅ ብቻ አይዯሇም፡፡ በተሇይማ አንዯኛው ወገን ታጋሽ፣ ሰሚ እና አሺ ባይ ከሆነ እርሱን ተጭነን እሺ ማሰኘት ችግሩን መፌታት ይመስሇናሌ፡፡ ግን አይዯሇም፡፡

መጀመርያ ሰውን እንስማ፤ እንረዲ፣ የችግሩን ምንጭ እንፇሌግ፣ ከቻሌን ሥሩን እንን ቀሇው፡፡ ምናሌባት ችግሩን እስክንዯርስበት እና እስክንፇታው ጊዚ ካስፇሇገን እንን የማይጸና ዔርቅ ከምናወርዴ ጊዚያዊ መፌትሓ ሰጥተን ችግሩን እናብርዴ፡፡ ሇምሳላ ሇተወሰነ ጊዚ ተሇያይቶ መቆየት፣ በቤታቸው ውስጥ ሁሇቱም የሚያምኑት ሰው እንዱ ኖር ማዴረግ፤ የችግሩ መነሻ ነው የተባሇውን ነገር ማገዴ፣ የችግሩ መነሻ ላሊ ሰው ከሆነ ያንን ሰው ራቅ አዴርጎ ማቆየት፤ ወዖተ፡፡

የጋብቻን ችግሮች በምንፇታበት የመጨረሻው ሰዒት ሊይ የመጀመርያው ጥንቃቄ መዯ ረግ ያሇበት አካሊዊ አዯጋን መከሊከሌ እና አንዯኛው ወገን የማይቀሇበስ ችግር ውስጥ እንዲይወዴቅ ማዴረግ ነው፡፡ በሰሊም ከቤቷ ወጥታ ራስዋን ያዲነችውን ሚስት በእጅ በእግር ብል ወዯ ቤቷ በማስገባት ሇችግር መዲረግ ሲያፀፀት የሚኖር መከራ ያመጣሌ፡፡ አንዯኛው ወገን ሀብት እንዱያሸሽ፣ የራሱን መንገዴ እንዱያመቻች ዔዴሌ የሚከፌትን መፌትሓ መስጠት በላሊኛው ወገን ቂም ያረገዖ ጥሊቻን ያስከትሊሌ፡፡

ይህ ሁለ ተዯርጎ የማይቻሌ ከሆነ ጉዲት ሳይከተሌ፤ ሌጆች ሇተጨማሪ መከራ ሳይዲረጉ፣ ቤተሰብ ቂም ሳይያያዛ፣ ከጋብቻ ወዯ ጥሊቻ ሳንዛ በሰሊም መሇያየት ነው፡፡ እምነታችን፣ ሔጋችን፣ ባህሊችን እና በጎ ሌማድቻችን ያስተማሩንን ተጠቅመን በፌቅር እና ሰሊማዊ በሆነ መንገዴ መሇያየት ነው፡፡

ምናሌባት አንዴ ቀን ሌባችን ይመሇሳሌ፣ በሌጆቻችን አማካኝነት ተገናኝተን መሌሰን እንታረቅ ይሆናሌ፡፡ ወይንም ዯግሞ በላሊ ጋብቻም ኖረን እኅት ወንዴም ሆነን እንቀጥሊሇን፡፡ ሇዘህ ሁለ የሚያመቻቸው ግን ያሇ ቂም በቀሌ በሰሊም መሇያየቱ

ነው፡፡ መጋዯሇን፣ መዯባዯበን፣ መጠቃቃትን፣ መነጣጠቅን ምን አመጣው? በሔግ ወንጀሌ ሠርተን፣ በሃይማኖት ኃጢአት ውስጥ ገብተን፣ በባህሌ ነውር ውስጥ ተዖፌቀን ስንፀፀት እና ስንወገዛ ከመኖር በሰሊም መሰነባበት፡፡

ማኅበረሰባችን ፌቺን ማውገ፣ አሇማበረታታቱ እና አሇመቀበለ መሌካም ነው፡፡ ግን ይህ ነገር ከረር እያሇ ከሄዯ ሰዎች በማኅበረሰቡ ውስጥ ተቀባይነት ሇማግኘት ሲለ የማይሆን ርምጃ እንዱወስደ ያዯርጋቸዋሌ፡፡ ላሊኛውን ወገን ማሳጣት፣ የላሊኛውን ወገን ኃጢአት ማውራት፣ ራስን ነጻ ሇማዴረግ የሚያስችለ የብሌጣብሌጥ መንገድችን መጠቀም፤ ከሀገር ጥል መውጣት ወዖተ፡፡

አንዲንዳም ተስፊ ከመቁረጥ እና የሚኖረውን ጫና ሇመቋቋም ካሇመቻሌ የጭካኔ ርምጃዎችንም ወዯ መውሰዴ

ይጋዲረጋለ፡፡ ሁለም ሰው «ተው ተው» ብቻ ሲሊቸው የሚረዲን የሇም ብሇው ጉዲዩን ሇሽምግሌና ወዯሚያስቸግር ዯረጃ ያዯርሱታሌ፡፡ መዯባዯብ፣ መጋዯሌ፣ መካሰስ፣ በጋብቻ ሊይ ጋብቻ መፇጸም፤ ወዯ ላሊ ወገን መሄዴ፣ እምነትን መቀየር፣ የመሳሰለት የሚከሰቱት በዘህ ጊዚ ነው፡፡

የጋብቻ መፌረስ ያጋጠማቸውን ወገኖች ከመረዲት እና ከመርዲት መጀመር አሇብን፡፡ ከመውቀስ እና ከመክሰሳችን

በፉት፡፡ እኛ ራሳችንስ በዘያ ውስጥ ብንኖር እንችሇው ነበር? ብሇንም መጠየቅ አሇብን፡፡ ከእነርሱ ሔይወትም ትምህርት መቅሰም አሇብን፡፡

የጋብቻ ጉዲይ እንዱህ በቀሊለ አያሌቅም፡፡ ወዯፉት በየራሱ አንዲንደን ጉዲይ እያነሣን እንወያያሇን፡፡ ሇዙሬ ግን እባካችሁ

Page 88: Daniel Kiibret's View

88

ስሇ ጋብቻ ዒሊማ እና ፇተና አስቀዴመን ዔንወቅ፤ ዏውቀን እንግባበት፣ በጋብቻ ሆነን ጋብቻን ሇማጽናት እንጋዯሌ፤ ሇችግሮች ሁለ በጊዚያቸው መፌትሓ እንስጥ፤ የማይሆን ዯረጃ ሊይ ከምንዯርስ ዯግሞ በሰሊም ላሊ አዯጋ ሳይከተሌ እንሇያይ፡፡

የኔ የተሇየ ነው

በጋብቻ ጉዲይ የተነሣውን ጉዲይ እያየሁት ነው፡፡ ችግሩ ካሇመዋዯዴ እና ከችግር የሚመጣ ብቻ አይዯሇም፡፡ ስሇ ጋብቻ ካሇው ትምህርት እና ከሚነገረው ጭምር ነው፡፡ ጋብቻ ሇምሇም ገነት፣ እንከን አሌባ ጉዜ፣ የሚያ ሔይወት ተዯርጎ ብቻ ይነገራሌ፡፡ በውስጡ ሉያጋጥሙ የሚችለ ችግሮች አይነገሩም፡፡ ችግሮችንም እንዳት መፌታት እንዯሚቻሌ ትምህርት አይሰጥም፡፡ ሇምሳላ የኛን ቤት የሚመሩት አንዴ ባሔታዊ ናቸው፡፡ ሇምሳላ እኒህ ባሔታዊ ሱባኤ ካዖ ሦስት ወር ሆኗቸዋሌ፡፡ በዘህም ምክንያት እኔና ባሇቤቴ በአሌጋ ከተሇያየን ሦስት ወራችን ነው፡፡ ዱያቆን ዲንኤሌ ይታይህ፡፡ በሰባቱ አጽዋማት፣ ቅዲሜ እና እሐዴ፣ እሷ በምታከብራቸው አሥራ ሁሇት በዒሊት እንዯገና ባሔታዊው በሚያት ሱባኤ ምክንያት እኔና ባሇቤቴ አብረን ከምናዴርበት እርሷ ገዲም የምትዜርበት ጊዚ ይበሌጣሌ፡፡ እንዳት ነው ግን ሰው በየቀኑ ራእይ ያያሌ እንዳ፡፡ ዯግሞስ ሁለም ሱባኤ ባሌና ሚስት ማሇያየት ብቻ ነው እንዳ፡፡ ዯኞቻችን መከሩን፣ የንስሏ አባታችን መከሩን፣ ወሊጆቻችን መከሩን፤ እርሷ ግን ከኒያ ባሔታዊ በቀር የምትሰማው የሇም፡፡ ሌጆቼ እንን በሱባኤው ምክንያት ሥጋ እና ዔንቁሊሌ መብሊት ካቆሙ ቆዩ፡፡ ሇመሆኑ አንዴ ባሔታዊ በሚያዖው ሱባኤ አሥር ዒመት ያሌሞሊቸው ሌጆች መጎዲት አሇባቸው?

ሌመሆኑ ባሌ እና ሚስት በሁለም በዒሊት እና ሱባኤዎች ሁለ መሇያየት አሇባቸው? ፇተናውስ ይቻሊሌ? እኔ በሁሇት ነገር እየተፇተንኩ ነው፡፡ በአንዴ በኩሌ ውስጤ ይፇተናሌ፤ በላሊ በኩሌ በትዲራችን ላሊ ሰው ማዖ ያናዴዯኛሌ፡፡ ሌክ ነው ባሇቤቴ ዛሙት ትፇጽማሇች ብዬ አሊምንም፡፡ ግን እርሷ ዯንበኛውን የባሌ እና ሚስት ግንኙነትም ትታዋሇች፡፡ ታዴያ ምን ትሊታሇህ

«ሌርሳህስ ብሌ ብርደ መቼ ያስረሳኛሌ» ከአንዴ ባሔታዊ ጋር ቁር በበዙበት ተራራ ሊይ የተጠጋ አንዴ ወጣት ነበር፡፡ ያገኟትን እያካፇለት፤ ከዋሻቸው እያስጠጉት ጥቂት ጊዚያት ተቀመጠ፡፡ ሌጁ ከባሔታዊው ጋር መቀጠሌ አሌፇሇገም፡፡ የእርሳቸው የኑሮ ሥርዒት ከእርሱ የኑሮ ሥርዒት ጋር ሉገጥም አሌቻሇም፡፡ ግን ዯግሞ እንዳት አዴርጎ ይሇያቸው፡፡ አንዴ ቀን ባሔታዊው ምግብ ፌሇጋ ሄዯው ዖገዩ፤ ሌጁም በጣም ራበው፡፡ ከመራቡ ብዙት አዜረውና ወዯቀ፡፡ ባሔታዊው ምግቡን ይዖው ሲመጡ ሌጁ ወዴቋሌ፡፡ ውኃ አፌስሰው ጸልት አዴርሰው ከተኛበት አነቁትና ወዯ ዋሻው ውስጥ አስገቡት፡፡ ያመጡሇትንም ምግብ አቀረቡሇት፡፡ ሌጁ በዯረሰበት ነገር አዖነ፡፡ አኮረፇ፤ ቂምም ያዖ፡፡ በማግሥቱ በጠዋት ተነሥቶ አንዲች የሚያህሌ ደሊ ቆርጦ መጣ፡፡ ባሔታዊው ጸልታቸውን እያዯረሱ እያሇ ከጀርባቸው መታቸው፡፡ ዯንግጠው ወዯቁ፡፡ በገመዴ እጃቸውን አሠራቸው፡፡ የጸልት መጽሏፍቻቸውን ሁለ ወሰዯ፡፡ የቀደትን ውኃ ዯፊው፡፡ በዘያ ብርዴም የሇበሱትን የተቀዲዯዯ ሌብስ እና ዯበል ገፇፊቸው፡፡ ከዘያም

«አባቴ በጸልትዎ አይርሱኝ» ብሎቸው መንገዴ ሲጀምር

«አይ ሌጄ ሌርሳህስ ብሌ ብርደ መቼ ያስረሳኛሌ» አለት ይባሊሌ፡፡ ሰዎች ተፊቅረው፣ ተስማምተው፣ ተግባብተው፣ ተገናዛበው፣ ተባብረው ቢኖሩ የማይዯሰተው ሰይጣን ብቻ ይመስሇኛሌ፡፡ ችግሩ ግን ሁሌጊዚ ይህ አይገኝም፡፡ መፊቀር እንዲሇ ሁለ መጣሊት፣ መስማማት እንዲሇ ሁለ አሇ መስማማት፣ መግባባት እንዲሇ ሁለ አሇመግባባት፣ መገናዖብ እንዲሇ ሁለ አሇመገናዖብ፣ መተባባር እንዲሇው ሁለ መሇያየት ያጋጥማሌ፡፡ ሰዎች ከሰዎች ጋር አንዲች ዒይነት ግንኙነት ሉኖራቸው ይችሊሌ፡፡ የፌቅር፣ የጋብቻ፣ የዛምዴና፣ የማኅበር ተኛነት፣ የንግዴ ሽርክና፣ የዯኛነት፣ የሥራ አጋርነት፣ የእምነት ወዲጅነት፣ ላሊም ላሊም፡፡ እነዘህ ግንኙነቶች እህሌ ውኃቸው ነጥፍ መቋጨት ቢኖርባቸው መንገደ ምንዴን ነው? በመሌካም እንዯጀመሩ በመሌካም መጨረስ፣ በፌቅር እንዯጀመሩ በፌቅር መጨረስ፣ በሰሊም እንዯጀመሩ በሰሊም መጨረስ አይቻሌም? የመጀመርያው ችግር እውነቱን ካሇመቀበሌ የሚመጣ ይመስሇኛሌ፡፡ አብረን ሌንሆን አሌቻሌንም፡፡ ተፊቅረን ሌንኖር አሌቻሌንም፡፡ ሽርክናችን ሉሠራ አሌቻሇም፡፡ ጋብቻችን ሉጸና አሌቻሇም፡፡ አብሮ መኖር አሊዋጣም፡፡ በአንዴ ቤት መኖራቸው አሊስኬዯም፡፡ ይህ አሁን የጀመርነው ዒይነት ግንኙነት አሊዋጣንም፡፡ ይህንን እውነት

Page 89: Daniel Kiibret's View

89

መቀበሌ ያስፇሌጋሌ፡፡ በሃይማኖትም፣ በባህሌም፣ በቤተሰብም፣ በሔግም፣ በዯኝነትም፣ በላሊም መሌኩ አንዴነቱ፣ ኅብረቱ፣ ዯኛነቱ፣ ዛምዴናው እንዱቀጥሌ ተሞከረ፡፡ ግን አሌተቻሇም፡፡ ወይንም አንዯኛው ወገን አሌፇሇገም፡፡ በቃ፡፡ ይህንን እውነታ እያወቅነው ሇምን እንቋሰሊሇን፡፡ በአንዴ ቤት ሁሇት ትዲር፣ በአንዴ ንግዴ ሁሇት ላቦች፣ በአንዴ ዯኝነት ሁሇት የሏሜት አንዯበቶች፣ በአንዴ ማኅበር ሁሇት አመራር፣ በአንዴ ፒርቲ ሁሇት ርእዮተ ዒሇም፣ በአንዴ እምነት ሁሇት ሥርዒት ሇምን እንዖረጋሇን፡፡ ሇይለኝታ ሲባሌ፣ ተመሳስል ሇመኖር ሲባሌ፤ ክብርን ሇመጠበቅ ሲባሌ፣ ስምን ሊሇማስጠፊት ሲባሌ ብቻ ሇምን በገዙ እጃችን ሲዕሌን ቤታችን ውስጥ እንመሠርታሇን፡፡ በቃ አሌቻሌንም የሚሇውን ሇምን አናምንም፡፡ ንግደ እየተጎዲ፣ ትዲሩ እየተጎዲ፣ ኅብረ እየተጎዲ፣ ፒርቲው እየተጎዲ፣ ተቋሙ እየተጎዲ፣ ሌባችን እየተጎዲ ሇምን አንዴ ነን እንሊሇን፡፡ ተሇያይተናሌኮ፡፡ እህሌ ውኃው አሌቋሌኮ፡፡ ችግሩን አምኖ መፌትሓውን መፇሇግ አይሻሌም፡፡ በአንዴ ወቅት በጫካ ወስጥ ረሃብ ሆነና ጅቦች ሁለ አሇቁ፡፡ አንዴ ብሌጥ ነኝ ያሇ ጅብ የከብት ቆዲ ሇብሶ፤ አረማመደን አስተካክል፤ ጠባዩን አሳምሮ ወዯ ከብቶቹ ጠጋ አሇ፡፡ እነርሱም ከብት ነው ብሇው ተቀበለት፡፡ ውል አዴሮ ሲሊመዴም አንዱት ሊም አገባ፡፡ ሇጊዚው እየተዯበቀ የመንዯር ሥጋ ስሇሚበሊ ችግሩ አሌታወቀውም፡፡ እየቆየ የጾሙ ወራት ገብቶ ሥጋ ከአካባቢው ሲጠፊ ግን ተቸገረ፡፡ ቤት የሚቀርበው ሣር እና ውኃ ነው፡፡ የሚተኛው በረት ውስጥ ነው፤ የሚሠማራው መስክ ሊይ ነው፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ከብቶቹ እንዯሚጮኹት ሇመጮኽ ይሞክራሌ፡፡ ነገር ግን የውስጡን ጩኸት ስሇማይ ጮኸው

አይወጣሇትም፡፡ ሁሌጊዚም «እንዳው እባካችሁ የት ሄጄ ሌፇንዲ» እያሇ ይጨነቃሌ፡፡ ትዲሩን አሌቻሇውም፤ ከብትነትም ሰሇቸው፤ ሣርም ሉያረካው አሌቻሇም፡፡ አንዴ ቀን ሲመርረው በከብ ቶቹ መካከሌ እንዯ ጅብ እያራ አስነካው፡፡ ያ ሁለ ከብት ዯንብሮ በየበረቱ ገባ፡፡ እረኛውም ምን መዒት መጣ ብል ሸሸ፡፡

«እንዱህ እውነቱን ተናግሬ መፇንዲት ስችሌ ሌሙት እንዳ፤ በቃ ጅብ ነኝ፣ በቃ ጅብ ነኝ» እያሇ ጫካ ገባ ይባሊሌ፡፡ መሸፇን ችግርን ይፇታዋሌ? ዛምታስ መሌስ ይሆናሌ? አሌጋ ሇይተው፤ ሰሊምታ ተነፊፌገው፣ ቃሊት ሳይሇዋወጡ፣ የሂሳብ አካውንት ሇያይተው፤ ጀርባ ተሰጣጥተው የሚኖሩ ስንት ባሌ እና ሚስት አለ፡፡ ሇሠርግ

ሲጠሩ ግን «ከባሇቤትዎ ጋር» እየተባለ የሚጠሩ፡፡ ሇምን እውነታውን አምነን መፌትሓ አንሌግም፡፡ ያሇበሇዘያ ዯግሞ ሳንጎዲዲ በሰሊም ሇምን አንሇያይም፡፡ እኔ ከምንጎዲዲ በሰሊም እንሇያይ የምሌበት ምክንያት አሇኝ፡፡ ካሌተስተካከሇ አንዴነት የተስተካከሇ ሌዩነት ይሻሊሌና፡፡ ተሇያይተው፣ ተጣሌተው፣ ተርፇው፣ ምን አሇ? ምን አሇች? ምን አዯረገ? ምን አዯረገች እየተባባለ መረጃ እየተጠያየቁ የሚኖሩ፡፡ በባሌ እና ሚስቱ መሇያየት ምክንያት የቤት ሠራተኞች ግራ እየገባቸው ሳያስቡት የቤቱ ባሇቤት የሆኑ፤ ሌጆቻቸው እየተምታታባቸው የሚኖሩ ባሌ እና ሚስት፣ የዘህ ጉዝቸው መጨረሻ ምን ይመስሊችኋሌ? በመኖራቸው ፌቅር ካሌሰበሰቡ ቂም እየሰበሰቡ ነው ማሇት ነው፤ ሰሊም ካሌሰበሰቡ ጠብ እየሰበሰቡ ነው ማሇት ነው፡፡ ቀሇበት ካወሇቁ ሠንሠሇት ታጥቀዋሌ ማሇት ነው፡፡ መጎራረስ ካቆሙ ጩቤ እየሳለ ነው ማሇት ነው፡፡ ቂም ይቋጠራሌ፣ ጠብ ይከርራሌ፣ በነገር መፇሊሇግ ይጀመራሌ፤ ከዘያስ? ከዘያማ መጠቃቃት ይመጣሌ፡፡ መጎዲዲት ይቀጥሊሌ፡፡ መሇያየት የማይቀር ከሆነ፡፡ እሀሌ ውኃ ካሇቀ፤ አብሮ መኖር ካሌተቻሇ፡፡ መንገደ የማይቀጥሌ ከሆነ፤ ተጎዲዴተን ሇምን እንሇያያሇን፡፡ ሌጁ ከእኒያ ባሔታዊ ጋር መሇያየቱ አሌነበረም ከባደ ወንጀሌ፡፡ ጉዲቱን

አዴርሶ እንዲይረሱትም አዴርጎ መሇያየቱ እንጂ፡፡ «ሌርሳህ ብሌ ብርደስ መቼ ያስረሳኛሌ» ነውኮ ያለት፡፡

ዙሬምኮ ብዎች አለ፤ ተወው/ተዪው፣ እርሳው/ እርሺው ሲባለ «ሌርሳው ብሌስ እንዳት ያስረሳኛሌ» የሚለ፡፡ የተጎደ ሌቦች፣የተጠቁ ነፌሶች፡፡ ጠብ በሚዋዯደ ሰዎች እንዯሚብስ የታወቀ ነው፡፡ ሳሌሠራሇት፤ ሣሌሠራሊት፤ ማንነቴን ሳሊሳየው/ሳሊሳያት የሚለ ቃሊት ሞትኩሌህ/ሞትኩሌሽ ሲለ ከነበሩ አንዯበቶች ብትሰሙ አይግረማችሁ፡፡ «ሲያሌቅ አያምር» ብል አበሻ የተረተው ይህንን ማሇቱ ነው፡፡ እንዱህ ያሇው ስሜት ግን ከየት ይመጣሌ?

አንዲንድች ይህ ስሜት የሚመጣባቸው «የኔ ያሌሆነ ሁለ የማንም መሆን የሇበትም» ከሚሌ የራስ ወዲዴነት ¼ego centrism/ በሽታ ነው፡፡ ይህ በሽታ የሇከፊቸው ሰዎች አንዴ የእነርሱ ሉሆን ያሌቻሇ ነገር ወይንም ሰው፤ ያሇ እነርሱ በሰሊም ወይንም በዯስታ ሲኖር ሇማየት ዏቅም የሊቸውም፡፡ ከተከራዩት ቤት ሲሇቅቁ ተጣሌተው፣ ተሰዲዴበው፣ ከቻለም ተዯባዴበው ነው፡፡ ከተቀጠሩበት ቦታ ሲሇቅቁ ዔቃ ሰብረው፣ አበሊሽተው፣ መረጃ ዯብቀው፣ ስም አጥፌተው ነው፡፡ ከሚወዴደት ሰው ሲሇያዩ አስሇቅሰው፣ ሌብ አዴም ተው፣ አንከራትተው፣ ሀብት አሽሽተው፣ ስም አጥፌተው፣ ምሥጢር አውጥተው፣ በሏሰት ከስሰው፣ ከቻለም ተዯባዴበው ነው፡፡

Page 90: Daniel Kiibret's View

90

ያ የእነርሱ የነበረ ነገር የላሊ ሆኖ ወይንም የማንም ሆኖ ማየት ያማቸዋሌ፡፡ ሲኖሩ ያጠሩትን ሲሇዩ ይበጠብጡታሌ፤ ሲኖሩ የሠሩትን ሲሇዩ ያፇርሱታሌ፤ ሲኖሩ የተስማሙበትን ሲሇዩ ይቃወሙታሌ፡፡ አንዴ እዘህ ከተማችን የተፇጸመን ታሪክ ሌንገራችሁ፡፡ ሌጂቱ እና ሌጁ በፌቅረኛነት አንዴ አምስት ዒመት ኖረዋሌ፡፡ የሌጁ ጠባይ ግን የሚሆናት አሌሆነምና ሳይዯርቅ በርጥቡ፣ ሳይርቅ በቅርቡ ብሊ ሇመሇያየት ወሰነች፡፡ ብ ዯኞቻቸው መከሩት፣ እታረማሇሁ እያሇ እየባሰው መጣ፡፡ ይፇራቸዋሌ በሚባለ የሃይማኖት አባቶች አስመከረችው፤ የርሱ መታረም ሇዔሇት ብቻ ሆነ፡፡ በመጨረሻ ተሇያዩ፡፡ ከተወሰኑ ወራት በኋሊ እርሱ ዯኞቹን እያሇቀሰ እንዱያስታርቁት ሇመናቸው፡፡ እነርሱም ነገሩ እንግዲ ነገር ቢሆንባቸው እሺ ብሇው ሌጂቱን በእግር በፇረስ፣ ከሊይ ከታች እያለ ሇመኗት፡፡ እርሱም እግሯ ሥር ወዴቆ አሇቀሰ፡፡ ሌጂቱ ሌቡ ተመሌሷሌ ብሊ ታረቀችው፡፡ ሁሇት ወራት ያህሌ ጠባዩ እንዯ ወይን ጣፊጭ፣ እንዯ ገነት ምቹ ሆነ፡፡ ሽማግላ ሊከ፡፡ የሠርጉ ቀን ተቆረጠ፡፡ ዛግጅቱ ተጧጧፇ፡፡ ፇረስ የሚያስጋሌብ አዲራሽ ተከራዩ፤ ዖመዴ ወዲጅ ተጠራ፡፡ ቀኑ ዯረሰ፡፡ የሠርጉ ዔሇት ሙሽራዋ ተዖጋጅታ ሙሽራውን ትጠብቀው ጀመር፡፡ ተጠበቀ፤ አሌመ ጣም፤ ተጠበቀ

አሌመጣም፤ ሞባ ይለ ሊይ ተዯወሇ፡፡ ዛግ ነው፡፡ ዯኞቹ ጋር ሲዯወሌ «ሠርጉ መቅረቱን ትናንት ነግሮናሌ» አለ፡፡ ቤተሰቡን አፇሊ ሌገው አገኟቸው፡፡ እነርሱ ስሇ ሠርጉ የሰሙት ነገር የሇም፡፡ በስማቸው ስሇታተመው የጥሪ ወረቀትም አያውቁም፡፡ የተጠራው ሰው አዲራሹን ሞሊው፡፡ ምግቡ መጠጡ እንዯተዖረጋ ነው፡፡ ሲጣራ ሌጁ በጠዋቱ ወዯ ኡጋንዲ በርሯሌ፡፡

ማታ ከኡጋንዲ አንዴ የስሌክ መሌእክት መጣሊት «ሌትጫወችብኝ ነበር ተጫወትኩብሽ፤ ቻዎ» ይሊሌ፡፡

አብሮ መኖር ካሌተቻሇ ሰሊማዊ መሇያየት የሚባሌም አስጠሉታ አማራጭ /necessary evil/ አሇኮ፡፡ ይህ ሁለ መጎዲ ዲት፤ የሌጂቱን ቅስም መስበር፤ የቤተሰቡን ክብር መንካት፤ በማኅበረሰቡ ነባር እሴት ሊይስ እንዱህ መቀሇዴን ምን አመጣው? ላልቹ ዯግሞ አሸናፉነትን ብቻ ስሇሚፇሌጉ ያሇ ጠብ መሇያየት አይችለበትም፡፡ እንዱያውም የሚያሸን ፈበት አጋጣሚ እስኪፇጠር ዴረስ አኩርፇው እየሳቁ፤ አዛነው እየፇገጉ መኖር ይችለበታሌ፡፡ ያቺ አሸናፉ የሚሆኑባት ቀን እና ሰዒት ስትዯርስ ግን ይነሣለ፡፡ ተአምራዊ በሚመስሌ መንገዴ ይሇወጣለ፡፡ አብሯቸው የሚኖረው አካሌ በዴንገት ተሇወጡ ብል ይገርመዋሌ እንጂ እነርሱ ከተሇወጡ ቆይተዋሌ፡፡ ግን አሌተገሇጡም፡፡ እነዘህ ሇሰሊም ከመሸነፌ በጠብ ማሸነፌ፤ ሇፌቅር ከመሸነፌ በጦርነት ማሸነፌ የሚመርጡ ናቸው፡፡ ያኛውን ወገን ጎዴተው፣ አስሇቅሰው፣ አንበርክከው፣ አንከራትተው፣ አሣስረው፣ አስርበው፣ አዯኽይተው ካሌሆነ በቀር የተሇያዩ አይመ ስሊቸውም፡፡ በሌ ቻው፣ በይ ቻው የሚሇው ቃሌ እንዯ መጠቃት ያማቸዋሌ፡፡ እንዯነዘህ ዒይነቶቹ ዏውቀውትም ይሁን ሳያውቁት ሰይጣናዊ ስሜት ውስጣቸው አሇ፡፡ ስሇዘህም እንርሳው ብንሌ የማያስረሳ ነገር ካሌጣለብን በቀር አይሇዩንም፡፡ ቺካጎ ውስጥ የተፇጸመ አሳዙኝ ታሪክ ሊውጋችሁ፡፡ ሌጁ አሜሪካ ነው የሚኖረው፡፡ ከሀገር ቤት አንዱት ሌጅ ያገባሌ፡፡ አንዴ ሌጅም ያፇራለ፡፡ ሂዯቱን ጨርሰው እርሷም አሜሪካ ገባች፡፡ ሇተወሰነ ጊዚ አብረው እንዯኖሩ አንዴ ቀን ከሥራ ሲመጣ ቤት ውስጥ አጣት፡፡

«ሌትፇሌገኝ ብትነሣ ሇራስህ ፌራ» የሚሌ መሌእክት ብቻ አገኘ፡፡ አሌተዋትም አፇሊሌጎ ዯኛዋ ጋ አገኛት፡፡ እዘያ ቤት ሄድ ወዯ ቤቷ እንዴትመሇስ ሲሇምናት ፕሉስ መጣ፡፡

ዯኛዋ «ሏራስ እያዯረጋት ነው» ብሊ መሰከረች፡፡ ፕሉሶቹ እርሱን ይዖውት ሄደ፡፡ በስንት መከራ ከእሥር ተረፇ፡፡ ነገር ግን ከተወሰነ ሜትር በታች ወዯ እርሷ ሊይቀርብ፤ ሌጁንም ሇተወሰነ ጊዚ ሊያይ /ሏራስ እንዲያዯርጋት/ ተወሰነበት፡፡ ሌጁ ሉያብዴ ሲሌ በአካባቢው የነበሩ መንፇሳውያን ወገኖቹ በስንት ጥረት አተረፈት፡፡ ምናሇ ሲሆን ችግሩን በመሌካም መንገዴ ብትፇታው፤ ካሌሆነና ከእርሱ ጋር መኖሩን ካሌፇሇገችው ይህንን ያህሌ የሌጁን ሔይወት እስከ ማበሊሸት እና አእምሮውን እስከ ማንካት የሚዯርስ ጉዲት ማዴረስን ምን አመጣው ? ሰውን ማሸነፌ በመጉዲት ብቻ ነው እንዳ? በዯግነት ማሸነፈ አይበሌጥም? ላልቹ ዯግሞ አንዴ ግንኙነት በላሊ ዒይነት ግንኙነት ሉተካ እንዯሚችሌ የማያምኑ ናቸው፡፡ ግንኙነት ዖርፇ ብ ነው፡፡ ሇኛ ብቻ ተብል እንዯ አበሻ ቀሚስ በዔውቅ የተሠራ ሰው የሇም፡፡ ስሇዘህ «በዘህ መንገዴ የኔ መሆን ግዳታው ነው» ሉባሌሇት የሚችሌ ሰው የሇም፡፡ ፌቅረኛ መሆን አሌቻሇችም፤ ዯኛ ግን ሌትሆን ትችሌ ይሆናሌ፤ ባሌ ሉሆን አሌቻሇም፤ ወንዴም ግን ሉሆን ይችሌ ይሆናሌ፤ የንግዴ ሸሪክ ሉሆን አሌቻሇም፤ አማች ግን ይሆን ይሆናሌ፤ ጎረቤት መሆን አሌቻሇም የንግዴ አጋር ግን መሆን ይችሌ ይሆናሌ፤ ማኅበርተኛ መሆን አሌቻሇም፣ ሠፇርተኛ መሆን ይችሌ ይሆናሌ፡፡ ሠራተኛ መሆን አሌቻሇም፣ አንዲች የምናውቀው ሰው ሆኖ መኖር ግን ይችሌ ይሆናሌ፡፡

Page 91: Daniel Kiibret's View

91

ከዘያ ሰው ጋር ባሌተስማማንባቸው ነገሮች ትተን በተስማማንባቸው ነገሮች ብንቀጥሌ ምናሇ፡፡ ባሌ እና ሚስት መሆን አሌቻሌንምና ተፊታን፡፡ ከዘያ በኋሊ ከቻሌን እኅት ወንዴም፣ ካሌቻሌን አንዲች ትዛታ ያሇን የምንተዋወቅ ሰዎች ሆነን መቀጠሌ አይቻሌም ? ሇምን ሁለንም የግንኙነት መሥመር እናበሊሸዋሇን፡፡ ተሇያየን ማሇት ተጣሊን ሇምን ይሆናሌ? መቼ ይሆን የተሇያየነውን ሰው ጥሩነት ሇማውራት የምንችሇው? ሇምንስ ይሆን እህህ የሚያሰኝ፣ ቂምን የማያስረሳ የቤት ሥራ ተሰጣጥተን የምንሇያየው? ሇምሳላ የአንዴ ፒርቲ አባሊት የነበሩ ሰዎች በአመሇካከት በአስተሳሰብ፣ በርእዮተ ዒሇም፣ በአሠራር ተሇያዩ፡፡ አብሮ መኖሩ ችግሩን አሌፇታው አሇ፡፡ እንዱያውም አብሮ መኖሩ ከመሇያየቱ በባሰ ችግሩን አባባሰው፡፡ ሁሇት ንጉሥ በአንዴ ሀገር፣ ሁሇት ርእዮተ ዒሇም በአንዴ ፒርቲ ሉኖሩ አይችለም፡፡ ይህ ነገር ሲከሰት አብሮ መኖር ካሌተቻሇ ቀሪው አማራጭ መሇያየት ነው፡፡ ጥያቄው እንግዱህ እዘህ ሊይ ነው፡፡ ሁሇት የተሇያዩ አመሇካከቶች ያሎቸው ፒርቲዎች ናቸው መሆን ያሇባቸው ወይስ ሁሇት እርስ በርሳቸው የሚጣለ ፒርቲዎች? ሇምንዴን ነው ሁሇት ጠሊቶች ከምንሆን ሁሇት የተሇያዩ መሆን የማንችሇው፡፡ ባህሌ አሇ፤ እምነት አሇ፤ ወግ አሇ፣ ሔግ አሇ፤ በእነዘህ በሁለም ወይንመ በመረጥነው መንገዴ መሇያየቱን ሰሊማዊ እና ሇላሊ ግንኙነት በሩን ያሌዖጋ አዴረገን መተው አንችሌም? ካሌተካሰስን፣ አንዲችን በላሊችን ሊይ መግሇጫ ካሌተሰጣጣን፣ አንዲችን ላሊችንን ካሊጋሇጥን፣ አንዲችን ላሊችንን ጭራቅ አስመስሇን ካሌሳሌን፣ ካሌተወራረፌን እና ካሌተሞ ሸሊሇቅን መሇያየት የማንችሇው ሇምን ይሆን» እንዯ

ባሔታዊው የግዴ «እንርሳው ብንሌ የማያስረሳ ጠባሳ» አንዲችን በላሊችን ሊይ መተው ይኖርብናሌ» እንዱያውም ተጣሌተው ሇመታረቅ፣ ተሇያይተው ሇመገናኘት፣ ተራርቀው ሇመቀራረብ የቻለትን ብ ተዲኞች ሁኔታ ብንመረምር መሇያየታቸው ሰሊማዊ የሆነሊቸውና ምንም ዒይነት ቂም፣ በቀሌ እና ስብራትን ያሌመዖገቡት ናቸው፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ከመሇያየት በኋሊ ሇመገናኘት ከባደ ነገር ያሇያየው ምክንያት አይዯሇም፡፡ በመሇያየት እና ከመሇያየት በኋሊ የተፇጠሩ ነገሮች ናቸው፡፡ የቤተሰብ አገባብ፣ የዯኞች ንግግር፣ የተሇዋወጧቸው ቃሊት፣ የተጎዲደት ጉዲት፣ በንብረት እና በገንዖብ ሊይ የተወሰኑ ውሳኔዎች፤ አንደ ስሇላሊው ያወሯቸው ወሬዎች፣ ወዖተ ነገሩን ከጉዲዩ በሊይ ያከሩታሌ፡፡ እናም እንዯ እኔ በአንዴነት፣ በፌቅር፣ በመተሳሰብ፣ በሽርክና፣ በማኅበር መኖር የተሻሇ የሚያስፇሌግ ነው፡፡ የመሇያየትን መንገድች ሁለ መዛጋትም ተገቢ ነው፡፡ ግን በሁለም መንገድች ተብል ተብል ካሌተቻሇ፤ መሇያየትም የመጨረሻው አማራጭ ከሆነ፤ ያሇ መጎዲዲት፣ ያሇ ስብራት፣ በሰሊም እና በጎ ትውስታን ሉጥሌ በሚችሌ መሌኩ ብቻ እናዴርገው፤ ሰሊማዊ የመግቢያ መንገዴ ብቻ ሳይሆን ሰሊማዊ የመውጫ መንገዴም ያስፇሌገናሌ፡፡

ከታሪክ ትውስታ

ኢትዮጵያ በብሌጽግናዋ ዖመን ጥገኝነት የሚጠየቅባት ሌዔሇ ኃያሌ ሀገር፤ የንግዴ ግንኙነት የሚመሠረትባት ባዔሇ ጸጋ ሀገር ሉወርሯት የምትፇራ ብርቱ ሀገር ነበረች፡፡ ይህንን ማንነቷን የሚመሰክሩ መዙግብት ከመጽሏፌ ቅደስ እስከ ሄሮደቱስ

ዴረስ ይነበባለ፡፡ ተቆፌረው የሚወጡትም ሆኑ ተጽፇው የተቀመጡት መረጃዎችም ይተርካለ፡፡

ተስፊ አሇን፡፡ እንዯ ሇመንን መሌሰን እንሰጣሇን፤ እንዯ ተሰዯዴን ተመሌሰን እንመጣሇን፤ እንዯ ተበዯርን እናበዴራሇን፤ በላልቹ ሥሌጣኔ እንዯቀናን በኛም ይቀናሌ፤ የዒሇም መገናኛ ብኃን ስሇ ኢትዮጵያ ጥጋብ እና ዴልት የሚዖግቡበት ዖመን ሩቅ አይሆንም፡፡

እስኪ ሇዙሬው አዱስ ዖመን ጋዚጣ መስከረም 23 ቀን 1940 ዒም ያወጣውን አስገራሚ ዚና ከ60 ዒመት በኋሊ

እንተዛተው፡፡ ቁም ነገር መጽሓት በታኅሣሥ/ጥር 2003 እትሙ አውጥቶታሌና፡፡

ኢትዮጵያ እንግሉዛን ረዲች

ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በክረምቱ ኃይሇኛነት ምክንያት ጉዲት ሇዯረሰበት ሀገር የገንዖብ ርዲታ ሌከዋሌ፡፡ ይህም ርዲታ በላጋሲዮናችን በኩሌ ሲሊክ ቀጥል ያሇው ዯብዲቤ አብሮ ተሌሌ፡፡

ሇልርዴ ሜዮርክ ኖሽናሌ ዱስትሬስ ፇንዴ ሇንዯን፡፡

Page 92: Daniel Kiibret's View

92

ምንም እንን እኛም ራሳችን በሔዛባችን ሊይ ያሇአግባብ የዯረሰበትን ጉዲት በማቃሇሌ ሥራችን ሊይ ብንሆንም ከዘህ ቀዯም ታይቶ በማይታወቀው ኃይሇኛና ጨካኝ በሆነው ክረምት ሁሌጊዚ በምናስባት በሇምሇሟ ውብ በሆነች ሀገርዎ ሊይ ሇዯረሰው ጥፊት መጠነኛ የገንዖብ ርዲታ መጠየቅዎን ስሇሰማን የገንዖቡ ቁጥር ምንም ከፌ ያሇ ባይሆን የኛንና የሔዛባችንን ርዲታ ሇመግሇጽ ያህሌ አንዴ ሺህ ፒውንዴ በላጋሲዮናችን በኩሌ ሌከንሌዎታሌ፡፡

«መጥምቃውያን»

ይህንን ጽሐፌ ከመጻፋ ሦስት ዯቂቃዎች በፉት ኮተቤ /ሲኤምሲ/ ሚካኤሌ ከቤቴ አሥር ሜትር ርቀት ሊይ ወዯ ባሔረ ጥምቀቱ አሌፎሌ፡፡ ስዴስት ሰዒት አካባቢ ወዯ ቤቴ ስገባ መንገደን ሞሌተው ይዯረዯሩ የነበሩት ወጣቶች ሇመዴኃኒት እንን ቢፇሇጉ አይገኙም ነበር፡፡

ከኮተቤ አዱሱ መንገዴ እስከ ሲ ኤም ሲ መንገዴ ያሇው ፑስታ መንገዴ ቀኑን ሙለ ውኃ ሲጠጣ ነበር፡፡ መቼም ይሄ መንገዴ እንዯ ዙሬ አሌፍሇት አያውቅም፡፡ ሰማዩ ዯግሞ በአረንዳ እና ቢጫ ቀይ ባንዱራ አጊጧሌ፡፡ ከመንገደ ግራ እና ቀኝ ያሇው ሣር ታጭድ የቼሌሲን ስታዱዮም መስሎሌ፡፡

አሥር ሰዒት ተኩሌ ሲሆን ሔዛቡ እንዯ ጎርፌ እየፇሰሰ መጣ፡፡ ነጭ ጎርፌ ታውቃሊችሁ፡፡ ሌክ ዒባይ ጢስ ዒባይ ሊይ ሲንዯረዯር የምታዩት ነው የሚመስሇው፡፡ ግራ እና ቀኝ በቢጫ እና ቀይ ከናቴራ የተዋቡ ሴቶች እና ወንድች ወጣቶች መንገደን እጅ ሇእጅ ተያይዖው አጥረውታሌ፡፡ ሔዛቡ ከፉት እና ከኋሊ ብቻ እንዱሆን ነው የተፇቀዯው፡፡

አንዴ ሃያ ወጣቶች ወዯ አምስት መቶ ሜትር የሚዯርስ ምንጣፌ እየዖረጉ ከታቦቱ ፉት ፉት ያነጥፊለ፡፡ ከኋሊ በኩሌ ዯግሞ ላልች ወጣቶች ታቦቱን የያት ካህናት ያሇፈበትን ምንጣፌ ይጠቀሇሊለ፡፡ ከሲ ኤም ሲ ሚካኤሌ እስከዘህ ዴረስ እንዯዘህ እያለ የዯረሱ ይመስሊሌ፡፡ ሲኤምሲ ሚካኤሌ ሳይሆን ታቦተ ጽዮን ከዯብረ ሲና ወዯ ከነዒን የምትሄዴ ነው የሚመስሇው፡፡

ፀጉራቸው የተቆጣጠረ፤ እንዯ ዏፄ ቴዎዴሮስ ሹርባ የተሠሩ፤ በሬ እስከ ገበሬው የሚያህለ፤ ቢፇሌጧቸው ሁሇት ሰው የሚወጣቸው ጎረምሶች እና ወጣቶች ከካህናቱ በሊይ አዯግዴገው ያሇግሊለ፡፡ እንዯነዘህ ዒይነት በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በዙሬው ዔሇት በአዱስ አበባ ከተማ ተሠማርተዋሌ፡፡

ሇመሆኑ እነዘህን ወጣቶች ማን ሇዘህ አገሌግልት መረጣቸው? እንዳት ሉሰባሰቡ ቻለ? ይህኛውን ዒይነት አገሌግልትስ

ሇምን መረጡት? የገንዖብ ምንጫቸው ከየት ነው? እንዳት እንዯ አሸን በአንዴ ጊዚ በሁለም የሀገሪቱ ቦታዎች ሉፇለ

ቻለ? ብ ጥያቄዎች ይነሣለ፡፡

በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ክስተቶች ዖመን ዖመን አሊቸው፡፡

ከ1940ዎቹ እስከ ስዴሳዎቹ ያለት ዖመናት ማኅበራት በመሊ ሀገሪቱ እንዯ ብርቅ እና እንዯ ፊሽን የወጡ በት ዖመን ነበር፡፡

ያኔ ሰንበት ት/ቤቶች አሌነበሩም፤ በየአጥቢያው የነበሩት የወጣቶች ማኅበራት ነበሩ፡፡ ከሰዴሳዎቹ በኋሊ የባሔታውያን ዖመን መጣ፡፡ ሀገሪቱ እንዯ አባ መሼ በከንቱ ባለ ባሔታውያን ተጥሇቀሇቀች፡፡ ከገጠር እስከ ከተማ ሠንሠሇት የታጠቁ፤ ጠፇር ያነገቱ፤ ቆዲ የሇበሱ፤ መስቀሌ ተሰሊጢን የያ ባሔታውያን ሀገሪቱን ሞሎት፡፡ ይህም አሇፇ፡፡

ከስዴሳዎቹ አጋማሽ እስከ ሰባዎቹ ዯግሞ የሰንበት ት/ቤቶች ዖመን መጣ፡፡ በየአጥቢያው፣ በየገጠሩ፣ በየከተማው ሰንበት

ት/ቤቶች የማኅበራትን ቦታ ተክተው ወጡ፡፡ ከሰባዎቹ እስከ ሰማንያዎቹ መጀመርያ ዴረስ የኃያሊን እና የቆራጥ ሰባክያን ዖመን ነበር፡፡ እነ ጋሽ ተሰማ፣ ጋሽ ታዬ፣ ጋሽ ግርማ፣ ቄስ ጌጡ የኋሊ እሸት፣ እና ላልቹ ተነሥተው ኃይሌ አና ቆራጥነት በተሞሊበት መንገዴ ኮሚኒዛምን ተጋፌጠው ትውሌዴ አተረፈ፡፡

ከሰማንያዎቹ መጀመርያ እስከ ሰማንያዎቹ አጋማሽ ዴረስ ተመሌሶ የባሔታውያን ዖመን መጣ፡፡ እነ «ባሔታዊ» ገብረ

መስቀሌ፤ እነ «ባሔታዊ» እና ላልቹ ሲሻቸው ማርያም ታየች፤ ሲሻቸው ራእይ ታየን እያለ ሔዛቡን ባንዱራ አስሇብሰው

Page 93: Daniel Kiibret's View

93

በባድ እግሩ አስዯገዯጉት፡፡ ባሔታውያንን አሇመከተሌ ክርስቶስን አሇመከተሌ እስኪ መስሌ ዴረስ ሇአንዴ መንዯር አንዴ ባሔታዊ ዯረሳት፡፡ ትንሽ ቆይቶ ዯግሞ የዛዋያውያን ዖመን መጣ፡፡ በብጹዔ አቡነ ጎርጎርዮስ አማካኝነት በዛዋይ ሏመረ ብርሃን የተጀመረው የሰባክያን ሥሌጠና ውጤት የሆኑ ወጣት ሰባክያን በመሊዋ ኢትዮጵያ እያበቡ በመጡት የሠርክ ጉባኤያት ሊይ ተሠማሩ፡፡ ከቤተ ክህነቱ መጽሓቶች እና ጋዚጦች ወጣ ያለ አዲዱስ መንፇሳውያን መጽሓቶች እና ጋዚጦች ብቅ አለ፡፡ የሠራተኛ ጉባኤያት በየመሥሪያ ቤቱ ተቋቋሙ፡፡

ከዖጠናዎቹ መጀመርያ በኋሊ ዯግሞ ስብከትን አንደ መተዲዯርያቸው ያዯረጉ «የግሌ ሰባክያን» እና «ዖማርያን» ብቅ አለ፡፡ የትምህርት እና የስብከት ካሴቶች ከተማውን እና ገጠሩን አጨናነቁት፡፡ ከትምህርት እና መዛሙር እጥረት ወዯ ጥጋብ ተሸጋገርን፡፡ እርግጥ አንዲንዳ ከትምህርቱ ይሌቅ ሰባኪው፤ ከመዛሙሩ ይሌቅ ዖማሪው እየታወቀ ላላ ፇተናም አመጣ፡፡ ጉባኤያት ከዔሇታዊነት ይሌቅ ወዯ ወርኃዊነት አዖነበለ፡፡

ከዘሁ ዖመን ጋር በአንዴነት እና ተከትል የማኅበራት ዖመን ተከሰተ፡፡ ሇአንዴ ሰው ሦስት ማኅበራት እስኪዯርሱት ዴረስ

መንዯሩ ሁለ ማኅበር በማኅበር ሆነ፡፡ በአዱስ አበባ ከተማ ውስጥ ብቻ ከአምስት ዒመታት በፉት ከ14000 በሊይ የጉዜ፣ የጽዋ እና የነዲያን መጋቢ ማኅበራት ተቋቋሙ፡፡ የገጠር አብያተ ክርስቲያናትን ማሠራት፤ ነዲያንን ማብሊት፤ ጉዜ ማዖጋጀት፤ የተጎደ ገዲማትን መርዲት ሔሌም ከመሆን አሌፍ የዔሇት ተዔሇት ተግባር ሆነ፡፡ ሁሇት ሺ ዖመን ሲብት የጭቅጭቅ ዖመን ሆኖ ነበር የባተው፡፡ በአገሌጋዮች እና በተገሌጋዮች መካከሌ አያላ ክርክሮች ነበሩ፡፡ በተሇያዩ እምነቶች መካከሌም ዯም ያፊሰሱ ግጭቶች ተከስተው ነበር፡፡

እሌፌ ብል ዯግሞ የአዲራሽ ጉባኤያት ዖመን መጣ፡፡ ሇአንዴ ዒመት ተኩሌ ያህሌ የቆየው ይህ ዖመን ጉባኤያት ከቤተ ክርስቲያን ቅጽር ግቢ ወጥተው ወዯ አዲራሽ እንዱያመሩ ያዯረገ፤ ጉባኤያትን ከገቢ ማሰባሰብ ጋር ያዙመዯ፤ የሰባክያኑ እና ዖማርያኑ ተክሇ ሰውነት በፕስተር እና ቢሌ ቦርዴ አማካኝነት እንዯ የማስታወቂያውን ገበያ የተሻማበት ዖመን ነበር፡፡

በዘህ ዖመን መካከሌ ነው እንግዱህ እነዘህ አንዲንድቹ በዖመነ ጥምቀት በመታየታቸው የተነሣ «መጥምቃውያን» እያለ

የሚጠሯቸው ከ25000 በሊይ ወጣቶች ብቅ ያለት፡፡ ከዘህ በፉት በሰንበት ት/ቤቶችም ሆነ በሠርክ ጉባኤያት ሉዯረስባቸው ያሌቻለ፤ ከመንፇሳዊነታቸው ይሌቅ በአስቸጋሪነታቸው የሚታሰቡ፤ ወዯ ቤተ ክርስቲያን የሚሄደትን በመሊከፌ የሚታወቁ እነዘህ ወጣቶች ጥምቀትን ተንተርሰው አገር አጀብ አሰኙ፡፡

እነዘህ ወጣቶች የሚሇዩባቸው የራሳቸው ጠብዏያት አሎቸው፡፡ ከንግግር ይሌቅ ሇተግባር ትኩረት ይሰጣለ፡፡ ሥራቸው ሁለ ኃይሌ እና ዴፌረት የተሞሊበት ነው፡፡ አይቻሌም እና አይሆንም የሚባሌ ነገር አያውቁም፡፡ እስካሁን በማንም ያሌተሠሩ እና ያሌተነኩ ተግባራትን አከናውነዋሌ፡፡ መዯበኛ የሆነውን አሠራር አሌሇመደትም፡፡ ማናቸውንም ዔንቅፊቶቻቸውን በማንኛውም መንገዴ ያርቋቸዋሌ፡፡ ይለኝታ እና ፌርሃት የሇባቸውም፡፡ በዒሊትን እና ጉባኤያትን በማዴመቅ ይታወቃለ፡፡

ምንም ይሁን ምን እነዘህ ወጣቶች መጥተዋሌ፡፡ በክርስትና ሔይወት ትሌቁ ጥያቄ ክርስትናን የት እና መቼ ጀመርከው አይዯሇም፡፡ የት እና እንዳት ጨረስከው ነው፡፡ ከሽፌትነት፣ ከግብርና፣ ከቀራጭነት፣ ከንግዴ፣ ከአሳዲጅነት፣ ከዒሣ አጥማጅነት፣ ከአመንዛራነት፣ ከንጉሥነት፣ ከወታዯርነት፣ ከላሊም ከላሊም የጀመሩ ነበሩ፡፡ የጨረሱት ግን መንግሥተ ሰማያት መሆኑ አንዴ አዴርቸዋሌ፡፡

እነዘህ ወጣቶችም በምንም ይሁን በምን መጡ፡፡ እነዘህን ሌጆች ሥርዒት ማስተማር፤ እንዯ ገቡ እንዲይወጡ ማዴረግ፤ ተከባክቦ ወዯሚፇሇገው ዯረጃ ማዴረስ የቤተ ክርስ ቲያኒቱ ዴርሻ ነው፡፡ በርግጥ በኃይሌ የመጣ የኤላክትሪክ ኃይሌ በተጠቃሚው ሊይ አዯጋ ሉያዯርስ እንዯሚችሇው ሁለ እነዘህ ወጣቶች ተአምራዊ በሆነ መሌኩ እንዴ ጎርፌ አበእንዳ በመምጣታቸው የሚከሰቱ ችግሮች ይኖሩ ይሆናሌ፡፡ ነገር ግን ችግሮቹን መቋቋም እንጂ ኤላክትሪክ አይኑር እንዯማይባሇው ሁለ እነዘህንም ወጣቶች መከታተሌ ስሊሌቻሌን ብቻ አይኑሩ ማሇት ከኃጢአት የባሰ ኃጢአት ነው፡፡

እነዘህ ወጣቶች መዋቅር፣ ዯረጃ፣ ሥነ ሥርዒት፣ የእዛ ሠንሠሇት፣ መዋቅራዊ አሠራር፣ ሊያውቁ ይችሊለ፡፡ የመጡበት ዲራ ይህንን ዏውቀው እንዱመጡ የሚያዯርግ አይዯሇምና፡፡ አሇባበሳቸውም ሆነ አነጋገራቸው፤ አሠራራቸውም ሆነ አቋማቸው

ከሇመዴናቸው የሰንበት ት/ቤት ባህሌ ወጣ ያሇ ሉሆንም ይችሊሌ፡፡ ሁለንም ነገር ግን መንፇሳዊነት ሉቀይረው

እንዯሚችሌ ማመን ግን ያስፇሌጋሌ፡፡ እኛስ ባንሇወጥ ኖሮ ከዘህ የባስን አሌነበርንም እንዳ!

Page 94: Daniel Kiibret's View

94

በቤተ ክህነቱ አካባቢ ትሌቁ ጭጥቅጭቅ በየትኛው መምሪያ ይታቀፈ የሚሇው ነው፡፡ መምሪያ ከሰው አይበሌጥምና ሇእነርሱ የሚሆን ጊዚያዊ መዋቅር ዖርግቶ፤ ጊዚያዊ መመርያም አውጥቶ ሌጆቹን ማስተናገዴም ይቻሊሌ፡፡ እነዘህ ወጣቶች ከባደን ገዯሌ ተሻግረው፤ ትሌቁንም ተራራ ወጥተው፤ አስቸጋ ሪውንም ጫካ ጥሰው መጥተዋሌ፡፡ እኛ በሃያ፣በሠሊሳ እና በአርባ ዒመታት ገንዖብ ያዯረግናቸውን እሴቶች በአንዴ ቀን ካሊዯረጉ ብል ማስጨነቅ ነፌሳቸውን ማስመረር ነው፡፡

ታሌሙዴ በተባሇው የአይሁዴ መጽሏፌ የተጻፇ አንዴ ታሪክ አሇ፡፡ አንዴ በፀሏይ የሚያመሌኩ የዖጠና ዒመት ሽማግላ ወዯ አብርሃም ቤት ሇማረፌ መጡ፡፡ አብርሃም እግራቸውን አጥቦ ተቀበሊቸውና እራት አበሊቸው፡፡ ከዘያም ወገባቸውን አረፌ እንዲዯረጉ ስሇ አምሌኮ እግዘአብሓር ይነግራቸው ጀመር፡፡ ሽማግላው ዖጠና ዒመት የኖሩበትን ኑሮ በአንዴ ቀን ሉሇቁት አሌቻለም፡፡ እንዱያውም በዘያ ቤት መቆየት ከበዲቸው፡፡

አብርሃም ዯግሞ በቅንነት ያስተምራቸው ጀመር፡፡ በመጨረሻ ሽማግላው ከቤት ወጥተው ሜዲ ሊይ አዯሩ፡፡ ላሉት

እግዘአብሓር ሇአብርሃም ተገሇጠሇት፡፡ እንዱህም አሇው፡፡ «እኔ ሇዖጠና ዒመት የተሸከምቸውን ሽማግላ አንተ እንዳት

ሇአንዴ ላሉት መሸከም አቃተህ?» እግዘአብሓር ሇብ ዖመናት የተሸከማቸውን እነዘህን ሌጆች እስኪሇወጡ ዴረስ ሇተወሰኑ ዒመታት መሸከም አቅቶን ይበተኑ፤ ይፇተኑ እያለ መከራ ማሳየት ተመሳሳይ ጥያቄ እንዴንጠየቅ ያዯርገናሌ፡፡

መሪያቸው እና መነሻቸው ሳይታወቅ ተአምራዊ ሆነው የመጡት እነዘህ ወጣቶች ሇመንግሥት ግራ ሉያጋቡት ይችለ ይሆናሌ፡፡ ይህንን ኃሊፉነት ወስዲ ሌጆቹን ከሥጋትነት ወዯ አጋርነት መቀየር ያሇባት ቤተ ክርስቲያኒቱ ናት፡፡ ምናሌባት

በላልቹ ሉሠራ የማይችሌ በእነዘህ ወጣቶች ብቻ የሚሠራ አንዲች ተሌዔኮ እግዘአብሓር ቢኖረውስ? ማን ያውቃሌ?

አይጧ

ሇዘህ ጽሐፌ መነሻ የሆነኝ አዱስ አበባ ከተማ ውስጥ በሚገኝ አንዴ ማኅበር ጽ/ቤት የተፇጸመ ታሪክ ነው፡፡ እንዱህ ሌንገራችሁ፡፡

በዘህ ማኅበር ጽ/ቤት ውስጥ በጽዲት ሠራተኛነት የምትሠራ እኔ ሇጊዚው ስሟን ራሓሌ ብዬ የምጠራት ሌጅ አሇች፡፡ ሲፇጥራት አይጥ የሚባሌ ነገር ትጠሊሇች አለ፡፡ ምን እርሷ ብቻ ብዎቻችን ስሇ አይጥ እየተነገረን ካዯግነው ተረት እና ምሳላ አንፃር ነው መሰሌ አይጥን ማየት እና መንካት ቀርቶ ማሰብም ይከብዯናሌ፡፡

መቼም እንጀራ የማይጥሇው ነገር የሇም፡፡ የወዯደትን አስትቶ የጠለትን ያስይዙሌ፤ በሚያናዴዯው አስቆ፣ በሚያስቀው ያስሇቅሳሌ፡፡ ዯግሞ በኛ ሀገር የሰዎችን ሥነ ሌቡናዊ የኋሊ ጫና እና አመሇካከት ተረዴቶ ከሥራቸው ጋር ማጣጣም የሚባሌ ነገር እምብዙም አሌተሇመዯም፡፡ በአንዲንዴ የሠሇጠኑ ሀገሮች እንዱህ ሇማዴረግ ባህላ አይፇቅዴም፣ ሃይማኖቴ ይከሇክሊሌ፣ ሇዘህ እና ሇዘያ አሇርጂ ነኝ፣ እንዱህ እና እንዱያ ያሇ ነገር ያስዯነግጠኛሌ ብል አስቀዴሞ መናገር ወይንም በኋሊ ማስረዲት ይቻሊሌ፡፡

ባይሆን ችግሩ ሥነ ሌቡናዊ ችግር ነው ብሇው ካመኑ የሚቀርፈበትን መንገዴ አሇቆች ይፇጥራለ፡፡ ያሇበሇዘያ ዯግሞ ሇሠራተኛው የሥራ ዯኅንነት በሚያመች መንገዴ ያሠማሩታሌ፡፡

ራሓሌ ያሇችው እዘህ ሀገር ነውና ይህ አሌገጠማትም፡፡

ከዔሇታት በአንዴ ቀን ከምታጸዲቸው ክፌልች በአንደ አይጥ ትሞታሇች፡፡ መጀመርያ የሚገርመው እዘያ ትሌቅ ሔንፃ ውስጥ አይጥ መግባቷ፤ በሰሊም ኖራ ወሌዲ ከብዲም መሞቷ ነው፡፡ በአንዴ ወቅት በኢትዮጵያ ቴላቭዣን እንዯታየው ዴራማ ዴመት ሇመግዙት የአሠራር ሂዯቱ አሊስኬዴ ብልም ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ብቻ የስንት ሰዎችን ፊይሌ በሌታ፣ ጠግባ፣ ሞተች፡፡

መቼም የእንጀራ ነገር አንዲንዴ ጊዚ አያመጣው የሇምና ራሓሌ አገር ዯኅና ነው ብሊ ጠዋት ወዯ ሥራዋ ስትገባ የአይጧን ሞት አረዶት፡፡ እናትሽ ሞተች የተባሇች ያህሌ ክው ነበር ያሇችው፡፡ ያስዯነገጣት የአይጧ ትዛታ አይዯሇም፡፡ አይጧን

ከዘያ ቢሮ ውስጥ ማን ያወጣታሌ? የሚሇው ጥያቄ ነው እንጂ፡፡

Page 95: Daniel Kiibret's View

95

እንዯ ገባች የጽዲት ዔቃዎቿን የምታስቀምጥበት ክፌሌ ገብታ ጸጥ አሇች፡፡ አይጧ እርሷ ክፌሌ የሞተች ይመስሌ አሁንም

አሁንም ትባንን ጀመር፡፡ አንዲንዴ ጊዚም በእጃቸው አንጠሌጥሇው xM_tW የሚሰጧትም መስሎት መዲፎን በመዲፎ ታራግፊሇች፡፡ ጠፌታ ወዯ ቤቷ ሌትመሇስም አሰበች፡፡ ነገር ግን የእንጀራ ገመዶ በመኪና ክር ተንጠሌጥሊ ታየቻት፡፡

በሯ ተን፡፡ አይጧ ራሷ ያንች መስሎት ነፌሷ ሌትወጣ ነበር፡፡ መጀመርያ የበሩን እጄታ ሳይሆን የበሩን የወሇሌ

ክፌተት ነበር ያየችው፡፡ አይጧ በዘያ በኩሌ የምትገባ መስሎት፡፡ «ራሓሌ» የሚሌ ጥሪ ሰማች፡፡ አሇቃዋ ነው፡፡ ራሓሌ ዯግሞ አይጥ ትጠሊሇች፣ አሇቃ ትፇራሇች፡፡ አቤት ብሊ ሌትመሌስ ፇሇገ ችና አይጧ በከፇተችው አፎ በኩሌ ብትገባስ ብሊ ፇራችና ዛም አሇች፡፡

አሇቃዋ መሌሶ ተጣራ፡፡ እንዯ ምንም «አቤት» አሇች፡፡ ከዘያም በሩን ቀስ ብሊ ከፇተችው፡፡ መሬት መሬት እያየች፡፡ አሁንም እርሷ አይጥ ነው የምታስሰው፡፡

«እንዱህ አይነት ክፌሌ ውስጥ አይጥ ሞታሇችና በቶል አውጫት» አሊት አሇቃዋ

«እ!» ነፌሷ ጉሮሮዋ ሥር ዯርሳ ተመሇሰች፡፡

«በአስቸይ ትውጣ፤ ቅዲሜ እና እሐዴ እዘያ ስሇከረመች ሸትታሇች»

«እኔ ሊወጣት!» አሇች በዯመ ነፌሷ፡፡

«ታዴያ ማን ሉያወጣ ነው፤ በይ ፌጠኝ»

«እኔ አይጥ እፇራሇሁ፤ ላሊ ሰው ያውጣሌኝና ላሊውን እኔ ሌጥረገው»

«እንዯዘህ የሚባሌ አሠራር የሇም»

«እኔ ሌክፇሌና ላሊ ሰው ያውጣት፤ እኔ ያመኛሌ»

«ትእዙዛ ትእዙዛ ነው» ሄዯ አሇቃዋ፡፡ እርሷ እና ዴንጋጤዋ ብቻ ቀሩ፡፡ ምን ታዴርግ? ትሂዴ? ነፌሷ እግሯን ያዖቻት፡፡

ትቅር? እንጀራዋ አግሯን ገፊቻት፡፡ ምን ትሁን? እንዯ ምንም ወጣችና በአካባቢዋ ያለትን አንዲንዴ የሥራ ባሌዯረቦቿን ሇመነቻቸው፡፡ የራሓሌን ፌርሃት ያውቁታሌ፡፡

እንዱያውም በአርሷ መቀሇዴ ሲያምራቸው «አይጧ መጣች? ይሎታሌ፡፡ ከዘያ በኋሊ ዒይኗ ከአይጧ በሊይ ይፇጥጣሌ፡፡ አይጥ ከተጠራች ሳትበሊ ውሊ ታዴራሇች፡፡

አንዲንድች ሉረዶት መጡ፡፡ ነገር ግን አሇቃዋ የሞተችውን አይጥ ከእርሷ ውጭ ማንም ሉያወጣት እንዯማይችሌ መመርያ ሰጠ፡፡

«ይህ ትዔቢት ነው፤ አሇመታዖዛ ነው፤ ሥራን አሇማክበር ነው» አሇና በአንዴምታ ተረጎመው፡፡

ራሓሌ ከእንጀራዋ ፌርሃቷ በሇጠባትና አሊወጣትም አሇች፡፡

እነሆ የሚከተሇው ነገር ሆነ፡፡

የራሓሌ አሇቃ ወዯ ቢሮው ገባና የቅጣት ዯብዲቤ ጻፇ፡፡

«እንዱህ በተባሇው ቢሮ ውስጥ አይጥ ሞታ እያሇ፤ አንቺም የጽዲት ሠራተኛ ሆነሽ ተቀጥረሽ እያሇ፤ አይጥ እፇራሇሁና አሊወጣም ብሇሽ የማኅበሩን ሥራ በማስተጎሌሽ ከዯመወዛሽ ይህንን ያህሌ ተቀጥተሻሌ፡፡ ከዘህ በኋሊም ሥራሽን

በአግባቡ የማትሠሪ ከሆነ ማኅበሩ አግባብ ነው ያሇውን ርምጃ እንዯሚወስዴ አሳውቃሁ» የሚሇው ዯብዲቤ ከአይጧ ሸሽታ ክፌሎ ውስጥ ተመሌሳ እንዯተቀመጠች ዯረሳት፡፡

Page 96: Daniel Kiibret's View

96

ዴሮም ቢሆን አይጥ እንን ሞታ በቁሟም ሇራሓሌ አትቀናትም፡፡ «በውሻ ራት ውሻ ቆሞባት፤ ከአባ ቆፇር እርሻ እሸት

ተበሌቶሊት፤ ከመሊጣ ፀጉር ሇሌቅሶ ተነጭቶሇት» የሚለትን የሀገሯን ተረቶች እያስታወሰች አሌቅሳ ላልችን ቢሮዎች ስታጸዲ ዋሇች፡፡

የአይጧም ሬሳ በዘያው በጉዴዶ እያሇ ቤቱ የባሇሞያዎች ቤት ነውና ባሇሞያዎች ተጠርተው አይጧ እዘያው ጉዯዶ ውስጥ ብትቀበር የተሻሇ መሆኑን በስብሰባ ወሰኑ፡፡ ሲሚንቶ እና ጠጠር መጥቶ፣ በግንበኛም ተቦክቶ፣ እዘያው ቢሮ ውስጥ ተቀብራ በሲሚንቶ መቃብሯ ተሠራሊት፡፡ ምናሌባትም በታሪክ ውስጥ በቢሮ ውስጥ የተቀበረች የመጀመርያዋ አይጥ እርሷ ሌትሆን ትችሊሇች፡፡ ላሊው ቢቀር ዯግሞ በዘያ ገና ባሊሇቀ ሔንፃ ውስጥ ግብዏተ መሬቷ የተፇጸመ የመጀመርያዋ ፌጡር ተብሊ ሔንፃው ሲመረቅ ሉነገርሊትም ይችሊሌ፡፡ ራሓሌ ተጎዲች እንጂ አይጧስ ታዴሊሇች፡፡

የሚገርመው ግን ሇሲሚንቶ እና ሇጠጠር ብልም ሇግንበኛው ከወጣው ወጭ ሩቡን ብቻ በመክፇሌ ራሓሌ የተቀጣችበትን ሥራ በላሊ አካሌ ከፌል ማሠራት ይቻሌ እንዯ ነበር የሚያስበው አሇማግኘቱ ነው፡፡

እንዱህ እንዯ ራሓሌ ያሇ አይጥ የመፌራት እና የመጥሊት ዒይነት ሌማዴ ከሌጅነት የሚቀረጽ እንጂ እንዯ ሏዋርያው ታዳዎስ እርሻ ዔሇቱን ተዖርቶ፣ ዔሇቱን በቅል፣ ዔሇቱን የሚታጨዴ አይዯሇም፡፡ ስንሰማቸው በኖርናቸው ተረቶች፣ ታሪኮች፣ አባባልች አማካኝነት ተፀንሶ፤ በባህሊችን ውስጥ ነገሮች በያት አዎንታዊም ሆነ አለታዊ ቦታ ረዲትነት አዴጎ፤ ላልች ቀዯምቶቻችን ሲያዯርጉት ባየነው፣ በቀሰምነው እና በወረስነው የአኗኗር ዖይቤ በኩሌም ጎሌብቶ ሇወግ ሇማዔረግ የሚበቃ ነው፡፡

የሀገሬ ሰው «ተፇጥሮን ተመክሮ አይመሌሰውም» የሚሌ ብሂሌ አሇው፡፡ ተፇጥሮ የሚሇው የአንዴ ሰው የተፇጥሮ ጠባዩ አይዯሇም፡፡ ከሌጅነት እስከ ዔውቀት፣ ከሽበት እስከ ኩተት እየያዖው ያዯገውና በመጨረሻም የእርሱ መገሇጫ እስከ መሆን የዯረሰውን መሠረታዊ ጠባዩን ነው፡፡ እንዱህ ያሇው ነገር በአንዴ ምሽት ምክር ብቻ አይሇወጥም፤ ተከታታይ የሆነ

ሉሇውጥ የሚችሌ ሥራን ይጠይቃሌ፡፡ «አብሮ የኖረ ሰይጣን በአንዴ ሱባኤ አይወጣም» ይባሌ የሇ፡፡

መመሪያዎች፣ ሔጎች እና ዯንቦች ሰዎችን የመቀየር ዏቅማቸው ከባህሌ እና ሌማዴ አንፃር ሲታዩ አነስተኛ ነው፡፡ ሇሔጉ እና ሇዯንቡ የሚሆን ዚጋ የሚፇጥር ባህሌ እና የአኗኗር ሥርዒት በላሇበት ሔጉ ብቻውን ከዔውቀት የዖሇሇ ፊይዲ አይኖረውም፡፡

በተራ ቅዯም ተከተሌ መስተናገዴን አሜሪካውያን ከሌጅነታቸው ጀምረው የሚያዴጉበት ባህሌ ነው ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ማንኛውም ሔፃን ሌጅ የትም ቦታ ሲሄዴ ተራውን ጠብቆ ይስተናገዲሌ እንጂ ሌጅ ነኝና ሌቅዯም አይሊችሁም፡፡ ይህ ባህሊቸው ሆኗሌ፡፡ እኛ ሀገር ስትመጡ ዯግሞ ተራን ጠብቆ፣ ቅዴሚያ ሇመጣው ቅዴሚያ ሰጥቶ አገሌግልት ማግኘትን ከሌጅነታችን ጀምሮ አሌሇመዴነውም፡፡ ወይ አሌቅሰን፣ ወይ አኩርፇን ነው አንዴን ነገር የምናገኘው፡፡

ታዴያ ይህ የሁሇታችንም አስተዲዯግ ውጤት በቀሊለ የትራፉክ መንገዴ አጠቃቀም ሊይ ይታያሌ፡፡ ከአሜሪካን የመንገዴ መተሊሇፉያዎች ውስጥ ብውን ቦታ የሚሸፌኑት በመስቀሇኛ መንገድች ሊይ ከአራት አቅጣጫ የሚመጡ ተሽከርካሪዎች በመጡበት ቅዯም ተከተሌ መሠረት ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስ ተሊሌፈበት መተሊሇፉያ ነው፡፡ በእነዘህ ቦታዎች

የትራፉክ ፕሉስ የሇም፤ መብራትም የሇም፡፡ ያሇው ቁም /STOP/ የሚሌ በአራቱም መንገድች ሊይ የተቀመጠ የትራፉክ ምሌክት ብቻ ነው፡፡ ከአራቱም አቅጣጫ የመጡ መኪኖች ራሳቸው ሇቀዯመው ቅዴሚያ እየሰጡ ይተሊሇፊለ፡፡

እኛ ሀገር ዯግሞ እንምጣ፡፡ መብራት የላሇባቸው የመተሊሇፉያ መንገድች ብቻ ሳይሆን መብራት በጠፊባቸው የመተሊሇፉያ መንገድች ሊይ የሚሆነውን አስቡት፡፡ ከአራቱም አቅጣጫ የሚመጡ መኪኖች እኔ መቅዯም አሇብኝ በሚሌ ስሜት ብቻ ወዯ መካከሌ ይመጡና ተዖጋግተው ጡሩንባ ሲነፈ መዋሌ ነው፡፡

ምናሌባት ከአራቱም አቅጣጫ በየተራ ቢተሊሇፈኮ ቆመው የሚያጠፈትን ጊዚ ያህሌ አይወስዴባቸውም ነበር፡፡ ሔጋችን

ስሊሊዖዖ ነው? ነገሩ ክፈ ስሇሆነ ነው? ፇጽሞ፡፡ ግን ያሊዯገባቸውን ከየት ያምጡት፡፡ መጽሏፇ መነኮሳት «ከሰይጣን ይሌቅ

ሌማዴን ፌራ» ይሊሌ፡፡ ሰይጣን በሦስት ሱባኤ ጠበሌ ይሇቃሌ፡፡ ሌማዴ ግን እንዱህ በቀሊለ ተነቅል አይሄዴምና፡፡

ሔግ እና ቅጣት አጥፉዎችን ሇማረም አስፇሊጊዎች ናቸው፡፡ ነገር ግን አብረውን የሚያዴጉ ነገሮችን የመሇወጥ ዏቅማቸው ዛቅተኛ ነው፡፡ እናም በየቢሮው የዱሲፔሉን ኮሚቴ፣ የቅጣት እና ርምጃ ኮሚቴ፣ የግምገማ ኮሚቴ ከማቋቋም የሠራተኞቻችንን አብሮ አዯግ የሌማዴ እና የጠባይ ችግሮች ከመሠረቱ እየሇየ የሚቀርፌ ኮሚቴ ቢኖረን ኖሮ ችግሩን ከምንጩ ስሔተቱንም በእንጭጩ እንቀርፇው ነበር፡፡

Page 97: Daniel Kiibret's View

97

የቢሮ አሇቆችም ሌክ ሌኩን እሰጠዋሇሁ፣ እቆነዴዯዋሇሁ፣ አስገባሇታሇሁ ከማሇታቸው በፉት ችግሩ ምንዴን ነው? እስኪ መጀመርያ ሌረዲው፣ ከዘያም ሌርዲው፣ ከዘያም ሌሞርዯው፣ ካሌተሳሇ በመጨረሻ ሌቆንዴዯው ቢለ ሇሀገሪቱ የተስተካከሇ የሰው ኃይሌ ያፇሩሊት ነበር፡፡

ቅጣት የማረምን ያህሌ በቂ ውጤት አያስገኝም፡፡ ሃያ ሠሊሳ ዒመት የኖረበትን ሌማዴ፤ በእዴሜው ሙለ ሲከተሇው የኖረውን የአኗኗር ዖይቤ በአንዴ ዯብዲቤ ማስተው ተአምራዊ ችልታን ይጠይቃሌ፡፡ ታረፌዲሇህ እየተባሇ እየተቀጣ ከማርፇዴ የማይመሇስ ስንት ሰው አሇ፡፡ ይህ ሰውኮ ማርፇዴ ወዴድ ሊይሆን ይችሊሌ፤ ግን አቃተው፡፡ ታዴያ ከገዯሌ መውጣት ፇሌጎ ሇመውጣት ግን ያቃተውን ሰው እዘያው እያሇ የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ በመሊክ እንዱወጣ ማዴረግ

ይቻሊሌ እንዳ? ጎትቶ በማውጣት እንጂ፡፡

እርሱን እዘያ ገዯሌ የጨመሩትኮ አስተዲዯጉ፣ አኗኗሩ፣ ሌማደ፣ ባህለ፣ የወሊጆቹ እና የአካባቢው አስተሳሰብ፣ ሲሰማው የኖረው ነገርና ላልችም ተዯማምረው ነው፡፡ ራሱ ሰውዬውምኮ ከእነዘህ ጥቃቅን ነገሮች ነው የተሠራው፡፡ ታዴያ

የተሠራበትን ካሌቀየርንሇት እንዳት ከተሠራበት ውጭ ሉሆንሌን ይችሊሌ? ምስኪኗ ራሓሌ ይህንን የሚረዲሊት አሇቃ እና አሠራር አጥታ ነው የተቀጣችው፡፡

የቅኔ እና የመጻሔፌት እናት

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን የአብነት ሉቃውንት ስናስታውስ ብ ጊዚ ስማቸው የሚነሡት ወንድች ናቸው፡፡ ጥንታዊው ባህሊችን ሴቶችን በሌጅነታቸው ስሇሚዴር ከፌ ወዲሇው የትምህርት ማዔረግ እንዱዯርሱ አሊዯረገም፡፡ በርግጥ ውዲሴ ማርያም አጥንተው፣ ዲዊት ዯግመው ላሊውንም የቃሌ ትምህርት የሚሞካክሩ እናቶች በየቦታው ሞሌተው ነበር፡፡

አሌፍ አሌፍ እንዯ ተወርዋሪ ኮከብ ብቅ ብሇው ታሪክ የሚቀይሩ እናቶችም ነበሩ፡፡ በ16ኛው መክዖ የተነሡት የቅኔዋ ሉቅ እማሆይ ሏይመት፣ በቅርቡ ዖመናችን በቅኔ ችልታቸው የታወቁ የነበሩት የጎንጅዋ እማሆይ ገሊነሽ ሇዘህ አብነት ሆነው ይጠቀሳለ፡፡ በተሇይም የነ እማሆይ ገሊነሽ ታሪክ በየቦታው መነገር እና በየሚዱያው መነሣት ላልችንም እኅቶች ወዯ አብነት ትምህርቱ እንዱገቡ እና ችግሩን ሁለ ተቋቁመው በመምህራኑ ወንበር እንዱቀመጡ እያዯረገ ነው፡፡

እማሆይ ወሇተ ሔይወት ይባሊለ፡፡ እዴሜያቸው ወዯ 45 ዒመት ይሆናሌ፡፡ የሚገኙት በአኩስም ጽዮን የቅደስ ያሬዴ ከፌተኛ መንፇሳዊ ትምህርት ቤት ውስጥ ነው፡፡ አኩስም የቅደስ ያሬዴን ዩኒቨርሲቲ ሇማቋቋም በተመሠረተው ኮሚቴ ስሇማገሇግሌ በተዯጋጋሚ አሄዲሇሁ፡፡ እዘያ አንዱት የአብነት መምህርት እንዲለ እሰማ ነበር፡፡ እኒህን እናት ሇማነጋገር እና እንዳት ከውሻ ጋር ታግሇው፣ ኮቾሮ ሇምነው፣ አገር ሊገር ዜረው፣ በሴነት የሚያጋጥመውን ፇተና ተቋቁመው ሇዘህ ሉበቁ ቻለ? የሚሇውን ሇማወቅ እ ነበር፡፡ ጉዜዬ የስብሰባ መዒት እየወረዯበት አሊገጣጥም ብልኝ ሁሇት ሦስት ጊዚ አሳሇፌኩ፡፡ ባሇፇው ሇአኩስም ጽዮን በዒሌ ወዯ ሥፌራው በሄዴን ጊዚ እንዯ አጋጣሚ ሆኖ ማረፉያችን በቅደስ ያሬዴ ከፌተኛ መንፇሳዊ ት/ቤት ግቢ ውስጥ ሆነ፡፡ እኔም ዔዴለን አገኘሁና እዘያ ያገኘኋቸውን ተማሪዎች ስሇ ጉዲዩ ጠየቅቸው፡፡ እነሆ ከእማሆይ ጋር ተገናኘን፡፡

«በ1975 ዒም ነው ቤተሰቦቼን ትቼ በምናኔ ወዯ አኩስመ የመጣሁት፡፡ እዘህ እንዯ መጣሁ ስሇ መጋቤ ምሥጢር ሄኖክ ሰማሁ፡፡ የትርሜ መጻሔፌት ሉቅ የሆኑት መጋቤ ምሥጢር ሄኖክ ሴቶች መማር አሇባቸው የሚሌ አስተያየት እንዲሊቸው ሰማሁ፡፡ ከዘያ እኔም ወዯ እርሳቸው ሄዴኩ፡፡

«የቤተ ክርስቲያን ትምህርትን የጀመርኩት እዘያ ነው፡፡ የትግራይ ተማሪ ሇሴቶች ያዛንሌናሌ፡፡ ያበረታቱናሌ፡፡ ሇምነው ያመጡሌናሌ፡፡ እንዴንቸገር አይፇሌጉም፡፡ መጋቤ ምሥጢርም ሇሴት ተማሪዎች ክብካቤ ያዯርጋለ፡፡ ዯግሞ አኩስም የተሇመዯ ነው፡፡ ከኔ በፉት ታሊቋ ባሇ ቅኔ መምህርት መብራት በዘሁ ቦታ ቅኔ ማስተማር ጀምረው ነበር፡፡»

እማሆይ በ1984 ዒም ቅኔ ሇመማር ወዯ ጎጃም ጎንጅ ጽሊል ወረደ፡፡ እዘያም የቅኔውን መምህር የኔታ ያሬዴን አገኟቸው፡፡ የኔታን ሇመማር እንዯመጡ ሲነግሯቸው፡፡ ተጨነቁ፡፡ እንዳት አዴርገው መማር እንዯሚችለ ያስቡ ነበር፡፡ መጀመርያ እምቢ አሊሎቸውም፡፡ ጎጆ ይሠራሊት ብሇው በተማሪዎቹ አሠሩሊቸው፡፡

«ትጸናሇች ብሇው አሊሰቡም ነበር፡፡ እንዳው ትንሽ ቆይታ ስትቸገር ትሄዴ ይሆናሌ ብሇው ነው የተቀበለን» ይሊለ እማሆይ ሲያስታውሱት፡፡

Page 98: Daniel Kiibret's View

98

ተማሪዎቹ ረዶቸው፡፡ የተማሩትን በማስተማር፣ በማስቀጸሌ፣ ከሚበለት በማካፇሌ፣ ከአዯጋም በመጠበቅ ተከባከቧቸው፡፡ «በትምህርቱ እንዯገፊሁበት ሲያውቁ የኔታ ከእርሳቸው ቤት አጠገብ አዯረጉኝና ከራሳቸው ምግብ ይመግቡኝ ጀመር፡፡ ሇተማሪዎቻቸው ማስተማርያ አዯረጉኝ» ይሊለ እማሆይ፡፡

እስከ 1987 ዒም ጨጎዳ ሏና ቆዩ፡፡ ከዘያም ቅኔውን አስመስክረው ወዯ አኩስም ተመሇሱ፡፡ አኩስም ሊይም ወንበር ተክሇው ማስተማር ጀመሩ፡፡

ዙሬ እማሆይ ቅኔ እና ትርሜ መጻሔፌት ያስተምራለ፡፡ አሥር የመጻሔፌት ተማሪዎች እና 30 የቅኔ ተማሪዎች አሎቸው፡፡ እንዳው ይህንን አገሌግልትዎን ይበሌጥ ሇማሳካት ምን ቢዯረግሌዎ ይወዴዲለ? አሌቸው፡፡ «ሇተማሪዎቼ ቤተ መጻሔፌት ቢኖራቸው፤ የቤተ ክርስቲያንን መጻሔፌት አንዴ ሊይ አግኝተው ሉያነቡ የሚችለበት ዔዴሌ ቢኖራቸው፤ ይህንን ነው የምፇሌገው» ነበር ያለኝ፡፡

የገና ስጦታ

አንዱት ማየት የተሳናት ዯኛ የነበረችው ሌጅ ነበረ፡፡ ይህች ማየት የተሳናት ሌጅ ዖወትር አንዴ ምኞት ነበራት፡፡ ይህንን የሚወዴዲትን ዯኛዋን እና እርሱ የሚያየውን ዒሇም ሇአንዴ ቀን እንን ቢሆን ማየት፡፡ ይህንን ምኞቷን ሲሰማ ዯኛዋ ያዛን ነበረ፡፡ ምን ማዴረግ እንዲሇበት ያወጣና ያወርዲሌ፡፡ ነገር ግን መፌትሓ ያጣሇትና ወዯ ቀዴሞው አኗኗሩ ይመሇሳሌ፡፡ አሁንም በዴጋሚ ያንኑ ምኞቷን ስትናገር ይሰማታሌ፡፡ እንዱህ ሲወጣ እና ሲወርዴ አንዴ ቀን ኅሉናው ወዯ አንዴ ቦታ መራው፡፡ እርሱም የኅሉናውን ምሬት ተከትል ተዖ፡፡ እንዯሄዯም አሌቀረ አንዴ ሏኪም ቤት ዯረሰ፡፡ ሏኪሙ ዒይናቸው ማየት ሇማይችሌ ሰዎች ዒይን በመስጠት የታወቀ መሆኑን ሰምቷሌ፡፡ እርሱም ሇዘህ ነበር የመጣው፡፡

«ነገሩ ቀሊሌም ከባዴም ነው» አሇው ሏኪሙ፡፡ «ቀሊሌ የሚሆነው ሌጅቱ በሔይወት ካሇ ሰው ዒይን ካገኘች ሌትዴን መቻሎ ሲሆን ከባደ ዯግሞ በሔይወት እያሇ ዒይን የሚሰጥ ሰው ሉገኝ አሇመቻለ ነው»፡፡ የምሥራች እና መርድ ቀሊቅል የጣሇው ዛናብ መታው፡፡ አሁንም አወጣ አወረዯ፡፡ ሔይወት በተቃርኖ ውስጥ የምታሌፌ መርከብ ናትና ኅሉናው ተማታ፡፡ ምን ማዴረግ

ይችሊሌ? አንዲች ዯግ ሰው መፇሇግ አሇበ" ብል ወሰነ፡፡ እናም ፌሇጋውን ጀመረ፡፡ አንዴ ላሊ ቀን ዯኛውን እንዱህ አሊት፡፡

«ግን ማየት ብትችይ እኔን አትጠይኝም?» ዯነገጠች፡፡

«እንዳት? እንዳትስ ተዯርጎ፤ ይሄ ሁለ ምኞቴ አንተን ሇማየት አይዯሌ እንዳ)» ተቀየመቺው እንዱህ በማሰቡ፡፡

«ርግጠኛ ነሽ?» አኮረፇችው፡፡ ይህ መቼም ከሰይጣን እንጂ ከምትወዯው ሰው የሚወጣ ነገር አሌመሰሊትም፡፡

«ማየት ብትችይ ታገቢኛሇሽ?» ጠየቃት፡፡

«ዙሬ ጤነኛ ነህ?» አሇችው ተናዴዲ፡፡ «ታዴያ ማንን ሊገባ ኖሯሌ?»

«በይ የዙሬ ሳምንት ማየት ትጀምሪያሇሽ» አሇና ሏኪሙ የነገረውን ነገር ተረከሊት፡፡ ቀናትን በሰዒታት ሳይሆን በሰኮንድች መሇካት ጀመረች፡፡ ቀኑ ዯረሰ፡፡ ቀድ ጥገናውም ተከናወነ፡፡ ሇአንዴ ሰዒት ያህሌ ዴብን ያሇ ዔንቅሌፌ ውስጥ ቆየች፡፡ ነቃች፡፡ ወዱያው እንዯነቃች ያንን የምትወዴዯውን እና የሚወዲትን ፌቅረኛዋን ሇማየት ጠየቀች፡፡ ሰው ሁለ ከወጣ በኋሊ ያ የምትወዴዯው ሰው መጣ፡፡ በአንዴ እጁ ዒይነ ሥውራን የሚይትን «ኬን» ይዝሌ፡፡ ስታየው ዯነገጠች፡፡ ስትወዴዯው የኖረችው ሰው ይህ ባይሆን መረጠች፡፡ ምናሇ ላሊ በሆነ ብሊም አሰበች፡፡ ግን እርሱው ነው፡፡ ዴምጿ ቀዖቀዖ፤ ሌቧም አብሮ ቀዖቀዖ፤ ተስፊዋም አብሮ ቀዖቀዖ፡፡

«አሁንስ ትወጅኛሇሽ?» አሊት፡፡ መሌሱን ሇመስጠት ረዣም ሰዒት ወሰዯባት፡፡ መሌሱ ግን መሌስ አሌነበረም፡፡ ጥያቄ እንጂ፡፡

«ምናሇ አንተ ባትሆን ኖሮ?» ነበር ያሇችው፡፡

«ሇምን?» አሊት

Page 99: Daniel Kiibret's View

99

«ዒይነ ሥውር መሆንህን አሊውቅም ነበር?» አሇችው ከቧሂት ውርጭ ይሌቅ በቀዖቀዖ ዴምፅ፡፡

«ይኼው አሁን ዏወቅሽ»

«አንተን ማግባት አሌችሌም» በግብጻውያን ሊይ ከወረዯው በረድ ይሌቅ እየቀዖቀዖ የሚማታ ቃሌ ነበር፡፡

«ማየት ስሇማሌችሌ? እኔ አንቺ ማየት በማትችይበት ጊዚ ወዴጄሽ አሌነበረም» ኅሉናዋ የሚጮኸውን ጩኸት አንዯበቷ ማውጣት አቃተው፡፡ ተሰናብቷት ወጣ፡፡ ከብ ቀናት በኋሊ እነሆ አንዴ ፕስታ መጣሊት፡፡ አየቺውም፡፡

«ዒይኖችሽ ዒይኖቼ ናቸው፡፡ እኔ ዒይነ ሥውር የሆንኩት አንቺ እንዴታዪ ብዬ ነው፡፡ እነዘያ ዒይኖች ከእኔ የተወሰደ ናቸው፤ ተንከባከቢያቸው፤ የኔ የገና ስጦታዬ የገዙ ዒይኔ ነው» ይሊሌ፡፡ በስንቶቹ ዒይን አይተን እነርሱን ጠሊናቸው መሰሊችሁ፡፡ ሀገር የዔውቀትን ዒይን ሰጠችን፡፡ በእርሷ ገንዖብ ተማርን፤ የዔውቀትንም ዒይን አገኘን፡፡ ታዴያ ዒይናችን ሲበራ አየናትና እንዯምንጠብቃት ሆና ሌናገኛት አሌቻሌንም፡፡ የኔን ዒይን እንዲበራሽው ሁለ ያንቺን ዒይንም ማብራት አሇብኝ ብሇው መከራ የተቀበለሊት አለ፡፡

በላሊም በኩሌ እንዯ ሌጅቱ ማየት ሲጀምሩ ሃሳባቸውን የቀየሩ፤ የሸሿት እና የጠሎትም አለ፡፡ ሇካስ ኢትዮጵያ ይህቺ ናት? ሇካስ ሀገሬ ብዬ የምኮራባት ይህቺ ናት? ሇካስ በታሪክ ስማራት የኖርኩት ኢትዮጵያ ይህቺ ናት? ብሇው ተስፊ ቆረጡ፡፡ ዒይኗ ሉበራሊት አይችሌም ብሇው ዯመዯሙ፡፡ እኛ በበራሌን ዒይናችን የራሳችንን እንጀራ እንጋግራሇን አንጂ ያንቺን ዒይን እናበራሇን ብሇን መከራ መቀበሌ የሇብንም ብሇው ወሰኑ፡፡ ሔዛብ እና ሀገር ዒይናቸውን አውጥተው ሰጥተዋቸው ባሔር ማድ ተሻግረው ዔውቀት ሸምተው የመጡ አንዲንዴ ወገኖች ዒይን የሰጠቻቸውን ሀገር ማየት ሲጀምሩ ናቋት፡፡ ታሪን፣ ባህሌዋን፣ እምነቷን፣ ቅርሷን መናቅ እና ማቃሇሌ፤ መስዯብ እና መተቸት፤ የማትጠቅም እና የማያሌፌሊት መሆንዋን መተንተን ሌማዲቸው ሆነ፡፡ የኢትዮጵያ የሆነውን ሁለ መናቅ የመመረቂያ ጽሐፊቸው ሆነ፡፡ አሌተቆረቆሩሊትም፡፡ እኛ እንዴናይ ብሇሽ አንቺ ይህንን ሁለ ተቀብሇሻሌና እኛም እንዴታዪ እናዯርግሻሇን አሊሎትም፡፡ ማወቃቸውን ሇቁጭት ሳይሆን ሇትችት አዯረጉት፡፡ ሇማቃናት ሳይሆን ሇማናጋት አዋለት፤ ከማየታችን በፉት ቃሌ የገባንባቸው ስንት ጉዲዮች ነበሩ፡፡ እንዱህ እና እንዱያ እናዯርጋሇን ብሇን፡፡ ታጋዮች ሆነን በረሃ እያሇን፡፡ የከተማውን ሔይወት ከማየታችን፤ በምቾቱ አሌጋ ሊይ ከመተኛታችን፤ በተሽከርካሪ ወንበር ሊይ ከመሽከ ርከራችን፤ በሚዖምሩ መኪኖች ሊይ ከመዖመናችን፤ በዖመኑ ፊሽኖች ከመፇ ሸናችን በፉት ሇዘህ ሔዛብ፣ ሇዘህች ሀገር፣ ሇዘህ ወገን ስንት ቃሌ ገብተን ነበር፡፡ በኋሊ ግን ምን ሆነ፤ ማየት ጀመርን፡፡ ሔዛቡ የራሱን ዒይኖች ሰጥቶን ነበር እንዴናይ የተዯረገው፡፡ እርሱን አሊወቅንም፡፡ ማየት ስንጀምር ግን ናቅነው፡፡ ሃሳባችንን ቀየርን፡፡ ሊንተ ያሌነውን ሇእኔ፤ ሇሀገሬ ያሌነውን ሇዖመዳ አዯረግነው፡፡ እንዯዘህ መሆኑን አሊወቅኩም ነበር ማሇት ጀመርን፡፡ በየዋሔነት ነው፤ ከተማውን ባሇማወቄ ነው፤ በበረሃ ሞራሌ ነው ቃሌ የገባሁት አሌን፡፡ እናም የዒይኖቻችንን ውሇታ ሳንመሌስ ቀረን፡፡ ባሇውሇታን ማዋረዴ ሥሌጣኔ፤ ዒይን የሰጠን ማቃሇሌ ዖመናዊነት ተዯርጎ የሚቆጠርባት ሀገር ሆናሇችኮ ኢትዮጵያ፡፡ ከኛ በፉት የነበሩ ሰዎች ሲያስቡ እንዲሌኖሩ፤ እንዳው የክፊት ሥራ ብቻ ሲሠሩ እንዯ ከረሙ፤ ሆን ብሇው ሰው ሇመጨ ቆን እና ሇመግዙት እንዯ ተፇጠሩ፤ ነገር ሁለ አሁን ከኛ እንዯ ተወጠነ መታሰብ ጀምሯሌኮ፡፡ የሚገርመው ግን ይህንን የምናይበትን ዒይን ያገኘነው ከእነርሱ ነው፡፡ እሁን በሀገራችን የሚያስፇሌግ አንዴ ባህሌ አሇ፡፡ የምስጋና ባህሌ፡፡ ሇሀገር፣ ሇወገን፣ ሇትውሌዴ፣ ሇዒሇም፣ ሇእኛ ውሇታ የዋለ፤ ታሪካዊ ሥራ የሠሩ፤ ዒይን የሰጡ ባሇውሇታዎችን እግዘአብሓር ይስጥሌን፤ እናመሰግናሇን፤ ማየት የቻሌነው በእናንተ ዒይኖች ነውና ሇዘህ ውሇታችሁ ክብር ይስጥሌን የምንሌበት ብሓራዊ የምስጋና ቀን ያስፇሌገናሌ፡፡ በየአካባቢያችን፤ በየቀበላያችን፣ በየወረዲችን፣ በየክሌሊችን፣ በየእምነታችን፣ በየቤተሰባችን፣ በየዯኝነታችን ዒይን የሰጡንን የምናስብበት፣ ፍቶአቸውን አውጥተን ሰቅሇን የምናዯንቅበት፤ ሇተተኪው ትውሌዴ ስሇ እነርሱ የምንናገርበት፤ በሔይወት ካለም የምንሸሌምበት ቀን ያስፇሌጋሌ፡፡ በሀገር ዯረጃም ሥራ ሇሠሩ፤ ይህቺ ሀገር ዙሬ ታይ ዖንዴ ዒይኖቻቸውን የሰጡ ባሇውሇታዎች የሚመሰገኑበት፣ ታሪካቸው የሚነገርበት፣ የተረሱት የሚታወሱበት፣ በስማቸው መታሰቢያ የሚዯረግበት፣ ሥዔሊቸው እና ፍቶአቸው የሚሰቀሌበት፤ መጽሏፊቸው እና ፕስተራቸው የሚሸጥበት፤ በሔይወት ካለም ቀርበው የሚሸሇሙበት፤ ተሞክሯቸውን የሚናገሩበት ሀገራዊ የምስጋና በዒሌ ያስፇሌጋሌ፡፡ ማንነትን የመናቅ፣ የማቃሇሌ እና በማንነት የማፇር ትውሌዲዊ ስብራት የሚጠገነው በዘህ መሌኩ ይመስሇኛሌ፡፡ ሊሇፈት ዋጋ ሰጥተን ነው ላልች ዋጋ ከፊይ ዚጎች ማፌራት የምንችሊው፡፡ እኛ ዒይን የሰጡንን ካመሰገንን፤ እኛም ዒይን ሰጥተናቸው የሚያመሰግኑን ትውሌዴ መፌጠር እንችሊሇን፡፡ ምንጊዚም ቢሆን ቀጣዩ ትውሌዴ ካሇፇው በተሻሇ ማየቱ የማይቀር ነው፡፡ ያኛው ትውሌዴ ያሊየውን ይኼኛው ትውሌዴ ያየዋሌ፡፡ ያ ማሇት ግን ይህኛው ትውሌዴ ያኛውን ትውሌዴ መናቅ፣ ማቃሇሌ እና መክሰስ አሇበት

Page 100: Daniel Kiibret's View

100

ማሇት አይዯሇም፡፡ ይህኛው ትውሌዴ ካሇፇው በተሻሇ እንዱያይ ያዯረገው ያኛው ትውሌዴ ዒይኑን ስሇሰጠው ነውና፡፡ ከማን ሊይ ቆመሽ እግዚርን ታሚያሇሽ እንዱለ በማን ዒይን እያየን ማንን እንንቃሇን?

ስሇ ገና በዒሌ እና ጾም አንዲንዴ ጥያቄዎች

የገና እና የጥምቀት በዒሊት ሲዯርሱ በምእመናኑ ዖወትር የሚጠየቁ ጥያቄዎች አለ፡፡ እነዘህን እና መሰሌ የሔዛቡን የዖወትር ጥያቄዎች መሌስ የያዖ የማያዲግም ጥራዛ ማውጣት ከሉቃውንት ጉባኤ የሚጠበቅ ነው፡፡ አብዙኞቹ ጉዲዮች አበው ቀዴመው ሥርዒት የሠሩባቸው እና ማብራርያ ብቻ የሚያስፇሌጋቸው ናቸውና፡፡ ሇዙሬ ሦስቱን ብቻ እንመሌስ፡፡

ገና እና ጥምቀት ዒርብ እና ረቡዔ ቢውለ ይበሊባቸዋሌ ወይስ ይጾማለ?

ፌትሏ ነገሥት፡ ዲግመኛ በየሳምንቱ ዒርብ እና ረቡዔን መጾም ነው፡፡ በዒሇ ሃምሳ፣ የሌዯት እና የጥምቀት በዒሌ

የተባበሩባቸው ጊዚ ካሌሆነ በቀር /ዏንቀጽ 15፣ ቁ566/

የዒርብን እና የረቡዔን ጾም ግን ከሌዯት፣ከጥምቀት እና ከበዒሇ ሃምሳ በቀር ዖወትር ይጹሙ /ዏንቀጽ 15፣ቁ 603/

የገና እና የጥምቀት ቅዲሴ ስንት ሰዒት ነው?

ፌትሏ ነገሥት፡ ስሇ ሌዯት እና ጥምቀት ግን በዘያ ዖመን በኒቂያ የተሰበሰቡ ሉቃውንት ቅዲሴው በላሉት ይሆን ዖንዴ

አዖ /ዏንቀጽ 15፣ ቁ 595/

ሌዯት ጋዴ አሇው? ፌትሏ ነገሥት፡ የሌዯት እና የጥምቀት በዒሊት ጋዴ አሊቸው /ዏንቀጽ 15፣ ቁ 566/

ትንታኔ፡ የገና ጾም 44 ቀናትን ይይዙሌ፡፡

40 ጾመ ነቢያ

3 ጾመ አብርሃም ሶርያዊ

1 ጋዴ ዴምር 44

የገና ጋዴ ከጾሙ ተያይዜ የተቀመጠ እንጂ ሇብቻው የተቀመጠ አይዯሇም፡፡ ሇምሳላ ሰሙነ ሔማማት ሇብቻው የሚቆጠር

ጾም ነው፡፡ /ዏንቀጽ 15፣ቁ 565/ ነገር ግን አንዴ ሰው ዏቢይ ጾምን ሳይጾም ከርሞ ሔማማትን ሇብቻው መጾም አይችሌም፡፡ የገናም ጋዴ እንዱሁ ነው፡፡

ይህንን ጋዴ የሌዯትን ጾም የማይጾሙ ሰዎች እንዱጾሙት የተሠራ ነውን?

መሌስ፡ በቤተ ክርስቲያን ሊሌተጠመቁ፣ ሇማይቆርቡ፣ ንስሏ ሇማይገቡ፣ ሇማያስቀዴሱ፣ ሇማይጾሙ ሰዎች ተብል የተሠራ

ሌዩ ሥርዒት የሇም፡፡ በፌትሏ ነገሥት ዏንቀጽ 15፣ ቁ 565 እንዯተገሇጠው ሰባቱ አጽዋማት «ሇክርስቲያን ሁለ» የታዖ ናቸው፡፡ ስሇዘህም የገናን ጾም ክርስቲያን ሁለ ጾመው በበዒሇ ሌዯት ሉገዴፈ ይገባቸዋሌ፡፡ ፌትሏ ነገሥት ስሇ ገና ጾም

ሲገሌጥ «መጀመርያው የኅዲር እኩላታ ፊሲካው የሌዯት በዒሌ ነው» ይሊሌ /ዏንቀጽ 15፣ ቁ 568/፡፡ ይህም ከገና ጾም ተሸርፍ የሚጾም ነገር እንዯላሇው ያሳያሌ፡፡

ባሇ ራእይዋ ዯሴት

ከአቴና ወዯ ፑራዎስ ወዯብ በባቡር ነው ያመራነው፡፡ ወዯ አርባ ዯቂቃ ያህሌ ይወስዲሌ፡፡ መርከቡ ከሊይ ተሳፊሪዎችን ከሥር ዯግሞ የቤት እና የጭነት መኪኖችን እያስገባ ጠበቀን፡፡ ወቅቱ የፇረንጆቹ የበጋ ወቅት

Page 101: Daniel Kiibret's View

101

በመ ሆኑ ሁለም አካባቢውን ሇቅቆ ወዯ መዛናኛ ቦታዎች የሚዛበት ነው፡፡ የመርከቡ መግቢያ በሰው ተጨንቋሌ፡፡

ሇአሥራ አምስት ዯቂቃዎች ያህሌ መሥመራችንን ይዖን ከተዛን በኋሊ መርከቡ ውስጥ ገባን፡፡ ውስጡ የጊዮርጊስ እና የቡናን ጨዋታ የሚያስተና ግዯውን የአዱስ አበባ ስታዴዮም መስሎሌ፡፡ በግራም በቀኝም ከሰው ውጭ ላሊ ነገር አይታይም፡፡ እንዯምንም ብሇን መቀመጫ ካገኘን በኋሊ ወዯ መርከቡ ውጨኛው ክፌሌ ወጣን፡፡ ቀዖቀዛ ያሇ ነፊስ ስሊሇው እጅግ ዯስ ይሊሌ፡፡ በጥንቱ የዒሇም ታሪክ ግሪኮች፣ ሮማያን፣ ፊርሶች እና ባቢልናውያን ሲራወጡበት የኖሩት የኤጅያን ባሔር ፉት ሇፉታችን ተዖርግቷሌ፡፡ በውስጡ ከሌ የተበጠበጠ ይመ ስሌ መሌኩ ጥቁር ነው፡፡ ውኃው

በነፊሱ ሲነቃነቅ ነው ባሔሩ የውኃ መሌክ የሚይዖው፡፡ «እስመ ነፊሳት ሔይወቶሙ ሇማያት» ሲሌ ሉቁ የተናገውን ባሔሩ ራሱ ይተረጉምሇታሌ፡፡

መርከቡ ከምሽቱ አንዴ ሰዒት ሊይ ተነቃነቀ፡፡ እንዯ ተነገረን ወዯ ፌጥሞ ዯሴት ሇመዴረስ 163ቱን ማይሌስ ሇሰባት ሰዒት ያህሌ መዛ ይጠበቅብናሌ፡፡ መርከቡ ውኃውን ሲሰነጥቀው ባሔሩ የሳሙና አረፊ መሌክ ይይዛ ጀመር፡፡ ግሪክ አያላ ዯሴቶችን ያቀፇች ሀገር በመሆኗ በኤጅያን ባሔር ሊይ እዘህም እዘያም በመብት የዯመቁ ዯሴቶቿ የጨሇማውን ግርማ ገሥሠውት ይታያለ፡፡ መርከቦቿም በሠገነታቸው ሊይ ችቦ የመሰሇ መብራት አብርተው በባሔሩ ሊይ ሊይ ይተራ መሳለ፡፡

አንዴ አንዴ ጊዚ ከ41 እስከ 44 ዱግሪ የሚዯርሰውን የግሪክ ሙቀት ሇመቋቋም ጉዜውን በላሉት ማዴረቸው ተገቢ ነው፡፡ ይሄ ሙቀት ሳይሆን አይቀርም የግሪኮችን የሥራ እና የዔረፇት ባሔሌ ከላልቹ የአውሮፒ ሀገሮች ባሔሌ የቀየረው፡፡ በግሪኮች ዖንዴ ከቀኑ ስዴስት ሰዒት እስከ ዖጠኝ ሰዒት በኦፉሴሌ የታወቀ የዔንቅሌፌ ሰዒት ነው፡፡ የትኛውም ቢሮ ሰው አያስተናገዴም፡፡ በተሊይ ዯግሞ ማክሰኛ እና ኀሙስ ከሰዒት በኋሊ ሥራ የሇም ዔረፌት ነው፡፡ ዒርብ ዯግሞ ከሰዒት በኋሊ ሰው በከተማ አይገኝም፡፡ እኔን የገረመኝ መቼ ሠርተው እንዯሚኖሩ ነው፡፡ ምናሌባትም የአውሮፒውያንን በሙለ ዔረፌት ግሪኮች ሳያርፈት አይቀሩም፡፡ ወዯ መርከቡ የበረንዲ አጥር ተጠግተን አካባቢውን ስንቃኝ ግሪኮቹ ቀረብ ይለና አንዲንዴ መግሇጫ ይሰጡ ሌ፡፡ ይሄ ሰውን ሇመርዲት ያሊቸውን ፌሊጎት ወዴጄሊቸው ነበር፡፡ ችግሩ ግን አናውቅም ማሇትን ስሇማያውቁ አንዲንዴ ጊዚ የማያ ውቁትን ሁለ ይነግሯችኋሌ፡፡ በተሇይም አንዴ ቦታ ጠፌቷችሁ አራት ግሪኮችን ብትጠይቁ አንደ ወዯ ሰሜን፣ ላሊው ወዯ ዯቡብ ላሊው ዯግሞ ወዯ ምሥራቅ፣ የቀረውን ወዯ ምዔራብ ነው

የሚያሳዩዋችሁ፡፡ ይህንን ጠባይ ያወቁት ኢትዮ ጵያውያን አንደን ግሪክ «ኦድስ ማሞ» የት ነው ብሇው

ይጠይቁታሌ፡፡ «የማሞ መንገዴ የት ነው» ማሇት ነው፡፡ አናውቅም የማያውቀው ጀግና በዘህ እና በዘያ አዴርጋችሁ ታገኙታሊችሁ ብል መራቸው ይባሊሌ፡፡ አሁን ሙለ በሙለ ጨሌሞ አካባውን ጨሇማ ወርሶታሌ፡፡ ቅዛቃዚውም እየጨመረ ነው፡፡ ሁሊችንም ቀስ በቀስ እየገባን ተኛን፡፡ ፌጥሞ ዯሴት መዴረሳችን በመርከቡ ጡሩንባ ተበሰረ፡፡ ከላሉቱ ስምንት ሰዒት ሆኗሌ፡፡ እኛም ዔቃችንን ሸክፇን ወረ ዴን፡፡ የዯሴቲቱ ሰዎች በሩ ሊይ ተሰብስበው ቆመው ሇአሌጋ ፇሊጊዎች ማስታወቂያ ይናገራለ፡፡ እነዘህኞቹ በወረቀት ጽፇው መቆማቸው ነው እንጂ አዱስ አበባ ክፌሇ ሀገር አውቶቡስ ተራ በምሽት የዯረስኩ ነው የመሰሇኝ፡፡ እንዯ አጋ ጣሚ ሆኖ ከእኛው ጋር ወዯ ፌጥሞ ሇሥራ የሄዯች አንዱት እኅት ከአሠሪዋ ጋር አገናኘችን፡፡ እርሷ እዘህ የመጣችው በጋውን ሇአንዴ ሆቴሌ በመሥራት ሇማሳሇፌ ነው፡፡

ሇአሠሪዋ በአንዴ ዴንጋይ ሁሇት ወፌ ነው የሆነሇት፡፡ ሌጅቱን እና እኛን በአንዴ ላሉት አገኘ፡፡ ሇአንዴ ክፌሌ 35 ዩሮ እየከፇሌን አሌጋውን ተከራየን፡፡ እነሆ ላሉቱ በጸጥታ አሇፇ፡፡ ጠዋት ሦስት ሰዒት ሊይ ተነሣን፡፡ ከዘያም መጀመርያ ስካሊ ወዯ ተባሇው የዯሴቲቱ ዋና የሰዎች መናኸርያ አመራን፡፡ እዘያ ጥቂት ቆየንና በታክሲ ከባሔር ጠሇሌ በሊይ 190 ሜትር ከፌ ወዯሚሇው የተራራው አናት ሊይ ወጣን፡፡ ተራራው ሊይ ስትወጡ ዯሴቲቱን በሚገባ ታዩዋታሊችሁ፡፡ ዯሴቲቱ የተዖሇዖሇ ሥጋ ትመስሊሇች፡፡ በሽንጧ በኩሌ አሌ ፊችሁ ርዛመቷን ስትሇኩት ወዯ 15 ኪልሜትር ይሆናሌ

ዯሴቲቱ በጠቅሊሊው 34 ኪል ሜትር ስኩዌር ስፊት ሲኖራት በውስጧ 3000 ያህሌ ነዋሪዎችን ይዙሇች፡፡ ዯሴቲቱ በሠንሠሇታማ ዏሇታማ ተራሮች የተሞሊች ናት፡፡ አብዙኛው ሔዛብ የሚኖረው የመርከቡ ወዯብ ባሇበት በስካሊ አካባቢ ነው፡፡ የተራራውን ግርጌ ይዖው የተነጠፈት የመዛናኛ ቢቾቿ ናቸው ከሃይማኖታዊው ቱሪስት ቀጥል ፌጥሞ እንዴ ትወዯዴ ያዯረት፡፡

በጥንቱ የግሪክ የአማሌክት አፇ ታሪክ መሠረት ዚውስ የተባሇው የአማሌክት ንጉሥ ፌጥሞን ፇጥሮ ሇሌጁ ሇአርጤምስ ሰጣት፡፡ በአካባቢው የተገኘው የአርጤምስ ምስሌ ዙሬ በቅደስ ዮሏንስ ገዲም የአርኬዎልጂካሌ ሙዛየም ውስጥ ይገኛሌ፡፡

Page 102: Daniel Kiibret's View

102

የታክሲ ትራንስፕርት በምዴረ ግሪክ ከላልች የአውሮፒ ሀገሮች በተሻሇ ርካሽ ነው፡፡ እንዱያውም አንዲንዴ ጊዚ አውቶ ቡስ ይወዯዲሌ፡፡ እኛም ወዯ ተራራው ሇወሰዯን ታክሲ ሇአራት ሰው አምስት ዩሮ ብቻ ነበር የከፇሌነው፡፡ መጀመርያ የተዛነው ወዯ ቅደስ ዮሏንስ ታሪካዊ ገዲም ነበር፡፡ በፌጥሞ ዯሴት በአራተኛው መቶ ክፌሇ ዖመን በዮሏንስ ወሌዯ ነጎዴዴ ስም አንዴ ቤተ ክርስቲያን ታንጾ ነበር፡፡ ከአምስተኛው መክዖ በኋሊ ግን ዯሴቲቱ ምን እንዯሆነች ሳይታወቅ ነዋሪዎቿ ተተዋት ሄዯዋሌ፡፡ በአፇ ታሪክ እንዯሚ ባሇው የባሔር ዖራፉዎች ነዋሪዎቹን በማስቸገራቸው የተነሣ ነው ሔዛቡ አካባቢውን ጥል የተሰዯዯው፡፡

በ1088 ዒም አባ ክሪስቶድለስ የተባለ አባት ወዯ አካባቢው መጥተው ዙሬ ዴረስ የሚታየውን እና በተራራው አናት ርያውን በተመሸገ አጥር የተከበበውን ገዲም መሠረቱ፡፡ ገዲሙ አንዴ ሺ ዒመታትን ያስቆጠረ ቤተ ክርስቲያን ፣ የመነ ኮሳት መኖርያ እና ሙዛየም አሇው፡፡ እኔን ያስቀናኝ በሚገባ የተዯራጀው ሙዛየም ነው፡፡ የአርኬዎልጂ መረጃዎችን፣ጥንታውያን ንዋያተ ቅዴሳትን እና የወግ ዔቃዎችን፣ የብራና መጻሔፌትን እና ሌዩ ሌዩ መዙግ ብትን፣ ሥዔልችን እና መስቀልችን፣ በዴንጋይ ሊይ ተሠርተው የነበሩ የዖመኑ የሥነ ጥበብ ውጤቶችን እና የሏውሌት ፌርስራሾችን በሚገባ ሠዴረውና በግሪክ እና በእንግሉዛኛ ቋንቋ መረጃዎችን ጽፇው አስቀምጠዋቸዋሌ፡፡ ሙዛየሙን ሇመጎብኘት ስዴስት ዩሮ ያስከፌሊለ፡፡ አቀማመጡን እና የያዙቸውን መረጃዎች ሇተመሇከተ ክፌያው ያንሰው እንጂ የሚበዙበት አይሆንም፡፡ ምናሇ እነ አኩስም እና ሊሉበሊ፣ እነ ጣና ገዲማት እና እነ ጎንዯር ይህንን ባዩ፡፡ ያንን ሁለ ታሪካዊ እና ሃይማኖታዊ ቅርስ ይዖው፤ በአንዱት ጠባብ ዔቃ ቤት ከምረው፣ የብሌ እና የምስጥ መጫዎቻ ከሚያዯርጉት እና ታሪክ ከሚ ያሳጡን፣ እንዱህ እንዯ ፌጥሞአውያን ሠሌጠን ያሇ ሙዛየም ሠርተው ቢያሳዩን ምናሇ፡፡ እነርሱም ከሌመና ይወጡ ነበር፡፡ እያሌኩ ተቆጨኹ፡፡ ነገሩ እዘህ ያለ መነኮሳት የዋዙ አይዯለም፡፡ ሁለም ቢያንስ አንዴ ዱግሪ በአንዴ ትምህርት የያ ናቸው፡፡ አሁን ገዲሙን የሚያስተዲዴሩት አባት እንን የመነኮሱት የመጀመሪያ ዱግሪያቸውን አግኝተው ሇብ ዒመታት ከሠሩ በኋሊ ነው፡፡ ከተሰልንቄ ዩኒቨርሲቲ እኤአ በ1998 ዒም በድክትሬት ዱግሪ የተመረቁ ሲሆን በየጊዚው በሚያሳትሟቸው የጥናት ወረቀቶች አማካኝነትም በ2000 ዒም ኦራዱያ ከተሰኘ የሮማኒያ ዩኒቨርሲቲ የክብር ድክትሬት ተቀብሇዋሌ፡፡ እስካሁን ዴረስም አምስት መጻሔፌትን ጽፇዋሌ፡፡ ስሇ ዯሴቲቱ እና ስሇ ገዲሙ ታሪክ የሚገሌጡ ፕስት ካርድች፣ መጻሔፌት፣ ፉሌሞች፣ ሥዔልች እንዯ ሌባችሁ ታገኛ ሊችሁ፡፡ የቅደስ ዮሏንስ ገዲም ኢትዮጵያ ውስጥ ቢሆን ኖሮ ቪዱዮ ሇማንሳት ክሌክሌ ነው የሚሌ ማስታወቂያ እንጂ የተነሣ ቪዱዮ አታገኙም ነበር፡፡

በገዲሙ ካየኋቸው ነገሮች ሁለ ሌቤን የነካኝ በ15ኛው መክዖ ቱርኮች ዯሴቲቱን በያዋት ጊዚ የቱርኩ ገዣ ገዲሙ እንዲይነካ፣ ወዯ ውስጥም መነኮሳቱ ከፇቀደሇት ሰው በቀር ማንም እንዲይገባ፣ ግብርም እንዲይጠየቅ፣ ቅዴስናውም ተጠ ብቆ እንዱኖር በማሇት ያወጀው አዋጅ ነው፡፡ ዏዋጁ በሚጠቀሇሌ ብራና ተጽፍ እና ተፇርሞበት ግዴግዲው ሊይ ተሰቅ ሎሌ፡፡ የቱርኩ ገዣ ሃይማኖቱ ሙስሉም ነው፡፡ ነገር ግን የማሊምንበት ነገር ሁለ አያስፇሌግም ሳይሌ ሇዯሴተ ፌጥሞ ገዲም ያዯገረው ቸርነት እና ያወጀው ዏዋጅ 500 ዒመታትን ተሻግሮ ሇዙሬ ትውሌዴ ትምህርት የሚሰጥ ነው፡፡ የቅደስ ዮሏንስን ገዲም ጉብኝት አጠናቅቀን ወጣን፡፡ በገዲሙ በስተ ጀርባ በኩሌ ወዯ ታች የሚወርዴ አውቶቡስ አገ ኘንና ተሳፇርን፡፡ እናም በጉጉት ወዯምንጠብቀው ቦታ አመራን፡፡ ስንዯርስ ከ800 ዒመታት በሊይ ያስቆጠረ ገዲም ነው ያገኘነው፡፡ ርያው በነጭ ግንብ ታጥሮ ግጥምጥም ያሇ ነው፡፡ አርባ ሁሇቱን ዯረጃዎች አሌፇን ወዯ ውስጥ ስንዖሌቅ አንዴ ዋሻ አገኘን፡፡

እነሆ ዯረስን፤ ቆምንም፤ ቅደስ ዮሏንስ በ95 ዒም ራእዩን የጻፇበት ዋሻ ውስጥ ገባን፡፡ የዋሻው ግዴግዲ ጥቁር መሌክ አሇው፡፡ የዋሻው ቁመት ከመካከሇኛ የሰው ቁመት ትንሽ ከፌ ያሇ ነው፡፡ ገባ እንዲሊችሁ ወዯ ቀኝ ስትዜሩ ዮሏንስ ራእዩን ያየበትን ቦታ በብረት ፌርግርግ ታጥሮ ታገኙታሊችሁ፡፡ ከአጠገቡ ራእዩን እያየ ሲነግረው ዯቀ መዛሙሩ አብሮ ኮሮስ ራእዩን የጻፇበት አትሮንስ የመሰሇ ዏሇት ይገኛሌ፡፡ ዒይናችሁን ዖቅዖቅ ስታዯርጉ ከጸልት በኋሊ ያርፌበት የነበረው ሥፌራ ዏሇቱን ወዯ ውስጥ በመሠርሰር የተሠራ የአንገት መዯገፉያ፤ ከመሬት ሇመነሣት የእጆቹ መዯገፉያ የነበረ ከዏሇት የተፇሇፇሇ መያዣያ በብረት ምሌክት ተዯርጎበት ይታያሌ፡፡ በዒሇም ክርስቲያኖች እና ተመራማሪዎች ዖንዴ ከፌ ያሇ ቦታ ያሇው አስዯናቂው የዮሏንስ ራእይ በዴምጥያኖስ ዖመነ መንግሥት የተጻፇው እዘህ ነው፡፡ አቡቀሇምሲስ ዮሏንስ ከኤፋሶን ከተማ ተይዜ በግዜት ወዯዘህ ዯሴት በመምጣት ሇሁሇት ዒመታት መቆየቱን የአካባቢው ዴርሳናት ያሳያለ፡፡ አካባቢው ጸጥ ረጭ ያሇ ነው፡፡ ዴምፅ የሚባሌ ነገር አይሰማበትም፡፡ የመጡ ጎብኝዎች ሁለ በጸጥታ ነው በቦታው የሚቆሙት፡፡ ወዯ ኋሊ ሇ2000 ዖመናት ያህሌ ትነጉደና አብራችሁ ራእይ ታያሊችሁ፡፡ እኔም ምናሇ የኢትዮጵያ ዔጣ ፇንታ ምን እንዯሚሆን ራእይ ባየሁ ብዬ ተመኘሁ፡፡ የመጣ እና የሄዯ ሁለ እንዱህ ትሆናሇች እያሇ በላሇ ተስፊ ከሚሞሊን ቁርጥ ያሇውን የነገ ዔጣ ፇንታዋን ዏውቀን በጊዚ ብንገሊገሌ ምናሇ፡፡ ከዘህ ጥቁር ዏሇት በነጭ ሰላዲ ተጽፍ አንዲች ራእይ ቢታየኝ ምናሇ፡፡

Page 103: Daniel Kiibret's View

103

ከዋሻው መግቢያ ከሊይ ያሇው ዏሇት ሇሦስት ተሰንጥቋሌ፡፡ በቦታው የሚገኙ መዙግብት እንዯሚለት ዮሏንስ ራእዩን የገሇጠሇትን ዴምፅ ሲሰማ ዖወር ባሇ ጊዚ የተሰነጠቀ ነው፡፡ የሰነጠቀውም የሰማው ዴምፅ ነው ይሊለ፡፡ ይህንንም ከምሥጢረ ሥሊሴ ጋር ያገናኙታሌ፡፡ በዘያ ቦታ ሇሁሇት ሰዒታት ያህሌ ቆየን፡፡ ከዘያም ታሪኩን እና ጸጥታውን ተሰናብተን ወጣን፡፡ ወዯ አቴና ሇመመሇስ የምሽቱን መርከብ መጠበቅ አሇብን፡፡ ምን ችግር አሇው እንዯ ሀገራችን የተጠበሰ በቆል ከመንገዴ ሊይ ገዛተን ወዯቡ አጠገብ ቁጭ አሌን፡፡ ዯግነቱ እዘህ ሀገር ምች የሚባሌ ነገር የሇም፡፡

ሻካራ እጆች

የአንዴ ኩባንያ ባሇቤት ሇዯርጅቱ ብቁ የሆነ ሥራ አስኪያጅ ሇመቅጠር ማስታወቂያ አወጣ፡፡ ሊወጣው ማስታወቂያ ባቀረቡት ማስረጃ ተወዲዴረው ካሇፈት ሦስት ሰዎች መካከሌ በዔዴሜ ትንሽ የሆነውን ሇቃሇ መጠይቅ ጠራው፡፡ ወጣቱ በተጠራበት ቀን አሇባበሱን አሳምሮ መንፇሱንም አንቅቶ ጠበቀ፡፡ የኩባንያው ባሇቤት የወጣቱን የትምህርት እና የሥራ ሁኔታ የሚገሌጠውን መረጃ አገሊብጦ አየው፡፡ የተማረው በሀገሪቱ ውስጥ አንቱ በሚባለ ት/ቤቶች ነው፡፡ የመጀመርያ እና ሁሇተኛ ዱግሪውን የሠራው እጅግ በጣም ሀብታሞች በሚማሩባቸው ኮላጆች ውስጥ ነው፡፡ ያገኛቸው ውጤቶች ምርጥ ከሚባለት ውጤቶች ውስጥ ናቸው፡፡ በየዯረጃው ከነበሩ መምህራን እና የትምህርት ባሇሞያዎች ሽሌማቶችን እና ማበረታቻዎችን አግኝቷሌ፡፡

የኩባንያው ባሇቤት «ይህንን ሁለ የትምህርት ክፌያ ይከፌሌሌህ የነበረው አባትህ ነው)» ሲሌ ጠየቀው፡፡

ሌጁም «አይዯሇም፤ አባቴን በሌጅነቴ ነው ያጣሁት» ሲሌ መሇሰሇት፡፡ «ኦ ይቅርታ፤ ታዴያ ስኮሊርሺፔ

አግኝተህ ነበር)» አሇው፡፡ «እስካሁን በትምህርት ጉዜዬ ስኮሊርሺፔ የሚባሌ አሊጋጠመኝም» ብል ፇገግ አሇ፡፡

«መቼም ከዖመድችህ አንደ የተሻሇ ገቢ ያሇው ሰው መሆን አሇበት)» አሇና የኩባንያው ባሇቤትም ፇገግታውን በፇገግታ መሇሰሇት፡፡

«እኔ ሀብታም ዖመዴ የሇኝም፤ ኧረ እንዱያውም ዖመዴ ራሱ የሇኝም» አሇው ወጣቱ፡፡

የኩባንያው ባሇቤት እየተገረመ «ታዴያ ይህንን በመሰለ ት/ቤቶች ገብቶ ሇመማር እኮ ከፌተኛ ገንዖብ

ይጠይቃሌ፤ ማን እየከፇሇሌህ ነበር የምትማረው)» ሲሌ በአግራሞት ጠየቀው፡፡

«የምትከፌሌሌኝ እናቴ ነበረች» አሇና ወጣቱ በኩራት መሇሰ፡፡

«እናትህ ምን ዒይነት ሥራ ነው የምትሠራው)» አሇው ባሇቤቱ፡፡

«እናቴ የሰዎችን ሌብስ እየሰበሰበች የምታጥብ ሴት ናት» አሇው ወጣቱ፡፡

«ሌብስ እያጠበች ነው አንተን ይህንን በመሳሰለ ት/ቤቶች ያስተማረችህ)»

«አዎ»

«አንዴ ጊዚ እጅህን ሇማዬት እችሊሇሁ» አሇው የኩባንያው ባሇቤት፡፡ ወጣቱ እጁን ወዯ ባሇቤቱ ሊከው፡፡ እጁ ከኬክ የሇሰሇሰ ነበረ፡፡

«ሇመሆኑ እናትህን በሌብስ አጠባው ረዴተሃት ታውቃሇህ)»

«አሊውቅም»

«ሇምን)»

«እናቴ እኔ ምንም ሥራ እንዴሠራ አትፇሌግም፤ እንዴማር፣ እንዲጠና እና እንዲሌፌ ብቻ ነው የምትፇሌገው፤ ስሇዘህ ሥራ ሠርቼ አሊውቅም»

«በጣም ጥሩ» አሇ የኩባንያው ባሇቤት «ቃሇ መጠይቁን ነገ እንቀጥሊሇን፤ አሁን ወዯ ቤትህ ሂዴና አንዴ ነገር አዴርግ» አሇው፡፡

ወጣቱ እየገረመው «ምን)» አሇ፡፡

«የእናትህን እጆች እጠብ፤ ከዘያ የሆነውን ነገ ትነግረኛሇህ» በቃሇ መጠይቁ የተሻሇ ነገር አዴርጌያሇሁ ብል እያሰበ በዯስታ ወዯ ቤቱ ሄዯ፡፡ ቤቱ ገብቶ እናቱን እጇን ሇማጠብ ጠየቃት፡፡ አዱስ ነገር ሆነባትና ጠየቀችው፡፡ እርሱም ዙሬ ያጋጠመውን ነገር አጫወታት፡፡ ውኃ እና ሳሙና አቀረበና የእናቱን እጆች ማጠብ ጀመረ፡፡ የተኮራመቱ፤ የተሰነጣጠቁ፤ የቆሳሰለ፤ የተጠባበሱ፤ እጆች፡፡ የእርሱን እና የእናቱን እጆች እያስተያየ ማሌቀስ ጀመረ፡፡ ከሚያጥብበት ውኃ ይሌቅ እርሱ የሚያነባው

Page 104: Daniel Kiibret's View

104

ዔንባ በሇጠ፡፡ እነዘህ እጆች እንዱህ የሆኑት እርሱን ሇማስተማር መሆኑን አሰበ፡፡ እነዘህ ጠባሶች የእርሱ ጠባሶች ናቸው፡፡ እነዘህ ቁስልች የእርሱ ቁስልች ናቸው፤ እነዘህ እጆች ናቸው ሇእርሱ የትምህርት ውጤት መሠረቶቹ፣ እነዘህ እጆች ናቸው እርሱን ሇአካዲሚያዊ ውጤት ያበቁት፤ እነዘህ እጆች ናቸው ዙሬ ሇቆመበት ታሊቅ ዯረጃ ያበቁት፡፡ የእናቱን እጆች አጥቦ ሲጨረስ የቀሩትን ሌብሶች ሁለ ከእናቱ ጋር አጠበ፡፡ በዘያች ላሉት ያ ሌጅ ከእናቱ ጋር ሇረዣም ሰዒት ሲያወሩ አዯሩ፡፡ ነግራው የማታውቀውን ታሪክ ነገረችው፤ ሰምቶት የማያውቀውን ታሪክም ሰማ፡፡ በማግስቱ ወጣቱ ወዯ ኩባንያው ባሇቤት ዖንዴ ሄዯ፡፡ የኩባንያው ባሇቤት የወጣቱን ዒይኖች ሲያይ

የዔንባዎቹን ፇሇግ ተመሇከተ፡፡ እናም «ትናንት ያዯረግከውን እና ያጋጠመህን ሌትነግረን ትችሊሇህ)» ሲሌ ጠየቀው፡፡

«የእናቴን እጆች አጠብቸው፡፡ የእናቴ እጆች እንዯዘህ መሆናቸውን አሊውቅም ነበር፡፡ ብ ነገር ነገረችኝ፤ ሌብሶቹንም አብሬያት አጠብኩ» አሇው፡፡

«ታዴያ ምን ተማርክ)» አሇው የኩባንያው ባሇቤት፡፡

«ሦስት ነገሮችን ተምሬያሇሁ» አሇ ወጣቱ፡፡ «መጀመርያ ነገር አዴናቆት እና ምስጋናን ተምሬያሇሁ፡፡ እናቴ ባትኖር ሇእኔም ያንን ሁለ መከራ ባትቀበሌ ኖሮ ዙሬ የዯረስኩበት ሌዯርስ አሌችሌም ነበር፡፡ ስሇዘህ እናቴን ምንጊዚም ሊመሰግን፤ በሄዴኩበት ቦታ ሁለ ቀዴሜ ስሟን ሌጠራ፤ ስሇ ራሴ ከመናገሬ በፉት ስሇ እርሷ ሌናገር እንዯሚገባ ተረዴቻሇሁ፡፡ ሁሇተኛ ዯግሞ እናቴ ያሇፇችበትን እውነተኛው ነገር መረዲት የቻሌኩት አብሬያት ሆኜ ሥራዋን ስጋራት ነው፡፡ በሱታፋ ካሌሆነ በቀር በነቢብ እና በትምህርት ብቻ የአንዴን ነገር ርግጠኛ ጠባይ እና ሁኔታ መረዲት አይቻሌም፡፡ ሦስተኛ ዯግሞ በአንዴ ቤተሰብ ውስጥ መኖር ብቻ ሳይሆን ቤተሰባዊ ትሥሥርም ወሳኝ መሆኑን አይቻሇሁ፡፡» አሇው

የኩባንያውም ባሇቤት «የምፇሌገው ሥራ አስኪያጅ አሁን ተገኘ፡፡ ሇእርሱ ሔይወት ላልች የከፇለትን ሰማዔትነት የሚረዲ፤ አብሮ በመሥራት ችግሮችን መቅመስን እና መፌታትን የተማረ፤ የሥራ ግቡ ገንዖብ ማግኘት ብቻ ያሌሆነ ሰው አሁን ተገኘ» አሇና ቀጠረው ይባሊሌ፡፡

ከኛ ሔይወት ጀርባ ስንት ሰዎች አለ) ሇመሆኑ ዋጋ እንሰጣቸዋሇን) እናመሰግናቸዋሇን) ስማቸውን እንጠራሇን) የቀመሱትን መከራ እናውቅሊቸዋሇን) ችግራቸውን እንሳተፌሊቸዋሇን) ፔሬዘዲንት፣ ጠቅሊይ ሚኒስትር፣ ሚኒስትር፣ ፒትርያርክ፣ ጳጳስ፣ ሼህ፣ ዐሊማ፣ ምሁር፣ ሳይንቲስት፣ ነጋዳ፣ አትላት፣ አርቲስት፣ ሰባኪ፣ ፒስተር፣ ሏኪም፣ ፕሇቲከኛ፣ ገበሬ፣ ጋዚጠኛ፣ ዯራሲ፣ ወዖተ፣ ወዖተ ስንሆን ብቻችንን ነበርን) እኛ እዘህ እንዴንዯርስ ስንቶች ሰማዔትነት ከፇለ) የስንት ሰዎች ወዛ ፇሰሰ፣ ሊብ ተንቆረቆረ፣ ገንዖብ ተከሰከሰ፣ ጨራ ተሊጠ፣ አንጀት ተቃጠሇ) አምፕልቹ ዛም ብሇው አሌበሩም፡፡ አምፕልቹ እንዱበሩ ያዯረገው ጀነሬተሩ ነው፡፡ ጀነሬተሩ ግን አይታይም፡፡ የሚታዩት አምፕልቹ ናቸው፡፡ ሰዎችም የሚያውቋቸው አምፕልቹን ነው፡፡ አብዙኛው ሰው አምፕልቹን ሇማሳመር እና በአምፕልቹ ውበትም ቤቱን ሇማሳመር ይጥራሌ እንጂ ስሇ ጀነሬተሩ አይጨነቅም፡፡ ወሳኙ ግን እርሱ ነው፡፡

ጀነሬተሮቻችን እነማን ናቸው፡) እነዘህ ጀነሬተሮች ናቸው በሃይማኖት ቅደሳን፣ በሀገር ቀዯምት አባቶች፣ በዔውቀት ፊና ወጊዎች፣ በነጻነት አርበኞች፣ እየተባለ የሚጠሩት፡፡ ያሇ እነዘህ እምነት፣ ሀገር፣ ነጻነት፣ ክብር፣ ዔውቀት፣ ጥበብ፣ ሳይንስ፣ ቴክኖልጂ፣ ዔዴገት፣ ብሌጽግና የሚባለ ቃሊት ውኃ አይቋጥሩም ነበር፡፡ የዘያ ሌጅ ችግሩ መማሩ አሌነበረም፣ የተሻሇ ውጤት ማምጣቱም አይዯሇም፤ የተማረበትን እና የተሻሇ ውጤት ያመጣበትን ምክንያት መርሳቱ ነው፡፡ መማሩን ያውቃሌ፤ እንዳት ሉማር እንዯቻሇ ግን አያውቅም፡፡ ሇዘያ ውጤት ያበቃው ማጥናቱ፣ ተግቶ መሥራቱ እና የአእምሮ ብቃቱ ብቻ መስል ሉታየውም ይችሊሌ፡፡ ግን አይዯሇም፡፡ እነዘህ ሁለ መሠረታቸው እናቱ ናት፡፡ እናቱ መሥዋዔትነትን ሇመክፇሌ ዛግጁ ባትሆን ኖሮ እነዘህ ሁለ ገዯሌ ይገቡ ነበር፡፡ ስንት አእምሮ ያሊቸው ሰዎች ዯጋፉ በማጣት ጎዲና ሊይ ቀርተዋሌኮ፤ ስንት ተግተው ማጥናት የሚችለ ጎበዛ ተማሪዎች አጋዣ በማጣት አቋርጠዋሌኮ፡፡ ሇቀዯምቶቻችን ዋጋ ካሌሰጠን ሇኛ ዋጋ የሚሰጥ ትውሌዴ አይፇጠርም፡፡ መነሻችንን ካሊወቅን በመዴረሻችን አናመሰግንም፡፡ ችግሮችን ካሌቀመስን አማራሪዎች እና ጨካኞች እንሆናሇን፡፡ ሇእኛ ሔይወት ላልች ሇከፇለት

ngR ዋጋ ካሌሰጠን እኛም ሇላልች ሔይወት ምንም አንከፌሌም፡፡ እኛ እንዴናዴግ ያዯረጉትን ከዖነጋን ላልች እንዱያዴጉ አናዯርግም፤ ሇኛ ሲባሌ ቀዯምቶቻችን የቀመሱትን መከራ ካሊሰብን እንዳትስ ሇላልች ብሇን መከራ እኛ እንቀምሳሇን) ሔይወት እንዯ አውሮፒ ዋንጫ ጥል ማሇፌ አይዯሇችም፡፡ ይዜ ማሇፌ እንጂ፡፡ ምኒሉክን እየናቅን አዱስ አበባ ሊይ መኖር፤ ዏፄ ፊሲሌን ረስተን ጎንዯር ግንብን ማስጎብኘት፤ ንግሥተ ሳባን ዖንግተን አኩስም ጽዮንን ማንገሥ እንዳት ይቻሊሌ) ኃይላ ገብረ ሥሊሴን ያሇ አበበ ቢቂሊ እንዳት ማሰብ ይቻሊሌ)

Page 105: Daniel Kiibret's View

105

እናቱም ይህንን ሁለ ብታዯርግም አንዴ የሚቀራት ነገር ግን ነበር፡፡ አሌነገረችውም፡፡ የስኬቱን ምሥጢር አሌነገረችውም፡፡ ወሊጆች ሇሌጆቻቸው መንገር አሇባቸው፡፡ የሚገዙው ኬክ፣ የሚገመጠው ዲቦ፣ የሚጫወቱበት መጫወቻ፣ የሚዛናኑበት ገንዖብ፣ የሚማሩበት ምርጥ ት/ቤት ክፌያ፣ የሚሇብሱት ውዴ ሌብስ፣ የሚተኙበት ምቹ አሌጋ እንዱሁ እንዯ እንግዲ ዯራሽ እንዯ ውኃ ፇሳሽ የመጣ አይዯሇም፡፡ ዯም ተተፌቶበት የተገኘ ነው፡፡ ይህንን ማወቅ አሇባቸው፡፡ ቢያንስ ቢያንስ ላሊ ማዴረግ ቢያቅታቸው የወሊጆቻቸውን ሻካራ እጆች ማጠብ አሇባቸው፡፡ ስሜቱን ስሜታቸው፣ ጉዲቱን ጉዲታቸው ማዴረግ አሇባቸው፡፡ ያሇበሇዘያ ወሊጆ ቻቸውን አያመሰግኑም፣ አያዯንቁም፣ አያከብሩም፡፡ የበለበትን ወጭት መሥበር፣ ያጎረሰን እጅ መንከስ፣ ያሳዯገን ትከሻ መርገጥ፣ ያሳዯገው ሀገርም፣ ሔዛብም ተቋምም፣ ማኅበርም የሇም፡፡ እንዴንኖር ሲባሌ የሞቱ፤ እንዴንዴን ሲባሌ የቆሰለ፤ እንዴንማር ሲባሌ ያሌተማሩ፤ እንዴንጠግብ ሲባሌ የተራቡ፤ እንዴንሇብስ ሲባሌ የታረ፤ እንዴንበሇጽግ ሲባሌ የዯኸዩ አለ፡፡ እነዘህ አካሊት ከፌ ያሇ ክብር እና ምስጋና ይገባቸዋሌ፡፡ ስማቸው ከስማችን፤ ክብራቸው ከክብራችን መቅዯም አሇበት፡፡ ሻካራ እጆቻቸው የስኬታችን መሠረቶች ናቸው፡፡ እናጥባቸዋሇን፤ እንስማቸዋሇን፣ እንኮራባቸዋሇንም፡፡

ያሇ እኛ ኖረዋሌ፡፡ ያሇ እነርሱ ግን አንኖርም ነበር፡፡ እነርሱ በእኛ ያበቃለ፤ እኛ ግን በእነርሱ እንጀምራሇን፡፡

ሻካራ እጆች ሆይ ከፌ ከፌ በለ፤ ክብር እና ምስጋና ሇእናንተ ይሁን፡፡ እኛ በእናንተ እንኮራሇን፤ እናንተም በእኛ ትጠራሊችሁ፡፡ ያሇ ሻካራ እጆች ሇስሊሳ እጆች ከየት ይገኙ ነበር፡፡

ኦ ሸካራ እጆች ሆይ፤ ሇሸካራነታችሁ ሰሊም እሊሇሁ እኔን አሇስሌሶኛሌና

ኦ ጠባሳ እጆች ሆይ፤ ሇጠባሳችሁ ሰሊም እሊሇሁ፤ እኔን አስውቦኛሌና

ኦ የቆሰለ እጆች ሆይ፤ ሇቁስሊችሁ ሰሊም እሊሇሁ፤ እኔን አዴኖኛሌና

ኦ ጎርባጣ እጆች ሆይ፤ ሇጎርባጣነታችሁ ሰሊም እሊሇሁ፤ እኔን አክብሮኛሌና፡፡

ይቅርታና ይቅር ባይነት

ይቅርታ ወይም ይቅር ባይነት የሰው ሌጅ በዘህ ዒሇም በሚኖርበት ወቅት በተሇያዩ ማኅበራዊ ትስስሮች ወይም ግንኙነቶች አማካኝነት ከላልች የማኅበረሰቡ ክፌልች ጋር ሇሚኖረው ጤናማ የኑሮ ጥምረት ትሌቅ ዴርሻ አሇው ብዬ አምናሇሁ። ይቅር መባባሌ ያሇፇ በዯሌን አጥቦና አስወግድ ሇቀሪው ህይወት አዱስ ሌቡናን በመፌጠር ግንኙነታችንን ወዯ ተሻሇ የኑሮ ምዔራፌ ያሸጋግረዋሌ። በአንዴ ወቅት በታሪክ አጋጣሚ ተበዲዴሇው፣ ተቀያይመው፣ ተኮራርፇው ከዘያም ባሇፇ ዯም ተቃብተው እና ሇቂም በቀሌ ላት ተቀን በሃሳብም በግብርም ይሯሯጡ የነበሩ የኅብረተሰብ ክፌልችን በሌቡናቸው የተቋጠረውን የመጠፊፊት ሔሌምና ዔቅዴ ወዯ ጎን ትተው አንደ ካንደ በጋብቻ እስከመጣመርና አንደ ሊንደ ዋስ ጠበቃ እስከመሆን ያዯርሳቸዋሌ። በዘሁ መሌካም አጋጣሚ ምክንያትም ሉጠፊ የነበረው ሔይወት፣ ሉፇስ የነበረው ዯም እና ሉጎዴሌ የነበረው አካሌ ከጥፊት፣ ከመፌሰስና ከመጉዯሌ ይዴናሌ።

ከዘህም ባሇፇ ቂም በቀሌ በይቅርታ እስካሌተዯመዯመ ዴረስ ጥፊቱ መቋጫ የሇውም። አንደ ሊሇፇ በዯለ አዱስ በዯሌ ሲፇፅም ላሊኛውም አፀፊውን ሲመሌስ የሁሇቱም ወገኖች በምዴር ሊይ በሔይወት እስካለ ዴረስ መጠፊፊቱ ይቀጥሊሌ። እንዱህ ዒይነቱ ሇይቅርታ ቦታ አሇመስጠት በተሇይ ከላሊው ዒሇም በተሇየ መሌኩ በእኛ በኢትዮጵያውያን ይብሳሌ። ምክንያቱ ምን ይሆን? በምጣኔ ሃብት አሇማዯጋችን፣ በቴክኖልጂ አሇመበሌፀጋችን ወይም ገና ያሌዯረስንበትና ያሌተማርነው ዖመናዊ ትምህርት ይኖር ይሆን? ትሌቁ መንስዓ ከእነዘህ ምክንያቶች መካከሌ እንዲሌሆነ የምንገነዖበው እነዘህ ምክንያትች ሞሌተው የተትረፇረፈሊቸው ወገኖቻችን ይባስ ብሇው የችግሩ ሰሇባ እነሱ መሆናቸው ነው።

ያዯግንበት ማኅበረሰብም ሲወርዴ ሲዋረዴ በመጣው በእትንኩኝ ባይነትና ክንዳን ሳሌንተራስ እንዳት እዯፇራሇሁ? አስተሳሰቡ በዯንብ አዴርጎ አጥምቆናሌ። ገና ከእናታችን ማኅፀን ከመውጣታችንም ዯም መሊሽ ብል ስም ያወጣሌናሌ። አንዯበታችን እማማ አባባ ማሇት ሳይጀምር በቂም በቀሌ ዱፔልማ ከቤተሰባችን እና ከአካባቢያችን በከፌተኛ ማዔረግ እንመረቃሇን። ከዘያ በኋሊ ሌክ ግብፃውያን እናቶች ሌጆቻቸውን አባይ ሔይወትህ ነው እያለ እንዯሚያሳዴጉት ሁለ ሇእኛም የስማችንን ትርሜ ከወዯፉቱ ስራችን ዔቅዴ ጋር እየተነገረን እናዴጋሇን። ከዘህም በተጨማሪ ሔዛብን እናዛናናበታሇን በሚሌ ሽፊን የሚወጡ ዖፇኖችም የራሳቸው ተፅዔኖ አሊቸው። የአንዴን ግሇሰብ አስተሳሰብ ሇመግሇፅ እንዱሁም ሇግጥሙ ቤት መዴፊት እንጂ ጭብጡ በማኅረሰቡ ሊይ የሚያመጣውን አለታዊ ተፅዔኖ ባሇማስተዋሌ የሚዖፇኑ ዖፇኖች አለ። “ተበዴዬስ ይቅርታ አሌሌም የቀረው ይቅር እንጂ” የሚሌ ዖፇን ሲያዲምጥና አብሮ ሲያንጎራጉር ያዯገ ሰው ሇይቅርታ ያሇው ቦታ ቢያንስ ኸረ እስከ ጭራሹም ባይኖረው ምን ይዯንቃሌ?

Page 106: Daniel Kiibret's View

106

ሁሊችንም እንዯምናስታውሰው በጀግኖች አባቶቻችን ቆራጥ ተጋዲይነት ሇጥቁር ሔዛብ ሁለ የሚተርፌ የነፃነት ፊና በዒዴዋ ተራሮች ተንቦግቡጎ ባሌጠበቀውና ባሊሰበው መሌኩ ዴሌ የተዯረገው የኢጣሌያ መንግስት ይህንን በዒሇም አቀፌ አዯባባይ የውርዯት ሸማ ያሇበሰውን የኢትዮጵያውያን ተጋዴል ቂም ሇመወጣት በተጠቀመው የመርዛ ጋዛ እጅግ ብ ወገኖቻችን በመሪር ስቃይ አሌፇዋሌ። እስቲ እነዘህን የነፃነታችን አምዴና ሇዙሬው እኛነታችን የሔይወትን መስዋዔትነት ከፌሇው ስማቸውን በሌባችን ፅሊት ሊይ በወርቅ ማኅተም ያተሙትን ወገኖቻችንን አንዴ ጊዚ ቆም ብሇን እናስባቸው።

በዘያን ጊዚ እነዯዘያ ያሇውን የጭካኔ ርምጃ እንዱወሰዴ ያዖዖውን አካሌ ብናገኘውና እጅና እግሩ ታስሮ ፉት ሇፉታችን ቢቀርብሌን ምን ዒይነት ርምጃ ይሆን የምንወስዴበት? እንዯው የትኛውን የቅጣት ዒይነት ብንቀጣው ነው አንጀታችን ቅቤ የሚጠጣው? ምን ዒይነት የአገዲዯሌ ስሌት ብንጠቀምና ብንገዴሇው ነው ያሇፇውን የወገኖቻችን ሔይወት፣ የጎዯሇውን አካሊቸውን እና የፇሰሰውን ዯማቸውን ዲግም ማግኘት የምንችሇው? ቁርጥርጥ አዴርገን ብንፇጨውና ወዯ አፇር ብንቀይረው ከዘያም ዲግም እንዯ ጭቃ አብኩተን ሰውዬውን ሰርተነው እና ሃይለ ኖሮን እስትንፊስ እንዱኖረው አዴርገን እንዯገና ብንቆራርጠው ይህንንም ሂዯት ሔይወታቸውን ባጡት ወገኖቻችን ቁጥር ብንዯጋግመው ስንቶቹን ይሆን ዲግም በሔይወት የምናገኛቸው? ምንም። እርሱ በከፇተው የክፊትና የጭካኔ ጎዲና አብረነው እንዴንዛ እና እርሱ ሇሰራው ጥፊት በሚጠየቅበት ቦታ ብቸኝነት እንዲይሰማው ከማዴረግና ከሚከፇሇው ክፌያ ተቋዲሽ ከመሆን ያሇፇ ጠቀሜታ የሇውም።

ታዴያ ቂም በቀለ ፊይዲው ምንዴነው? የመንፇስ እርካታ ይገኝበት ይሆን? በቂም በቀሌ ዯስታና እፍይታን ብልም እርካታን የሚያገኘው መንፇስ እንዳት ያሇው መንፇስ ነው? በእውነት ነፌሳችን በእንዯዘህ ያሇ ዴርጊት ዯስታን ታገኝ ይሆን? በጭራሽ። ቂም በቀሌ ጊዚያዊ የሆነ እርካታን ሇስጋችን ይሰጠው ይሆናሌ እርሱም ቢሆን ቀን አሌፍ ቀን ሲተካ ይፀፀታሌ። ያጣሁትን መሌሼ ሊሊገኝ ይህንን ማዴረጌ ምን ጠቀመኝ? ሇምንስ የሰነፍችን መንገዴ ተከተሌኩኝ? እያሇ ራሱን መውቀሱ አይቀሬ ነው። በዯሌን በበዯሌ፣ ክፊትንም በክፊት፣ ተንኮሌንም በተንኮሌ እንሸፌናሇን በሚሌ የዋህ አስተሳሰብ ታስረን የነገሮችን ውሌ ከማጥፊት ይሌቅ ጥፊትን ተራርሞ ክፌተትን በይቅረታ መሙሇቱ የታሊቅነትና የአስተዋይነት ብሩሔ ምሌክት ነው። ይህ ይቅርታና ይቅር ባይነት መገኛው የት ይሆን?

እንዯ እኔ አመሇካከት ይቅርታ እና ይቅር ባይነት ምንጩ መንፇሳዊ ሔይወት ነው። ምንም እንን ይቅርታ መዯራረግ ሇስጋዊ ኑሯችንም ታሊቅ ጠቀሜታ ቢኖረውም ዋናውና ከዘህ የሚበሌጠው ግን መንፇሳዊው ዋጋ ነው። ይህንን መንፇሳዊ ዋጋ ያገኝ ዖንዴ ዖወትር የሚተጋ ሰው ሌቡናው ሇይቅርታ የፇጠነ ነው። በዘህ ምዴር በበዲዩ ከተበዯሇው በዯሌ ይሌቅ በሰማይ የሚያገኘው ክብር ሚዙን ይዯፊሇታሌ። እዘህ ሊይ ግን ሁሊችንም ሌንገነዖበው የሚገባን ነገር አሇ። ይቅር ባይነት ቀሊሌ አይዯሇም እንዯማንኛውም ክብርን እንዯሚያጎናፅፌ ተጋዴል ሁለ እርሱም ከፌተኛ ተጋዴል ያሻዋሌ። በአፊችን ሇመናገር እንዯሚቀሇው ያህሌ ሇመተግበሩ ቀሊሌ አይዯሇም። ይቅር ሇማሇት ስናስብ ብ ፇተናዎች ፉታችን ይጋረጣለ። ፇተናው ከራስ ይጀምራሌ የቤተሰብ ፇተናም አሇው እንዱሁም የአካባቢ ተፅዔኖም አሇው። እነዘህን ፇተናዎች በዴሌ አዴራጊነት መወጣት የሚችሌ ሰው ነው ይቅር የሚሇው እና ሰማያዊውን ክብር ከእግዘአብሓር ዖንዴ የሚያገኘው።

ቁርሾን በሆዴ ይዜ ዖወትር መበሊሊትን፣ መጠፊፊትን እና ሌኩን/ሇን አሳያታሇሁ ባይነትን የዖወትር መገሇጫው የሆነውን ሰጋችንን ሰማያዊውን ተስፊ አሻግራ ሇምትመሇከተው ነፌሳችን ስናስገዙ መንፇሳዊነት በሔይወታችን በዴቅዴቅ ጨሇማ ውስጥ እንዯተሇኮሰ ሻማ ከሩቅ ያበራሌ። የዘያን ጊዚ የበዯለንን አካሊት መጥተው ይቅርታ እስኪለን ሳንጠብቅ አስቀዴመን ይቅርታን እናዯርግሊቸዋሇን። የሰማያዊው ክብር ባሇቤቶች መሆናችንን እናውቃሇንና ይቅርታውን ባዯረግን ወቅት ከመቼውም ይበሌጥ ውስጣችን በሏሴት ይሞሊሌ። የሰሊም እንቅሌፌም እንተኛሇን።

ሰሞኑን ሚዱያው ሁለ ስሇ የቀዴሞ መንግስት ከፌተኛ ባሇስሌጣናት ከእስር በይቅርታ የመፇታት ሑዯት ይዖግባለ። ስሇ እውነት ሇመናገር ሇመጀመሪያ ጊዚ ጉዲዩን እንዯሰማሁኝ ምንነቱን በውሌ ባሊወኩት ስሜት ውስጥ ገባሁ፤ ቀስ በቀስ ወዯ ሌቡናዬ ተመሌሼ ነገሮችን ከየአቅጣጫው መመሌከት ጀመረኩ። በመጀመሪያ ዯረጃ በሔይወት እያሇሁ ይህንን ዒይነት ከወርቅ የከበረ ታሪክ እጅግ በምወዲት ሀገሬ ሇማየት በመታዯላ ሁለን ቻዩን አምሊኬን ቅደስ እግዘአብሓርን አመሰገንኩ። ይህንን ታሊቅ ስራ ከመጠንሰስ ጀምረው የተሇያዩ ፇተናዎችን አሌፇው አሁን ያሇበት ዯረጃ ያዯረሱትን አካሊት በሙለ እስረኞቹን፣ በዯሌ የዯረሰባቸው እና በአንዴም በላሊ የጥቃቱ ሰሇባ የሆኑ ወገኖችን፣ የሃይማኖት አባቶችን እና መንግስትን በእውነት ምስጋና ይገባቸዋሌና አመሰገንቸው።

በተሇይ በተሇያየ መንገዴ ሇተሇያየ ስቃይና መከራ ሇተዲረጉት ወገኖቻችን ይህንን ይቅርታ ማዴረግ ምን ያህሌ ፇታኝ እንዯሚሆን መቼም አያጠያይቅም። ይቅርታውን ማዴረጉ ሳይሆን ገና ሲታሰብ እንን የቱን ያክሌ ስሜትን እንዯሚረብሽና በስርዒቱ ወቅት ያጣነው ነገር ሁለ በዒይነ ሔሉናችን እየመጣ እንዯሚያስቸግረን እሙን ነው። እዘህ ሊይ ሌታስተውለት የሚገባው ነገር በወቅቱ በዯረሰው ጥቃት በዯሌ የዯረሰበት ዴፌን የኢትዮጵያ ሔዛብ መሆኑን

Page 107: Daniel Kiibret's View

107

እንዱሁም ይህ ጉዲይ በእናንተ ይቅር ባይነት መጠናቀቁ በምዴርም በሰማይም አሸናፉዎቹ እናንተ እንዯሆናችሁ ነው። ከዘህም በተጨማሪ ይህ በሀገራችን ታሪክ ሇመጀመሪያ ጊዚ የሚፇፀምና በተሇይ ሇእናነተ በታሪክ የክብር ባሇቤት ያዯርጋችኋሌና ሌትኮሩ ይገባችኋሌ። ሇትውሌዴ መተሊሇፌ ያሇበት ምን መሆኑን ሇሁሊችንም አስተምራችሁናሌና በዴጋሜ ሊመሰግናችሁ አወዲሇሁ።

የሃይማኖት አባቶች እየሰራችሁት ያሇው ነገር በእጅጉ የሚያስመሰግናችሁና ከዘህ በፉት ከእናንተ አጥተነው የነበረ በመሆኑ ጅምራችሁን ከፌፃሜ እንዴታዯረሱና በቀጣይም እንዱህ ዒይነቱን ስራ አበርትታችሁ እንዴትቀጥለበት አዯራዬ የጠበቀ ነው። መንግስትም እንዱሁ እንዱህ ያሇ የታሪክ ምዔራፌ እንዱከፇት በመፌቀደና ሇተግባራዊነቱም ያሳየው ተነሳሽነት በእጅጉ የሚያስመሰግነው ነው። ውጤት ተኮር ስራ ማሇት እንዯዘህ ነው።

በጅምር ሊይ ያለ ስራዎች ከፌፃሜ ዯርሰው እንዴናያቸው እግዘአብሓር አምሊክ ቅደስ ፇቃደ ይሁንሌን፤ አሜን። ቸር ያሰማን፤ አሜን።

«እንጀራ ከአሌጫ እና ከቀይ ወጥ ጋር ወይንም ሞት»

የዙሬ ሁሇት ዒመት በ2000 ዒም ነው፡፡ የገና በዒሌ አሌፍ በቀጣዩ እሐዴ፡፡ ከዘህ በፉት አጋጥሞኝ የማያውቅ አንዴ አዱስ መርሏ ግብር ሊይ ሇመሳተፌ ጉቻሇሁ፡፡ ባሇፈት ሃያ ዒመታት በተሇያዩ መዴረኮች

ሊይ የዏቅሜን ያህሌ «አስተምሬያሇሁ»፡፡ የዘህኛው ግን ይሇያሌ፡፡ በጠዋቱ ዱያቆን ምንዲየ ብርሃኑ ቤቴ ዴረስ መጥቶ በመኪናው ይዜኝ ሄዯ፡፡ ስሇ መርሏ ግብሩ እየተነጋገርን እና ይህንን ዔዴሌ በማግኘታችን ዔዴሇኞች መሆናችች እያነሣን በቀሇበት መንገዴ ከነፌን፡፡ መርሏ ግብሩን ሇፇቀደት የማረሚያ ቤት ባሇ ሥሌጣናትም ምስጋናችንን አቀረብን፡፡ በማረሚያ ቤቶች ውስጥ እንዱህ ያሇ የማናስበው ነገር በመዯረጉ እዘህች ሀገር ውስጥ ሳናውቃቸው የተቀየሩ ነገሮች አለ ማሇት ነው) እያሌን ነበር የምንዖው፡፡ እነሆ ቃሉቲ የሚገኘው ዋናው ማረሚያ ቤት በር ሊይ ዯረስን፡፡ እንዯኛ ሇመርሏ ግብሩ የተዖጋጁ እናቶች፣ እኅቶች፣ ወንዴሞች አየን፡፡ ራቅ ብሇው ዯግሞ በወቅቱ የጠቅሊይ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ የነበሩት አቡነ ይስሏቅ ከአንዴ አባት ጋር መኪና ውስጥ ተቀምጠዋሌ፡፡ ሇመግባት የሚያስፇሌገን ሂዯት ተጠናቀቀና በብጹእ አባታችን መሪነት ወዯ ውስጥ ገባን፡፡ እኔ በዘህ መሌኩ ወዯ ማረሚያ ቤት ስገባ የመጀመርያዬ ነበር፡፡ እያንዲንዶን ነገር በንሥር ዒይን ነበር የማያት፡፡ እየሄዴኩ ያሇሁት በታሪክ መንገዴ ሊይ ነበርና፡፡ አንዴ ትሌቅ በር ተከፇተሌንና በፕሉሶቹ አስተናጋጅነት ወዯ ውስጥ ዖሇቀን፡፡ የፕሉሶቹ መስተንግድ ሇመስተንግድ ተብሇው በተቀጠሩት አስተናጋጆች ዖንዴ እንን የማይገኝ ዒይነት ነበር፡፡ ገባን፡፡ ርያውን በተገጠገጠ ቤት የተከበበ ግቢ ነው፡፡ ቤቱ በአራት መዒዛን ሪጋ የተሠራ ነው፡፡ ከቤቱ ፉት ሇፉት መሏሌ ሜዲውን ከብቦ የግቢ አትክሌት አስውቦታሌ፡፡ መካከሇኛው ሜዲ ጽዴት ብል ማረሚያ ቤት መሆኑን ያስረሳሌ፡፡ በሜዲው መካከሌ በቆርቆሮ ተሠርቶ በመስተዋት የተዋበ፣ በመጋረጃም የተጋረዯ ሥዔሌ ቤት አሇ፡፡ እኛ ስንገባ አንዴ አረጋዊ ሰው ሄዯው መጋረጃውን ገሇጡት፡፡ አቡነ ይስሏቅ እንዯ ቆሙ ጸልት አዯረሱ፡፡ ሁለም በተጠንቀቅ ቆመዋሌ፡፡ ጸልቱ እንዲበቃ በተዖጋጀሌን መቀመጫ ተቀመጥን፡፡ ምንዲዬ ከአቡነ ይስሏቅ ጎን፣ እኔም ከምንዲዬ ጎን ተቀመጥን፡፡ በዘህ ጊዚ ጋቢ የሇበሱ እና መቋሚያ የያ አንዴ አዙውንት ከጎኔ መጥተው ቁጭ አለ፡፡ ሌቤ አንዲች ነገር ያወቀ መሰሇው፡፡ መርሏ ግብሩን ያስተናግዴ የነበረውን ሌጅ ጠራሁትና በኋሊዬ በኩሌ ጠየቅኩት፡፡ በአዎንታ ራሱን ነቀነቀ፡፡ ክው አሌኩ፡፡ ከጎኔ የተቀመጡትን ሰው ሇመጀመርያ ጊዚ በአካሌ ማየቴ ነው፡፡ የሦስተኛ ክፌሌ ተማሪ እያሇሁ ባዯግኩበት አካባቢ መጥተው ነበር፡፡ ያኔ ሲመጡ የሙዘቃ አስተማሪያችን የሰሌፌ መዛሙር አስጠንተውን በከተማዋ መግቢያ መንገዴ ሊይ ተሰሌፇን ነበር የተቀበ ሌናቸው፡፡ እጅግ ብ መኪኖች ተከታትሇው አሌፇው መዛሙራችንን አበቃን፡፡ የተቀበሌናቸው ሰው ማንኛው እንዯሆኑ ሇማየት አሌቻሌንም ነበር፡፡ ብቻ ስማቸውን

በተከ ታታይ ሰምተናሌ «ዴ ፌቅረ ሥሊሴ ወግዯረስ» እየተባሇ ሲነገር፡፡ እነሆ አሁን ከጎኔ የተቀመጡት እርሳቸው ናቸው፡፡ በቴላቭዣን አይቻቸው ዏውቃሇሁ፡፡ የዙሬው ግን የተሇየ ነበር፡፡ ወተት የመሰሇ ነጭ ጋቢ ሇብሰው፤ ወዛ የጠገበ መቋሚያ ይዖዋሌ፡፡ ትንሽ እንዯማመም ያዯረጋቸው ይመስሊሌ፡፡ በግራ እጃቸው የተዯጎሰ ዲዊት አሇ፡፡

Page 108: Daniel Kiibret's View

108

ምንዲዬ መዛሙር ሲዖምር ፌቅረ ሥሊሴም አብረው ይዖምሩ ነበር፡፡ ምን እርሳቸው ብቻ፣ ሇገሠ አስፊው፣ ፌሥሏ ዯስታ፣ ላልቹም ሁለ እያሸበሸቡ እና እያጨበጨቡ አብረውት ነበር የሚዖምሩት፡፡ እነዘህ ትናንት ሀገሪቱን ሲመሩ የነበሩ፤ በተሇየ ታሪካቸው የምናውቃቸው፤ ቀይ ሽብር እና ነጭ ሽብር በዖመናቸው የተፇጸመ፡፡ በብ የሀገሪቱ መከራዎች ወስጥ ተጠያቂዎች የሆኑ ሰዎች ዙሬ ስታዩዋቸው እንዯዘያ አይዯለም፡፡ የበዒለ መዒዴ ከመቆረሱ በፉት ጸልት ተዯርጎ ነበር፡፡ መጀመርያ ውዲሴ ማርያም ተዯገመ፡፡ እኛ አይዯሇንም የዯገምነው፡፡ መቋሚያቸውን ተዯግፇው እነዘህ ታሊሊቅ የዯርግ ባሇ ሥሌጣናት ናቸው የዯገሙት፡፡ በአማርኛ እንዲይመስሊችሁ፤ በግእዛ፡፡ የኪዲኑን ጸልት ዴምፃቸውን ከፌ አዴርገው የሚቀበለት እነርሱ ነበሩ፡፡ ትምህርት ሲሰጥ ሁለም ጎንበስ ብሇው ያነቡ ነበር፡፡ እኔ ከአሥራ አምስት ዯቂቃ በሊይ ማስተማር አሌቻሌኩም፡፡ የእነዘያን ሰዎች ዔንባ አይቼ መቆም አቃተኝ፡፡ ምናሌባት እኛ ይቅር አሊሌናቸው ይሆናሌ፡፡ እግዘአብሓር ግን መሏሪ ነውና ይቅር እንዲሊቸው ርግጠኛ ነበርኩ፡፡ በየቀኑ ኪዲን ይዯረሳሌ፡፡ ዲዊት ይዯገማሌ፡፡ ካህን አሊቸው፡፡ ንስሏ ገብተዋሌ፡፡ ብዎቹ ቆራቢዎች ናቸው፡፡ ሊሇፈት ሃያ ዒመታት በዘህ መሌኩ እግዘአብሓርን ተማጽነዋሌ፡፡ ታዴያ እግዘአብሓር ዛም ይሊሌ እንዳ፡፡ ምን ብዬ ሊስተምራቸው? ኑሮ ራሱ አስተምሯቸዋሌ፡፡ ሔይወት ራሱ ሇውጧቸዋሌ፡፡ ዴምፁን ከውጭ ሳይሆን ከውስጥ ሰምተውታሌ፡፡ መስማትም ብቻ ሳይሆን አይተውታሌ፡፡ በየቀኑ ከእርሱ ጋር ይነጋገራለ፤ እና ምን ሌበሊቸው? ኑሮውም፣ ጤናውም፣ ሃሳቡም አስረጅቷቸዋሌ፡፡ እነሆ ይህ ሥዔሌ በአእምሮዬ ተቀርጾ ይኖር ስሇነበር በየጊዚው እነዘህ ሰዎች ይቅርታ ሉዯረግሊቸው ይገባሌ እያሌኩ እንዴናገር አዴርገውኛሌ፡፡ አሁን ዯግሞ መሌካም ዚናዎችን እየሰማን ነው፡፡ ይህንን ነገር ሊዯረጉ የእምነት ተቋማት፤ በጎ ፌቃዯኛነቱን ሊሳየው መንግሥት፣ ተባባሪ ሆነው ታሪክ እየሠሩ ሊለ ተጎጅዎች የምናመሰግንበት ጊዚ ሊይ እንገኛሇን፡፡ እዘህ አሜሪካ ከመጣሁ ጀምሮ በየሬዱዮው፣ ፒሌቶኩ፣ ዌብ ሳይቱ፣ ክርክሩ በዘህ ጉዲይ ሊይ ሆኗሌ፡፡ ከሀገር ቤት እየዯወለ የሚከራከሩም ሰዎች አለ፡፡

አንዲንዴ ጊዚ «የምንፇሌገውን ሁለ ካሊገኘን ምንም ነገር ባናገኝ ይሻሊሌ» የሚሌ ዒይነት ክርክር እሰማሇሁ፡፡ ዔርቁ እገላን እና እገላን የማያካትት ከሆነ፤ እነ እገላም ካሌተጨመሩበት ባይፇቱ ይሻሊሌ ይባሊሌ፡፡ ጎበዛ በዘህ ሁኔታ ስንናገር እግራችንን በተጎጅዎች መሬት ሊይ እና በእሥረኞቹ መሬት ሊይ ማቆም አሇብን፡፡

«ወይ መሬት ሊይ ያሇ ሰው» አሇ፡፡

የእነርሱ በዘሀ ሁኔታ ካሇቀ የነ እገላም ይጨመርበት ይባሊሌ እንጂ «እንጀራ ስትሰጡኝ ከቀይ ወጡ ጋር አሌጫ ከላሇው ረሃብ ይሻሊሌ» ይባሊሌ እንዳ፡፡ መጀመርያ ሇእንጀራው እና ሇቀይ ወጡ እናመስግን፤ ከዘያ

ዯግሞ አሌጫ እንዱጨመር እንጠይቅ፡፡ «እንጀራ ከአሌጫ እና ከቀይ ወጥ ጋር ወይንም ሞት» የሚሇው መፇክር አሁንም አሌሇቀቀንም እንዳ፡፡ የይቅርታውን ሂዯት የሚያከናውኑትን የሃይማኖት ተቋማትም ማመስገን፤ በርቱ ሥራችሁ የሚያስመሰግን ነው ብል ማበረታታት ይገባሌ፡፡ ባጠፈበት የምንወቅሳቸውን ያህሌ ሲያሇሙ ማመስገን አሇብንኮ፡፡ እናንተ ማን ናችሁና ይህንን ታዯርጋሊችሁ? እያለ መራቀቅ ከአእምሮ ጅምናስቲክ ያሇፇ ዋጋ የሇውም፡፡ ማሩ ንጹሔ ነወይ? ከማሇት ይሌቅ ማሩን ማን አመጣው? እያለ መወዙገብ በኅሉና ሊይ ላሊ እሥር ቤት መክፇት ነው፡፡ በጎን ነገር ማንም ይሥራው፤ ከቻሇ ሰይጣንም ይሥራው፤ ከሠራው ይዯነቃሌ፣ ይመሰገናሌ፤ እነዘህ ተቋማት የሚችለትን ሁለ አዴርገው እውነት እንዯተባሇው የይቅርታው ሂዯት ከተከናወነ እሥረኞቹ ብቻ ሳይሆኑ እነርሱም ናቸው ከስንፌና የሚፇቱት እና ሌናግዙቸውም፣ ሌናዯንቃቸውም ግዴ ይሇናሌ፡፡ መንግሥትም ቢሆን ሉመሰገን ይገባዋሌ፡፡ ይህንን ታሪክ በይቅርታ እና በዔርቅ ሇመዛጋት በጎ ፇቃዴ ካሳየ እሰዬው ነው፡፡ አጠፊ ሲባሌ ባገኘነው መንገዴ ሁለ ሇመውቀስ የምንተጋ ሰዎች ሲያሇማ ዯግሞ ሇማመስገን መሽቀዲዯም አሇብን፡፡ ግማሽ ብርጭቆ ውኃ የያዖውን ብርጭቆ ከየት በኩሌ ነው ማየት ያሇብን? ሇመሆኑ ብርጭቆው ግማሽ ሙለ ነው ወይስ ግማሽ ጎዯል?

አንዲንዴ ጊዚ ዔንቁሊለን ተከባክቦ፣ ሙቀት ሰጥቶ እና ከዴመት ጠብቆ ድሮ እንዱሆን ከመርዲት ይሌቅ «እኔ ድሮ ነበር የምፇሌገው» እያለ ዔንቁሊለን የመስበር አባዚ ያሇብን ይመስሊሌ፡፡ የተገኘውን በጎ ነገር ይዜ፣ እርሱን አጎሌብቶ፣ የቀረውን ችግር ሇመፌታት ከመዛ ይሌቅ ያሇውንም አጠፊፌቶ በዚሮ መጫወት ምን ይለታሌ? የተጎጅ ቤተሰቦች ይህንን ታሪካዊ ሥራ ሇመሥራት ስትነሱ ሔመማችሁን እናውቃሇን፤ ጉዲታችሁም ይሰማናሌ፡፡ ከእኛ ይሌቅ ሇእናንተ ሁኔታው ከባዴ ነው፡፡ ግን እየሠራችሁ ያሊችሁት የጀግንነት ሥራ ነውና እናዯንቃችኋሇን፡፡ በእምነት ጽዴቅ፣ በታሪክ ክቡር፣ በባህሌ ምስጉን የሆነ ሥራ ነውና በርቱ፡፡ የዔርቁን ሂዯት የምታከናውኑ የእምነት ተቋማትም ይህንን ነበርና ስንጠብቅባችሁ የኖር ነው ይበሌጥ አጠናክራችሁ ቀጥለ፡፡ መጀመርያ የጀመራችሁትን ሇፌጻሜ አዴርሱ፡፡ ከዘያ ዯግሞ የሚቀራችሁን ትሠራሊችሁ፡፡ ከምትሰሙት ይሌቅ የምትሠሩት ውጤት ያመጣሌና ወዯ ኋሊ አትበለ፡፡

Page 109: Daniel Kiibret's View

109

መንግሥትም ይህንን ታሪክ ሀገርን በሚያኮራ፤ ወገንን በሚያረካ እና ስማችንን በዒሇም ሊይ ከፌ በሚያዯርግ መሌኩ ሇመዛጋት ያሳየኸውን በጎ ፇቃዴ ሇውጤት አብቃው፡፡ ላልች መሠራት ያሇባቸው፤ መሆን የነበረባቸው ነገሮች ይኖሩ ይሆናሌ፡፡ አሁን ግን እየሆነ ካሇው ነገር እንነሣ፡፡ ምናሌባት ይህ ታሪክ በራሱ ታሪክ ከመሆኑም በሊይ ሇላሊውም ታሪካችን በር የሚከፌት ታሪክ ሉሆን ይችሊሌና፡፡ የተጀመረው ይሳካ፣ ያሌተጀመረውም ይቀጥሌ፡፡ ሁሊችሁም እባካችሁ ክርክሩ ሰኞ ዔሇት አሌቆ ውዲሴውን ሇመስማት አብቁን፡፡

እንዯ በጎች ወይስ እንዯ ፌየልች አንዴ ጊዚ በጎች እና ፌየልች ከተሇያየ አገር ሇቅቀው ሲሄደ ከሁሇት ወገን የመጡት በጎች እና ፌየልች አንዴ ዴሌዴይ ሊይ ዯረሱ፡፡ ዴሌዴዩ ከወዱያ ወዯዘህ ሇመሻገር የሚቻሇው በአንዴ ጊዚ መሆኑን የዴሌዴዩ ባሇቤት ተናገረ፡፡ ከሁሇቱም በኩሌ የመጡት በጎች በአንዴ ሊይ፣ ከሁሇቱም በኩሌ የመጡት ፌየልችም በአንዴ ሊይ፡፡

የሚያሳዛነው ግን ዴሌዴዩ ሉያሳሌፌ የሚችሇው አንዴ በግ ወይንም አንዴ ፌየሌ ብቻ ነው፡፡ የሚፇቀዯው ግን ከሁሇቱም አቅጣጫ ሁሇት በጎች ወይንም ሁሇት ፌየልች እንዱገቡ ነው፡፡

የመጀመርያው ዔዴሌ ሇፌየልች ተሰጠ፡፡ ሁሇት ፌየልች ወዯ ዴሌዴዩ ከተሇያየ አቅጣጫ ቀረቡ፡፡ እኔ ቀዴሜ ማሇፌ አሇብኝ በሚሌ ሁሇቱም ተጣለና በቀንዲቸው መዋጋት ጀመሩ፤ በመጨረሻም ሁሇቱም ወዯ ወን ወዯቁ፡፡ ላልች ሁሇት ፌየልችም ሄደ፡፡ እነዘህም ማን ይቅዯም በሚሇው ስሊሌተስማሙ ተዋጉ፡፡ ወንዛ ውስጥም ወዯቁ፡፡

እንዱህ እንዱህ እያለ ሁለም ፌየልች እየተዋጉ ወንዛ ውስጥ እየገቡ አሇቁ፡፡

ቀጥልም የበጎች ተራ ዯረሰ፡፡ ሁሇት በጎች ወዯ ዴሌዴዩ ከተሇያየ አቅጣጫ ቀረቡ፡፡ ተነጋገሩ ተግባቡ፡፡ አንደ በግ ተኛ ላሊው በሊዩ ሊይ አሇፇ፡፡ ያኛውም ተነሥቶ አሇፇ፡፡ እንዯዘሁ ላልች በጎችም እየተነጋገሩ አንደም እየተኛ፣ ላሊውም በሊዩ ሊይ እያሇፇ፤ ያሇምንም ችግር በጥቂት መቻቻሌ ተሻገሩ፡፡

ችግሮችን በመፌታት አካሄዴ ይህ የበጎች እና የፌየልች ሁኔታ እንዳት ይተረጎማሌ? በትዲር፣ በንግዴ ሽርክና፣ በማኅበር፣ በዴርጅት፣ በፒርቲ፣ በኮሙኒቲ፣ በቤተሰብ፣ ወዖተ ወዖተ፣ እንወያይበት

ምሽግ ቆፊሪዎች እኛ ኢትዮጵያውያን ሇብ ዖመናት ከጦርነት ጋር ኖረናሌ፡፡ ሀገራችንን ከባዔዲን ጠብቀን ሀገረ አግዒዛያን ሇማዴረግ የመጡብንን ከመከሊከሌ የተሻሇ አማራጭ አሌነበረንም፡፡ ሽፌቶች ከሽፌቶች፣ ዏማፅያን ከመንግሥት፣ መንግሥት ከዏማፅያን ስንዋጋ ኖረናሌ፡፡ እኛም በኩራት «ጦርነትን መዋጋት ብቻ ሳይሆን ጦርነትን መሥራትም እንችሌበታሇን» እያሌን እስከ መናገር ዯርሰናሌ፡፡

ታሪካችን ሲመዖዛ ማጉ ነፃነት ቢሆንም ዴሩ ግን ጦርነት ሆኖ ይገኛሌ፡፡ የምንዋጋው ጠሊት ባይኖረን እንን በሰሊም ወዯሚኖሩት አራዊት መንዯር ብቅ ብሇን ዛሆን እና አንበሳ፣ አጋዛን እና ነብር ገዴሇን በመምጣት እንፍክራሇን፡፡ የባሰ ሰሊም ካጋጠመን ዯግሞ ጦር አውርዴ ብሇን እንጸሌያሇን እያለ አንዲንዴ የቀዴሞ ዴርሳናት ያወጉናሌ፡፡ ታዴያ ይህ በጦርነት አዴገን በጦርነት መኖራችን በአንዴ በኩሌ ጀግና እና አሌዯፇር ባይ፣ ዖመናዊ ጦር ታጥቀው የመጡትን በባህሊዊ ቆራጥነት እና በሀገር ፌቅር ወኔ የሚገዲዯር እና የሚያሸንፌ ሔዛብ ሲያፇ ራሌን፣ በአንዴ በኩሌ ዯግሞ የራሱን ጠባሳ ጥልሌናሌ፡፡ መቼም አንከን የላሇው መዴኃኒት አይፇጠርም፡፡ ኢትዮጵያን የነፃነት ሀገር ያዯረጋት ከሔዛቦቿ ቆራጥነት በተጨማሪ የመሌክዏ ምዴሯ ቆራጥነትም ጭምር ነው፡፡ እዘያው ተወሌድ እንዯ ዛንጀሮ ገዯሌ ሇገዯሌ ሲወጣ ሲወርዴ ሊሊዯገ ሰው ምዴሪቱ አስቸጋሪ ናት፡፡ ሏበሻ ምዴርን መምረጥ፣ ምሽግ መቆፇር እና መከሊከሌ፣ ከዘያም ማጥቃት ያውቅበታሌ፡፡ ይህ ዯግሞ ሔይወታችንን የምሽግ ሔይወት አዴርጎታሌ፡፡

Page 110: Daniel Kiibret's View

110

ቀዯምት ከተሞቻችን ሇምሽግ እንዱያመች ርያውን በተራራ በተከበበ ቦታ ወይንም ዯግሞ ራሳቸው በተራራ ሊይ የተገነቡ ናቸው፡፡ ቤተ መንግሥቶቻችን ሇምሽግ በሚያመች መንገዴ የተሠሩ ናቸው፡፡ ይህ ባህሊችን እስከ ቅርቡ የጦርነት ታሪካችን ዖሌቆ ኢሔአዳግ ሲገባም በየመሥሪያ ቤቱ በር ሊይ ምሽጎች ተሠርተው ነበር፡፡ አንዲንድቹ የዴንጋይ ምሽጎችም በቅርስነት ዙሬም ከ19 ዒመታት በኋሊ ይታያለ፡፡ ከቤቱ ይሌቅ ሇግቢው ጥንካሬ የምንጨነቀው ይኼው የምሽግ ባህሌ ይዜን መሆን አሇበት፡፡ ጠንከር እና ከፌ ያሇ ማንንም የማያሳይ ግቢ የትሌቅ ሰው ግቢ ይባሊሌ፡፡ ከምዴር ወዯ ፍቅ ስንወጣም ይኼው ተከተሇንና በየኮንዯሚኒየሙ ምሽጎችን እናያሇን፡፡ በተሇይም የሔንፃውን ጥግ ማግኘት የቻለ ወገኖቻችን በተቻሊቸው መጠን በረንዲውን አጥረው አንበሳ ግቢ ያስመስለታሌ፡፡ ዔረፌት የሚሰማቸው እና ርካታ የሚያገኙት ምሽግ ሲኖራቸው ነውና፡፡ በየአዲሪ ትምህርት ቤቱ ብትገቡ እሌፌ አእሊፊት ምሽጎችን ታያሊችሁ፡፡ በአንዴ ክፌሌ አሥር እና አሥራ አምስት ሆነው የሚኖሩ ተማሪዎች የሚመሽጉት ቢያጡ አሌጋቸውን ይመሽጋለ፡፡ ርያዋን በአንሶሊ ወይንም በጋቢ ያጥሯታሌ፡፡ እንዯ ቀበሮ በር የጠበበች መግቢያም ያበጁሊታሌ፡፡ ያን ጊዚ መንፇሳቸው ዯኅንነት ይሰማዋሌ፡፡ ነፌሳቸውም ዔረፌትን ታገኛሇች፡፡ ሂደ ዯግሞ በየቢሮው፡፡ እያንዲንደ ሠራተኛ የየራሱን በግንብ የታጠረ ቢሮ ካሊገኘ እንዯተበዯሇ አዴርጎ ነው የሚቆጥረው፡፡ ቆሌፍ የሚቀመጥበት፣ ቢቻሌ የብረት በር ያሇው ቢሮ ማግኘት መታዯሌ ነው፡፡ እዘህ አዱስ አበባ በአንዴ አዱስ ሔንፃ ውስጥ መሏንዱሶቹ እስከ ወገቡ ኮምፓሌሳቶ ከወገቡ በሊይ ዯግሞ መስተዋት የሆነ ቢሮ እንዱሠራ ያዯርጋለ፡፡ በየቢሮው የተመዯቡት ሠራተኞች ቢሮውን መረከብ በጀመሩ በአንዴ ሳምንት ውስጥ መስተዋቶቹ ሁለ በሰፊፉ ጋዚጦች ተሸፇኑና የካራማራን ምሽግ መስሇው ቁጭ አለ፡፡

ጭራሽ ይባስ ብሇው ኃሊፉዎቹ ቢሮውን ሲረከቡ ዯግሞ «አንዱህ ያሇው አሠራር ሇዯኅንነታችን አያመቸም» አለና መስተዋቱን አስነቅሇው በኮምፓሌሳቶ ጠረቀሙትና መሽገው ቁጭ አለ፡፡ ሇዯንበኞች ቅርብ የሆኑ ሠራተኞች በቀሊለ ከዯንበኞቻቸው ጋር እየተያዩ እንዱሠሩ ተብል በየመሥሪያ ቤቱ የመስተዋት ቢሮዎች እየተገነቡ መጥተዋሌ፡፡ በሠራተኞቹ ኅሉና ውስጥ ያሇው የምሽግ ቆፊሪነት ባህሌ ስሊሌሇቀቀን ግን በተቻሇ መጠን በካርቶን፣ በጋዚጣ፣ በመጋረጃ እና ሠሌጠን ያለት ዯግሞ በትሌሌቅ ሥዔልች መስተዋቱ እንዱሸፇን ይዯረጋሌ፡፡ ምናሌባትም ከሁሇት ዒመት በኋሊ ብንሄዴ መስተዋቶቹ ተሰባብረው በሊሜራ

እና በኮምፓሌሳቶ ተተክተው መስተዋቱ «ነበር» ሆኖ እናገኘዋሇን፡፡ ስብሰባ ወይንም ጉባኤ ተጠርቶ ሰው ወዯ አዲራሽ ሲገባ እስኪ ተመሌከቱ፡፡ ሁለም ጥግ ጥጉን እየፇሇገ መቀመጥ ይጀምራሌ፡፡ ወዯ መሏሌ እና ወዯ ፉት ተሰብሳቢዎቹን ሇማምጣት ፔሮግራም የሚመሩት አካሊት መሇመን ወይንም ማስነሣት አሇባቸው፡፡ ምን ስብሰባ ሊይ ብቻ፡፡ ሻሂ ቤት እና ምግብ ቤት ብትገቡ ብ ጊዚ በመካከሌ ሊይ ያለ ወንበር እና ጠረጲዙዎች ባድዎች ናቸው፡፡ እንግድቹ ሁለ ወዯ ግዴግዲው ጥግ እየሄደ ምሽግ ምሽግ ይዖው ታገኟቸዋሊችሁ፡፡ ጥግ፣ ማዔዖን፣ ሥርቻ፣ ሠወር ያሇ ቦታ፣ ከሇሊ፣ መያዛ የብሌህነት ማሳያ ተዯርጎም ይታያሌ፡፡ ምንም ያህሌ ሰፉ ቦታ በመካከሌ ቢኖርም አሌጋችን ግን ጥግ መያዛ አሇበት፡፡ ሶፊው ወንበር ጥግ ከተቻሇም የግዴግዲው መዒዛን ሊይ መቀመጥ አሇበት፡፡ ስንበሊ ጥግ ይዖን፣ ስንሸና ጥግ ይዖን፣ ስናማ ጥግ ይዖን፣ ስንተኛ ጥግ ይዖን፣ ስንተኩስ ጥግ ይዖን፡፡ ምሽግ ቆፊሪዎች፡፡ በየክርክሩ፣ በየስብሰባው፣ በየውይይቱ፣ እያንዲንዲችን በየምሽጋችን ሆነን መተኮስ እና መከሊከሌ እንጂ ወዯ መካከሇኛ ቦታ መምጣት የማንፇሌገው በዘሁ ሌማዲችን ምክንያት ሳይሆን አይቀርም፡፡ ሁለም ጥጉን ይዜ፣ ጥጉን አስከብሮ ሇመቀጠሌ እንጂ ሁለን ሉያግባባ ወዯሚችሌ መካከሇኛ ሃሳብ ሇመምጣት ፇቃዯኛነት የማናሳየው በዘህ የምሽግ ቆፊሪነት ባህሌ ውስጥ ሆነን ስሇምንነጋገር ይመስሇኛሌ፡፡ ነጥብ ማስቆጠር፣ በዛረራ መጣሌ፣ አንገት ማስዯፊት፣ ሌክ ሌኩን መንገር፣ ውሻ በጨው እንዲይሌሰው አዴርጎ ማዋረዴ፣ አንገቱን መሰባበር፣ ማቅመስ እና ጥንብ እርኩስ ማውጣት የሚለት አገሊሇጦቻችን ከመሏሌ ሜዲ የሚመነጩ ሳይሆኑ ከምሽግ ውስጥ የሚወጡ ናቸው፡፡

ዴንበራውያን እንስሳት /territorial animals/ የሚባለ አለ፡፡ እንዯ አንበሳ፣ ነብር፣ ተኩሊ ያለ ናቸው፡፡ የእነርሱን የመኖርያ ክሌሌ በጠረናቸው ያጥሩታሌ፡፡ ላሊ እንስሳ ያችን የጠረን ዴንበር ተሻግሮ ሉገባ አይችሌም፡፡ እርሱም ጠረኑን አሽትቶ ይሸሻሌ፤ ከገባም እርም እንዱሌ አዴርገው ዋጋውን ይሰጡታሌ፡፡ እኛ ከእነርሱ እንቅሰመው ወይንም እነርሱ ከኛ ይቅሰሙት አሊወቅም እንጂ ይህ ዴንበርተኛነት እኛም ጋ ይታያሌ፡፡ በራስ ባህሌ፣ ሌማዴ፣ ቋንቋ፣ ጎጥ፣ ጎሳ፣ አስተሳሰብ፣ እምነት እና አሠራር ብቻ ታጥሮ መኖር፡፡ ላሊ

ቦታስ ምን ሉኖር ይችሊሌ? ብል አሇመገመት፡፡ ከጎሳ ውጭ ማግባት ዙሬም ሇብዎች ይከብዲሌ፡፡ ከ88 በሊይ ቋንቋ በሚነገርባት ሀገር ብዎቻቸን ከራሳችን ቋንቋ ውጭ አሌተማርንም፣ እንዴንማርም አሌተዯረገም፡፡ በምሁሮቻችን ዖንዴ እንን አንደ ምሁር ስፓሻሊይዛ አዴርጎ ታዋቂ በሆነበት የዔወቀት መስክ ላሊው እንዲይከተሇው ወይንም እንዲይቀሊቀሇው አጥሮ ነው የሚቀመጠው፡፡ እርሱ ብቻ ሉቅ፣ እርሱ ብቻ ተጠያቂ፣ እርሱ ብቻ ዏዋቂ መሆንን እንዯ ሌዩ ክብር ያየዋሌ፡፡ እርሱም ከምሽግ አይወጣ፣ ላሊም ወዯ ምሽግ አያስገባ፡፡ እርሱ በሄዯበት ላሊው እንዲይሄዴ ደካውን አጥፌቶ፣ መንገደን ዖግቶ፣ ዴሌዴዩን አፌርሶ፣ መረጃውን ዯባብቆ ቁጭ ይሊሌ፡፡

Page 111: Daniel Kiibret's View

111

አብዙኞቹ ነጋዴያኑም ቢሆኑ በዘያው በምሽግ ቆፊሪነት ባህሌ ውስጥ ነው ያለት፡፡ አንዴ ዔቃ ያመጣሌ፡፡ ያመጣበትን አይናገርም፡፡ ብቸኛ ወኪሌ አዴርጉኝ ይሊሌ፤ የላልች ዔቃ ከጉምሩክ እንዲይወጣ ጉቦ ሰጥቶም ቢሆን እንዱዖገይ ያዯርጋሌ፡፡ ከዘያም አንዴ ምሽግ ውስጥ ቁጭ ብል ይቸበችባሌ፡፡ ይህ ሌማዴ ወዯ ታች ወርድ ወርድ በየሠፇሩ ዔቃ ከሚያወርደ እና ከሚጭኑ ወጣቶች ዖንዴ በመዴረሱ በእነርሱ ሠፇር እነርሱን አሌፍ ማንም እንዲያወርዴ እና አንዲይጭን የተወካዮች ምክር ቤት ያሊወቀው ሔግ ዯንግገዋሌ፡፡ ከእነዘህ ሰዎች ጋር መከራከር፣ መነጋገር፣ እምቢ ማሇትም አይቻሌም፡፡ በእነርሱ ሃሳብ እና ዋጋ መስማማት ግዳታ ነው፡፡ ያ አካባቢ በእነርሱ የሥሌጣን ጠረን የታጠረ ክሌሊቸው ነው፡፡ በእምነት ተቋማትም ዖንዴ ይህ የምሽግ ቆፊሪነት ባህሌ አሇ፡፡ በየምሽጉ ሆኖ መታኮስ እንጂ ችግሮችን ተወያይቶ እና ተመካክሮ ሇመፌታት ወዯ መካከሌ የሚመጣ የሇም፡፡ አሸናፉ እና ተሸናፉን ሇመሇየት እንጂ በየአመንንበት መንገዴ እየሄዴን ላሊውን ሳንነካ እና ሳንጋጭ እንዳት መኖር እንዯሚቻሌ ሇመነጋገር ወዯ ሜዲ የሚመጣ የሇም፡፡ ሁለም በየምሽጉ ነው፡፡ ግዲይ መጣጣሌ፣ የጠሊትን ምሽግ መሰባበር፣ መማረክ እና ዴሌ ማዴረግ ብቻ ነው የሚታየን፡፡ ዱያስጶራውም እንዱሁ በየምሽጉ ነው የሚኖረው፡፡ ጎንዯሬው፣ ጎጃሜው፣ ትግሬው፣ ኦሮሞው፣ ሸዋው፣ ወሊይታው፣ ሲዲማው፣ ሶማሌያው በየክሌለ መሽጎ ዴንበር ይጠብቃሌ፡፡ ምሽግ ያጠናክራሌ፡፡ በየሬዱዮ ጣቢያው፣ በየዴረ ገጹ፣ በየጋዚጣው፣ በየሰሊማዊ ሰሌፈ፣ በየስብሰባው ይህንኑ የምሽግ ቁፊሮውን አጠናክሮ ይቀጥሊሌ፡፡ አይገናኝም ይታኮሳሌ፤ አይከራከርም፣ ያነጣጥራሌ፣ አይወያይም፣ ይከሊከሊሌ፡፡ ከእርሱ ዴንበር ውጭ ያሇው የዒሇም መጨረሻ ነው፡፡ አሁን ወዯ መሏሌ የሚመጣ እና የሚያመጣ ያስፇሌጋሌ፡፡ በየምሽጋችን ተቀምጠን ኢትዮጵያ የምትባሇውን ሀገር ሌናኖራት አንችሌም፡፡ ምሽግ ሇጦርነት እንጂ ሇሰሊማዊ የዔዴገት ጉዜ አይፇይዴም፡፡ ገና ከጦርነት አስተሳሰብ የወጣን አንመስሌምኮ፡፡ አሁንም በማጥቃት እና መከሊከሌ መርሔ በመዛ ሊይ ነንኮ፡፡ እባካችሁ ከየምሽጋችን እንውጣ፡፡ ወዯ መሏሌም እንምጣ፡፡

አሌ ሙሳማህ

አሜሪካ፣ አትሊንታ ውስጥ ነው፡፡ አንዱት ሜክሲካን እና አንዱት ኢትዮጵያዊት አብረው አንዴ መሥሪያ ቤት ይሠራለ፡፡ ኢትዮጵያዊቷ አንዴ ችግር ገጥሟት ያቺ ሜክሲካን ሥራዋን እንዴትሸፌንሊት ትነግራትና ትቀራሇች፡፡ በማግሥቱ ስትመጣ ሚክሲካኗ አሌሸፇነችሊትም ነበርና ተቀጣች፡፡ ይህ ነገር ወዲጃችንን አስቀየማትና ሜክሲካኗን ዖጋቻት፡፡ ሜክሲካን ሆዬ

ብትሌ ብትሠራት የተዖጋውን ማስከፇት አሌቻሇችምና «ምን ሆነሽ ነው?» ብሊ ወጥራ ያዖቻት፡፡ «ሥራሺን

እሸፌንሌሻሇሁ ካሌሺኝ በኋሊ በመቅረትሺ አስቀጥተሽኛሌና ተቀይሜሻሇሁ» አሇቻት፡፡ ያቺም ሚክሲካን «ሶሪ» አሇቻት፡፡

ከ «ሶሪው» በኋሊ ሜክሲካን ሆዬ እንዯ ጥንቱ ሌትጫወት ብትሞክር ነገሩ ያው ነው፡፡ ከዘያም ሇሥራ ባሌዯረቦቿ «ምን

ሆና ነው ዯግሞ?» ብሊ ጠየቀቻቸው፡፡ «ስሊስቀጣሻት ተቀይማሻሇች» ብሇው ነገሯት፡፡ ያቺ ሜክሲካንም «እንዳ

ሇርሱማ ሶሪ ብያታሇሁኮ» አሇች ይባሊሌ፡፡ እርሷ ሇ «ሶሪ» ያሊት ቦታ እና ወዲጃችን ያሊት ቦታ ተሇያይቶ ነው ችግሩ፡፡

«ይቅርታ» የሚሇው አራት ፉዯሌ፣ ያዖሇው ነገር ከቃሌ በሊይ ነው፡፡ ይቅርታ በንግግር ብቻ የሚገሇጥ አይዯሇምና፡፡ ይቅር ሇማሇትም ሆነ ይቅርታ ሇማዴረግ የተዖጋጀ ሌቡና ይጠይቃሌ፡፡ ያሌተዖጋጀ መሬት እንዯማይዖራበት ሁለ፣ ሇይቅርታ ቀዴሞውኑ ያሌተዖጋጀ ሌብም ይቅርታን ሉያበቅሌ አይቻሇውም፡፡

ይህንን የይቅርታ ሌቡና ሇማዖጋጀት ዯግሞ ሃይማኖት እና ባህሌ ትሌቅ ቦታ አሊቸው፡፡ አንዴ ማኅበረሰብ በሚከተሇው እምነትም ሆነ ባዲበረው ባህሌ ውስጥ የይቅርታ ሌምዴ እና ሥርዒት ከላሇው በትምህርት እና ስሇ ይቅርታ ጥቅም በማወቅ ብቻ ሉመጣ የሚችሌ አይዯሇም፡፡ ፕሇቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሀገራዊ በሆኑ ጉዲዮች ሊይ ይቅርታ ሇመጠየቅም ይሁን ይቅርታ ሇማዴረግ ማኅበረሰቡ ራሱ ከይቅርታ የተሠራ ማኅበረሰብ መሆን አሇበት፡፡ በማናቸውም ጥቃቅን ስሔተቶች ይቅርታ ሇመጠየቅ እና ሇማዴረግ ዩተዖጋጀ ማኅበረሰብ በግፌ ጉዲዮችም ይቅርታ ሇማዴረግ እና ሇመጠየቅ አይከብዯውም፡፡

አንዴ አባት ሌጃቸው በፌርዴ ቤት እንዯተቀጣ ይነገራቸዋሌ፡፡ አባትም ዯንግጠው «ምን አዴርጎ?» ብሇው ይጠይቃለ፡፡

«የሰው ዔቃ ሰርቆ ነው» ይሎቸዋሌ፡፡ አባትዬውም «ሌጄን በሏሰት ከስሰው አስፇርዯውበት እንጂ እንዱህ አያዯርግም»

ብሇው ጮኹ፡፡ «ኧረ እርሱ ራሱ ነው ሰርቄያሇሁ ብል ያመነው» ይሎቸዋሌ፡፡ «የኔ ሌጅ ሰርቄያሇሁ ብል ሉያምን

Page 112: Daniel Kiibret's View

112

አይችሌም» ብሇው አባት ሽንጣቸውን ገትረው ይከራከራለ፡፡ «ፌርዴ ቤት ቀርቦ ቃለን ሲናገር ሰምተነዋሌ» ቢባለም

ፇጽሞ አይዯረግም ብሇው ጸኑ፡፡ «እንዳት ነው የርስዎ ሌጅ ከሰረቀ ሰርቄያሇሁ ብል የማያምነው?» ብሇው ሲጠይቋቸው

«ያሊባቱ ከየት ያመጣዋሌ» አለ ይባሊሌ፡፡

እውነታቸውን ነው፡፡ በቤታቸው ሰርቆ መሸሇም፣ ከተያም መሸምጠጥ እንጂ ጥፊትን ማመን የሚባሌ ባህሌ ከላሇ

በዴንገት እንዳት ሌጃቸው ጥፊቱን ሉያምን ይችሊሌ? ከአባቱ ያሌወረሰውን፣ ከማኅበረሰቡ ያሌተማረውን፣ ከቤቱ

የላሇውን ከየት ያመጣዋሌ? ነው ክርክራቸው፡፡ ርግጥ ነው፡፡

አንዴ የሀገር መሪ፣ አንዴ የፕሇቲካ መሪ፣ አንዴ የአካባቢ ባሇ ሥሌጣን፣አንዴ የቢሮ ኃሊፉ፣ አንዴ የሀገር ሽማግላ፣ አንዴ

የጦር መሪ፣ አንዴ የሃይማኖት አባት፣ አንዴ ታዋቂ ሰው፣ አንዴ ነጋዳ፣ አንዴ ዱፔልማት፣ «አጥፌቻሇሁ፣ እዘህ እዘህ ሊይ

ተሳስቼ ነበር፣ ይቅርታ አዴርጉሌኝ» ማሇት እንዱችሌ ከተፇሇገ አንዴ ሔፃን ሌጅ ይህንን በዴፌረት እና ከሌቡ ሉሇው ይገባሌ፡፡

አንዴ ማኅበረሰብም በዴንገት ይቅር አይሌም፡፡ ይቅር የማሇት ሌማዴ ከላሇው በቀር፡፡ በታሪኩ ውስጥ ሉጠቀስ የሚችሌ ገጠመኝ፣ በዘህ ረገዴ ሉነገርሊቸው የሚችለ ጀግኖች፣ በዘህ መንገዴ የተፇታ ችግር፣ የዲበረ ባህሊዊ ሥርዒት ያስፇሌገዋሌ፡፡ በተረቶቹ፣ በሥነ ቃለ፣ በይትበሃለ፣ በአባባልቹ፣ በዖፇኖቹ፣ በቀረርቶዎቹ፣ በንግግሩ፣ በወጉ ውስጥ የሚንፀባረቅ የይቅርታ ባህሌ ያሻዋሌ፡፡ ይቅርታ ጠያቂውን እና አዴራጊውን ጀግና የሚያዯርግ፣ ከይቅርታ በኋሊ ነገሮችን ከቂም በቀሌ የሚያጠራ፣ ሌማዴ ሉኖረው ያስፇሌጋሌ፡፡

ከሱዲን በስተ ምዔራብ የሚኖሩት የመካከሇኛዋ አፌሪካ ሔዛቦች ቻዲውያን እጅግ የሚያስቀና የይቅርታ ባህሌ አሊቸው፡፡

«አሌ ሙሳማህ» ይለታሌ፡፡ የቻዴ ብሓራዊ ቋንቋ በሆነው ዏረብኛ «ይቅር በሇኝ/በይኝ» ማሇት ነው፡፡

ማንኛውም የቤተሰብ አባሌ የቀኑን ውልውን ፇጽሞ ወዯ መኝታው ከመ በፉት ላሊውን የቤተሰብ አባሌ «አሌ

ሙሳማህ» «ይቅር በሇኝ/ በይኝ» ብል ይጠይቃሌ፡፡ የተጠየቀውም ሰው ከሌቡ ይቅር ይሊሌ፡፡ ቻዲውያን «ያ ሁሊችንም ወዴቀን፣ ከመኖር በታች፣ ከመሞት በሊይ ሆነን የምናሳሌፇው ላሉት ምን እንዯሚያመጣ አናውቅም፡፡ ምናሌባት በላሉት አንዲች ነገር ተከስቶ መሇያየት ቢመጣ እንዯ ተረፌን እና እንዯ ተጣሊን፣ ቅር እንዯተባባሌን እና እንዯ ተቀያየምን

መቅረት የሇብንም» ብሇው ያምናለ፡፡

«አንዲንዴ ሰው ቅሬታውን በግሌጥ ይናገራሌ፤ አንዲንደ ዯግሞ በሌቡናው ያስቀምጠዋሌ፡፡ የአንዲንደ ሰው ኩርፉያ ፉቱ ሊይ ይነበባሌ፤ አንዲንደ ዯግሞ ውስጡ ጨሌሞ ሊዩ ይበራሌ፤ አንዲንደ ሾተሌ ሲስሌ ይታያሌ፤ አንዲንደ ግን የበቀሌን ሾተሌ በሌቡ እየሳሇ ጥርሱ ግን የዯስታ ፇንዴሻ ይረጫሌ፡፡ እናም ያኮረፇን ካሊኮረፇው፣ የተቀየመውን ካሌተቀየመው፣

ዯስተኛውን ከኀዖንተኛው መሇየት ከባዴ ነውና «አሌ ሙሳማህ» ብል ሁለንም ይቅርታ መጠየቁ መሌካም ነው» ነው የሚለት ቻዲውያን፡፡

እነርሱ ሲተኙ ብቻ አይዯሇም፡፡ መንገዴ ሇመሄዴ ሲነሡ፤ ጠዋት ወዯ ሥራ ሲሠማሩ፣ ሌጆች ወዯ ት/ቤት ሲሄደ፣

እንዳው ሇተወሰነም ጊዚ ቢሆን ሲሇያዩ «አሌ ሙሳማህ» ይባባሊለ፡፡ «የወጣ ሰው ምን እንዯሚሆን አይታወቅም» ይሌ የሇ የሀገሬ ሰው፡፡ እንዯ ተቀያየሙ በመሇያየት የዖሇዒሇም ፀፀት ሇምን እናተርፊሇን? ያንንስ ሰው ሇምን በክፈ

እናስበዋሇን፣ በሌባችን ውስጥስ ፌቅር እንጂ ጥሊቻ ሇምን ዋናውን ቦታ ይይዙሌ? ነው የቻዲውያን እምነት፡፡ «አሌ

ሙሳማህ» እኛም ጋር ያስፇሌጋሌ፡፡ በባሇሥሌጣናት መካከሌ፣ በእምነት መሪዎች መካከሌ፣ በፕሇቲከኞች መካከሌ፣ በዱያስጶራው መካከሌ፣ በትውሌዴ መካከሌ፣ በቤተ ሰብ መካከሌ፣ በባሌ እና ሚስት መካከሌ፣ በአሇቃ እና ምንዛር

መካከሌ፣ በመምህር እና ተማሪ መካከሌ፣ በሠፇርተኛ መካከሌ፣ በዯኛሞች መካከሌ «አሌ ሙሳማህ» ባህሌ መሆን አሇበት፡፡

በቻዲውያን ባህሌ ይቅርታ መጠየቅ የማያስፇሌገው የሰው ዒይነት የሇም፡፡ ሰውዬው ባሇ ሥሌጣንም ሆነ ተራ፣ ባሌም ሆነ ሚስት፣ሔፃንም ሆነ ሽማግላ፣የተማረም ሆነ ማይም፣ ሀብታምም ሆነ ዴኻ፣ እንግዲም ሆነ ነባር፣ አሠሪም ሆነ ሠሪ፣ መሪም ሆነ ተመሪ ይቅርታ መጠየቅ ግዳታው ነው፡፡ ይህንን የሚያስገዴዯው ሔጉ አይዯሇም ባህለ ነው፡፡

በላሊም በኩሌ ይቅር ያሇማሇትም መብት ሇማንም የሇውም፡፡ ምንም ዒይነት ጥፊት ቢሆን በይቅርታ መሻር ይችሊሌ፡፡ ይቅርታ ከቃሊቱ በሊይ ኃይሌ ያሇው ከብ የገንዖብ፣ የጨራ፣ የትውሌዴ፣ የቢሮክራሲ ኪሳራ የሚታዯግ ኃይሌ ነው፡፡ እናም ከመተኛት፣ ከመሇያየት፣ ወዯ ሥራ ከመሄዴ፣ ወዯ ትምህርት ከመዛ በፉት ነገሮች ሁለ በይቅርታ መቋጨት ቢችለ እንዳት መሌካም ነው፡፡

Page 113: Daniel Kiibret's View

113

እኛ ይቅርታ የሚያስፇሌጋቸው የታሪክ ምእራፍች አለን፡፡ በየአጋጣሚው እንዱህ የተባሇ ማኅበረሰብ በዘህኛው ማኅበረሰብ ሊይ ግፌ ፇጽሞ ነበር፤ የዘህ አካባቢ ሰው በዘህ አካባቢ ሊይ እንዱህ ያሇ ጭፌጨፊ አካሂድ ነበር እያሌን የምንተርካቸውና በየመጽሏፍቻችን በጉሌሔ ሥፌራ የምንጽፊቸው ታሪኮች አለን፡፡ እነዘህ ታሪኮች ቂምን ከማብቀሌ እና ትውሌዴን ከማራራቅ ያሇፇ ዋጋ አይኖራቸውም፡፡ ችግሩ ይኖር ይሆናሌ፤ ተዯርጎም ይሆናሌ፡፡ ነገር ግን አባቶች ጮርቃ የወይን ፌሬ በሌተዋሌ ብል የሌጆችን ጥርስ ማጠርሳት ግን ትርፈ ጊዚ ጠበቅ ፇንጂ መሥራት ነው፡፡

ይህንን መሰሌ ያሇፇ ታሪካችንን «አሌ ሙሳማህ» ብሇን ብንዖጋው ምናሇ፡፡ ይቅርታ መጠየቅ የሇብኝም፣ ይቅርታ ማዴረግም የሇብኝም ከሚሇው አስተሳሰብ ከወጣን ነገሩ በጣም ቀሊሌ ነው፡፡ ይቅርታ መጠየቅም ሆነ ማዴረግ የላሇበት የሇምና፡፡ ሁሊችንም ይቅርታ የምንጠይቅበት ጉዲይ አሇ፤ ይቅር የምንሌበትም ጉዲይ አሇ፡፡

የዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ ዖመን አብቅቶ የዯርግ ዖመን ሲተካ ታሪካችን የተቋጨው በዯም ነው፡፡ አንዴን የታሪክ ምእራፌ በዯም ዖጋነው፡፡ ችግሩ ዯም ታሪክ አይዖጋም፤ ያመረ ቅዙሌ እንጂ፡፡ በይቅርታ ተዖግቶ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ብ ነገሮች ተረስተው፣ በአዲዱስ ታሪኮች ተተክተው ጠባሳችን ይሽር ነበር፡፡ ግን አሌታዯሌንም፡፡

ከዯርግ ወዯ ዖመነ ኢሔአዳግ ስንሸጋገርም ያንን የታሪክ ምእራፌ በይቅርታ ሇመዛጋት አሁንም አሌታዯሌንም፡፡ ምንም

እንን እንዯ ዯርግ ዖመን መጨፌጨፌ እና መረሸን ባይኖርም ዯርግን ጨምሮ ከ66 እስከ 74 ዒም ሇተፇጸመው ቀይ እና ነጭ ሽብር፣ መገዲዯሌ እና መረሻሸን ዋና ተዋንያን የሆኑ አካሊት ቂም እንዯተያያ፣ እንዯ ተካሰሱ እና ራሳቸውን ከዯሙ ንጹሔ ሇማዴረግ ገዴሌ እና ዴርሳን እንዯጻፈ ነው አሁንም ያለት፡፡ አጥፌቼ ነበር ብል ይቅርታ የጠየቀም ሆነ ይቅርታ ያዯረገ አካሌ የሇም፡፡

አንዲንድቹም ከሀገር መውጣታቸውን እንዯ መሌካም አጋጣሚ ቆጥረውት ምንም ዒይነት የፀፀት ስሜት ሳይሰማቸው

ራሳቸውን እንዯ ጀግና ይቆጥሩታሌ፡፡ ሇአንዲንድቹም ከ1974 ዒም በኋሊ ላሊ ዖመን የመጣ ሁለ አይመስሌም፤ ይውዯም እና ይቅዯም፣ እናቸንፊሇን እና እናሸንፊሇን፣ እንዯመስሳሇን እና እንቆራርጣሇን፣ እንመታሇን እና እንበረቅሳሇን አሁንም የአፊቸው ማሟሻ ቃሊት ናቸው፡፡

የጉዲዮቹ መሪ ተዋንያን ተብሇው የተያት የዯርግ ባሇ ሥሌጣናትም ይቅርታም ሳይጠይቁ፣ ይቅርም ሳይባለ እዘያው እሥር ቤት ሆነው አንዴ በአንዴ በሞት ይጠራለ፡፡ ምንም እንን የፌርዴ ቤት ውሳኔ ሉከበር፣ የሔግ ሌዔሌናም ሉገሇጥ የሚገባው ቢሆን አንዴን የታሪክ ምዔራፌ ያሇ ይቅርታ በሞት መዛጋት ግን የቀዴሞዎቹን ስሔተት መዴገም ይመስሇኛሌ፡፡

እነዘህ ሰዎች በይፊ ይቅርታ ቢጠይቁ፤ የተጎደትም በይፊ ይቅር ቢሎቸው ከሞት ፌርደ እና ከእሥራቱ በሊይ ሇዘህች ሀገር ይጠቅማታሌ ብዬ አስባሇሁ፡፡ የማሠር ታሪክ ሞሌቶናሌ፡፡ የመግዯሌም ታሪክ በሽ ነው፡፡ የይቅርታ ታሪክ ግን እጥረት አሇብን፡፡ ገዲይ ጀግኖች ሞሌተውናሌ፡፡ ይቅር ባይ ጀግኖች ግን እንጃ፡፡ እስኪ የይቅርታ ጠያቂ እና የይቅርታ አዴራጊ ጀግና ይኑረን፡፡

እነርሱም እሥር ቤት ሆነው ከሚቀጡት ቅጣት ይሌቅ ከእሥር ወጥተው ኢትዮጵያ ምን እንዯምትመስሌ በማየት፣ከተራው ሔዛብ ጋር በመገናኘት፣ ዖወትራዊ ኑሮውንም በመኖር ውስጣቸው በራሱ የሚቀጣው ይበሌጣሌ፡፡ እስኪ ይውጡና ሇምን እንዯዘያ እንዯሆነ በግሌጥ ይነግሩን፣ ከእነርሱ ታሪክ ምን እንዯ ምንማር ይመስክሩሌን፣ በሃያዎቹ የእሥር ዖመናት ጊዚ አግኝተው ያሇፇውን ሲገመግሙት ምን እንዯተሰማቸው እስኪ ይተርኩሌን፤ እስኪ ስሇማናውቃቸው

ታሪኮች በነጻነት ይጻፈሌን፡፡ ዋናዎቹ ምስክሮች ካሇፈኮ ያንን ታሪክ ከየት እናገኘዋሇን?

«አሌ ሙሳማህ»

እስኪ በቤተ ሰብ፣ በሠፇር፣ በቢሮ፣ በማኅበር፣ በዯኛ፣ በትዲር፣ በንግዴ አጋርነት፣ የይቅርታ ባህሌን እንሌመዴ፡፡ የታወቀ ጥፊት ስናጠፊ ብቻ አይዯሇም፤ ይቅር በለ ተብሇንም አይዯሇም፡፡ ይቅር ካሊሇከኝ በሚሌ ተግዲሮትም አይዯሇም፡፡ እንዯ

ቻዲውያን ነገሩን ባህሌ እናዴርገውና ማንም ሳይጠይቀን «ይቅር በለኝ» ማንም ሳያስገዴዯን «ይቅር ብያሇሁ» እንበሌ፡፡

ከመተኛታችን፣ ከመሇያየታችን፣ ከስብሰባችን፣ ከጉባኤያችን፣ ከፕሇቲካ ክርክራችን በኋሊ «አሌ ሙሳማህ» እንባባሌ፡፡

አሮጌው ዒመት ሲያሌቅ፣ ከተሾም ንበት ቢሮ ስንቀየር፣ ሥራ ስንሇቅ፣ ኃሊፉነት ስናስረክብ «አሌ ሙሳማህ» እንበሌ፡፡

«አሌ ሙሳማህ»

Page 114: Daniel Kiibret's View

114

ብርላ

በአንዴ የገጠር ዯብር አንዴ ታዋቂ ሉቅ ነበሩ፡፡ እኒህ ይህ ቀረህ የማይባለ ሉቅ ምንም ዒይነት ስሔተት አያሌፈም፡፡ ባገኙት አጋጣሚ ሁለ ስሔተቶችን ያርማለ፡፡ እርሳቸው ሇሰው ሳይሆን ሇእውነት የቆሙ ነበሩ፡፡ የጎዯሇ ካሇ ይሞሊለ፡፡ የተጣመመ ካሇም ያቃናለ፡፡ ታሊቅ ነው ብሇው አይፇሩም፣ታናሽ ነው ብሇው አይዯፌሩም፡፡

አንዴ ጊዚ አንዴ ተምሬያሇሁ ያሇ ብርላ የሚባሌ ሰው እዘያ ዯብር ይቀጠራሌ፡፡ ታዴያ ብርላ ዔውቀት በዜረበት የዜረ አይመስሌም፡፡ ያሌተማረውን ሳይሆን የተ ማረውን መቁጠር ይቀሊሌ፡፡ እንን ምሥጢር ሉያዯሊዴሌ ንባብ

አይሆንሇትም፡፡ ነገር ግን «አሊዋቂነትን ምሊስ፣ ቁስሌን ሌብስ ይሸፌነዋሌ» እንዯሚባሇው ነገር እንዯ ተሌባ የሚያንጣጣ ኃይሇኛ ምሊስ ነበረ፡፡ ሇሉቃውንቱ የሚሆን ቢያጣ ሇባሌቴቶች የሚሆን ነገረ ዖርቅ ነበረውና ሠፇሩን ሁለ በአንዴ እግሩ አቆመው፡፡ ሴት ወይዖሮው ወንዴ መንንቱ ሁለ እጅግ ወዯዯው፡፡

ታዴያ ብርላ ጠዋት ጠዋት የሰው ትኩረት እስባሇሁ ብል ተአምረ ማርያም ሉያነብ ይነሣሌ፡፡ ከዘያም ዴምፁን ከፌ

አዴርጎ «ተአምሪሃ» ይሊሌ፡፡ «ሃ» ን ወዯ ሊይ እያነሣ፡፡ ሉቁም አትሮንሱ አጠገብ ተቀምጠው «ማርያም አትነሣም፣

ተጣይ ናት» ይለታሌ፡፡ በግእዛ ንባብ ሔግ «ማርያም» የሚሇው ስም ሲነበብ ንባቡ ይወርዲሌ እንጂ አይነሣም

ማሇታቸው ነው፡፡ ብርላም በአሊዋቂነቱ ሳያፌር «አሇመማሬ በሔዛብ ፉት ተገሇጠብኝ» ብል ቂም ይይዙሌ፡፡ ሉቁ በየጊዚው ንባቡን እያረሙ አስቸገሩት፡፡

ብርላ ሉቁን የሚበቀሌበት ተንኮሌ ሠራ፡፡ ተአምረ ማርያም ማንበቡን ተወ፡፡ ምእመናኑ ቅሬታ ተሰምቷቸው ጠየቁት፡፡

እርሱም በየምእመኑ ቤት እየዜረ «እኔ ተአምረ ማርያም ሳነብብ ሉቁ የማርያምን ስም አታንሣ ስሊለኝ ነው» እያሇ አዴማ ቀሰቀሰ፡፡ የማያስተውሌ ሔዛብ እና ኮሇሌ ያሇ ውኃ በፇሇጉት መንገዴ ይነዲሌና ሔዛቡ በሉቁ ሊይ ቂም ያዖባቸው፡፡

አንዲንዴ ምእመናንም ሇብርላ «እስኪ እርስዎ ተአምሩን ያንብቡና ሉቁ የማርያምን ስም አታንሣ ሲለዎት እንስማ»

አለት፡፡ ብርላም እሺ ብል በቀጣዩ ሰንበት ከቅዲሴ በኋሊ ተአምረ ማርያሙን አውጥቶ «ተአምሪሃ» ብል ንባቡን

አንሥቶ አነበበው፡፡ ሉቁም እንዯ ሌማዲቸው «ማርያም አትነሣም» ይለና ያርሙታሌ፡፡ ብርላምም ወዯ ሔዛቡ ዜሮ

«እይውሊችሁ ምእመናን ማርያምን አታንሣ እያለ እኔ ማንበብ አሌቻሌኩም» አሇና ተናገረ፡፡

ሔዛቡም ሆ ብል በሉቁ ሊይ ተነሣ፡፡ ከዯብሩ ካሌወጡ ብልም ዏመፀ፡፡ ሉቁም ማወቃቸው ጥፊት ሆኖ ባሌተማሩ እና በማያስተውለ ሰዎች ግፉት ዯብሩን ሇቅቀው ሄደ፡፡

ሇመሆኑ እንዳት ነው መስማት ያሇብን? የምንሰማቸው ነገሮች ሁለስ ትክክሌ ናቸውን? መምህር ዯጉ ዒሇም ካሣ

«እውነትን የሚያስንቅ ውሸት፣ መውጋትን የሚያስንቅ መሳት አሇ» ይሊለ፡፡ ፍርጅዴ ብር ከእውነተኛው ብር የተሻሇ መሌክ እና ንጽሔና አሇው፡፡ ታዴያ የዋሒን እንዳት እንሇየው? አንዲንዴ ጊዚ ሇውሸትም ማስረጃ የሚመስሌ ነገር ሉኖረው ይችሊሌ፡፡ ሌቡናን እና አእምሮን ማስተባበር፣ ነገሮችንም ረጋ ብል መመርመር ካሌተቻሇ በግንፌሌተኛነት ሉያስወስኑን የሚችለ ሇስሜት ስስ የሆኑ ማስረጃዎች አለ፡፡ በተሇይም ሆን ተብሇው የተቀነባበሩ ነገሮች በአሊዋቂነት እርሻ ሊይ ከተዖሩ የሚያፇሩት ፌሬ አዯገኛ ነው፡፡

በተሇይም ሇምንወዲቸው ነገሮች ስሜታችን ስሱ ነው፡፡ ሰዎችም ይህንን ስስ ብሌት ሉጠቀሙበት ይችሊለ፡፡ ብርላ ሔዛቡ ሇእመቤታችን ያሇውን ፌቅር ነው ሇራሱ ጥቅም የተጠቀመው፡፡ ሔዛብ፣ ሀገር፣ ዯኅንነት፣ ትዲር፣ ሌጅ፣ ሰሊም፣ እኩሌነት፣ ሃይማኖት፣ ዒይነት ነገሮች ሇነ ብርላ የተመቹ ናቸው፡፡

ከላልች ነገሮች ይሌቅ ባሌ ስሇሚስቱ፣ ሚስትም ስሇ ባሌዋ የሚሰሙትን ፇጥኖ ሇማመን ቅርቦች ናቸው፡፡ አንዲንዴ ፌቅር ጥርጣሬን በውስጡ ያዖሇ ነው፡፡ ይህ ዯግሞ ሇነ ብርላ ያመቻቸዋሌ፡፡ ሰው የሚያየው ማየት የሚፇሌገውን ነው፤ የሚሰማውም መስማት የሚፇሌገውን፡፡ በጎ ነገር ሇመስማት ራሱን ያዖጋጀ ሰው የሚሰማው ሁለ በጎ ነው፤ በተቃራኒውም ሇክፈ ራሱን ያዖጋጀ ሰው እንዱሁ፡፡

በሌጅነታችን ስሇ ጅብ እና ጭራቅ ስሇሚነገረን በጨሇማ ስንወጣ ጎቶውን እና ዴንጋዩን ሁለ ጅብ እና ጭራቅ አዴርገን እንስሇው ነበር፡፡ በጨሇማ ውስጥ ጭራቅ ይኖራሌ ብሇን ስሇምናምን ጉቶው ጥፌሩን አስረዛሞ፣ምሊሱን አሹል፣ ጥርሶቹን

አግጥጦ፣ዒይኖቹን አፌጥጦ ይታየን ነበር፡፡ ጭራቅ ሇማየት ተዖጋጅተን ነበርና «ጭራቅ እናይ ነበር»፡፡

Page 115: Daniel Kiibret's View

115

ሚስቱን ከወንዴ ጋር ባያት ቁጥር ሇመጠራጠር አስቀዴሞ የተዖጋጀ ባሌ እውነት ሇሚመስለ ውሸቶች ተጋሊጭ ነው፡፡ ከሚስቱ ጎን የቆመ ወንዴ ሁለ ሲያቅፊት እና ሲስማት ብቻ ነው የሚታየው፡፡ በጣም እንዯሚበር መኪና ሇመገሌበጥ

በጣም እንዯሚዋዯደ የሚዋዯደ ባሌ እና ሚስትም ሇመጣሊት ቅርብ የሆነ የሇም፡፡ ጋሽ ግርማ ከበዯ «ሰው በሚወዴዯው

ነገር ይፇተንበታሌ» ይሊሌና በምንወዲቸው ሰዎች የምንፇ ተነውን ያህሌ በምንጠሊቸው ሰዎች አንፇተንም፡፡

አንዴ ሰው ውሳኔው የተስተካከሇ እንዱሆን ሌቡና እና አእምሮ ያስፇሌገዋሌ፡፡ ሌቡና ሃይማኖትን፣ ትእግሥትን፣ ዯግነትን፣ ቅንነትን፣ የምናገኝበት መዛገብ ነው፡፡ አእምሮ ዯግሞ ዔውቀት፣ ሔግ፣ ሥርዒት፣ ማመዙዖን፣ ማነፃፀር፣ ማዙመዴ እና የተጠራቀመ ሌምዴ የምናገኝበት መዛገብ ነው፡፡

አንዴ ሰው ነገሮችን በዔውቀት እና በርጋታ፣ በማመዙዖን እና በትእግሥት የሚመ ዛናቸው ከሆነ ከአስመሳይ ውሸቶች ጀርባ ያሇውን እውነት የማግኘት ዔዴለ ከፌ ያሇ ነው፡፡ እነ ብርላ ሁሇት ነገሮችን በመሥራት የተካኑ ናቸው፡፡ እውነት የሚመስለ ውሸቶችን እና የተቀናበሩ ውሸቶችን፡፡

አሌቅሰው፣ ተቅሇስሌሰው እና ራሳቸውን አዋርዯው የሚናገሩ ሰዎች ዴርቅ ብሇው ከሚናገሩ ሰዎች ይሌቅ ሰዎችን የማሳመን ችልታቸው ከፌተኛ ነው፡፡ ሽማግላዎች፣ ፕሉሶች እና ዲኞች ዔንባ ማፌሰስ በሚችለ ሰዎች ቶል ሌባቸው

ይሰበራሌ፡፡ የኔ ቢጤው ፇጣጣ ዯግሞ «ዒይነ ዯረቅ» ሇመባሌ ቅርብ ነው፡፡

ሇመሆኑ ግን ነገሮችን ከማመን ነው ወይስ ከመጠራጠር ነው መጀመር ያሇብን?

በተሇይም የላልች ሰዎችን እንከን በተመሇከተ አንዲች ነገር ስናይ ወይንም ስንሰማ፣ ነገሩ የሚያሳምን ነገር እንን ቢመስሌ መጀመርያ ግን ሙለ በሙለ ማመን የሇብ ንም፡፡ ሇጥርጣሬ ቦታ መኖር አሇበት፡፡ በዘያ ወቅት ከሰማነው እና

ካየነው ነገር ይሌቅ ላሊ ነገር ቢኖርስ? ዯግሞስ ባሇቤቱ ራሱ የሚነግረን ላሊ ነገር ካሇስ? የሆነው ነገር በላሊ ባህሌ፣

መንገዴ፣ እምነት፣ ርእዮት የተሇየ ትርጉም ቢኖረውስ? የሚዯረገውን ነገር ራሱ ሰውዬው ሳያውቀው እያዯረገው ቢሆንስ) ላልችም ነገሮች ሉኖሩ ይችሊለ፡፡

አሜሪካ ውስጥ አንዴ የሰማሁት ታሪክ አሇ፡፡ ከሃያ ዒመታት በፉት ነው፡፡ አንዴ ሏበሻ ወገናችን ሚስቱን ገዴሎሌ ተብል

ይከሰሳሌ፡፡ ያ የተከሰሰ ሰው ፌርዴ ቤት በቀረበ ቁጥር አንገቱን እንዯ ዯፊ ነው፡፡ ዏቃቤ ሔጉ ብ ነገር ይዖረዛርና «ይህ

ሰው ከሁለም በሊይ የሠራው ነገር ስሇፀፀተው አንገቱን እንዯ ዯፊ ነው» ይህም የፀፀት ስሜት guilty conscious እንዯ

ተሰማው ያሳያሌ» ብል ያቀርባሌ፡፡ ዲኛውም አዖውትረው የሚያዩት ነገር ነበርና ይቀበለታሌ፡፡

በኋሊ ግን ጠበቆቹ በኢትዮጵያውያን ባህሌ አንገት መዴፊት የጨዋነት እንጂ የፀፀት ስሜት መግሇጫ እንዲሌሆነ፤ እንዱያውም ባሊዯረገው ነገር ሇዘህ በመብቃቱ ማዖኑን እንዯሚገሌጥ የባህሌ ኤክስፏርት አስቀርበው አስመሰከሩ፡፡ ዲኛውም በነገሩ ተገርመው ነጻ ሇመውጣቱ እንዯረዲው ከኢትዮጵያውያን ጠበቆች ሰምቻሇሁ፡፡

እንዯ ብርላ ያለት ይህንን አጋጣሚ ሇራሳቸው ማስረጃ አዴርገው ይጠቀሙበታሌ፡፡ አሊዋቂነትን ተንተርሰው ዏዋቂነትን ይከስሳለ፡፡ አጋጣሚዎችንም ከሁኔታዎች ጋር ያቀናብራለ፡፡

በፌትሔ ሥርዒት ውስጥ ያሌተወሰነበት ሰው ሁለ ነጻ ሰው ተብል የመታሰብ መብት አሇው የሚባሇው ይህንን መሠረት በማዴረግ ነው፡፡ አስቀዴሞ ዲኛው ሰውዬውን ወንጀሇኛ ሉሆን ይችሊሌ ብል በማሰብ ነጻ ሇመሆኑ ማስረጃ የሚፇሌግ ከሆነ አዯገኛ ነው፡፡ የጠረጠረውና ዯስ ያሇው ሰው ሁለ በከሰሰው ቁጥር ነጻ መሆኑን ሲያስረዲ መኖሩ ነው፡፡ የማስረዲት እና የማሳመን ጫናም በከሳሹ ሊይ መሆኑ ቀርቶ በተከሳሹ ሊይ ሉሆን ነው፡፡

አንዲንዴ ተከሳሾች የፀጉራቸው፣ የሌብሳቸው፣ የፉታቸው ገጽታ ማኅበረሰቡ ስሇ ጨዋነት ከሚሥሇው ገጽታ የተሇየ በመሆኑ ምክንያት የመጠርጠር እና ሉያዯርጉ ይችሊለ የመባሌ ዔዴሊቸው ከፌተኛ ነው፡፡ ምናሌባትም የሚናገሩበት የቋንቋ

ዖዬ ከተሇመዯው ጨዋዊ አነጋገር ወጣ ያሇ ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ያን ጊዚ «ይኼማ በዯንብ ያዯርጋሌ» የመባሌ ዔዴሊቸው ከፌተኛ ነው፡፡ ሌቡና እና አእምሮ ያሇው ዲኛ ግን የሚመስሇው ነገር ቢያገኝም ሇጥርጣሬው ግን ቦታ ይኖረዋሌ፡፡

ምናሌባት ባያዯርግስ? ብልም ይጀምራሌ፡፡

በፌትሔ ጉዜ ውስጥ አንደ አከራካሪ ነገር «ሰውዬው ወንጀሇኛ ተብል ማስረጃው ነው መፇሇግ ያሇበት ወይስ ማስረጃው

ከተረጋገጠ በኋሊ ነው ሰውዬው ወንጀሇኛ መባሌ ያሇበት» የሚሇው ነው፡፡ በአንዲንድች ዖንዴ መጀመርያ ሰውዬው ተይዜ ነው በሰውዬው ሌክ መረጃ የሚፇሇገው፡፡ ማስረጃ መፇሇግ እና ማስረጃ ማቀናበር ሌዩነቱ እዘህ ሊይ ነው፡፡

Page 116: Daniel Kiibret's View

116

በሀገራችን «አንገት ዯፉ አገር አጥፉ» የሚሌ አባባሌ አሇ፡፡ አንገት ዯፉ ሰው ጨዋ ነው፣ ምንም ነገር አያውቅም፣ አንገተ ሰባራ ትኁት ነው ተብል የመታሰብ ዔዴለ ከፌተኛ ነው፡፡ ይህ ሰው ጥፊት ቢያጠፊ እንን ማንም እርሱ አዯረገ ብል ሇመቀበሌ ዛግጁ አይዯሇም፡፡ ማኅበረሰቡ የሚጠይቃቸውን አፌአዊ የጨዋነት መመዖኛዎች ያሟሊሌና፡፡ በዘህም የተነሣ

አንገት ዯፉው የፇሇገውን ዒይነት ወንጀሌ ቢፇጽም «ደርዬ ናቸው፣ አስቸጋሪ ናቸው፣ ጋጠ ወጥ ናቸው» በሚባለ ሰዎች እየተመካኘ ስሇሚኖር በዴብቅ አገር ያጠፊሌ፡፡

በሀገራችንም አንዴ የሚነገር ታሪክ አሇ፡፡ ቡዲ ሰው ይበሊሌ የሚሇው ነገር እንዳት እንዯ መጣ የሚነገር ታሪክ፡፡

ሰውዬው ዯግ ሰው ነበረ አለ፡፡ ማብሊት ማጠጣት የሚወዴዴ፡፡ ታዴያ ሰዎች ይቀኑበት ነበር፡፡ ሁለ ይወዯው ነበርና፡፡ በሬ አርድ ቅርጫ ባከፊፇሇ ቁጥር መግዙት ሇማይችለ ዴኾች እርሱ ይገዙና ዯብቆ ይሰጣቸዋሌ፡፡ ታዴያ ይህንን የሚያውቁ ምቀኞች የሰው ሥጋ ይበሊሌ ብሇው አወሩበት፡፡ ወሬው ውስጥ ሇውስጥ ተወራ፡፡

አንዴ ቀን ቅርጫ ተከፊፌል ሰው ሁለ የዴርሻውን እየወሰዯ እያሇ የመንዯር ውሻ ሾሌካ ወዯ ዲ ትገባሇች፡፡ ያ ሰው

ይህንን ያይና «ኧረ ያንን የሰው ሥጋ ውሻ እንዲይወስዯው» ብል ሇባሇቤቱ ይነግራታሌ፡፡ ቅርጫ ወሳጁ ሁለ ክው ይሌና

በእጁ የያዖውን እየተወ ተጣዴፍ ከአካባቢው ይጠፊሌ፡፡ ከዘያም «የሰው ሥጋ እንዯሚበሊ ሰማን፣ እኛው በጆሯ ችን

ሰማን» የሚለ ሰዎች አገሩን አጥሇቀሇቁት፡፡ የርሱ ሌጆችም ሰው በሊ ቡድች ተብሇው ቀሩ ይባሊሌ፡፡

ይህ አፇ ታሪክ የማኅበረሰባችን ችግር ሇመጠቆም የተተረከ ነው፡፡ እውነት ስሇሚመስለ ውሸቶች፡፡ ሰውዬው «የሰው

ሥጋ» በቤቱ አስቀምጦ ነበር ወይ? መሌሱ «አዎ ነው»፡፡ «የሰው ሥጋ በቤቴ አሇ» ብል የተናገረ ማነው? ራሱ

ሰውዬው፡፡ ነገር ግን «የሰው ሥጋ» የተባሇው ባሇቤትነትን እንጂ ከሰው አካሌ የተገኘ ሥጋ መሆኑን አሌነበረም የሚያመሇክተው፡፡ ጥቂት እውነት የመሰሇ ነገር በውስጡ ስሊሇ ነው ሰዎችን ሇማሳመን የበቃው፡፡

አጭበርባሪ ነጋዳዎች ሙዛን ከቅቤ ጋር፣ በርበሬንም ከሸክሊ አፇር ጋር እንዯሚ ያቀርቡት ሁለ፤ ሇነ ብርላ ሰዎችን ሇማታሇሌ ቀሊለ ዖዳ ጥቂት እውነት የተቀሊቀሇበት ውሸት ማቅረብ ነው፡፡

ጉዜ ወዯ ዯረስጌ

ከጎንዯር ተነሣን፤ እኔና ሙለቀን ዖጎንዯር፡፡ አንዲንድቹ የሌዯታ ምክትሌ መሌአከ ስብሏት ይለታሌ፡፡ የሰበካ ጉባኤው

ምክትሌ ሉቀ መንበር ስሇሆነ፡፡ የምንዛበትን መኪና ያመቻቸሌኝ የአዱስ አበባው ሙጨ ነው፡፡ ምንም እንን 3500 ቢያስሰክፈንም፡፡ ከጎንዯር ወዯ ጃናሞራ መውጫው በር ብሌኮ ይባሊሌ፡፡

መኪናችንን አስፇታትሸን እና ነዲጅ ሞሌተን ከብሌኮ ከጠዋቱ ሁሇት ሰዒት ተነሣን፡፡ እስከ ዲባት ያሇው መንገዴ ከጎንዯር ተራሮች አንፃር እንዯሜዲ የሚቆጠር ነው፡፡ ሜዲ በላሇበት ዲገት ሜዲ ይሆናሌ ሲባሌ አሌሰማችሁም፡፡

ፀሏይ እና ብርዴ ሇማሸነፌ ይፍካከራለ፡፡ በመካከሌ እኛ ካፕርት በመሌበስ እና በማሞቅ ዔንቆቅሌሽ እንሠራሇን፡፡ የወገራ ወረዲ ዋና ከተማ የሆነችውን አምባ ጊዮርጊስን አሇፌናት፡፡ መኪናዋ እህም፣ እህም፣ እህም እያሇች ታዖግማሇች፡፡ ቻይና እዘህም አሇች፡፡ ይህንን የስሜን መንገዴ እንዯ ጨራ ትገሇብጠዋሇች፡፡ ከጎንዯር ወዯ ዯባርቅ የሚወስዯው መንገዴ በአዱስ መሌኩ እየተሠራ በመሆኑ በተሇዋጭ መንገዴ እንፇጨዋሇን፡፡

ገዯብዬን አሇፌናት፡፡ ከጎናችን በሊንዴ ክሩዖር የፇረንጅ ዖር ከነ ግሌገለ እንዲትቀር የተባሇ ይመስሌ እየጣሇን ይፇስሳሌ፡፡

ከአዱስ አበባ 830 ኪል ሜትር ተጉዖን ይኼው ዲባት ሊይ ተገኘን፡፡ የዯጃዛማች አያላው ብሩ ቤተ መንግሥት የሚገኘው እዘህ ነው፡፡ የስሜንን ተራሮች ሇማየት የምት ሳታዩት አትሇፈ፡፡ የወረዲው መስተዲዴር በከተማዋ ያለትን የሚጎበኙ ቦታዎች በቢሌ ቦርዴ መንገደ ዲር መስቀለ ያስመሰግነዋሌ፡፡ ሇጎብኚዎች መረጃው ይጠቅማሌና፡፡

በምቃራ በኩሌ አሌፇን 830ኛው ኪል ሜትር ሊይ ዯባርቅ ሊይ ወረዴን፡፡ ምሳ የሚበሊው እዘያ ነው፡፡ የወረዲው የማኅበረ ቅደሳን አባሊት ምሳ ጋበን፡፡ ሜዲው እዘህ ያበቃሌ፡፡ መንገደም ሇሁሇት ይከፇሊሌ፡፡ ወዯ ሽሬ እና ወዯ ጃናሞራ፡፡

Page 117: Daniel Kiibret's View

117

ሉማሉሞን ዲገት ወጣሁት በዲዳ እንዯ ዖጠኝ ወር ሌጅ አርግዢህ በሆዳ ተብል የተዖፇነሇት የሉማሉሞ ገዯሌ በሽሬው መንገዴ ሊይ ይገኛሌ፡፡ ሉማሉሞ መንገደን የገነባው ጣሌያናዊ መሏንዱስ ስም ነው፡፡ የታዯሇ ጣሌያን መንገዴ ሠርቶ ስሙን ተክል ሄዯ፡፡ የሉማሉሞ መንገዴ ሉቀር ነው ይባሊሌ፡፡ አሁን የሚሠራው አዱሱ የሽሬ መንገዴ በሉማሉሞ በኩሌ አይሄዴም፡፡ ቦታውን ግን የቱሪስት መዲረሻ ሇማዴረግ መታሰቡን ሰምቻሇሁ፡፡ ሉማሉሞን ያሊያችሁ ይሄኔ ነው ማየት፡፡ በኋሊ የቱሪስት መዲረሻ ብቻ ከሆነ በብር መክፇሊችሁ ቀርቶ በድሊር መክፇሊችሁ አይቀርም፡፡ ቱሪስት በሚባ ዙባቸው የሀገራችን ቦታዎች ያሇው አንደ ችግር ሁለንም በድሊር የማሰብ አባዚ ነው፡፡ እዘያ የምት ተነፌሱትም በድሊር ነው፡፡

ከዯባርቅ ወጣን፡፡ የዯባርቅን ጉሌት ገበያ አቋረጥናት፡፡ የጃን አሞራን መንገዴ ያዛነው፡፡ ታዋቂው ስሜን ብሓራዊ ፒርክ የሚገኘው በዘህ ነው፡፡ አንዴ ሃያ ኪል ሜትር እንዯሄዴን ወዯ ፒርኩ ክሌሌ ገባን፡፡ መኪናችንን እህህ ማሇት ትታ፣ አዬዬ እያሇች ማማረር ጀመረች፡፡ ሇዛንጀሮ የተዖጋጀን ተራራ ይህች ያረጀች መኪና በምን ሌቧ ትውጣው፡፡ በግራ በኩሌ ከሰማይ ጋር የተሳሳመው ተራራ ይታያሌ፡፡ በቀኝ በኩሌም የርሱ መንትያ ተገትሯሌ፡፡ በአንዲንዴ አካባቢዎች የገበሬዎች እርሻ ቢታይም አካባቢው ግን ከሰው መኖርያነት ነጻ የሆነ ይመስሊሌ፡፡ እነሆ ጭሊዲ ዛንጀሮ ማኅበር ሲጠጣ አገኘነው፡፡ ዔዴር ይሆን ዔቁብ አሊወቅንም እንጂ ከሉቅ እስከ ዯቂቅ ግሌብጥ ብል ወጥቶ ጭሊዲ ማኅበር ይጠጣሊችኋሌ፡፡ አንዲንድቹ መሬት ይጭራለ፤ ላልቹ ይቃሇዲለ፤ ላልቹም ሌጆቻቸውን ይቀምሊለ፤ አንዲንድቹ ዯግሞ ሌጆቻቸውን አዛሇዋሌ፡፡ የማኅበሩ ሙሴ የሚመስሇው ግመሬ ዛንጀሮ መሏሌ ሊይ ገብቶ ጎምሇሌ ጎምሇሌ ይሊሌ፡፡ እኛን ሲያዩ ወዯ ዲገታቸው ሸሸት ሸሸት አለ፡፡

ከእነርሱ እሌፌ ብል ሇቱሪስቶች የተዖጋጁ ልጆች አለ፡፡ እዘያው ሲጎበኙ ውል፣ እዘ ያው አምሽቶ እዘያው ማዯር ይቻሊሌ፡፡

መኪናችን እያማጠች እያ እየተመሰጥን ጉዜ ቀጠሌን፡፡ እነሆ ዋሌያ፡፡ ሁሇት ዯኛሞች የት እንዯቆዩ አይታወቅም ከተራራው ሊይ እየተጫወቱ ወረደ፡፡ እኛ ስናያቸው መንገደን አቋርጠው ፇረጠጡ፡፡ ካሜራዬ ግን አንደን ሲዖሌ ያዖችው፡፡ ዋሌያን ከነ ሔይወቱ ሳየው የመጀመርያዬ ነው፡፡

ስሜን ተራራ በኢትዮጵያ ታሪክ ዛናው ከፌ ያሇ ነው፡፡ የጎንዯር ሥርወ መንግሥት መሥራች ዏፄ ሠርጸ ዴንግሌ

ከአካባቢው ፇሊሾች ጋር ብ ውጊያዎች አዴርገውበታሌ፡፡ የጦር አዙዡቸው ዮናኤሌ በ1572 ዒም ረዲኢ ከተባሇው

የፇሊሾች መሪ ጋር የተዋጋው እዘህ ቦታ ነው፡፡ በኋሊም በ1579 ዒም ጎሼን ወግቶበታሌ፡፡

ታኅሣሥ 6 ቀን አባ ንዋይ የተባለ ከወሊይታ የመጡ ካህን ታቦተ ኢየሱስን ይዖው በዴንን የቀዯሱት እዘህ ቦታ ነበር፡፡

ንጉሡ ጎሼ የተባሇውን የፇሊሾች መሪ ሲያሸንፇውም በዘሁ ቦታ ታቦተ ኢየሱስ አምባ መሸኻ ወዯተባሇው አምባ ወጥተው ዖምረዋሌ፡፡ ይኼው ታቦት ነው በኋሊ ዖመን ጎንዯር ሊይ ተተክል አዯባባይ ኢየሱስ የተባሇው፡፡ ታቦቱ የመጣው ከወሊይታ መሆኑን የዏፄ ሠርፀ ዴንግሌ ዚና መዋዔሌ ይናገራሌ፡፡ እንግዱህ ጎንዯሬም ወሊይቴ፣ ወሊይቴም ጎንዯሬ ነው ማሇት ነው፡፡

ስሇ ስሜን እና ስሜነኞች በሚገባ ማወቅ የፇሇገ «ስሜን እና ስሜነኞች» የተሰኘውን የጋዚጠኛ ካህሳይ ገብረ እግዘአብሓር ጽሐፌ ቢያነብ መሌካም ነው፡፡ ጽሐፈ በኅብረ ነገር የመጀመርያ መጽሏፈ ሊይ ይገኛሌ፡፡

በግራ በኩሌ በማድ የጠመጠመ የሰሜን ካህን መስል ራስ ዯጀን ይታያሌ፡፡ እኔ ወዯዘያ ሇመዴረስ ጊዚ አሌነበረኝምና በሩቁ ተሳሌሜው አሇፌኩ፡፡

አሁን ቧሂትን እያሇፌነው ነው፡፡ ዏፄ ቴዎዴሮስ ከዯጃች ውቤ ጦር ጋር ተዋግተው ያሸነፈበት አስቸጋሪው ተራራ ነው

ቧሂት፡፡ የዯጃች ውቤ ጦር በጃን አሞራ ሲከትም ዯጃዛማች ካሣ «ስሜን ስሜን እነግርሃሇሁ» ብሇው ነበር አለ ወታዯር ያስከተቱት፡፡ እንዲለትም ቧሂት ሊይ ተዋግተው ስማቸውን ስሜን ሊይ ነገሩት፡፡

ከቧሂት ወዯዘያ የተሻሇ ሜዲ ነው፡፡ ሜዲ ከተባሇ፡፡ መኪናችንም እዬዬ ከማሇት እምምም ወዯማሇት ተሸጋግራሇች፡፡

ከፉት ሇፉታችን የጃን አሞራ ወረዲ ዋና ከተማ መካነ ብርሃን ትታየናሇች፡፡ ወዯ እርሷ ከመግባታችን በፉት «ዴሌ ተራራ» የተባሇው የዯጃች ውቤ ተራራ ይገኛሌ፡፡ መሣርያቸውን አከማችተውበት የነበረው ቦታ መሆን አሇበት፡፡

Page 118: Daniel Kiibret's View

118

መካነ ብርሃን ገባን፡፡ ከቀኑ አሥር ሰዒት ሆኗሌ፡፡ የዘህ ሀገር ፀሏይ ዯግሞ ካሌገባሁ እያሇች ነው፡፡ መብራት እነዯ ሌብ

ባሇበት ከተማ ቀስ ብሊ የምትገባው ፀሏይ እዘህ ምን ሌሁን ብሊ ትቸኩሊሇች፡፡ «ሰው ሆይ አፇር ነህና ወዯ አፇር

ትመሇሳሇህ» ሇተባሇው ቃሌ የሰነዴ ማስረጃ መስሇናሌ፡፡ አሁን ተሠርተን ገና ጭቃችን የዯረቀ ይመስሊሌ፡፡ እኛና ውኃ ተገናኝተን ስንሇቃሇቅ አስራ አንዴ ሰዒት ሆነ፡፡ በመካነ ብርሃን ኪዲነ ምሔረት ቤተ ክርስቲያን የሠርክ ጉባኤ ሇመካፇሌ ወዯዘያው ሄዴን፡፡ እንዱህ ዒይነት የሠርክ ጉባኤ ካየሁ ብ ዖመን ሆኖኛሌ፡፡ ከአንዴ ትሌቅ ዋርካ ሥር በተጋዯሙ እንጨቶች ምእመናኑ ተሰብስበዋሌ፡፡ እዘያው እየተማርን እዘያው መሸ፡፡

ብለ ነገ ዯረስጌ ሊይ እንገናኝ፡፡ ዯኅና እዯሩ፡፡

ወዯ ዯረስጌ ማርያም ክፌሌ ሁሇት

ብርዲማው የመካነ ብርሃን ላሉት አሇፇ፡፡ ከጠዋቱ አሥራ ሁሇት ሰዒት ተነሣን፡፡ የወረዲው የባህሌ እና ቱሪዛም ጽ/ቤት ባሇሞያ የሆነው አዯራጀው አካባቢውን የሚጎበኙትን ሁለ ከቡና በሚመረጠው ፇገግታ ሇማስተናገዴ ያሇው ዛግጁነት ያስቀናሌ፡፡ እርሱ መካነ ብርሃን ሊይ ባይኖር ኖሮ ጉብኝታችን ሁለ ውኃ ይበሊው ነበር፡፡

የዯረስጌ ማርያም ካህናት በግብርና ሥራ ራሳቸውን የሚያስተዲዴሩ ናቸው፡፡ ክህነትን እንዯ ሥራ ማየትኮ በቅርብ ዖመን የመጣ ጠባይ ነው፡፡ ቀዯምቶቻችን እያረሱ የሚቀዴሱ እና የሚያስተምሩ ነበሩ፡፡ ቤተ ክርስቲያኗ ከአንዴ ኮረብታ ግርጌ ትገኛሇች፡፡ ርያዋ በኖራ በተመረገ የዴንጋይ ግንብ ታጥሯሌ፡፡ የግቢው ውስጥ በጥንታውያን ዙፍች የተሞሊ ነው፡፡ በሩ እንዯ ጎንዯር ዖመን በሮች በሰቀሊ የተሠራ ነው፡፡ ከበሩ በስተ ግራ በኩሌ ታቦት ሲወጣ በሚያርፌበት ቦታ ሊይ ከመቶ

ዒመታት በሊይ የሆናቸው የግራር ዙፍች ሇታሪክ ታዙቢነት ቆመዋሌ፡፡ ገባን፡፡ ቤተ መቅዯሱ ክብ ሆኖ አናቱ ሊይ የወርቅ ጉሌሊት አሇው፡፡ በሮቹ እስከ ሦስት ሜትር በሚዯርሱ ግፌ ግንዱሊዎች የተሠሩ ናቸው፡፡ የመቅዯሱ ወሇሌ ከቅርቀሃ እና ከጠፇር በተሠራ አቴና የተሞሊ ነው፡፡ አቴና በጥንቱ የቤት አሠራር ጥበባችን ወሇለን ሇማሌበስ እንጠቀምበት የነበረ ዖዳ ነው፡፡ ዯረስጌ ጽርሏ ጽዮን ማርያም ትክሎ በአዴያም ሰገዴ ኢያሱ ዖመን መሆንዋን የዯብሩ ሽማግላዎች ይገሌጣለ፡፡ ነገር ግን አሁን ያሇውን ቤተ መቅዯስ አሠርተው የዯበሯት እና ዙሬ ያሊትን ክብር የሰጧት በ1810 ዒም ዯጃዛማች ውቤ ናቸው፡፡ ዯጃዛማች ውቤ ትግራይን እና ስሜንን ሲገ ዋና መናኸርያቸውን ዯረስጌ ሊይ አዴርገው ነበር፡፡ በዘያ ቦታ ሊይ ቤተ መንግሥት እና የመሣርያ ግምጃ ቤት ነበራቸው፡፡ ቤተ ክርስቲያንዋን ሇማሠራት ከሀገር ውስጥ እና ከባሔር ማድ ዔውቅ መሏንዱሶችን አሰባስበው ነበር፡፡ ከውጭ ከመጡት መካከሌ ጀርመናዊው ድክተር ዊሌሓሇም ሺምበር ይጠቀሳሌ፡፡

የዯብሩ ክሌሌ ሦስት ጋሻ መሬት ሲሆን ሔንፃ ቤተ ክርስቲያኑ በሁሇት ቅጽር እና በዏጸዴ የተከበበ ነው፡፡ የመጀመርያው ቅጽር በጎንዯር ከተማ እንዯሚገኘው የዏፄ ዮሏንስ ቤተ መንግሥት በዔንቁሊሌ ቅርጽ የተገነባ ግንብ ይገኝበታሌ፡፡

ወዯ ቤተ መቅዯሱ ስትዖሌቁ ዯጃዛማች ውቤ ያስሳለትን ሥዔሌ ታገኛሊችሁ፡፡ የቤተ መቅዯሱ በር እና መስኮት ሇእያንዲንደ እንጨት ተፇሌፌል ጌጥ እየወጣሇት የተሠራ ነው፡፡ ያንን እንጨት ፇሌፌል በሊዩ ሊይ ከመቶ ዒመት በሊይ

የሚዖሌቅ ጌጥ የሚሠ ራው ማሽን የት ሄዯብን? ከበሩ ግራ እና ቀኝ ሁሇት ነጋሪቶች አለ፡፡ ዏፄ ቴዎዴሮስ ሲነግሡ

ያስጎሰሟቸው ይሆኑ ይሆን?

በዘያ ዖመን የተሠራው ሇማኅላት እና ቅዲሴ ጊዚ መብራት ይሰጥ የነበረው የዖይት መቅረዛ ዙሬም ሇታሪክ ይገኛሌ፡፡ከበስተ ጀርባ

ራሱን በቻሇ ጠባብ ክፌሌ የዯጃዛማች ውቤ መቃብር ቤት ይገኛሌ፡፡ ዯረስጌዎች ውሇታ የማይረሱ ታሪክ አክባ ሪዎች ናቸው፡፡ የዯጃዛማች ውቤን ዏፅም በሳጥን አስገብተው፣ መጎናፀፉያ አሌብሰው በመቃብር ቤቱ አስቀምጠውታሌ፡፡ እኔን የገረመኝ እንዯዘህ ዒይነት ሉጎበኝ የሚችሌ የታሊሊቅ ሰዎች የመቃብር ቦታ በዯረስጌ መኖሩ ነው፡፡ ይህንን የመሰሇውን አሠራር ያየሁት በአውሮፒ ነበረ፡፡ አዱስ አበባ ሊይ ምናሌባት በኣታ የሚገኘው የዏፄ ምኒሉክ መቃብር ቤት ሉመስሇው ይችሌ ይሆናሌ፡፡

የመቃብር ቤቱ ግዴግዲው እና ጣራው በታሪካዊ ሥዔልች የተሞሊ ነው፡፡ ዯጃዛማች ውቤ ቤተ ክርስቲያኗን ያሠሩት ከኖራ፣ ከዴንጋይ እና ከጭቃ ነው፡፡ ሽማግላዎቹ እንዯ ሚናገሩት ኖራው ሰባት ዒመት ይቀበራሌ፡፡ በየጊዚውም ውኃ ይጠጣሌ፡፡ በሰባት ዒመቱ ይወጣና ከጭቃው ጋር እየሆነ ዴንጋዩ ይያያዛበታሌ፡፡ ከዘያ በኋሊ ንቅንቅ የሇም፡፡ ኖራው ተቀብሮ የቦካበት የጻፇው ወሌዯ ማርያም «ከባሔር ወዱህ እንዯ እርሷ ዴንቅ ተብል የሚነገር ሥራ የሇም» ሎታሌ፡፡ አሁን ከቤተ መቅዯሱ እንውጣ፡፡ በስተ ቀኛችን ወዲሇው ዔቃ ቤትም እናምራ፡፡ ወዯ ዯረስጌ ማርያም ክፌሌ ሦስት

Page 119: Daniel Kiibret's View

119

የዯረስጌ ካህናት በአንዴ ነገር ይመሰገናለ፡፡ ዯጃች ውቤ ከሰጡት ቅርስ እና ንዋያተ ቅዴሳት መካከሌ አንዴም እስካሁን አሌጠፊም፡፡ በጣሌያን ዖመን እንን ቤተ ክርስቲያንዋን ሇመዛረፌ የመጣውን ጣሌያን ቀጥታ ከዘህ በኋሊ አሌዯርስም እነዱሌ አዴርጋዋሇች፡፡ በ1928 ዒም መጋቢት ሦስት ቀን ጣሌያን በዯብርዋ ሊይ ያዖነበው የአውሮፔሊን ቦንብ እንን እሳቱ ጢሱ አሌነካትም፡፡

የቱሪዛም ቢሮ ባሇሞያው አቶ አዯራጀው እንዯነገረን የዯረስጌ ቅርስ ተሠፌሮ ተቆጥሮ በሚገባ የተመዖገበ ነው፡፡ በየዒመቱ ቆጠራ ይዯረጋሌ፡፡ የሚገርመው ግን ቅርሱን ሇመቁጠር ሁሇት ወር ከአሥራ አምስት ቀን መፌጀቱ ነው፡፡ የአካባቢው ገበሬ ሇቅርሱ ከፌተኛ ጥበቃ ነው የሚያዯርገው፡፡ ዔቃ ቤቷ እና የያዖችው ዔቃ ሲተያዩ ወርቅን በቀዲዲ ኪስ እንዯ ማስቀመጥ ነው፡፡ ከኖራ እና ከዴንጋይ ተሠርታሇች፡፡ ቅርሱ በቅርስ ሊይ ተነባብሮ ተቀምጦባታሌ፡፡ በቅርቡ ዯረጃውን የጠበቀ ሙዛየም ሇመሥራት ዛግጅት እየተዯረገ መሆኑን አቶ አዯራጀው ነግሮኛሌ፡፡ ሇማየት ያብቃን፡፡

ዯጃዛማች ውቤ ዯረስጌ ማርያምን ሲሠሩ አንዴ ምኞት ነበራቸው፡፡ ዖመነ መሳፌንትን አክትመው በዯረስጌ ማርያም መንገሥ፡፡ ሇዘህም አቡነ ሰሊማን ከግብጽ አስመጥተው ነበር፡፡ እናም የተሟሊ ንዋያተ ቅዴሳት ሇዯብሯ አበርክተዋሌ፡፡

የብር እና የወርቅ ከበሮ፤ ከፊርስ እና ከግብጽ የመጡ ምንጣፍች፤ ከብር እና ከወርቅ የተሠሩ የፇረስ ኮርቻዎች፤ 70 ሳንቲ ሜትር ርዛመት ያሊቸው ከጎሽ ቀንዴ የተሠሩ ዋንጫዎች፤ ሇዯብሯ ሰጥተ ዋታሌ፡፡

ይህም አሌበቃቸው 483 ጋሻ መሬት ሇቤተ ክርስቲያኑ ከመስጠታቸውም በሊይ የአካባቢውን ገበሬዎች ከማንኛውም ግብር ነጻ አዴርገዋቸው ነበር፡፡ የሰው ሃሳብ እና የእግዘአብሓር ሃሳብ ይሇያያሌ፡፡ ዯጃዛማች ውቤ እና ዯጃዛማች ካሣ

የካቲት ሦስት ቀን 1845 ዒም ቧሂት ሊይ ጦርነት አዯረጉ፡፡ ዯጃዛማች ውቤም ተማረኩ፡፡ ቤቴሌ በሚባሇው አምባ ሊይም ያስቀመጡት ዔቃ ሁለ ተማረከ፡፡ ዲጃዛማች ካሣም በአቡነ ሰሊማ እጅ ተቀብተው በዘህችው በዯረስጌ ማርያም የካቲት

አምስት ቀን 1845ዒም ዏፄ ቴዎዴሮስ ተብሇው ነገሡ፡፡

የዏፄ ቴዎዴሮስ ዚና መዋዔሌ ጸሏፉ ዯብተራ ዖነብ « ከአምባው ውስጥ የተገኘ የወርቅ እና የብር ዔቃ ሇቁጥር አስቸገረ፤ ብርጭቆ እና ብርላ ታናናሹ ዔቃ እንዯ ሣር እንዯ ሣር ቅጠሌ ሆነ፡፡ ሁሇት መዴፌ ነፌጡ ሇሸክም አስቸገረ፤ ብሩም ሇሠራዊትዎ ሁለ ሇመንንቱም ሇአንደ ሺ፣ ሊንደ መቶ፣ ሊንደ ሃምሳ፣ ሇአንደ ሃያ፣ ሊንደም አሥራ አምስት፣ ሊንደም

አሥር እየሰጡሇት ሇምጧትም እየሰጡሇት እስከ ሸዋ ዴረስ ሳያሌቅ ነበር» በማሇት ይገሌጠዋሌ፡፡ ታሪክ ጸሏፉው ወሌዯ

ማርያምም «ከአምባው የተቀመጠ ገንዖብ ተራዙሚው ነፌጥ ብቻ 500 ተቆጠረ፤አረቄ መርፋም ሁሇት ጋን ተገኘ ይባሊሌ» ይሊሌ፡፡

ዯጃዛማች ውቤ ሲማረኩ ዏፄ ቴዎዴሮስ ሀብትዎን ያምጡ አሎቸው፡፡ ዯጃች ውቤም «ይህንን ሁለ ገንዖቤን ሇእግዛትነ

ማርያም መስጠቴ የምዴር እና የሰማይ መከራ እንዲታሳየኝ ነበር፤ አሁን እንዳት ሊዴርግ ከእርሷ ይቀበለ እንጂ፡፡»

አሎቸው፡፡ የዯጃች ውቤ ሠራዊትም እየሸሸ ዯረስጌ ገብቶ ዯወሇ፡፡ ዏፄ ቴዎዴሮስም «ስሇ እግዛትነ ማርያም ብዬ

ምሬዋሇሁ» ብሇው ዏዋጅ ነገሩ፡፡ ምንም እንን ዯጃች ውቤ በዘያ የመከራ ሰዒት አሊዲነችኝም ብሇው ቢፀፀቱም፤ ዏጽማቸውን አክብራ፣ታሪካቸውን አኑራ ትውሌዴ እንዱያስታውሳቸው ያዯረገች፣ እስከ ዙሬም በጸልተ ቅዲሴ እንዱታሰቡ ያዯረገች ይህችው የዯከሙሊት ዯረስጌ ማርያም ናት፡፡ የሰማዩንም እንዯማትነሣቸው ተስፊ አዯርጋሇሁ፡፡

አሁን ከዔቃ ቤቱ ወጥተን ወዯ ግራ በኩሌ እናምራ፡፡

ወዯ ዯረስጌ ማርያም ክፌሌ አራት

አንዴ ጥንታዊ ባሇ ሁሇት ፍቅ ሔንፃ በዘህ ቦታ ይገኛሌ፡፡ ወዯ ሔንፃው በዯረጃ በኩሌ ትወጣሊችሁ፡፡ ከከዘያም በዯረጃ ወዯ መጀመርያው ፍቅ ስትወጡ በፉት ሇፉቱ በኩሌ በረንዲ ታገኛሊችሁ፡፡ ወዯ በረንዲው ዛሇቁ፡፡

እነሆ አሁን የኢትዮጵያን ታሪክ በቀየረ አንዴ ታሪካዊ ቦታ ሊይ ቆማችኋሌ ማሇት ነው፡፡ እዘህ ሠገነት ሊይ ቆመው ነበር ዏፄ ቴዎዴሮስ ንጉሠ ነገሥት መሆናቸውን ያወጁት፡፡ የዖመነ መሳፌንት ማብቂያ እና ኢትዮጵያ ወዯ አዱሱ ዖመን መሸጋገርዋ የታወጀው እዘህ ቦታ ሊይ ነበር፡፡ ዖመናዊው የኢትዮጵያ ታሪክ የሚጀምረው ከዘህ ሠገነት ሊይ ነው፡፡

ሠገነቱን ሇቅቀን ካህናቱ በሰጡን መሰሊሌ አማካይነት ወዯ ሊይኛው ፍቅ ወጣን፡፡ የፍቁ ወሇሌ የሆነው እንጨት በዔዴሜ ብዙት አርጅቶ ፇራርሷሌ፡፡ ሇታሪክ ታዴል ታሪኩን የሚረሳ እንዯኛ ያሇ ማነው፡፡ ይህንን የዖመናዊት ኢትዮጵያ መነሻ ሔንፃ መጠበቅ አቅቶን ይኼው ወሇለ እዘህ እና እዘያ ተሇያይቷሌ፡፡ እንዲንወዴቅ እየተጠነቀቅን ወዯ ሊይ ወጣን፡፡ ከአናቱ በተያያዖ ከባዴ እና ረዣም ብረት የታሠሩ ሁሇት ዯወልች አለ፡፡ ትሌቁ ዯወሌ አሥራ አምስት የፇረስ ጉሌበት አሇው ይባሊሌ፡፡ ይህንን ዯወሌ ከጀርመን ያመጡት ድክተር ዊሌሓሇም

Page 120: Daniel Kiibret's View

120

ሺምበር ናቸው፡፡ ዯወለ በአሁኑ ጊዚ በዒመት ሦስት ጊዚ ብቻ ይዯወሊሌ፡፡ ሇኅዲር 21፣ ሇኅዲር 25 ሇመርቆሬዎስ በዒሌ

እና ሇጥር 21 ቀናት፡፡ በጥንት ዖመን ዯወለ ሲዯወሌ ከዯረስጌ በግምት 200 ኪል ሜትር እስከሚርቀው ወገራ ዴረስ ይሰማ ነበር ይባሊሌ፡፡

በትንሹ ዯወሌ ሊይ እኔ ሇጊዚው ትርጉሙን ያሊወቅኩት ጽሐፌ ተጽፎሌ፡፡ Aloysij Lucenti Funde Romae ይሊሌ፡፡

እስኪ የምታ ውቁት ተርጉሙት፡፡ በትንሹ ዯወሌ ርያ እንዱህ የሚሌ ጽሐፌ ይነበባሌ louis Del A Strasbourg

L‘an 1848 faite par ከዯወለ ሥር ያሇው መቆሚያ እንጨት ቃቃቃ ይሊሌ፡፡ በአንዴ እጄ ዯወለ የታሠረበትን አግዲሚ፣ በላሊ እጄ ራሱን ዯወለን ይዢ በትሌቁ ዯወሌ ሊይ በርያ የተጻፇውን ጽሐፌ ሇማንበብ ሞከርኩ፡፡ ሙለቀን ባትሪ ያበራሌ፡፡ እኔ በሊዩ ሊይ ያዯራውን ሸረሪት እየጠረግኩ ጽሐፈን እመዖግባሇሁ፡፡

አንዴ እግሬ ተንጠሇጠሇ፡፡ ዛቅ ብዬ አየሁት፡፡ በጨሇማው ውስጥ ወሇለ ይታኛሌ፡፡ ቄሰ ገበ «ተጠንቀቅ፤ አዯገኛ ነው» ይሊለ ከሥር ሆነው፡፡ በተሇይም በስተ ጀርባ ያሇውን ጽሐፌ ሇማንበብ የግዴ እግሬን ሇቅቄ ዯወለን በያዖው አግዲሚ ተንጠሌጥዬ ማሇፌ አሇብኝ፡፡ ሙለቀን እየዯገፇኝ ተንጠሊጠሌኩ፡፡ ቃቃቃ፡፡

ተመስገን፡፡ በሰሊም የወሇሌ እንጨቱ ሊይ እግሬ ዏረፇ፡፡ ግን እርሱም ቢሆን ቃቃቃ እያሇ ምሬቱን አሰማ፡፡ «አትጠግኑን

እና ስንፇርስ ዛም ብሊችሁ እዩን» እያሇን ይሆን አሌኩ በሌቤ፡፡ የዯወለ ውፌረት ወዯ ሃያ ሳንቲ ሜትር ይጠጋሌ፡፡ ከአግዲሚው ጋር በሚገባ በብረት ታሥሯሌ፡፡ አግዲሚው ዯግሞ ከግዴግዲው ጋር ተጎዲኝቷሌ፡፡

ጽሐፈ እንዱህ ይሊሌ In Honorem Dei AC Beatae Marae birginis Anno Domini MDCCXLIII ዯወለ ያሇበት ሔንፃ ሊሇፈት አንዴ መቶ ዒመታት አገሌግሎሌ፡፡ አሁን ጥገና የሚያ ስፇሌገው ይመስሇኛሌ፡፡ እንጨቱ አንዲች ዴጋፌ ካሌተዯረገሇት አንዴ ቀን እንዲይሇቀው እፇራሇሁ፡፡ የቅርስ ባሇሞያዎች እዘህ ቦታ ሊይ ዚግነታዊ እና ሃይማኖታዊ ግዳታቸውን መወጣት አሇባቸው ብዬ አምናሇሁ፡፡

እንዯምንም ከተንጠሇጠሌንበት ወረዴን፡፡ መሰሊለን እየተቀ ባበሌን፣ አንዲችን ሇላሊችን እየዯገፌን ወረዴን፡፡

ዯረስጌ ማርያምን እንዱህ በቀሊ ጎብኝቶ መፇጸም አይቻሌም፡፡ የሚነገሩ፣ የሚታዩ፣ የሚዲሰሱ ብ ነገሮች አሎት፡፡

የሚገርማችሁ ቤተ ክርስቲያንዋን የሚጠብቃት ኃይሇ እግዘአብሓር ነው፡፡ ኢጣሌያ ኢትዮጵያን እንዯ ወረረ በ1928

ዒም መጋቢት 3 ቀን ሇሦስት ሰዒታት ያህሌ በዯረስጌ ማርያም ሊይ የቦንብ ናዲ ከአውሮፔሊን አወረዯባት፡፡ አእንዯ ሠሇስቱ ዯቂቅ ጢሱ እንን አሌነካትም እነን እሳቱ፡፡

በዒመቱ የቦንብ ናዲውን ያዖዖው የጣሌያን ጦር አዙዣ ወዯ አካባቢው ሲመጣ በቤተ ክርስቲያንዋ ሊይ ምንም

እንዲሌተከሰተ ያያሌ፡፡ «እኔ ዬስ ጉግሳ ቤተ መንግሥት መስልኝ እንጂ እንዱህ ያሇች ባሇ ተአምር ቤተ ክርስቲያን

መሆንዋን መቼ ዏወቅኩ» ብል ተፀፀተ ይባሊሌ፡፡ ይህ ባሇ ሥሌጣን ከቤተ ክርስቲያንዋ ዏጸዴ ሇባንዳራ ማንጠሌጠያ የሞሆን እንጨት ሉያስቆርጥ ሲነሣ ካህናቱ «ተው መቅሰፌት ይወር ዴብሃሌ፤ እንን ዙፎን ቆርጠው በአጠገቧ በበቅል አታሳሌፌም» ይለታሌ፡፡ እርሱ ግን የሚመጣውን አየዋሇሁ ብል ማስቆረጥ ይጀም ራሌ፡፡ ወዱያው በግቢው ውስጥ በበቅል ሲያሌፌ ከበቅልው ወዴቆ ተሰበረ፡፡ አጃቢዎቹ ወዱያው አፊፌሰው ወዯ አንምዴ ጥግ

ሲወስደት ሞተ፡፡1930 ዒም ዯግሞ ላሊው የጣሌያን ጦር አዙዣ ሇሞቱበት ወታዯሮች በግቢው መቃብር ሉያስቆፌር ሲነሣ

የዯብሩ አሇቃ እና ሽማግላዎች ከሇከለት፡፡ በዘህ ተናዴድ ሔዛቡን እፇጃሇሁ ብል ሲነሣ መብረቅ ሏምላ 21 ቀን ወርድ እርሱን እና ባንዳራውን ሇይቶ መታው፡፡ ከዯረስጌ ወጣሁ፡፡ የካህናቱ ትኅትና፣ የአቶ አዯራጀው መስተንግድ፣ ከኅሉናዬ አይጠፊም፡፡ አሁን የወረዲው መስተዲዴር እና የዯብሩ ሰበካ ጉባኤ ሙዛዬም ሠርቶ ቅርሱን ሇመጠበቅ በዛግጅት ሊይ ነው፡፡ ወዯ ስሜን ተራሮች የሚመጡ ጏብኝዎች ሃምሳ ኪል ሜትር ብቻ ተጉዖው ሉያዩዋት ይችሊለ፡፡ ከጎንዯር ዯረስጌ ወዯ ሁሇት መቶ ኪል ሜትር ያህሌ ብቻ ነው፡፡ ሙዛየሙን ሇመሥራት ሁሊችንም ብናግዙቸው የትውሌዴም፣ የሃይማኖትም ግዳታችንን ተወጣን ማሇት ነው፡፡ ያሇበሇዘያ ባድ ቁጭት ይሆንብናሌ፡፡ እኔ አበቃሁ፡፡ ወዯ ጎንዯር ሌመሇስ ነው፡፡ ሰሊም ያግባን፡፡

Page 121: Daniel Kiibret's View

121

መሌስ በሞባይሌ እስኪ እዘያው ጎንዯር ውስጥ አንዴ ቀን እናሳሌፌና ዏፄ ፊሲሌ ትምህርት ቤት ፉት ሇፉት ቁጭ ብሇን ከመምህራኑ ጋር እናውጋ፡፡

እኔ ከፌተኛ ሁሇተኛ ዯረጃ ስማር በፇተና ሰዒት የሆነ አንዴ ነገር ሁላም ትዛ ይሇኛሌ፡፡ በአንዴ ክፌሌ ውስጥ አንዴ ጎበዛ ተማሪ ነበር፡፡ ከእርሱ ቀዴተው ሇማሇፌ የተዖጋጁ ዯግሞ ብ ተማሪዎች፡፡ ታዴያ ፇታኙ መምህር ጥብቅ ሆነና ዒይኑን እንዯ ሰጎን ዒይን ተከሇባቸው፡፡ ሉያነቃነቅ አሌቻሇም፡፡ የፇተና ማብቂያው ሰዒት ዯግሞ እንዯ ጎርፌ እየተንዯረዯረ ይነጉዲሌ፡፡

ከጎበ ተማሪ አጠገብ ያሇው አንደ ተማሪ አንዲች ነገር ዖየዯ፡፡ መሌሱን ከጎበ ተማሪ ቀዲና በአንዴ ቁራጭ ወረቀት ሊይ አሰፇረው፡፡ ከዘያም ከእርሱ ወንበር ባሻገር ያሇው ተማሪ መምህሩን ሇጥያቄ ጠራው፡፡ መምህሩ ጎንበስ ብል ያኛውን ተማሪ ሲያስረዲ ይኼኛው ተማሪ የመሌሱን ወረቀት ከመምህሩ ጀርባ ሊይ በፔሊስተር ሇጠፇው፡፡

ከዘያማ በየቦታው መምህሩን ሇጥያቄ መጥራት ሆነ፡፡ እዘያ ሄድ ጎንበስ ሲሌ አንደ ይቀዲሌ፡፡ እዘህ መጥቶ ጎንበስ ሲሌ ላሊው ይቀዲሌ፡፡ እያጎነበሰ ሲያስቀዲ ዋሇ፡፡ በመጨረሻም ተማሪዎቹ ከተሰጣቸው ጊዚ ቀዴመው ጨረሱና የፇተናውን ወረቀት ይዜ ወዯ ቢሮው ሄዯ፡፡

የፇተናውን ወረቀት ቢሮው አስቀምጦ ወዯ መምህራኑ ሻሂ ቤት ሲገባ ነበር መምህራኑ ሁለ በሳቅ የፇነደት፡፡ አጅሬ ተንቀሳቃሽ ሰላዲ ሆኖ መሌስ ሲያስገሇብጥ ማርፇደን አሊወቀውም፡፡

ከዘህ የሚመሳሰሌ አንዴ ወግ አንዴ መምህር ቀጥል ያወጋናሌ፡፡

ተማሪዎችን ሇዒመቱ የመዛጊያ ፇተና ፉዘክስ ሉፇትን ወዯ አንዴ ክፌሌ ይገባሌ፡፡ የፇተናውን ወረቀት አዴል አንደን ጥግ ይዜ ተፇታኞቹን ይመሇከታሌ፡፡ ማንም ቀና የሚሌ የሇም፡፡ ፇተናው ከብዶቸዋሌ መሰሌ ሁለም አቀርቅረዋሌ፡፡ ሇመኮራረጅ የሚሞክር ቀርቶ የሚያስብ የሇም፡፡ እፍይ አሇና ወንበር ስቦ ቁጭ አሇ፡፡ አሌፍ አሌፍ በዴንገት እየተነሣ ቢያያቸውም የመኮራረጅ ጠባይ አይታይም፡፡

ዯነቀው፡፡ እዘህ የተመዯበው በጣም በመኮራረጅ የታወቀ ክፌሌ ነው ተብል ነው፡፡ እርሱ ዯግሞ የሚኮርጅን ተማሪ

በመያዛ በት/ቤቱ ውስጥ የተዋጣሇት ነው ይባሊሌ፡፡ ዙሬ ግን ያሇ ቦታው እንዯተመዯበ ገባው፡፡ አሇያም ተማሪዎቹ የጠባይ ሇውጥ አምጥተዋሌ፡፡

ብቻ የአንዴ በሽተኛ ተማሪ የሳሌ ዴምጽ ይሰማሌ፡፡ እየዯጋገመ ይሰሊሌ፡፡ አንዲንዴ ጊዚ አንዳ ስል ያቆማሌ፡፡ ላሊ ጊዚ ሁሇት ሦስት ጊዚ ይስሊሌ፡፡ ላሊ ጊዚ ዯግሞ ባሇ ማቋረጥ ይስሊሌ፡፡ አሌፍ አሌፍ ዯግሞ ጉሮሮውን እንዯ መጠራረግ ያዯርጋሌ፡፡

ፇታኙ መምህር ይህንን ተማሪ ያውቀዋሌ፡፡ በት/ቤቱ ውስጥ አለ ከሚባለት ጎበዛ ተማሪዎች አንደ ነው፡፡ አንጀቱ

ተንሰፇሰፇ፡፡ በዘህ አስቸጋሪ ሰዒት መታመም አሌነበረበትም አሇ፡፡ ምን ያዴርገው፡፡ እየሄዯ ያጽናናዋሌ፡፡ «አይዜህ ጊዚ

ካነሠህ እጨምርሌሃሇሁ» ይሇዋሌ፡፡ በላሊ በኩሌ ዯግሞ እንዱህ ባሇ ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ሇመፇተን መምጣቱ አስዯንቆታሌ፡፡

ሌጁም እየሳሇ፤ ተማሪዎቹም ጸጥ ብሇው፤ መምህሩም በተማሪዎቹ ሥነ ምግባር እየተዯነቀ የፇተናው ሰዒት አሇቀ፡፡ የፇተናውን ወረቀት ሲሰበስብ በሁለም ሊይ የዯስታ ስሜት ያነብብ ነበር፡፡ ያ በሽተኛ ተማሪ አንን ያንን ያህሌ ሰዒት የሳሇ አይመስሌም ነበር፡፡

እነሆ የፇተናው ጊዚ አበቃ፡፡ ከአንዴ ሳምንት በኋሊ ተማሪዎቹ ወረቀት ሇመውሰዴ መጡ፡፡

ጉዴ ተባሇ፡፡ የአንዴ ክፌሌ ተማሪዎች ፉዘክስን ተጫወቱበት፡፡ ሁለም ከ95 በሊይ አመጡ፡፡ ፉዘክስ እንዱህ ተዯፌሮ አያውቅም ተባሇ፡፡ ፇታኙ መምህር ተጠየቀ፡፡ ፇጽሞ የመኮራረጅ ነገር አሇማየቱን ምል ተገዛቶ ተናገረ፡፡ በመምህራኑ መካከሌ በዴጋሚ መፇተን አሇባቸው የሇባቸውም የሚሌ ክርክር ተፇጠረ፡፡ ምንም ዒይነት የመኮራረጅ ነገር ሪፕርት ሳይዯረግ እንዳት አዴርገው ዴጋሚ ይፇትኑ፡፡

የተማሪዎቹ ውጤት ጸዯቀ፡፡

Page 122: Daniel Kiibret's View

122

ከወራት በኋሊ የፇተናው ምሥጢር ተገሇጠ፡፡ ሇካስ ያ በሽተኛ ተማሪ እያስኮረጀ ኑሯሌ፡፡ ተማሪዎቹ ቀዴመው

ተመካክረዋሌ፡፡ አንዴ ጊዚ ሲስሌ «ኤ»፣ ሁሇት ጊዚ ሲስሌ «ቢ»፣ ሦስት ጊዚ ሲስሌ «ሲ»፣ በረዣሙ ሲስሌ ዯግሞ «ዱ» ማሇቱ ነው፡፡ በተማሪዎቹ መካከሌ የውጤት ሇውጥ የመጣው ይህንን ምሥጢራዊ ኮዴ በመተርጎም እና ባሇመተርጎም መካከሌ ነበር፡፡

እነዘህ ታሪኮች ዙሬ ጊዚ አሌፍባቸዋሌ፡፡ መኮራረጅም ሃይ ቴክ ሆኗሌ፡፡ አሁን እነዘሀን የሚያነሣ ፊራ ብቻ ነው፡፡

የሠሇጠነውን የመኮራረጅ ታሪክ ሌንገራችሁ፡፡

ሇጎበዛ ተማሪ አስቀዴሞ ይከፇሇዋሌ፡፡ ሞባይለም የሆሇት መቶ ብር ካርዴ ይሞሊሇታሌ፡፡ ከዘያም ሁለም ሞባይለን ከፌቶ መጠበቅ ነው፡፡ እርሱ ሠርቶ እንዯጨረሰ በሞባይለ መሌሱን ቴክስት ያዯርገዋሌ፡፡ ከዘያ እዴሜ ሇቴክኖልጂ እያለ መገሌበጥ ነው፡፡

ይሄንን ነገር መምህራኑ ነቁ፡፡ ከዘያም ሞባይሌ እያስቀመጣችሁ ግቡ ተባሇ፡፡ ሴቶቹ ዯግሞ መሸፊፇን መብታችን ነው አለ፡፡ ሞባይለን ብብታቸው ውስጥ ከትተው ማዲመጫውን ዯግሞ በመሸፊፇኛቸው ውስጥ ያስገቡታሌ፡፡ ያ መከረኛ ጎበዛ ተማሪ ቶል ቶል ይሠራና አንዴ አሥራ አምስት ዯቂቃ ሲቀር ሰጥቶ ይወጣሌ፡፡ ከዘያም ውጥ ሆኖ ስሌክ ይዯውሊሌ፡፡

እቱም በመሸፊፇኛዋ ውስጥ በሰካችው ማዲመጫ መሌሱን እየተቀበሇች ትሞሊና ፇገግ ብሊ ትወጣሇች፡፡ መምህራኑ እንዲጫወቱኝ ሞባይለን በፒንታቸው ሥር ሸሽገው የሚገቡ ተማሪዎችም አለ፡፡

አሁን መምህራኑን የሔግ አሇመኖር እያስጨነቃቸው ነው፡፡ አንዴን ተማሪ ሞባይሌ አትያዛ ሇማሇት የሚያስችሌ ሥሌጣን

አሊቸው ወይ? ሞባይሌ የያዖን ተማሪስ ሇመቅጣት የሚያስችሌ ምን ሔግ አሇ፡፡ እስካሁን በሞባይሌ እያወሩ ስሇማሽከርከር

እንጂ ሞባይሌ ት/ቤት ውስጥ ይዜ ስሇመግባት የወጣ መመርያም ሆነ ሔግ ያሇ አይመስሇኝም፡፡ ወዯፉት ግን ሳያስፇሌግ

አይቀርም፡፡ «መሌስ በሞባይሌ» የትምህርት ቤቶች አዱሱ ፇተና ሆኗሌና፡፡

አርዮስ - በሁሇት ሰዒሌያን ዒይን

በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የሥነ ሥዔሌ ታሪክ የሰዒሉዎችን ኅሉና ከሚስቡት ክስተቶች አንደ ጉባኤ ኒቂያ ነው፡፡ በጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት ግዴግዲ ሊይ ጉባኤ ኒቂያ በሰዒሌያኑ ዒይን በሚገባ ይገሇጣሌ፡፡ ሇዙሬ ሁሇት ሰዒሌያን እንዳት እንዯገሇጡት እንይ፡፡ የአዜዜ ተክሇ ሃይማኖት እና የዯረስጌ ማርያም ሰዒሌያን አርዮስ በጉባኤ ኒቂያ እንዳት እንዯተወገዖ በሚከተለት መሌኩ ገሌጸውታሌ፡፡ የሰዒሌያኑን ሥዔሌ ሇመረዲት የጉባኤ ኒቂያን እና የአርዮስን ታሪክ በሚገባ ማወቅን ይጠይቃሌ፡፡

ጎንዯር ስትረሳ እና ስታስታውስ አሁን የጎንዯር ከተማ መነቃቃት ጀምራሇች፡፡ መንገድቿ አስፒሌት እየሇበሱ ነው፡፡ ሪሌ እስቴቶችም ብቅ ብቅ ብሇዋሌ፡፡ ታሊሊቅ ሔንፃዎችም እየበቀለ ናቸው፡፡ አብያተ ክርስቲያናትም ሙዛየሞችን በማሠራት ሊይ ናቸው፡፡

ጥንታዊቷ የእቴጌ ምንትዋብ ቤተ ክርስቲያን ጎንዯር ቁስቋም በጥንታዊው ዔቃ ቤት ውስጥ ዖመናዊ ሙዛየም ገንብታሇች፡፡ የአስራ ስዴስተኛውን እና የሥራ ሰባተኛውን ዖመን የሚያሳዩ ንዋያተ ቅዴሳት፣ የወግ ዔቃዎች እና መጻሔፌት ሇእይታ ቀርበዋሌ፡፡ ምንም እንን ቦታው ጠበብ ያሇ ቢሆንም የአሥራ ሰባተኛው መቶ ክፌሇ ዖመን ሔንፃ በመሆኑ ጉብኝቱን በታሪክ ሊይ መሄዴ ያዯርገዋሌ፡፡

አስጎብኝው መሪጌታ ዲንኤሌም መጻሔፌቱን ያነበቡ፣ታሪኩን የጠገቡ፣ አክበሮትን ከትኅትና ጋር የተሊበሱ መሆናቸው በእቴጌ ምንትዋብ የግብር አዲራሽ የተጋበዙችሁ ያስመስሊችኋሌ፡፡ ሔንፃው ሲሠራ መስኮት ስሊሌነበረው መብራት በማይኖር ጊዚ ጧፌ ይጠቀማለ፡፡ ይህ ሁኔታ ግን ቅርሶቹን ሇእሳት አዯጋ ሉያጋሌጣቸው ይችሊሌና በተሇ ይም በአሜሪካ

Page 123: Daniel Kiibret's View

123

እና በአውሮፒ የምትገኙ የቅርስ እና የታሪክ ወዲጆች በኤላክትሪክ ቻርጅ ተዯርጎ ሇረዣም ሰዒት ሉያገሇግሌ የሚችሌ ጠንካራ ባትሪ ብትሌኩሊቸው ስማችሁ ሁሌጊዚ በጸልት ይታሰብ ነበር፡፡

የእቴጌ ምንትዋብ አዲራሽ እና ቤተ መንግሥት በዯርቡሽ ጊዚ ፇርሶ ትዛታን ብቻ እያሳየ ቆሟሌ፡፡ የዒባይን መነሻ አገኘሁ

ያሇው የ17ኛው መክዖ አሳሽ ጄምሰ ብሩስ የኖረው እዘህ ቦታ ነው፡፡ እቴጌ ምንትዋብ ሌዩ ክብካቤ ታዯርግሇት ነበር፡፡ የኢትዮጵያን ታሪክ ያጠናበት የነበረው ቤት ዙሬ ፌርስራሹ ይታያሌ፡፡ እንዯ ቁስቋም ሁለ በአጣጣሚ ሚካኤሌም ሙዛየም ተከፌቷሌ፡፡ በተሇይም የጎንዯር ፊሲሌ ቤተ መንግሥት ጎብኝዎች ከሚወጡበት በር አጠገብ መከፇቱ ሇጎብኝዎቹ ምቹ እንዱሆን አዴርገውታሌ፡፡

ጎንዯር ሊይ ሀገረ ስብከቱም ሙዛየም ከፌቷሌ፡፡ በተሇይም የሏዱስ ኪዲን ትርሜ ሉቁ የሉቀ ሉቃውንት መሏሪ ትርፋ/

አቡነ ጴጥሮስ/ ቅርሶች ከአዯጋ ተርፇው ሇሙዛየም መብቃታቸው አስዯናቂ ነው፡፡ ታሪኩን እና ቅርሱን ጠብቀው ሇዘህ ወግ መዒርግ ያበቁትን አባ ሙለንም ያስመሰግናቸዋሌ፡፡ በገንዖብ እንግዙዎት ተብሇው እምቢ አለ፡፡ በባሇ ሥሌጣናት ትእዙዛ ከዯመወዛ እና ከሥራ ቢከሇከለም ቅርሱን ያሇ ተረካቢ አሌሰጥም አለ፡፡ በመጨረሻ ግን ሔዛብ እና መንግሥት ባሇበት ሇትውሌዴ አስረከቡ፡፡ ምናሇ እንዯ አባ ሙለ ያሇ አሥር ቢሰጠን፡፡

የጎንዯር አብያተ ክርስቲያናት እያንዲንዲቸው ሙዛየም ሉኖራቸው በተገባ ነበር፡፡ በውስጣቸው ገና ትውሌዴ ያሊያቸው ብ ቅርሶች ይዖዋሌና፡፡ መካነ ስብሏት ሌዯታ ሇማርያም የተተከሇችበትን ሦስት መቶኛ ዒመት በቅርቡ ሌታከበር በዛግጅት ሊይ ናት፡፡ ከዘህ በዒሌ በተያያዖም ሙዛየም ሇመገንባት አስበዋሌ፡፡

ጎንዯር ሊይ ሁሇት አሳዙኝ ቅርሶች አለን፡፡

ከሸዋ መጥተው ጎንዯር ወንበር ዖርግተው ያስተምሩ የነበሩ አሇቃ ወሌዯ አብ የተባለ መምህር ነበሩ፡፡ መቼም በጥንቱ ባህሊችን ሰው ሞያው እንጂ ሀገሩ አይጠየቅም፡፡ እር ሳቸው ዯግሞ ዯረስጌ ሄደና መምህር ወሌዯ ሚካኤሌ የተባለትን አምጥተው በትምህርት አሳዯቸው፡፡ አሇቃ ወሌዯ አብ ሲያርፈ መምህር ወሌዯ ሚካኤሌየ ግምጃ ቤት ማርያምን ትምህርት ቤት ተረክበው ማስተማር ቀጠለ፡፡

መምህር ወሌዯ ሚካኤሌ እያስተማሩ እያለ ዯርቡሽ ጎንዯርን ሉያቃጥሌ መጣ፡፡ ብዎቹ ሲሸሹ እርሳቸው ግን «መከራ

ታዛዜብናሌና እናንተ ሽሹ፤ እኔ ግን ጉባኤ አሊጥፌም» ብሇው እያስተማሩ እያለ ከዖጠኝ ተማሪዎቻቸው ጋር በዯርቡሽ ሰይፌ ተሰይፇው ዏረፈ፡፡ እኒህ ሇትውሌዴ አርአያ የሚሆኑ መምህር የተቀበሩት እዘያው ግምጃ ቤት ማርያም ከግቢው በር በስተ ቀኝ በኩሌ ነው፡፡

የሚያሳዛነው ግን ምንም ዒይነት ምሌክት የሇውም፡፡ እንዱህ ዋኖቻችንን እየረሳን ነገ ላሊ «ዋና» ከየት እናገኛሇን፡፡ የዯብሩም ሰዎች ሆኑ ላልቻቸን ቢያንስ መምህር ወሌዯ ሚካኤሌ ሇሃይማኖታቸው እና ሇጉባኤያቸው ሲለ ተሰውተው እዘህ ቦታ ሊይ መቀበራቸውን ምሌክት ሌናዯርግሊቸው ይገባሌ፡፡

እዘያው ግምጃ ቤት ማርያም በጀርባ በኩሌ ዯግሞ እንዯዘሁ በመረሳት ሊይ ያሇ ታሪክ አሇ፡፡ የዏፄ ቴዎዴሮስ አማካሪ የነበረው ፔሊውዳን የተቀበረው ግምጃ ቤት ማርያም ነው፡፡ ፔሊውዳን በምጥዋ የእንግሉዛ ቆንስሌ ሆኖ ነበር የተሾመው፡፡ ዏፄ ቴዎዴሮስ ሲነግሡ ወዯ ጎንዯር መጣና ከንጉሡ ጋር ተገናኘ፡፡ ንጉሥ ቴዎዴሮስም በመሌካም ሁኔታ ተቀበለት፡፡ ከዘያ ጊዚ ጀምሮ ከእርሳቸው አሌተሇየም ነበር፡፡ በመካከሌ ታመመና ሇሔክምና ወዯ ሀገሩ ሲሄዴ የሌጅ ጋረዴ ሽፌቶች አገኙትና በዯፇጣ ጦር ክፈኛ አቆሰለት፡፡ ጥቂት

ቀናትም ቆይቶ በጥር ወር 1853 ዒም ዏረፇ፡፡ ግምጃ ቤት ማርያምም ተቀበረ፡፡

ፔሊውዳን የተቀበረበት ቦታ በብረት አጥር ታጥሮ ተቀምጧሌ፡፡ ነገር ግን የሰርድ ዒይነት በቅልበት ሙጃው እንጂ መቃብሩ አይታይም፡፡ በሊዩ ሊይ የነበረው ጽሐፌም ጠፌቷሌ፡፡ ይህ ቦታ የኢትዮጵያን ዱፔልማሲያዊ ግንኙነት ከሚያሳዩት ቦታዎች አንደ ነበር፡፡ ኢትዮጵያ ሇወዲጆቿ የምትሰጠውን ቦታም ያሳያሌ፡፡ ፔሊውዳን እንግሉዙዊ ሆኖ እንዯ

ኢትዮጵያውያን የኖረ ነው፡፡ ታዴያ ምነው ዛክረ ታሪኩን ዖነጋንበት? ጎንዯር ሊይ እንቆይ፤ ላሊም እናያሇን፡፡ ሇመሆኑ

በጎንዯሩ ዏፄ ዮሏንስ ዖመን በዔንባ ስሇ ተሳሇችው ሥዔሌ ሰምተው ያውቃለ?

Page 124: Daniel Kiibret's View

124

የእጨጌ ቤቶች

ጎንዯር ከተማ ካሎት ጥንታውያን ቅርሶች መካከሌ የቀዴሞውን ዖመን የታሊሊቅ ሰዎች የቤት አሠራር ጥበብ የሚያሳዩት የእጨጌ ቤቶች አንዯኞቹ ናቸው፡፡ ስሇ ጎንዯር ከተማ ቅርሶች ሲነሣ ስማቸው የማይታ ወሰው እነዘህ ቅርሶች ተከባካቢ በማጣቸው የተነሣ እየፇረሱ እና ከታሪካቸው ጋር ሇማይገናኝ አገሌግልት እየዋለ ነው፡፡

የጎንዯር ከተማ ስትነሣ የፊሲሌ ግንብ፣ የፊሲሌ መዋኛ እና ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት ናቸው በብዙተ የሚጠቀሱት፡፡ በከተማዋ ወስጥ ግን ከምዴር በሊይም ሆነ ከምዴር ሥር ያሌታወቁ እና የተዖነጉ አያላ ቅርሶች ይገኛለ፡፡ ከአርባ አራቱ አዴባራት መካከሌ ወዯ ሰባት ያህለ ጠፌ ሆነው ፌርስራሻቸው ቀርተዋሌ፡፡ የአንዲንድቹ ቦታቸው ባሇመከሇለ ሇአሳዙኝ ግፌ ተዲርገዋሌ፡፡ ሇምሳላ የሠሇስቱ ምእት ቤተ ክርስቲያን የነበረበት ቦታ ዙሬ መጸዲጃ ቤት ሆኗሌ፡፡

የዏፄ ዮሏንስ ቀዲማዌ ዚና መዋዔሌ እንዯሚነግረን በ1672 ዒም ዮሏንስ የተባለ የአርመን ጳጳስ በግብፅ በኩሌ አዴርገው የአቡነ ኤዎስጣቴዎስን ተረፇ ዏፅም ይዖው ወዯ ጎንዯር መጥተው ነበር፡፡ አቡነ ኤዎስጣቴዎስ በሰሜን ኢትዮጵያ

ሇተስፊፊው ገዲማዊ ሔይወት መሠረት የነበሩ እና በኋሊም አርመን /ቆጵሮስ/ ሄዯው ያረፈ አባት ናቸው፡፡

ዚና መዋዔለ እንዯሚነግረን ይህ የአቡነ ኤዎስጣቴዎስ ዏፅም ያረፇው በጎንዯር መንበረ መንግሥት መዴኃኔዒሇም ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ ነገር ግን እስካሁን ይህንን ታሪክ የሚያውቅ የአካባቢው ሽማግላም ሆነ ሉቅ አሊጋጠመኝም፡፡ ምናሌባትም ስሇ ጎንዯር አዴባራት ጥናት በማዴረግ ሊይ ያሇው ኢንጅነር መሊኩ እዖዖው ይዯርስበት ይሆናሌ፡፡

እንዯሊይኞቹ ቅርሶች እየተዖነጉ ያለት ላልቹ ሀብቶቻችን የእጨጌ ቤቶች ናቸው፡፡ የእጨጌ ቤቶች ክብ ሆነው በትናንሽ ዴንጋዮች የተገነቡ ናቸው፡፡ ዴንጋዮቹ የተያያት እስከ ሰባት ዒመት ዴረስ በሚቦካ ጭቃ መሆኑን ሽማግላዎች ይናገራለ፡፡ ከግዴግዲው ወገብ ከፌ ብል የግዴግዲ አካፊይ የሆኑ ዴንጋዮች ወይንም እንጨቶች ይገቡባቸዋሌ፡፡ የጣራው መያዡም በእነርሱ ሊይ ያርፊሌ፡፡

ቀዴሞ የእነዘህ ቤቶች ጣራ ሣር እንዯነበረ ሰምቻሇሁ፡፡ በአሁኑ ጊዚ ግን ቆርቆሮ ሇብሰዋሌ፡፡

እነዘህ ቤቶች ሇእጨጌዎች እና ሇተከታዮቻቸው ማረፉያ የተገነቡ ናቸው፡፡ ቅርፃቸውም ቤተ ንጉሥ የሚባ ሇውን የክብ ቅርጽ ይዝሌ፡፡ የአንዲንድቹ ቅሬት እንዯሚገሌጠው ጥንት ጉሌሊት ወይንም መስቀሌ የነበራቸው ይመስሊሌ፡፡

ዯብረ ብርሃን ሥሊሴ የሚገኘው የዯብሩ የታሪክ መዛገብ የመጀመርያው የዯብረ ሉባኖስ እጨጌ ወዯ ጎንዯር የመጡት

በዏፄ ሱስንዮስ ዖመነ መንግሥት በነገሠ በሦስተኛው ዒመት መሆኑን ይገሌጣሌ፡፡ ይህም በ1603 ዒም መሆኑ ነው፡፡ የዯብረ ብርሃን ሥሊሴ የታሪክ መዛገብ እጨጌው የመጡበት ምክንያት ሱስንዮስ ዯንቀዛ ሊይ ቤተ መንግሥት ሲቆረቁር

ሇዯብረ ሉባኖስ ይገባ የነበረው ግብር በመቅረቱ እነዯሆነ ይገሌጣሌ፡፡ እጨጌው ወዯ ጎንዯር የመጡት ከ47 መነኮሳት ጋር ነበር፡፡ መሌእክተኞቹ ጉዲያቸውን ሇዏፄ ሱስንዮስ አቀረቡ፡፡ ንጉሡም ሌምከርበት ጊዚ ስጡኝ አሊቸው፡፡ እነርሱም ቆዩ፤ ወዱያውም ክረምት ገባ፡፡ ንጉሡ ሇመነኮሳቱ መክረሚያ በአካባው ያሇ ሀገር ሰጣቸው፡፡

ክረምቱ ካሇፇ በኋሊ ሱስንዮስ ውሳኔውን ነገራቸው፡፡ በሸዋ ያሇው ሇንጉሡ የሚገባው ግብር ሇዯብረ ሉባኖስ እንዱሆን፣ እርሱ በዯንቀዛ ከተማ ስሇሚመሠርት እጨጌው ታቦት ይዖው ወዯዘያ እንዱመጡ ነገራቸው፡፡

እጨጌው እና ማኅበሩ ታቦታቸውን ይዖው በአምሏራ በኩሌ መጡ፡፡ በወቅቱ እጨጌ የነበሩት በትረ ወንጌሌም ታምመው በአምሏራ ሀገር ሞቱ፡፡ በአትሮንሰ ማርያምም ተቀበሩ፡፡ ማኅበሩ ሁለ ታቦቱን እና መስቀለን ይዖው መጥተው ዏፄ ሱስንዮስን በእንፌራ ንዛ አገኙት፡፡ የእጨጌውንም ሞት ነገሩት፡፡ ታሊቅ ኀዖንም ተዯረገ፡፡ ማኅበሩም የሚተካውን እጨጌ መርጠው አቀረቡ፡፡ አባ አብርሃምም እጨጌነት ተሾመ፡፡

የዯብረ ሉባኖስ መነኮሳት ማረፉያ ፇርቃ ሊይ ተዯረገ፡፡ በዘያም እያለ እጨጌ አብርሃም ዏርፇው እጨጌ ዖሚካኤሌ ተሾሙ፡፡ የሃይማኖት ክርክር እና ጦርነት የተነሣው በእርሳቸው ዖመን ነው፡፡ እጨጌ ዖሚካኤሌ በመከራው ዖመን ዏርፇው እጨጌ በትረ ወንጌሌ ተተኩ፡፡ አሌፍንን የተከራከሩትና

ረከብናሁ ሇበትር ዖያዯክማ ሇሮሜ ጽሩበ በንባብ ወቅሩጸ በትርሜ

Page 125: Daniel Kiibret's View

125

ተብል የተቀኘሊቸው እርሳቸው ናቸው፡፡

ዏፄ ፊሲሌ ሇፕርቹጊዜች ተሰጥቶ የነበረውን ርስት ሇዯብረ ሉባኖሶች መሇሰሊቸው፡፡ እጨጌው እና መነኮሳቱም ወዯ አዜዜ መጥተው ዙሬ አዜዜ ተክሇ ሃይማኖት በሚባሇው ቦታ ሠፇሩ፡፡ ከዘያም ዏፄ ፊሲሌ የጎንዯርን ከተማ ሲቆረቁሩ የእጨጌውም ቦታ ወዯ ጎንዯር ተዙወረ፡፡ እንግዱህ የዯብረ ሉባኖስ እጨጌዎች ወዯ ጎንዯር የመጡት በዘህ መንገዴ ነው፡፡

እጨጌዎቹ በጎንዯር ከተማ ሲቀመጡ ይጠቀሙባቸው የነበሩት ቤቶች ናቸው «የእጨጌ ቤቶች» የሚባለት፡፡ እኔ ከአንዲንዴ ወንዴሞች ጋር ሆነን ባዯረግነው አሰሳ ወዯ ዖጠኝ የሚጠጉ ቤቶችን አይተናሌ፡፡ ጠንካራ ፌተሻ እና ጥናት ቢዯረግ ግን ከዘህ የሚበሌጡ ማግኘት ይቻሊሌ፡፡

አንዲንድቹ ቤቶም ማዴቤቶች ሆነው ሇእሳት ተዲርገዋሌ፤ ላልቹም መጠጥ ቤቶች ሆነዋሌ፡፡ ዋናው እና ትሌቁ የእጨጌ ቤት በወራሾቹ አማካኝነት ተሽጦ የሙስሉሞች መስገጃ ሆኗሌ፡፡ አንዲንድቹ ግዴግዲቸው በስሚንቶ ተገርፎሌ፤ ላልች ቀሇም ተቀብተዋሌ፡፡

እነዘህ ቤቶች የሀገሪቱ ታሪክ አካሌ ናቸው፡፡ ሇጎንዯር ከተማ ዯግሞ ፇርጦች ናቸው፡፡ በዘያ ዖመን የነበረውን የቤት አሠራር ጥበብ ሔያው ሆነው ይመሰክራለ፡፡ በዘህ አያያዙቸው ከቀጠለ ግን ተረት ይሆናለ፡፡ ሲሆን ወራሾቹ ካሳ ተክፌሎቸው ቤቶቹ በቅርስነት ብቻ እንዱጠበቁ ቢዯረግ፤ ያም ካሌተቻሇ አጠቃቀማቸው ታሪካዊ ይዜታቸውን በማይሇቅበት መንገዴ እንዱሆን ቢዯረግ መሌካም ነው፡፡

ስሇእነዘህ ቤቶች መረጃ በመስጠት የተባበሩኝን ኢንጂነር መሊኩን፣ ድ/ር ዲኜን እና ዱያቆን ሙለቀንን እግዘአብሓር ይስጥሌኝ፡፡

ዒይናማው የአዜዜ ሰዒሉ

በዏፄ ሱስንዮስ ዖመነ መንግሥት የተተከሇውን የአዜዜ ተክሇ ሃይማኖትን ቤተ ክርስቲያን ሲጎበኙ በሦስት ነገሮች ይዯነቃለ፡፡ የመጀመርያው ከጎንዯር ዖመን በፉት የነበረውን የሔንፃ ቤተ ክርስቲያን አሠራር የሚያዩበት አጋጣሚ

ስሇሚፇጠርሌዎት ነው፡፡ ምንም እንን በየዋሔነት አንዯኛው ግዴግዲ ቀሇም ተቀብቶ የታሪክ ሌዋጤ ቢዯርስበትም በአንዴ በኩሌ ግን ከነ ምሌክቱ ያዩታሌ፡፡ በተሇይም ከግዴግዲው በሊይ የተሇጠፈት የነገሥታቱ ምሌክቶች ጥንታዊነቱን ያሳያለ፡፡

በላሊ በኩሌ ዯግሞ ሇብ ዖመናት ተጠብቀው የቆዩት ቅርሶች ናቸው፡፡ ከግራኝ በኋሊ እና ከጎንዯር በፉት ያሇውን ጥበብ የሚያሳዩ መጻሔፌት፣ዯወልች፣ነጋሪቶች፣አሌባሳት እና መስቀልችን ታገኛሊችሁ፡፡

ሦስተኛው የዒይናማው የአዜዜ ሰዒሉ ሥዔልች ናቸው፡፡ ስሙን በሥዔልቹ ሊይ ያሊሰፇረው የ1960ው ይህ ዒይናማ ሰዒሉ መጽሏፌ፣ ታሪክ እና ባህሌን ሌቅም አዴርጎ ያውቅ እንዯነበር ሥዔልቹ ይመሰክራለ፡፡ የኢትዮጵያን ነገሥታት ታሪክ ቅዯም ተከተሌ ከነ ስማቸው ሥል አቆይቶናሌ፡፡ የዯብረ ሉባኖስን እጨጌዎች ከቅዯም ተከተሊቸው እና

ከስማቸው ጋር የቤተ መቅዯሱን ር ግዴግዲ ሞሌቶ በቅርስነት አቆይቷቸዋሌ፡፡ በጣና ገዲማት ውስጥ እንዯምናየውም በእርሱ ዖመን የነበረውነ ተግባረ እዴ የሚያመሇክቱ ዖመን ቀረስ ሥዔልችንም በመቅዯሱ በር ግራ እና ቀኝ ስሎቸዋሌ፡፡በአዜዜ ከሚገኙት ታሪካዊ

ቅርሶች አንደ በጎንዯር የነበረው የፔሮቴስታንት ሚሲዮናዊ የማርቲን ፌሊዴ ስም የተጻፇበት ዯወሌ ነው፡፡ «የፌቅር መንሻ፣

ከማርቲን ፌሊዴ» ይሊሌ፡፡ ማርቲን ፌሊዴ (1831 - 1915 እኤአ) በጎንዯር የነበረ ጀርመናዊ ሚሲዮን ነው፡፡ መጽሏፌ ቅደስን ወዯ አማርኛ በመተርጎሙ ይታወቃሌ፡፡ ማርቲን ፌሊዴ በተሇይም ከዏፄ ቴዎዴሮስ ጋር በፌቅርም በጠብም ሠርቷሌ፡፡ እንዯ እኔ ግምት ይህንን ዯወሌ የሰጣቸው ሇዏፄ ቴዎዴሮስ ሳይሆን አይቀርም፡፡

ከአዜዜ እስከ ጃናሞራ

በዯወለ ሊይ «Gegossen von Christian vogt In Stuttgart 1879 » ይሊሌ፡፡ ምናሌባት ጀርመንኛ ሳይሆን አይቀርም ብዬ እገምታሇሁ፡፡ ታዴያ ምናሇ ጀርመን አያላ ወዲጆች አለን፡፡ አንደ ተርጉሞ ይነግረን ይሆናሌ፡፡

Page 126: Daniel Kiibret's View

126

ከአዜዜ ሳሌወጣ አንዴ ሃሳብ ሊቅርብ፡፡ «የአዜዜ ታሪካዊ ቦታዎች ወዲጆች ማኅበር» የሚሌ አቋቁመን እነዘያን በመጥፊት ሊይ ያለትን ቅርሶች ብንጠብቅ ምናሇ፡፡ ዏቅሙ እና ፌሊጎቱ ያሇው በፋስ ቡክ በኩሌ ያሰባስበን እና አንዲች ሥራ

እንሥራ፡፡ ያሇ በሇዘያ «ጽጌረዲ እና ዯመና» የሚሇው የከበዯ ሚካኤሌ ትንቢታዊ ግጥም ይዯርስብናሌ፡፡

ከአዜዜ እንውጣና ወዯ ዋናው ከተማ ወዯ ጎንዯር እንግባ፡፡ ሇመሆኑ ጎንዯር ከተማ ውስጥ ስሊለት «የእጨጌ ቤቶች»

ሰምተው ያውቃለ? በኋሊ ሊይ እመሇስበታሇሁ፡፡

ወዯ ጎንዯር ከተማ ሌትገቡ ጥቂት ሲቀራችሁ አዜዜ የተባሇውን ጥንታዊ ከተማ ታገኙ ታሊችሁ፡፡ ጎንዯር ከመቆረቆሯ በፉት

የተከተመው ይህ አካባቢ ይበሌጥ የሚታ ወቀው በአዜዜ ተክሇ ሃይማኖት ነው፡፡ ከ300 ዒመታት በፉት የተተከሇው ይህ ታሊቅ ዯብር ከዯብረ ሉባኖስ ገዲም ጋር የቆየ ግንኙነት አሇው፡፡ ታሪኩን በነገው ዔሇት እተርክሊቸኋሇሁ፡፡ ሇዙሬ ወዯ ሼህ አብዯሊ ሰጥ አባ ከርቤ ሌውሰዲችሁ፡፡

የአካባቢው አፇ ታሪክ እንዯሚናገረው እኒህ ሰው በዏፄ ሱስንዮስ ዖመን የነበሩ ናቸው፡፡ በዘያ ዖመን አዜዜ ሊይ

የሱስንዮስን እምነት አሌቀበሌ ያለ 500 የአዜዜ እና የአካባቢው መነኮሳት ታርዯዋሌ፡፡ እነርሱ የታረደበት ቦታ ሊይ ቀስተ ዯመና ተተክል ነበር፡፡ እኒህ ሰው ከሩቅ ሀገር ወዯ ጎንዯር ሲመጡ በቦታው የተተከሇው ቀስተ ዯመና ይታያቸዋሌ፡፡ በነገሩ ተገርመው ወዯ ቦታው ሲመጡ መነኮሳቱ ሃይማታችንን አንሇውጥም ብሇው እየታረደ ነው፡፡ ሼህ አብዯሊም ይህ በረከት አያምሌጠኝ ብሇው ቀረቡ፡፡ አንገታቸውንም ሇሰይፌ ሰጡ፡፡ ወዱያውም ከሰማዔታት ጋር ተቆጠሩ፡፡ የተቀበሩበት ቦታ ከአዜዜ ፉት ሇፉት ተራራው ሊይ ይታያሌ፡፡ መታሰቢያቸው በየዒመቱ ትንሣኤ በዋሇ በሦስተኛው ቀን ይዯረጋሌ፤ እስሊሞቹም ክርስቲያኖቹም በቦታው ይገኛለ፣ ብሇው የአካባቢው ነዋሪዎች ነግረውኛሌ፡፡ አስዯናቂው የሼህ አብዯሊስጥ አባ ከርቤ ታሪክ ይበሌጥ ሉጠና የሚገባው ይመስሇኛሌ፡፡

ዴንጋይ ስዴብ ነው ወይ?

አንዲንዴ ጊዚ በተሇምድ የተቀበሌናቸው፤ እኛም ሳንመረምር ዛም ብሇን የምናዯርጋቸው እና የምንናገራቸው ነገሮች፣ የያት እውነታ ከሚታወቀው በተቃራኒ ሆኖ የሚገኝበት ጊዚ አሇ፡፡ ትምህርት የማይገባውን፣ ሰነፈን እና ዯዯቡን፣ ሥራ

ጠለን እና ዖረጦውን ሇመግሇጥ «እገላ ዴንጋይ ነው» እንሊሇን፡፡ የላሊውን ሀገር አሊውቅም እንጂ ኢትዮጵያ ውስጥ ግን እንዱያ ብል መሳዯብ እና ዴንጋይን ሇውጥ ሇላሇው፣ ሇሰነፌ እና ሇሥራ ጠሌ አእምሮ ምሳላ ማዴረግ የምንችሌ አይመስሇኝም፡፡

ስሇ ኢትዮጵያ ፉዯሌ አመጣጥ ሉጠየቅ የሚችሇው መረጃ ዴንጋይ ነው፡፡ ቀዯምት ሳባውያን ታሪካቸውን እና የጉዜ ዖገባቸውን፣ ንግግራቸውን እና እምነታቸውን ጽፇው ያስቀመጡት በዴንጋይ ሊይ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ዙሬ የምንጠቀምበት እና የምንኮራበት ፉዯሌ እንዳት እና ከየት ተገኘ ብሇን ብን መረምር የመረጃው ባሇቤት ዴንጋይ ነው፡፡ ፉዯሊችንን ብቻ ሳይሆን በወቅቱ የነበሩትን የጥበብ መሣርያዎቻችንን፣ የጦር መሣርያዎቻችንን፣ የእህሌ ዒይነቶቻችንን ፣ የምንጠቀምባቸውን ከብቶች፣ የዙፍቻችንን እና የማዔዴናት ሀብቶቻችንን እንን የምናገኘው ከዴንጋይ ሊይ መረጃዎቻችን ነው፡፡

የኢትዮጵያ የጥንቱ ግዙት ከየት ተነሥቶ የት ይዯርስ እንዯ ነበር፣ ማን ማን የተባለ ሔዛቦች በአኩስም መንግሥት ሥር ይተዲዯሩ እንዯ ነበር፣ የትኞቹ ቦታዎች በጦርነት ገብረው እንዯ ነበር፣ የትኞቹ ቦታዎች ወርቅ፣ የትኞቹስ ቦታዎች አሌማዛ፣ የትኞቹስ ቦታዎች ዔንቁ ይገብሩ እንዯ ነበር የጥንቱን መረጃ የያዖው የዴንጋይ ሊይ ጽሐፌ ነው፡፡

ሇመሆኑ የኢትዮጵያን የብ ሺ ዒመታት ታሪክ የዴንጋይ ያህሌ አሟሌቶ የሚያውቀው አሇ? ሇቅዴመ ጽሐፌ ታሪካችን ምስክሩ የአኩስም እና የዯቡብ ትክሌ ዴንጋዮች ናቸው፤ ሇአኩስም ዖመን ታሪካችን ምስክሩ በአኩስም አካባቢ እና ባሔር ተሻግሮ በየመን የተገኙት የዴንጋይ ጽሐፍች ናቸው፡፡ በዖመኑ የተጻፇ የታሪክ መረጃ የሇም ተብል በባሇ ታሪኮች ዖንዴ

«የጨሇማ ዖመን» እየተባሇ ስሙ የጠፊው የዙግዌ ሥርወ መንግሥት ታሪካችን እንን ሔያው ምስክሩ የዴንጋይ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ናቸው፣ ከዙግዌ ሥርወ መንግሥት በኋሊ ሇመጣው የመካከሇኛው ዖመን ታሪካችንም ከጦርነት የተረፈን መረጃዎቻችን በየዋሻዎቹ የምናገኛቸው መዙግብቶቻችን ናቸው፤ የጎንዯር ዖመንም አሻራዎቹ ከዴንጋይ የተሠሩት ግንቦቻችን ናቸው፡፡ ሏረር ሇነበረው ሥሌጣኔ እና ታሪክ ሔያው ምስክራችን ከዴንጋይ የተሠራው የሏረር ግንብ ነው፡፡ እናም ሦስት ሺም እንበሇው ሰባት ሺ የኛን ታሪክ ከዴንጋይ በተሻሇ ማን ያውቀዋሌ፡፡

Page 127: Daniel Kiibret's View

127

በአሥራ ስዴስተኛው መቶ ክፌሇ ዖመን የነበረውን የክርስቲያን ሙስሉም ጦርነት በተመሇከተ እንን በሁሇቱም ወገን

ከተጻፈት ታሪኮች ላሊ ምስክር የምናገኘው በዴንጋይ ሊይ ነው፡፡ የት የት ቦታዎች ጦርነቱ ተዯረገ? በወቅቱ የዴሌ በሇስ

እየቀናው የመጣው የኢብን ኢብራሂም አሔመዴ አሌጋዘ ወታዯሮች እና ተከታዮች የት ቦታ ሊይ ተቀበሩ? በመጨረሻም

አሔመዴ አሌጋዘ የት ቦታ ዴሌ ሆነ? እያሌን ብንጠይቅ በወቅቱ የነበረውን ታሪክ የምናገኘው «የግራኝ» ዴንጋይ በመባሌ ከሚታወቁት እና በወቅቱ ከተተከለት ትክሌ ዴንጋዮች ይመስሇኛሌ፡፡

ሀገራችን በጦርነት ስተታመስ፤ ሔዛቦቿም ራሳቸውን እና ሀገራቸውን ሲከሊከለ የኖሩ ናቸው፡፡ አብዙኛው ታሪካችንም የጦርነት ታሪክ ነው ይባሊሌ፡፡ በዘህም የተነሣ አያላ ታሪካዊ መዙግብትን አጥተናሌ፡፡ መጻሔፌቱ፣ ሥዔሊቱ፣ ዯብዲቤዎቹ፣ ንዋያቱ እና የወግ ዔቃዎቹ እየተቃጠለም፣ እየተዖረፈም፣ በአፇር እየተበለም አሌቀውብናሌ፡፡ የተረፈትም ቢሆኑ እዴሜ ሇዴንጋይ በየዋሻዎቹ ተዯብቀው፣ ከአፇር መበሊት እና ከእሳት፣ ብልም ከቀበኛ የተረፈሌን ናቸው፡፡ እነዘህ የዴንጋይ ምሶሶ እና የዴንጋይ ወጋግራ ዖርግተው የተፇጠሩ የዴንጋይ ዋሻዎች ባይኖሩ ኖሮ፣ አሁን የምንኮራባቸውን የብራና መጻሔፌት፣ ንዋያት እና የወግ እቃዎች አጥተን ተረት ብቻ ወርሰን በቀረን ነበር፡፡

እነዘያ የዴንጋይ ዋሻዎች ንብረቶቻችንን ብቻ ሳይሆን በእነዘያ የጦርነት እና የመከራ ጊዚያት እናቶቻችንን እና

አባቶቻችንንም አስጠሌሇው አትርፇዋሌ፡፡ በሰሜን ሸዋ ተራሮች ሥር የሚገኙት እና «ዋሻ እገላ» እየተባለ የሚጠሩት ሇቁጥር የሚታክቱት ዋሻዎቻችን፣ የባላው ሰብስቤ ዋሻ እና የጋሞጎፊው የቦረዲ ዋሻ ሇዘህ ምስክሮ ቻችን ናቸው፡፡

ቀዯምቶቻችን ሰማይ ሰማዩን ብቻ ሲያዩ አሌኖሩም፡፡ ምዴር ንም በሚገባ ዏውቀዋት ነበር፡፡ ከሰሜን እስከ ዯቡብ የምናገኛቸውን የዴንጋይ ጥበቦቻችን የተሠሩባቸው ዏሇቶች ተመሳሳይ ጠባይ ያሊቸው ናቸው፡፡ እነዘያ ጠቢባን ዴንጋዮቹን በሁሇት መመዖኛ ነው ሲመርጧቸው የኖሩት፡፡ ቅርጽ ሇማውጣት የሚያስችሌ እና ረዣም ዖመን ሇመኖር ዏቅም ያሇው፡፡ በሁሇቱም ተሳክቶሊቸዋሌ፡፡ የሚገርመው ግን እነዘህን መመዖኛዎች የሚያሟሊውን ዴንጋይ ሇማወቅ

የሚጠይቀውን የጂኦልጂ ዔውቀት ከየት አገኙት? የሚሇው ነው፡፡

አንዴ ሉቅ «ኢትዮጵያውያን ማሇት ዴንጋይ ሲያናግሩ የኖሩ ሔዛቦች ናቸው» በማሇት የተናገረው እውነቱን መሆን አሇበት፡፡ መሬቱን ፇሌገው፣ ዴንጋዩን አጥንተው፣ መርጠው እና አሇዛበው ዖመናትን የሚሻገር የሥሌጣኔ አሻራ መተው የቻለት ዴንጋይ የማናገር ችልታ ስሇነበራቸው መሆን አሇበት፡፡ እነዘያን ዴንጋዮች ቤት ብቻ አይዯሇም የሠሩባቸው፡፡ መሠዊያቸውን፣ መስቀልቻቸውን እና ዯወልቻቸውንም ሠርተውባቸዋሌ፡፡ በወል፣ በጎንዯር እና በጣና ገዲማት የምናገኛቸው የዴንጋይ ዯውልች ዴምፃቸው ከመዲብ እና ከብረት ዯውልች ይበሌጣሌ፡፡ ሇዘህ የተስማማውን፣ ዴምፅ

ሉያወጣ የሚችሇውን የዴንጋይ ዒይነት በምን ዏወቁት? ወይስ ያን ጊዚ የጂኦልጂ ትምህርት ነበረ እንዳ?

ምናሌባትም ቀዯምቶቻችን የተፇተነ ሔይወትን የሚወዴደ ሳይሆኑ አይቀሩም፡፡ በቀሊለ ከእንጨት፣ሣር እና ቅጠሊ ቅጠሌ ሉሠሯቸው ይችለ የነበሩትን ነገሮች ከባዴ ከሆነው እና ሌዩ ችልታን እና ቴክኖልጂ ከሚጠይቀው ከዴንጋይ ሇመሥራት የፇሇጉት ተፇጥሮን ሇመፇተን፣ ዔውቀትንም ሇመገዲዯር ይመስሇኛሌ፡፡ የጀግንነታቸው አንደ መገሇጫም ጠሊትን በመቋቋም ብቻ ሳይሆን ተፇጥሮን ተፇታትነው በማስገበርም ጭምር እንዱሆን ሳያስቡ አሌቀሩም፡፡ በዘህ መሌኩ መከራን ተቋቁሞ ማሇፌን አስቀዴመው ከተፇጥሮ ጋር ባዯረጉት ትግሌ ስሇ ሇመደት ሳይሆን አይቀርም እነዘያን ክፈ ጊዚያት ታሪክ እና ቅርስን ጠብቀው ሇማሳሇፌ የቻለት፡፡

ክርስቲያንም ሙስሉምም ያሌነበሩት ቀዯምት የዲአማት መንግሥታት ታሪካቸውን ያቆዩት በዴንጋይ ነው፣ በክርስትናቸው የታወቁት የዙግዌ ነገሥታት እና ሔዛቦችም ታሪካቸውን ያቆዩት በዴንጋይ ነው፡፡ ሙስሉም የተነበሩት ግዙቶቻችን እና

ሔዛቦችም ታሪካቸውን ያቆዩት በዴንጋይ ሊይ ነው፡፡ በትግራይ፣ በሊስታ እና በጎንዯር ከ3000 በሊይ ውቅር አብያተ

ክርስቲያናትን እናገኛሇን፡፡ በአርጎባ «ራሳ» አካባቢ ዯግሞ አርጎባዎች «ቱለሌ» ብሇው የሚጠሯቸው ወዯ 3000 የሚጠጉ በባሇሞያ የተቀረጹ የዴንጋይ ምስልች እናገኛሇን፡፡ እናም፣ ምንም በሃይማኖት ብንሇያይም ሥሌጣኔያችን ግን በዴንጋይ ሊይ ሠፌሮ አንዴነታችንን ይመሰክርብናሌ፡፡

ከሰሜን እስከ ዯቡብ ያሇውን የኢትዮጵያውያንን አንዴነትስ ቢሆን ከዴንጋይ በተሻሇ ማን ይመሰክረዋሌ፡፡ አንዴ ሰው

እንዲ ሇው «እስክስታ እና ዴንጋይን ያህሌ የኢትዮጵያን ሔዛቦች አንዴነት የሚያሳይ ባሔሊዊ ገጽታ የሇም»፡፡ ትግራይ ሊይ ከወዯ አንገት እና ትከሻ የጀመረው እስክስታ፣ አገው እና አማራ ሊይ ሲዯርስ አንገትን ከትከሻ ያያይዛና፤ ኦሮሚያ ሊይ አንገትን፣ ትከሻን እና ወገብን ከእጅ እንቅስቃሴ ጋር ያዙምዲሌ፡፡ ወሊይታ እና ሏዴያ ሊይ ሲወርዴ ዯግሞ ወገብን ታክኮ ወዯ ዲላ ዛቅ ይሊሌ፡፡ ከዘያም ዯቡብ ጫፌ ሏመሮች ሊይ ሲገባ እስክስታው በእግር ይጨርሳሌ፡፡ ያኔም ኢትዮጵያ አንዴ ሰው ሆና ትታያሇች ማሇት ነው፡፡

Page 128: Daniel Kiibret's View

128

ዴንጋይም እንዱሁ ነው፡፡ ከሰሜን አኩስም እስከ ባላ ተራሮች፣ ከምዔራብ ኦጋዳን እስከ አሶሳ፣ ኢትዮጵያ በታሪካዊ የዴንጋይ ሏውሌቶች የተሞሊች ናት፡፡ በጣም የሚገርመው ዯግሞ እነዘህ የዴንጋይ ሏውሌቶች ከመቃብር እና ከታሪካዊ ሁነቶች ጋር የተያያ መሆናቸው ነው፡፡

የአኩስም ሏውሌት በታሊሊቅ የአኩስም ነገሥታት መቃብር ሊይ መታሰቢያ ሆኖ ቆሟሌ፡፡ ከአዱስ አበባ ዯቡብ 50 ኪል ሜትር ርቀት ጀምሮ በሲዲማ፣ ወሊይታ፣ ሏዴያ፣ ስሌጤ፣ ከምባታ፣ በሰሜን በአዋሳ ሏይቅ፣ በምዔራብ ዯግሞ በአባያ

ሏይቅ ተከብቦ የሚገኘውና ከ150 በሊይ ታሪካዊ ሥፌራዎችን የያዖው የዴንጋይ ሏውሌቶች ስብስብ፣ እንዯ ሰሜኑ ሁለ የመቃብር ሥፌራዎችን እና ታሪካዊ ሁነቶችን መሠረት ያዯረገ ነው፡፡ በኦሮሚያ ክሌሌ በተሇይም በአርሲ እና ባላ የምናገኛቸው ሏውሌቶችም ይህንኑ የሰሜን እና ዯቡብ እሴት ተጋርተው፣ አንዴነታችንንም መስክረው ይሄው ዙሬም ይታያለ፡፡

ዴንጋይ ሥሌጣኔያችንን ብቻ ሳይሆን ጀግንነታችንንም ሲመሰክር የኖረ ነው፡፡ መሣርያ እንዯ ሌብ ባሌነበረበት በዘያ ዖመን ለዒሊዊነታችን ታፌሮ፣ ዴንበራችን ተከብሮ፣ የኖረው በዴንጋይ ጭምር ነው፡፡ ቆንጥር ሇቆንጥር መወርወር፣ ተራራ ሇተራራ መኖር የሇመዯው ሏበሻ በተራሮች ጫፌ መሽጎ ይሇቅቀው በነበረው ናዲ ያሇቀውን ጠሊት ያህሌ ላሊው መሣርያችን መጨረሱን እጠራጠራሇሁ፡፡ ከሜዲማ አካባቢዎች ይመጡ የነበሩት አብዙኞቹ የውጭ ጠሊቶች ከመሣርያችን በሊይ መቋቋም ያቃታቸው ሇሀገሩ ሌጅ ብቻ ይበገር የነበረውን መሌክዏ ምዴራችንን ነው፡፡

እናም ዴንጋይ የታሪካችን፣ የፉዯሊችን፣ የሥሌጣኔያችን፣ የእምነታችን፣ የቀጣይነታችን፣ የአንዴነታችን፣ የኅብራችን

መገሇጫ ከሆነ «ዴንጋይ» እንዳት ስዴብ ይሆናሌ?

እንማር ወይስ እንማረር

ከሰሞኑ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቅደስ ሲኖድስ ጉባኤን በመሊው ዒሇም የሚገኙ ኦርቶድክሳውያን እና የበጎ ነገር ወዲጆች ሁለ ሲከታተለት ነበረ፡፡ ጉባኤው በሦስት ነገሮች የተሻሇ ገጽታ ነበበረው፡፡

1/ የብጹአን አባቶች አንዴነት በተሻሇ ጎሌቶ የወጣበት በመሆኑ

2/ የቤተ ክርስቲያንን ችግሮች ሉፇቱ የሚችለ ውሳኔዎች የተሊሇፈበት በመሆኑ

3/ የሃሳብ ክርክር እንጂ የጡንቻ ክርክር ያሌታየበት በመሆኑ ናቸው፡፡

ጉባኤው ይህንን የመሰሇ መሌክ እንዱኖረው ያዯረጉ ምክንያችም ነበሩ፡፡ የመጀመርያው እግዘአብሓር ከቤተ ክርስቲያን ጋር መሆኑ ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያን እግዘአብሓር የተሇያት ብትሆን ኖሮ መንፇሳችን በተስፊ መቁረጥ እንዯተሞሊ ይቀር

ነበር፡፡ አንዴ ስሙ ያሌተገሇጠ የኢየሩሳላም ተሳሊሚ ተናገረው ብል ጄምስ ብሩስ እንዯገሇጠው «ብንወዴቅም

እግዘአብሓር ግን ከወዯቅነው ከኛ ጋር ነበር»፡፡ በላሊም በኩሌ ዯግሞ እኛ የማናውቃቸው፣ እግዘአብሓር ግን የሚያውቃቸው ቅደሳን የጸሇዩት ጸልት መሌስም ነው፡፡ ከዘህ በተጨማሪም በተሇያየ መሌኩ በጉዲዩ ሊይ ከፌተኛ ተሳትፍ ያበረከቱ ምእመናን፣ ባሇሞያዎች፣ ሽማግላዎች ወዖተ ውጤትም ነው፡፡ እንዯ ገናም አያላ ሚዱያዎች ከወትሮው በተሇየ መሌኩ ችግሩን ሉፇታ በሚችሌ መሌኩ መንቀሳቀሳቸው ያመጣው የቤተ ክርስቲያን ዴሌ ነው፡፡

ይህ ሁለ ተዯርጎ በመጨረሻ የሰማነው ዒይነት ውጤት ተገኝቷሌ፡፡

አንዲንድቻችን ፒትርያርኩ ሲወርደ ወይንም ሥሌጣናቸው ሲገዯብ፣ ሏውሌቱ ሲፇርስ፣ ሙስና ይፇጽማለ የተባለት አካሊት በሔግ ሲጠየቁ፣ የተበሊሸው አስተዲዯር በሥር ነቀሌ ሇውጥ ሲሻሻሌ ሇማየት ባሇመ ቻሊችን ውጤቱን መጨበጥ ተስኖናሌ፡፡ በተሇይም በስተ መጨረሻ ቃሇ ጉባኤ በመፇረም እና ባሇመፇረም፣ ጋዚጣዊ መግሇጫ በመስጠት እና ባሇመስጠት በተፇጠረ ውዛግብ የጉባኤው ዴምቀት መዯብዖ አንዲንድቻችንን ተስፊ አስቆርጦናሌ፡፡

በርግጥ ቤተ ክህነት መሠረታዊ ሇውጥ ከሚያስፇሌገው ጊዚ እጅግ ዖግይቷሌ፡፡ የቤተ ክህነቱ አሠራርም expiry date አሌፎሌ፡፡ በውስጡ ከሚሠሩት ሠራተኞች ጀምሮ የማይማረርበት የሇም፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዋና ተሌዔኮ ሇማስፇጸም ባሇመቻሌ፣ በሠራተኛ አቀጣጠር፣ በመዋቅራዊ ተገቢነት፣ በፊይናንስ አያያዛ፣ በአምባገነናዊ አሠራር፣ በማስፇጸም ዏቅም ማነስ፣ ወዖተ የተወሳሰበ ችግር ሊይ ይገኛሌ፡፡ ታዴያ እነዘህን የተወሳሰቡ የዖመናት ችግሮች በአንዴ የሲኖድስ ጉባኤ

Page 129: Daniel Kiibret's View

129

መፌታት ይቻሊሌን? አሁን ያለት ብጹአን አባቶችስ ብቻቸውን እነዘህን ችግሮች መፌታት ይችሊለ? እኛስ በጉባኤውና

በሂዯቱ መማር ነው ወይስ መማረር ያሇብን?

የአሁኑ የቅደስ ሲኖድስ ጉባኤ ውሳኔ ያሊረካቸው፣ «ዴሮም ብሇን ነበር» ያለ፣ «ምን ዋጋ አሇው» ብሇው ተስፊ የቆረጡ፣

«ከዙሬ ጀምሮ» ብሇው የተማረሩ ወገኖቼ ንዳት እና ብስጭት የሚመነጨው ራሱን ቤተ ክህነቱን ካሇማወቅ ጭምር

ነው፡፡ ሇመሆኑ አንዲንድቻችን ወዯ ቤተ ክህነት ግቢ ገብተን እናውቃሇን? ከቤተ ክህነት ሰዎች ጋር ሠርተንስ እናውቃሇን? የቤተ ክህነቱን የአሠራር መዋቅር አናው ቀውም፣ ላልቻችንም የቤተ ክህነት ሰዎችን የአሠራር ዏቅም እና ጠባያት አሌተረዲንሊቸውም፡፡ በዘህም የተነሣ ስሇ ቤተ ክህነቱ የምናስበው የሆነውን ራሱን ሳይሆን እንዱሆን የምንፇሌገውን ነው፡፡ ስሇ ቤተ ክህነት መዋቅር እና አሠራር ስናስብም በትምህርት ቤት ከተማርናቸው አሠራሮች ወይንም በየመሥሪያ ቤቱ ከሇመዴናቸው አሠራሮች በመነሣት እንጂ ራሱን ቤተ ክህነቱን ከማወቅ አይዯሇም፡፡

የቤተ ክህነት አሠራርኮ በሀገሪቱ ብቸኛው አሠራር ነው፡፡ ገንዖብ ሚኒስቴር በሰባዎቹ በተዋቸው አሠራሮች ገንዖብ የሚሰበሰበው በቤተ ክህነት ነው፡፡ ያሇ አካውንታንት ሂሳብ የሚሠራው በቤተ ክህነት ነው፡፡ የሰው ኃይሌ አስተዲዯር ሥሌጠና ያሌወሰደ ሰዎች የሰው ኃይሌ የሚያስተዲዴሩት በቤተ ክህነት ነው፡፡ ሊሇፈት ሃምሳ ዒመታት ምንም ዒይነት የመዋቅር ማሻሻያ ያሊዯረጉ ሁሇት ተቋማት በኢትዮጵያ አለ፡፡ ዔዴር እና ቤተ ክህነት፡፡ ከመሊዋ ኢትዮጵያ የጠፈ ዋሌያዎች በስሜን ተራራ እንዯሚገኙ ሁለ በመሊ ኢትዮጵያ እየጠፈ ያለት ታይፔ ራይተሮች የሚገኙት በቤተ ክህነት ነው፡፡

በቢሉዮን የሚቆጠር ገንዖብ እያንቀሳቀሰ፣ ከ45 ሚሉዮን በሊይ ምእመን እየመራ፣ ከ35 ሺ አብያተ ክርስቲያናት ከ1100 በሊይ ገዲማት እየመራ፣ ዔቅዴ የላሇው ብቸኛ የሀገሪቱ ተቋም ቤተ ክህነት ነው፡፡ ምን ያህሌ ሠራተኞች እንዯሚያስፇሌጉት ሌኩ የማይታወቅ ብቸኛ መሥሪያ ቤት ቤተ ክህነት ነው፡፡

አብዙኞቹ የቅደስ ሲኖድስ አባሊት ዒሇምን ባጨናነቁት ሌዩ ሌዩ ዒይነት ስብሰባዎች የመካፇሌ እና ሌምዴ የማግኘት ዔዴሌ የሊቸውም፡፡ ጋዚጣዊ መግሇጫ ሰጥተው አያውቁም፡፡ በባሇሞያዎች ከሚመሩ ኮሚቴዎች ጋር የመሥራት ሌምዴ አሊገኙም፡፡ በየሀገረ ስብከቱ የመንበረ ጵጵስና የሰበካ አጠቃሊይ ጉባኤያት አይዯረጉም፡፡ በመንበረ ጵጵስና ዯረጃ የሥራ አስፇጻሚ ኮሚቴዎች እየሠሩ አይዯለም፡፡

ዒሇም በየጊዚው በአሠራር ሇውጥ ሊይ በመሆንዋ ሇኃሊፉዎች እና ሇበታች ሠራተኞች ሥሌጠና፣ ሴሚናር፣ ዏውዯ ጥናት እና የሞያ ማሻሻያ ኮርሶችን ይሰጣሌ፡፡ በአንዴ ወቅት ዋና ዋና የሀገራችን የፕሇቲካ አመራሮች በተሌዔኮ ትምህርት በከፌተኛ ዱግሪ መመረቃቸው ተዖግቦ ነበር፡፡ በቤተ ክህነት ሇብፁአን አባቶችም ሆነ ሇላልች ኃሊፉዎች ሴሚናሮች፣ የሞያ ማሻሻያዎች፣ የአዲዱስ አሠራች ማስተዋወቂያዎች፣ ዏውዯ ጥናቶች እና ሥሌጠናዎች አይሰጡም፡፡ እንዱያውም አንዲንዳ እነዘህን ማዴረግ ቀርቶ ማሰብ እንዯ ዴፌረት የተቆጠረበት ጊዚም አሇ፡፡

በቤተ ክህነቱ ሁሇት ዒይነት አገሌግልቶች እየተሰጡ ነው፡፡ መንፇሳዊ እና ዒሇማዊ አገሌግልቶች፡፡ ዒሇማዊ ሲባሌ በቀጥታ መንፇሳዊ ይዖት የላሊቸው ሇማሇት ነው፡፡ ቀዯምት አባቶች በዖመኑ ሇነበሩት ዒሇማዊ አሠራሮች ምን ያህሌ ቅርብ እንዯነበሩ የሚያሳየን የጻፎቸው እና የተረጎሟቸው ጽሐፍች ናቸው፡፡ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ከመንፇሳዊው ነገር በተጨማሪ የሔግ ሇምሳላ ፌትሔ ሥጋዊ፣ የታሪክ ሇምሳላ የዒሇም ታሪክ፣ የሔንፃ አሠራር፣ የፌሌስፌና ሇምሳላ አንጋረ ፇሊስፊ፣ ጽፇው እና ተርጉመው አንበዋቸዋሌ፣ ተጠቅመውባቸዋሌም፡፡

በየገዲማቱ ያሇውን መንፇሳዊውን አሠራር ከዳሞክራሲያዊው አሠራር ጋር ያጣመረውን አሠራር ስናይ ብቃታቸውን

እናዯንቃሇን፡፡ የገዲሙን መናንያን የገዲሙን ምርፊቆች/ ሥራ አስፇጻሚዎች ይመርጣለ/፤ ምርፊቆቹ ዯግሞ አበ ምኔቱን ይመርጣለ፡፡ የገዲሙን አጠቃሊይ ሁኔታዎች በተመሇከተ እነዘህ ሥራ አሥፇጻሚዎች በጋራ እየተወያዩ ነበር የሚወስኑት፡፡

ቤተ ክርስቲያኒቱ ዖመናዊውን ቤተ ክህነት ስትጀምረው ግን ዖመናዊውን አሠራር ከመንፇሳዊ አሠራር ጋር በተጣጣመ መሌኩ ከመከተሌ ይሌቅ ፉውዲሊዊውን አሠራር ወሰዯች፡፡ ሀገሪቱ ከፉውዲሉዛም ወዯ ካፑታሉዛም፣ ከካፑታሉዛም ወዯ ሶሻሉዛም፣ ከሶሻሉዛም ተመሌሳ ወዯ ካፑታሉዛም ስትገሇባበጥ ቤተ ክህነቱ ግን እስካሁን ያንኑ ፉውዲሊዊ አሠራር እንዯያዖ ነው፡፡

አሁንም «ከመስቀሌዎ እግር ሥር ተንበርክኬ እሇምናሇሁ» እያለ የሚሇምኑ የሥራ ዯብዲቤዎች አለን፡፡ «ዯጅ መጥናት»

እንዯ አንዴ የሥራ መሇኪያ ነው፡፡ አሠራሩ ወይንም ሔጉ ምን ይሊሌ? ከማሇት ይሌቅ ኃሊፉው ምን ይሊለ? የሚሇው ዋናው የሥራ ማስኬጃ ነው፡፡ በአንዴ ጉዲይ ሊይ ከመነጋገር ይሌቅ ሽንገሊ እና ውዲሴ ማዣጎዴጎዴ ሞያ የሆነበት ቤት

Page 130: Daniel Kiibret's View

130

ነው፡፡ በጥንቱ የሀገራችን አሠራር ጉዲይ ሇማስፇጸም ባሌዯረባ ይሰጥ እንዯነበረው ሁለ ጉዲይን በመሥመሩ ሳይሆን በሰው በኩሌ ማስፇጸም እንዯ ዋና አሠራር የሚካሄዴበት ቤት ነው፡፡

ንጉሡ ወይንም መሳፌንቱ የሁለ ነገር ባሇቤት እና ከሊይ እስከ ታች አዙዣ ናዙዣ እንዯሚሆኑት ሁለ ፒትርያርኩ ከጥበቃ

እስከ ጳጳሳት የሚመዴቡበት ቤት ነው፡፡ በዏፄ ምኒሉክ ዖመን እንዯነበረው ሁለ «ጸሏፉ» /ጽሐፌ የሚጽፌ ወይንም

executive secretary ማሇት አይዯሇም/ የሚባሌ የኃሊፉነት ቦታ ያሇው በቤተ ክህነት ብቻ ነው፡፡ በርግጠኛነት በየስንት ጊዚው እንዯሚታተም የማይታወቅ ጋዚጣ ያሇው በቤተ ክህነት ነው፡፡

እንግዱህ እነዘህን ሁለ ነገሮች ነው በአንዴ ጉባኤ እንዱፇቱ የምንፇሌገው፡፡

አሁን ያሇው ቤተ ክህነት ሇቤተ ክርስቲያናችን የሚመጥናት አይዯሇም፡፡ ያንስባታሌ፡፡ ሥርዒትዋ፣ ትውፉቷ፣ ድግማዋ፣ ጥርት ብል የሚታየውን ያህሌ የቤተ ክህነቱ አሠራር ገና አሌጠራም፡፡ የመሌከ መሌካም ሌጅን ገጽታ የማይገባ አሇባበስ እንዯሚያጠፊው ሁለ የቤተ ክርስቲያኒቱን መሌካም ገጽታ የቤተ ክህነቱ ዛርክርክነት፣ ዯረጃው አሇመጠበቅ እና ብቁ አሇመሆን ከሌልታሌ፡፡

ስሇሆነም ካሁኑ ጉባኤ መማር እንጂ በጉባኤው ፌጹም ነገር በመጠበቅ መማረሩ ውጤት አያመጣሌንም፡፡ ተጀመረ እንጂ አሊበቃም፡፡ በመሌካም ጎዲና ሊይ ቆምን እንጂ መሌካም ነገሮችን ሁለ ሠርተን አሌፇጸ ምንም፡፡ ዴሌ ብቻ ሳይሆን ሂዯትም ውጤት ነው፡፡ ሏዋርያት ዒሇምን ሁለ እንዱያስተምሩ ታዛዖው ነበር፡፡ ከመካከሊቸው ግን ዒሇምን ሙለ የዜረ የሇም፡፡ ነገር ግን ወንጌሌ በዒሇም ርያ የሚሰበክበትን መንገዴ ተሌመው፣ ጀምረው እና ሇዘያም መሥዋዔትነት ከፌሇው አሇፈ፡፡

ሂዯቱ ነበር ውጤታቸው፡፡ እኛም ችግሩን ሁለ በዖመናችን ሊንፇታው እንችሌ ይሆናሌ፡፡ ግን በመንገደ ሊይ ነን ወይ? ነው ጥያቄው፡፡

አሁን ሌናስብበት የሚገባን ዋናው ነገር ምን ሌንማር ምንስ ሌናዯርግ እንችሊሇን? የሚሇው ነው፡፡ እንዯ እኔ ግምት የአሁኑ ጉባኤ አምስት ነገሮች ያስተምረናሌ፡፡

የመጀመርያው አባቶች ቤተ ክህነቱ አሁን ባሇበት ችግር ሊይ ከተስማሙ እና መፇታት እንዲሇበት የጋራ ግንዙቤ ካሊቸው ችግሮቹን መፌታት በአንዴነት እንዯሚቻሌ ትምህርት ያገኙበት ነው፡፡ ስሇሆነም በየአካባቢው ቤተ ክህነቱ ያሇበትን

ዯረጃ፣ ምን መሆን እንዲሇበት? ምን አዯጋ ከፉቱ እንዯተጋረጠ? የተጠኑ ጥናቶች ሇየብጹአን አበው በማቅረብ፣ በማወያየት፣ የመፌትሓ አቅጣጫዎችን በመጠቆም ብንሠራ በቀጣይ ጉባኤያት ከዘህ የተሻለ ውጤቶች ይገኛለ፡፡

እስካሁን ዴረስ ችግሮቻችንን በማመሌከት፣ ንዳታችንን በማሳየት እና ዴጋፊችንን በመግሇጥ ካሌሆነ በቀር የተጠኑ፣ ችግሮችን በግሌጥ የሚያሳዩ፣ ሇጉባኤው ግብዏት የሚሆኑ እና የብጹአን አባቶችን ግንዙቤ ሉያሳዴጉ የሚችለ የጥናት ውጤቶችን አናቀርብሊቸውም፡፡ በዘህም ምክንያት ችግሮቹን የተረደ እና ሇማስወገዴ ቆራጥነት ያሊቸው አባቶች እንን አማራጮችን ሇማግኘት አሌቻለም፡፡

ሁሇተኛው ዯግሞ ሁሇገብ ጥረቶች ከተዯረጉ መፌትሓዎቹ ቅርብ መሆናቸውን ማየት መቻሊችን ነው፡፡ ከአሁኑ የቅደስ ሲኖድስ ስብሰባ በፉት እና በተዲኝ ግሇሰቦች፣ አባቶች፣ ኮሚቴዎች፣ የሀገር ሽማግላዎች እና ባሇሞያዎች በማማከር፣ ሃሳብ በመስጠት፣ ግፉት በማዴረግ እና አዎንታዊ ተጽዔኖ ያሇማሳዯር ባሇማሰሇስ ሠርተዋሌ፡፡ በየገዲማቱ እና በየአካባቢው የጸልት ጸጋ የተሰጣቸው አባቶች እና እናቶችም በብርቱ ተጋዴሇዋሌ፡፡

እስከዙሬ ዴረስ ብ አካሊት ሇቤተ ክርስቲያን ቅርብ ሇቤተ ክህነቱ ግን ሩቅ ነበርን፡፡ አሁን የተከሰተው የቤተ ክህነት ፇተና ካመጣቸው በጎ ውጤቶች አንደ ሔዛቡ ሇቤተ ክህነቱ ጉዲዮች ቅርብ እንዱሆን ማዴረጉ ነው፡፡ ጥንት ሲኖድሱ ይሰብሰብ አይሰብሰብ፣ ጳጳሳት ይሾሙ አይሾሙ፣ ውሳኔ ይወሰን አይወሰን ከቤተ ክህነቱ ሠራተኞች ውጭ የሚያውቅ አሌነበረም፡፡ ላሊው ቀርቶ የሀገረ ስብከቱ ሉቀ ጳጳስ ማን እንዯሆኑ ብ ምእመን አይሇይም ነበር፡፡ አሁን ግን የቤተ ክህነት ጉዲይ ምእመናን እና ሌዩ ሌዩ አካሊት እንዯ ቆቅ ጆሯቸውን ሰትረው የሚከታተለት ነገር ሆኗሌ፡፡

ይህ ሁኔታ ይበሌጥ መቀጠሌ አሇበት፡፡ የአዋሳ ምእመናን ችግሩን እህህ ብሇው ከመዛ ይሌቅ ሔግ እና ሔጋዊነትን ብቻ ተከትሇው በመሄዴ ችግሮችን ሇመፌታት የተበት መንገዴ ታሊቅ አርአያነት ያሇው ነው፡፡ በላልች ቦታዎችም ምእመናን የቤተ ክርስቲያኒቱን ተሌዔኮ የሚያዯናቅፈ፣ የሀገርን ገጽታ የሚያበሊሹ፣ ዔዴገታችንን የሚያቀጭጩ፣ ዛርክርክ እና የተበሊሸ አስተዲዯርን የሚያበረታቱ አሠራሮችን መንፇሳዊ እና ሔጋዊ በሆነ መንገዴ ሇማስተካከሌ መነሣት አሇባቸው፡፡ በየአጥቢያው፣ በየወረዲው፣ በየሀገረ ስበከቱ ችግሮች እንዱስተካከለ አዎንታዊ ግፉት ሇማዴረግ ወገባችንን አሥረን መነሣት ይገባናሌ፡፡

Page 131: Daniel Kiibret's View

131

ሦስተኛው ትምህርት ብጹአን አባቶች በየግሊቸው ያሳዩት ቆራጥነት ነው፡፡ ይህ ግሊዊ ቆራጥነት ከጉባኤው ባሻገርም መቀጠሌ መቻሌ አሇበት፡፡ ጀግንነት የሚጠቅመው ቀጣይነት ሲኖረው ነው፡፡ የእናንተን ጀግንነት የሚፇሌጉ አህጉረ ስብከት፣ አጥቢያዎች እና ገዲማት አለ፡፡ በአባ ወርቅነህ ቋንቋ ሇመግሇጥ ጋሪው ፇረሱን እየቀዯመው ነው፡፡ ይህንን ሁኔታ በአዋሳው ሂዯት አይተነዋሌ፡፡ እናም ብጹአን አባቶች በጠቅሊይ ቤተ ክህነቱ እንዱኖሩ የሚፇሌቸውን መሌካም አሠራሮች በየሀገረ ስብከታቸው መጀመር አሇባ ቸው፡፡ በጠቅሊይ ቤተ ክህነቱ ዯረጃ ሇሚዯረጉ ስሔተቶች ላሊውን

ተጠያቂ እያዯረግን አመካኘን፤ በየሀገረ ስብከታችንስ በማን ሌናመካኝ ነው?

ምእመናን የሚያማርሩት አባት አይተን አንገታችንን እንዯዯፊነው ሁለ እስኪ ምእመናኑ የሚሸሌሙት አባትም እንይ፡፡ የምእመናን ክብካቤው፣ መንፇሳዊ ብስሇቱ፣ አስተዲዯሩ፣ የገንዖብ አያያ፣ የንብረት አጠባባቁ፣ በምእመናን ብቻ ሳይሆን በአካባቢው የመንግሥት አካሊት፣ በላልች የእምነት ተቋማት፣ መንግሥታዊ ባሌሆኑ ዴርጅቶች፣ በሚዱያዎች የሚመሰገን ሀገረ ስብከት እስኪ ፌጠሩ፡፡

ጽዲት ከራስ፣ ምሔረት ከመቅዯስ ይጀምራሌ እንዱለ እስኪ መዋቅራዊውን ማሻሻያ ከራሳችሁ ጀምሩት፤ ጵጵስናውን አክብራችሁ አስከብሩት፣ የክህነት አሰጣጡን አስተካክለ፣ የአዴባራት አስተዲዲሪዎች መመዖኛ አውጡ፣ ሇሀገረ ስብከታችሁ ዔቅዴ ይኑራችሁ፣ የሂሳብ አሠራራችሁን ዖመናዊ አዴርጉት፣ ምእመናን በሀገረ ስብከቱ አገሌግልት እንዱሳተፈ አዴርጉ፣ ከባሇሞያዎች ጋር ሥሩ፣ ከአካባቢው የመንግሥት ተቋማት፣ በጎ አዴራጊ ዴርጅቶች እና ባሇሞያዎች ጋር በመነጋገር የሞያ ማሻሻያ ሥሌጠናዎችን እና ሴሚናሮችን ጀምሩ፡፡ መዋቅሩን አስጠኑት፣ የሀገረ ስብከታችሁን ገንዖብ በውጭ ኦዱተርራችሁ አስመርምሩ፡፡ ሀገረ ስብከቱ የእናንተ ነው ማን ይከሇክሊችኋሌ፡፡ በጥቂቱ ያሌታመነ በብ አይሾምም ብሊችሁ ታስተምሩን የሇ፡፡

አራተኛው የሚዱያዎች ሚና ነው፡፡ ዖመኑ የመረጃ ዖመን መሆኑን አይተናሌ፡፡ በተሇይ ዯግሞ ሚዱያዎች በአቋም፣ በዖገባ ትንታኔ፣ በመረጡት መዒዛን እና በሰጡን መረጃ ቢሇያዩም አብዙኞቹ ከመሠረታዊ ችግሮች የጸዲ ቤተ ክህነትን ሇማየት ሔሌም እንዲሊቸው ያሳዩ ነበር፡፡ መረጃዎችን ሇሔዛቡም ሇአባቶችም በማዴረስ ታሊቅ ሚና ተጫውተዋሌ፡፡ ሚዱያዎችን ሇማግኘት ሇማይችለ አባቶች ኢንተርኔት ከፌተው በማስነበብ፣ አትመው በመስጠት፣ጋዚጦቹን እና መጽሓቶችን በነጻ በማዯሌ፣ መረጃዎችን ጨምቀው በማቅረብ አያላ ምእመናን ተግተው ሰንብተዋሌ፡፡ የአብዙኞቹ ሚዱያዎች ዖገባ እና ትንታኔ ከስሜታዊነት፣ ከጥሊቻ፣ ከስዴብ፣ ከግሇሰባዊ መስተጻምር እና ከጩኸት ይሌቅ በመረጃ እና በዔውቀት ሊይ የተመሠረቱ መሆናቸው አስዯናቂ ነበር፡፡

ይህ የሚዱያዎች ሚና እንዱቀጥሌ እና «ዔውቀት ተኮር፣ መረጃ ዯገፌ፣ ሃሳብ ሰጭ፣ መንገዴ አመሌካች» እንዱሆኑ ባሇቤቶቹ፣ ጋዚጠኞቹ፣ አንባቢዎቹ እና ጸሏፌቱ መጣር አሇባቸው፡፡ በአሥራ ዖጠኝ ሰማንያዎቹ እናየው ከነበረው የሚዱያዎች ገጽታ በተሻሇ መሌኩ ሚዱያዎቹ ሰከን ብሇው ውኃ ያዖሇ መሌእክት እና መረጃ ይዖው ተንቀሳቅሰዋሌ፡፡ ይህ ዯግሞ ገንቢ ሚና እንዱጫወቱ አዴርቸዋሌ፡፡

አባቶች፣ የሃይማኖት ሉቃውንት፣ ባሇሞያዎች እና ሃሳብ ያሊቸው ሰዎች ትንታኔዎችን፣ አማራጮችን እና ሃሳቦችን የሚሰጡበት መንገዴ መዖጋጀት አሇበት፡፡ የቤተ ክህነቱን አዯራ የበለ ሰዎች እየሠሯቸው ያለ ሙስና፣ የዛምዴና አሠራር፣ብኩንነት እና ኢሞራሊዊ ተግባራት ፀሏይ እንዱመታቸው መዯረግ አሇባቸው፡፡ እየተወሰደ ያለ መፌትሓዎች፣ እየተከናወኑ ያለ በጎ ሥራዎች ዯግሞ መበረታታት ይገባቸዋሌ፡፡

አምስተኛው ትምህርት መቀስቀስ እና መንቀሳቀስ ያሇባቸው አካሊት ገና እንዯሚቀሩ መገንዖብ መቻሌ ነው፡፡ ዔዴገት የሁለንም ሱታፋ ይጠይቃሌ፡፡ የተኛውን መቀስቀስ፣ የዯከመውን ማበርታት፣ የሳተውንም ማረም ይገባሌ፡፡ ሰሞኑን እንዯታየው ዔዴገት እንዱመጣ የሚፇሌጉ ሇዔዴገቱ ግን ምንም አስተዋጽዕ የማያዯርጉ አካሊት ገና አለ፡፡ አንዲንድቹም ዔዴገቱን ወይንም ሇውጡን ከቤተ ክርስቲያኒቱ ጥቅም አንፃር ከመመዖን ይሌቅ ሇእነርሱ ከሚያመጣው ትርፌ እና ኪሳራ አንፃር ይመዛኑታሌ፡፡

በተሇይም አንዲንዴ የቤተ ክህነቱ ባሇ ሥሌጣናት እና ሉቃውንት እንዯ እግር ስ ማን አሸነፇ? የሚሇውን እንጂ ሇቤተ

ክርስቲያን ምን ተረፊት? የሚሇውን ሇመመዖን ፇቃዯኞች አይዯለም፡፡ አሸናፉውን ሇይተው ካሸናፉው ጋር በመቆም የጥቅም ተቋዲሽ መሆን እንጂ ቤተ ክርስቲያኒቱ እና ሀገሪቱ እንዴታሸንፌ አይሠሩም፡፡ ብጹእ አቡነ ቀውስጦስ ሇአዱስ

አበባ ከተመዯቡ ጀምሮ «እንን ዯስ ያሇዎ» ሇማሇት የሚጎርፇው ሰው «አትርሱኝ» እያሇ መሆኑን ማንም ያውቀዋሌ፡፡

በላሊ በኩሌ ዯግሞ ዏቅሙ እና ዔዴለ እያሊቸው ዴምፃቸውን ሇማሰማት ያሌመረጡ ማኅበራትም ነበሩ፡፡ እነርሱ ራሳቸው ሲነኩ አገሩን የሚያናውጡት ማኅበራት ቤተ ክርስቲያኒቱ ስትነካ ግን ዛምታን መርጠው ሰንብተዋሌ፡፡ በታሊሊቅ የአዱስ

Page 132: Daniel Kiibret's View

132

አበባ አዲራሾች ኃይሊቸውን ሲያሳዩን የከረሙት ማኅበራት ሰው በሚያስፇሌግበት ሰዒት አዴፌጠው ሰንብተዋሌ፡፡

አንዲንድቹም የሚዱያዎቻቸውን ዴምጽ አጥፌተው ከርመው «የበሬን ምስጋና ወሰዯው ፇረሱ» እንዯ ተባሇው ነገሩ ካሇቀ

በኋሊ «በኛ ጥረት ነው» ማሇት ጀምረዋሌ፡፡ እነዘህ ሁለ ካሇፇው ትምህርት መውሰዴ አሇባቸው፡፡ አሁን ዖመኑ እነ

«ወርቄ» መክፇሌት የሚቆርሱበት ሳይሆን እነ «መንክር» ማኅላት የሚቆሙበት ነውና፡፡

ቅደስ ጳውልስ «የኋሊዬን ትቼ በፉቴ ወዲሇው እዖረጋሇሁ» እንዲሇው ያሇፇውን ገምግመን እና ተምረን ከፉታችን ወዲሇው የተከፇተ በር የምናመራበት ጊዚ ሊይ እንገኛሇን፡፡ ሀገራችንም ሆነች ቤተ ክርስቲያናችን እመርታ ማስመዛገብ ባሇባቸው ዖመን ሊይ ነው ያሇነው፡፡ ማማረሩን እና ተስፊ መቁረጡን ትተን፣ ካፇውም ትምህርት ወስዯን፣ ሇበሇጠ ሥራ እንነሣ፡፡ እርሱ የሰማይ አምሊክ ያከናውነዋሌ፡፡

ጀግና የናፇቀው ሔዛብ

ሰሞኑን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቅደስ ሲኖድስ ሦስት ታሪካዊ ሉባለ የሚችለ ውሳኔዎችን አሳሌፎሌ፡፡ ያሇ አግባብ የቆመው የአቡነ ጳውልስ ሏውሌት እንዱፇርስ፣ በየቤተ ክርስቲያኑ የተሰቀሇው ፕስተር እንዱነሣ እና በቤተ ክህነቱ ሥሌጣን ሳይኖራቸው ባሇ ሥሌጣን የሆኑ መበሇቶች እንዱገሇለ፡፡

ውሳኔው እንዯ ተሰማ የሔዛቡ ዯስታ ወሰን አሌነበረውም፡፡ ስሇ ጉዲዩ የዖገቡ ዌብ ሳይቶችን፣ ብልጎችን፣ ፋስ ቡኮችን እና

ላልችንም አጨናንቋቸው ነበር የዋሇው፡፡ ሇምን?

የኢትዮጵያ ሔዛብ ጀግና ይወዲሌ፡፡ በጦር ሜዲውም፣ በግብርናውም፣ በሃይማኖቱም፣ በፕሇቲካውም፣ በኪነ ጥበቡም ጀግና ይወዲሌ፡፡ ላሊው ቀርቶ ከባዴ ኃጢአት ቢሠራ እንን ጀግናን ይቅር ይሊሌ፡፡ ዏፄ ቴዎዴሮስ ብ ሔዛብ በግፌ ገዴሇዋሌ፡፡ ብ የጭካኔ ሥራም ሠርተዋሌ፡፡ ነገር ግን ሇእንግሉዛ እጄን አሌሠጥም ብሇው ሇትውሌዴ ምሳላ በሚሆን መንገዴ ጀግንነት ፇጽመው ተሠው፡፡ ሔዛቡ የሠሩትን ክፈ ሥራ ሁለ በፇጸሙት ገዴሌ አስተሠረየው፡፡

በሃይማኖትም እንዱሁ፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በታሪ ከ100 በሊይ ኢትዮጵያውያን ጳጳሳትን ቀብታሇች፡፡ እንዯ አቡነ ጴጥሮስ ስሙ የገነነ ጳጳስ ግን የሇም፡፡ የኢትዮጵያውያንን የጀግና ጥም ያረኩ አባት ናቸውና፡፡

ባሇፇው ሰሞን ሲኖድሱ በአንዴ ጳጳስ ቁጥጥር ሥር ከመዋሌ አሌፍ ጉዲዩ በማይመሇከታቸው እና ጉዲዩንም

በማይመሇከቱት ግሇሰቦች ሥር ወዴቆ ነበር፡፡ ሲኖድሱ ምን ወሰነ መባለ ቀርቶ የነማን በር ተሰበረ? እነማንን እነማን

አስፇራሯቸው? እነማን ከነማን ጋር ተሰሇፈ? ሆኖ ነበር ጨዋታው፡፡

ኢትዮጵያ ውስጥ ካለ ፕሇቲካዊ ካሌሆኑ ተቋማት መካከሌ አንደ እና ጠንካራዋ፣ ቀዲሚዋም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ናት፡፡ የዘህች ቤተ ክርስቲያን የለዒሊዊነቷ መገሇጫ ዯግሞ ቅደስ ሲኖድሷ ነው፡፡ ይህ ጉባኤ ጳጳሳት መጀመርያውኑ ከሔዛብ ርቆ፣ ንጽሔ ጠብቆ መኖር ጀመረ፡፡ በኋሊ ዯግሞ ከቀኖናዊ አሠራር ወዯ አምባ ገነናዊ አሠራር ተዙወረ፡፡ በመጨረሻም ከነ መኖሩ መዖንጋት ጀመረ፡፡

ይህ ሁኔታ ሔዛቡን ሲያስጨንቀው ነው የከረመው፡፡ ጭንቀቱ ሇእምነቱ ተከታዮች ብቻ አሌነበረም፡፡ የዘህችን ሀገር ብርታት፣ ጥንካሬ፣ ዔዴገት፣ ዳሞክራሲያዊ ሂዯት፣ መሌካም ገጽታ እና በጎነት በሚመኙ አካሊት ሁለ ዖንዴ ነበር፡፡ ትሌቋ

ቤተ ክርስቲያን እና ትሌቁ ተቋም እንዯዘህ ከሆነ የላልችስ ዔጣ ፇንታ ምን ሉሆን ይችሊሌ? የሀገሪቱ ዔዴገት ሁሇገብ ዔዴገት እንጂ የአንዴ ወገን መመንዯግ አይዯሇምና ከግማሽ በሊይ የሚሆነውን ዚጋ የምትመራ ተቋም እንዱህ እየሆነች

ዔዴገት እንዳት ሙለ ይሆናሌ? እያሇ ያሌተጨነቀ አሌነበረም፡፡

በተሇይ ዯግሞ ሇብዎች የሔይወታቸው መሪ ቤተ ክርስቲያን ሇላልችም የሀገሪተ የሥነ ምግባር፣ የባህሌ፣ የርዔዮተ

ዒሇም፣ የትውፉት፣ የማንነት እና የወጥነት /ውርጂናሉቲ/ ምንጭ የሆነች ተቋም፣ ሇላልችም የኢትዮጵያውያን ሲቪክ

ሃይማኖት /civic religion/ ጠባቂ የሆነች ተቋም ከመንፇስ ሌዔሌና ይሌቅ የምግባር እና የአሠራር ብሌሹነቶች መገሇጫ እየሆነች መምጣቷ አሳሳቢ ነበር፡፡

Page 133: Daniel Kiibret's View

133

የቤተ ክርስቲያኒቱን ነባር አኩሪ ሥራ እና ታሪክ፣ የጠራ አስተምህሮ እና ሀገራዊ አስተዋጽዕ፣ የቅርስ ባሇ ቤትነት እና የሔዛብ ባህሌ እና ሥነ ምግባር ባሇአዯራነት የሚሸፌኑ እና የሚያስረሱ ዚናዎች ከያቅጣጫው ይሰሙ ነበር፡፡ በተሇይም ዯግሞ የበሊይ ለዒሊዊ አመራር የሆነው ሲኖድስ ዏቅሙ እየዯከመ፣ ክብሩ እየከሰመ፤ ዴምጹ እየጠፊ፣ ዚናው እየከፊ መምጣቱ የቤተ ክርስቲያኒቱን ብቻ ሳይሆን የሀገሪቱን ውዴቀት አመሊካች ነበር፡፡

የኢትዮጵያ ሔዛብ ጀግና የፇሇገው በዘህ ጊዚ ነበር፡፡ እንዯ አቡነ ጴጥሮስ ሇእምነቱ እና ሇአቋሙ የጸና፤ የሚመጣበትን በጸጋ ሇመቀበሌ የተዖጋጀ፣ ታሪክ ሠርቶ ታሪክ የሚያስ ቀምጥ፣ አሁንስ በቃ የሚሌ የጀግና አባት አባት ጥም የእምነት እና የዚግነት ጉሮሮውን ሰንጎ ይዜት፣ ዋሌያ ወዯ ውኃ ምንጮች እንዯሚናፌቅ እርሱም ጀግና ይናፌቅ ነበር፡፡

ሀገሪቱ የዔዴገት እና የትራንስፍርሜሽን ዔቅዴ አውጥታ ራሴን ከዴህነት አወጣሇሁ እያሇች ሊይ ከታች ትትናሇች፡፡ በዘህ ሰዒት ሔዛቡ እንዯ አጥቢያ ኮከብ ከሩቅ የምታበራሇት አንዱት ሀገራዊ ተቋም ጉዲይ እያሳሰበው እንዳት ሌቡን ሰብስቦ ስሇ ዔዴገት ያስብ፡፡ የነበረውን እያጣ እንዳት አዱስ አገኛሇሁ ብል ተስፊ ያዴርግ፡፡ ይህንን የክፈ ወሬ ምርግ አፌርሶ ዯግ ዚና የሚያመጣ ጀግና ነበር ሔዛቡ የፇሇገው፡፡

ሇዘህ ነበር ቅደስ ሲኖድስ እነዘያን ሦስት ታሪካዊ ውሳኔዎች ሲወስን አገር በእሌሌታ የቀሇጠው፡፡ ጥቂትም ቢሆን የጀግንነት ጭሊንጭሌ ሇማየት ስሇቻሇ፡፡

በቤተ ክህነቱ ውስጥ ሥር የሰዯደ በአንዴ ጉባኤ የማይፇቱ ችግሮች አለ፡፡ እነዘህ ችግሮች ዛም ከተባለ ከቤተ ክህነቱ አሌፇው እንዯ ወረርሽኝ ወዯ ላልችም ተቋማት ሉጋቡ የሚችለ ናቸው፡፡ እነዘህን ችግሮች ሇመፌታት የአንዴ ሰሞን ጉባኤ አይበቃቸውም፡፡ ወሳኙ ነገር ጀግንነት ነው፡፡ ጀግና ችግሮቹን ሁለ ሊይፇታ ይችሊሌ፡፡ ሇችግሮች ሁለ ግን መፌትሓ እንዲሇው ያመሊክታሌ፡፡ ጀግና ያሇፈትን ኃጢአቶች ሁለ ሊያስተ ሠርይ ይችሊሌ፡፡ ዲግም ላሊ ኃጢአት እንዲይሠራ ግን በር ይዖጋሌ፡፡ ጀግና በወቅቱ ያሇውን ችግር በፌጹምነት ሊያስወግዯው ይችሊሌ፡፡ ነገር ግን ችግሮች መቼም ቢሆን ተቀባይነት እንዯላሊቸው በመሥዋዔትነትም ቢሆን ያሳያሌ፡፡ ጀግና ጨሇማውን ሊይገፌፇው ይችሊሌ፡፡ ነገር ግን ሔዛብ በጨሇማ መካከሌ ጭሊንጭሌ እንዱያይ ያዯርጋሌ፡፡

አንዲንዴ ሰዎች ትናንት ያጠፈትን፣ የተሳሳቱትን፣ ምናሌባትም በማወቅም ሆነ ባሇማ ወቅ ያጠፈትን እያሰቡ እንዱህ ባዯርግ እንዱህ ያዯርጉኛሌ፣ ብገሌጣቸው ይገሌጡኛሌ፣ ብነግራቸው ይነግሩኛሌ ብሇው ይፇራለ፡፡ ከጀግኖች ሜዲም ይሸሻለ፡፡ ይህ ግን የኢት ዮጵያን ሔዛብ ጠባይ ካሇማወቅ የሚመነጭ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሔዛብ የጀግናን ኃጢአት ያስተሠርያሌ፡፡ ስሇ ጀግኖቹ ክፈን ነገር ሇመስማት በፌጹም አይፇሌግም፡፡ የዘያን ሰው ርእዮተ ዒሇም ባይቀበለትም፡፡ ያ ጀግና እነርሱን ሇመውጋት የተሰሇፇም እንን ቢሆን፤ ጀግና ከሆነ ጀግንነቱን እንጂ ላሊውን አያይም፡፡

አባቶቻችንም እንዱህ እና እንዱያ እንጽፌባችኋሇን እያለ ከጀግንነቱ ሜዲ የሚያስቀሯችሁን አትቀበሎቸው፡፡ ባሇፇው ሰሞን በአዱስ አበባ ሀገረ ስብከት ሉቀ ጳጳስ አቡነ ሳሙኤሌ ሊይ ራሱን ቤተ ክህነትን የሚያሳፌር መጽሏፌ ተጻፇ፡፡ ግን

ሔዛቡ ተቀበሇው? አመነ? በብጹእ አባታችን ሊይ ፉቱን አዜረ? ፇጽሞ፡፡ ሔዛቡ ጽሐፈን ሳይሆን ሇምን እንዯ ተጻፇ ነው ያነበበው፡፡ በጻፈት ሊይ አዖነባቸው፤ ኀዖኑም ዯርሶ ጸሏፉዎቹን እና አጻፉዎቹን እርስ በርስ አባሊቸው እንጂ በእርሳቸው ሊይ ምን ቀነሰባቸው፡፡ ከፉት ይሌቅ ከበሩ፣ የማያውቃቸው ዏወቃቸው፡፡

ማስፇራሪያ እና ፇንጣጣ አንዳ ከወጣ በኋሊ ዲግም አይመጣም፡፡ ጀግና መጀመርያ ማሸነፌ ያሇበት ፌርሃትን ነው፡፡ ፌርሃትን ያሊሸነፇ ሰው ሉጀግን አይችሌም፡፡ እናም አባቶቻችን መጀመርያ ፌርሃትን አርቁት፡፡ እናንተም

እንዯምታስተምሩን መሊእክት እንን ወዯ ሰዎች ሲመጡ መጀመርያ የሚያርቁት ፌርሃትን ነው፡፡ «አትፌሪ፣ አትፌራ» ነው የሚለት፡፡

ወሳኔዎቹ መወሰናቸው በራሱ አንዴ ገዴሌ ነው፡፡ ከሲኖድስ የሚጠበቀው ትሌቁ ነገር ጠንካራ ውሳኔ ነው፡፡ ቢያንስ የተሠሩት ስሔተቶች የቤተ ክርስቲያኒቱ አስተምህሮ አሇመሆናቸውን ያሳያሌ፡፡ ነገ ታሪክ ሇሚጽፈ ሰዎች በቂ ማስረጃም ይሆናሌ፡፡ ዙሬ ስሔተቱን ማረም ባይቻሌ እንን አርጌንስ ከሞተ በኋሊ ተወግዜ ስሔተቱ እንዯታረመው ሁለ እንዱያ የሚዯረግም ይኖራሌ፡፡

አባቶች አሁን የጀመሩትን ጀግንነት በሦስት ነገሮች ማጽናት አሇባቸው፡፡ በአሠራር፣ በቀጣይነት እና እንዲይዯገም በማዴረግ፡፡ ስሔተቱ እንዱፇጸም በር የከፇቱትን አሠራሮች ረጋ ብሇው መዛጋት እና ማስተካከሌ አሇባቸው፡፡ ጀግንነቱ በአንዴ ጉባኤ ታይቶ የሚጠፊ መሆንም የሇበትም፡፡ በየጉባኤያቱ፣ በየሀገረ ስብከቱ፣ በየመምሪያው መቀጠሌም አሇባቸው፡፡ ችግር በሂዯት እንጂ በክስተት አይፇታምና፡፡ የመጨረሻው ዯግሞ ያሇፇውን ሇማጥራት እንዱቻሌ ላልች ስሔተቶች እንዲይዯገሙ መዯረግም አሇባቸው፡፡ ሇምሳላ ስሇ ቀጣዮቹ ጳጳሳት አሿሿም፣ ስሇ መምሪያ ኃሊፉዎች ሹመት እና አሿሿም ማሰብ እና መጨነቅ አሇባቸው፡፡

Page 134: Daniel Kiibret's View

134

ሦስት ነገሮችን ዯግሞ ማሰብ አሇባቸው፡፡ እግዘአብሓር ከጀግኖች ጋር ነው፡፡ የሰማዔታት ታሪክ ይህንን ይነግረናሌ፡፡ ሔዛብ ከጀግኖች ጋር ነው፡፡ አቡነ ቄርልስን በግሪክ እና በጀርመን ሇማሳከም ምእመናን ያዯረጉት ርብርብ እና የሰሞኑ ዚና ሲነገር ሔዛብ የተሰማው ስሜት ይህንን ያሳየናሌ፡፡ መንግሥትም ከጀግኖች ጋር ነው፡፡ ሀገርን ማሳዯግ፣ ሔዛብን ማሠሌጠን፣ የሀገርን ገጽታ መገንባት፣ የሚሻ መንግሥት ጀግኖችን ይፇሌጋሌ፡፡ የኢትዮጵያ ሔዛብ ጀግና ናፌቆታሌ፡፡

እርሻውን ማን ያርመው ?

ከሀገራችን ገበሬ ከምንማራቸው ትምህርቶች አንደ እርማት ነው፡፡ ገበሬው እንዯ አካለ የሚወዯውን መሬት ገምሶ ከስክሶ፣ አርሶ አሇስሌሶ ይዖራዋሌ፡፡ ዖሩ ብቅ ሲሌ ከየት መጣ ያሌተባሇ አረምም አብሮ ብቅ ይሊሌ፡፡ ታዴያ ጀግናው ገበሬ፣ አርበኛው ገበሬ፣ ቆፌጣናው ገበሬ፣ አርሶ በላው ገበሬ፣ ትእግሥተኛው ገበሬ አረሙን እንዲየ ሇስሙ አይዯሇም የሚጨነቀው፡፡

የጀግናውን እርሻ እንዳት አረም ገባበት፣ የአርበኛውን ማሳ እንዳት አረም ዯፇረው፣ የቆፌጣናውን መሬት እንዳት አረም ሄዯበት እባሊሇሁ ብል አይጨነቅም፡፡ ሲዖራ ምርጡን ዖር እንዯ ዖራ ያውቃሌ፤ አበጥሮ አንጠርጥሮ እንዯዖራ ያውቃሌ፡፡ እርሱ አረሙን እንዲሌዖራው ያውቃሌ፡፡ አረም ግን ይበቅሊሌ፡፡

ገበሬው ሇእርሻው እንጂ ሇስሙ አይጨነቅም፤ ሇፌሬው እንጂ ሇስሙ አይንገበገብም፣ ሇምርቱ እንጂ ሇስሙ ጊዚ አያባክንም፡፡ አረም የሇም፤ አረምም አሌበቀሇም፤ የኔ እርሻ ምርጥ ዖር ተዖርቶ ምርጥ ዖር ብቻ ነው ያበቀሇው፤ ዒይኔን ግንባር ሌቤን ዯረት ያርገው ብል ዴርቅ አይሌም፡፡ የገበሬው እምነት አንዴ ነው፡፡ አረም ሉበቅሌ ይችሊሌ፤ ግን ሉታረምም ይችሊሌ፡፡ ከተቻሇ አረም እንዲይበቅሌ ይዯረጋሌ፡፡ ከበቀሇ ግን አረም ነው ተብል በግሌጽ ይታረማሌ፡፡ የስንዳን ስም ሊሇማጥፊት ሲባሌ አረም ስንዳ ነው ተብል አይታወጅም፡፡

የገበሬው የመጀመርያ ሥራ አረሙን ከምርቱ መሇየት ነው፡፡ የተሇያየ ጠባይ፣በሌዩ ሌዩ መንገዴ የሚመጡ አረሞች አለ፡፡ ወፌ የሚዖራቸው፤ ከመሬቱ ውስጥ የነበሩ፣ ምናሌባት ከዖር ጋር ሳይታዩ የተቀሊቀለ፣ ጠሊት ሇተንኮሌ የዖራቸው፣ ነፊስ ያመጣቸው፣ ላልችም ላልችም፡፡ ታዴያ ጎበ ገበሬ ያውቃቸዋሌ፤ በግብር ብቻ ሳይሆን በስምም ይሇያቸዋሌ፡፡

ገበሬው የአረሙን ዒይነት እና መጠን ያይና ከቻሇ ራሱ ብቻውን ያርመዋሌ፣ካሌቻሇ ቤተሰቡን ሰብስቦ ያርማሌ፤ ከዘያም

በሊይ ከሆነበት ቀየውን ዯቦ እና ወንፇሌ ይጠራሌ፡፡ «እንዱህ ባሇ ቀን አረም ስሇማርም እርደኝ» ብል በይፊ ሲናገር

አያፌርም፡፡ እንዱያውም ማሳውን ሇአረም ባሇማስገበሩ ይኮራሌ፡፡ «አይ ቆምጫናው እጁን አይሰጥምኮ» ተብል ይመሰገንበታሌ፡፡

የቀየው ወዲጆቹም እንዳት በርሱ እርሻ አረም ተገኘበት ብሇው አያሙትም፤ አያሳማማ፡፡ እንዱያውም ማሌዯው ወገባቸውን አሥረው ሇአረም ይሠማሩሇታሌ፡፡ ዴምፀ መሌካሞቹም

የወይኖ ጌታ የስመ ጥሩ

የጫል ጌታ የስመ ጥሩ

ማዔበሌ የመታው ይመስሊሌ ፇሩ

የወይኖ ጌታ የቀዩ በሬ

የጫል ጌታ የግራ በሬ

እርፈ እስኪናጋ ኮሌይ ገበሬ

አስተራረሱን አገር ያወቀው

Page 135: Daniel Kiibret's View

135

ጎተራው በጤፌ የተጨነቀው፡፡

ከወይኖ ጌታ የገባች አረም

ከጫል ጌታ የገባች አረም

ዖሯ አይገኝም እስከ ዛንታሇም፡፡ እያለ ያቀነቅኑሇታሌ፡፡ ያወዴሱታሌ፡፡ እውነታቸውን ነው ገበሬው እርሻዬ ሉታረም ይገባዋሌ ካሊሇ፤ አረም እና ዖር ካሌሇየ፣ አረሙንም በጊዚ ካሊረመ ምኑን ጀግና ገበሬ ሆነው፡፡ የጀግና ገበሬ አንደ መሇኪያኮ አረሙን መሇየት እና በጊዚ ማረም ነው፡፡

ያሇበሇዘያማ አረሙ ዖሩን ይውጠውና የእህሌ እርሻ መሆኑ ቀርቶ የአረም እርሻ ይሆናሌ፡፡ መሬቱም ይበሊሻሌ፤ ገበሬውም ይራባሌ፤ አገርም ትጎዲሇች፡፡ ያውም አገር በሁሇት ነገር ነው የምትጎዲው፡፡ በአንዴ በኩሌ ገበሬው ከራሱ ተርፍ ሇላልች ሉያወጣው የነበረው እህሌ ይቀራሌ፡፡ በላሊ በኩሌ ዯግሞ የገበሬውን እርሻ የወረሰ አረም መጀመርያ መንዯሩን፣ ከዘያም ወረዲውን በመጨረሻም አገሩን ሁለ ያዲርሰዋሌ፡፡

ሇዘህም ነው ባህሊዊው ገጣሚ÷

ጉሌልውን ትቶ መሸታ ቤት ከርሞ፣

አረሙንም ትቶ መሸታ ቤት ከርሞ፣

ዲዋውን አሌብሶ ማነኝ ይሊሌ ዯግሞ፡፡ ብል የገጠመው፡፡

ገበሬ ሆይ ምናሇ ይህችን ሞያህን ሇኛም ብታስተምረን፡፡ እንዲንተ እርሻችንን በሚገባ ማወቅ አሌቻሌንምኮ፡፡ እንዲንተም አረሙን ሇይቶ መንቀሌ አሌቻሌንምኮ፡፡ አንተ ከኔ የተሻሇ የራሴን እርሻ የሚያውቀው የሇም፡፡ ከኔ የተሻሇ አረሙንም ሇመሇየትና ሇማረም የተሻሇ አይገኝም ብሇህ አንተው ታርመዋሇህ፡፡

የኛ ችግራችን ምን እንዯሆነ ታውቃሇህ? መጀመርያውኑ አረም ሉኖርብን ፇጽሞ አይችሌም ብሇን እንከራከራሇን፡፡ ያ ክርክራችን ዯግሞ ጭፌን ክርክር ነው፡፡ አረም ሉኖር የማይችሇው እንዱህ እና እንዱያ ስሊዯረግኩ፣ እንዱህ እና እንዱያ

ዒይነት ቴክኖልጂ ስሇተጠቀምኩ ነው ብሇን አይዯሇም የምንከራከረው፡፡ እንዳት የኔ እርሻ ሆኖ አረም ይኖረዋሌ? እንዳት እገላ እና እገላ እያለበት አረም አሇው ይባሊሌ ነው ክርክራችን፡፡ እንዳት ነው አረም በስም እና በታሊቅነት ይጠፊሌ

እንዳ?

አረሙን እንን እያየነው ሇስማችን፣ ሇዛናችን፣ ሇክብራችን ስንሌ ስንዳ ነው አረም አይዯሇም ማሇትን እንመርጣሇን፡፡

«የኛ ስም ከሚጠፊ አረም ዖር ቢሆን ይቀሊሌ» የሚሇውን ብሂሌ አንተ ታውቀዋሇህ?

አንተ ጎበዛ ነህ ወዲጄ እርሻዬ አረም ይዝሌ ብሇህ ራስህ ታርመዋሇህ፡፡ ምናሇ አንተን የማኅበር ሰብሳቢ እና ዋና ጸሏፉ፣ የፒርቲ ሉቀ መንበር፣ የዔዴር ዲኛ፣ የሃይማኖት መሪ፣ የዴርጅት መሪ፣ የመሥሪያ ቤት አሇቃ፣ ብናዯርግህ፡፡ ይኼው ስንቱ አረም በየቦታው ዖር መስል ተቀምጦ የሇም እንዳ፡፡ አንዲንደ ከመኖር ብዙት በቅል፣ አንዲንደ በሰው በኩሌ ገብቶ፣ አንዲንደን ራሳቸው መሪዎቹ ዖርተውት፣ አንዲንደን ጠሊት ዖርቶት፣ ላሊውንም ከዖር ጋር ተቀሊቅል ተዖርቶ እያየነው ነው፡፡

ዋናው ችግር አረም መኖሩ አሌነበረም፡፡ ባይኖር የተሻ ነበር፡፡ ግን አሇ፡፡ ታዴያ እንዲንተ ማን ይመን፡፡ ሁለ አረም የሇብንም፤ እኛ ንጹሔ ነን ባይ ሆነ፡፡ አረሙ ዯግሞ በቅል በቅል ይኼው በግሌጽ እየታየ ነው፡፡ ሲሆን ሲሆን አረሙ ዖሩን ከመዋጡ በፉት እንዲንተ አረም አሇብኝና ሊርመው ብል መነሣት የአባት ነበር፡፡ ካሌሆነ ዯግሞ ዖመዴ፣ ጎረቤት፣ ጎዯኛ፣

ባሌንጀራ፣ ባሇሞያ፣ ጋዚጠኛ፣ውስጥ ዏዋቂ፣ አሊፉ አግዲሚ፣ ታዙቢ፣ ተመሌካች «ኧረ ይኼንን እርሻ አረም እየዋጠው

ነው፣ አንዴ ነገር ይዯረግ» ብል ሲናገር ተቀብል ማረም ይገባ ነበረ፡፡

Page 136: Daniel Kiibret's View

136

ጀግናው ገበሬ ያንተን ሌብ ሀገሯ የት ነው? ያንተንስ ቆራጥነት ማዯርያዋ ወዳት ነው? በቀይ ዔንቁስ የገዙት ማን ነው? ሁለም ሇምን ተነክቼ ባይ ሆነ፡፡ ዏቅም ከቻሇ ራስን በራስ ማረም፣ ዏቅም ካሌቻሇም እንዲንተ እባካችሁ እርሻዬን ሇማረም

ርደኝ ብል በጠየቅ አሁን ምኑ ያስነውራሌ? ራሱ አረሙ ሳያስነውር ስሇ አረሙ ማውራት ያስነውራሌ? የአረሙ መኖር

ሳያሳፌር ሇምን አረም አሇ ተባሇ የሚሇው ሇምን ያሳፌራሌ?

ወዲጄ አንተ ሌክ ነህ፡፡ ራስህ አረሙን ቀዴመህ ሇየኸው፤ ራስህም ማረሙን ጀመርክ፡፡ ዏፄ ቴዎዴሮስ ያለትን ሰምተሃሌ

አይዯሌ፡፡ አንዴ ቀን እሌፌኛቸው ውስጥ እያለ በማታ ከእቴጌ ጋር ይጋጫለ፡፡ እቴጌም አንጀታቸው አርሮ ዏፄ ቴዎዴሮስን ሌክ ሌካቸውን ይነግሯቸዋሌ፡፡ ከእሌፌኙ ውጭ ሆኖ የሚጠብቀው የቴዎዴሮስ ጋሻ ጃግሬ የእቴጌን ንግግር እየሰማ አንጀቱ ያርራሌ፡፡ ያ የቤተ መንግሥት ጠሊ እና ጠጅ የሇመዯ ግብረ በሊ ጠባቂ እንዳት ጌታዬን ይናገሩታሌ ብል ወዱያ ወዱህ ይንቆራጠጥ ጀመር፡፡

በመጨረሻም ጠባቂው ንዳቱ ከዏቅሙ በሊይ ሆነና በሩን ከውጭ በርግድ ወዯ እሌፌኙ ዖው አሇ፡፡ ንጉሡ እና እቴጌይቱ

በሁኔታው ዯነገጡ፡፡ «ምንዴን ነው?» አለ ንጉሥ ቴዎዴሮስ፡፡ «እንዳት ጌታዬን እመቤቲቱ እንዱህ ይናገሯቸዋሌ ብዬ

ነው» አሇ ጠባቂው እሳት እንዯ ሊሰ፡፡ ቴዎዴሮስ ፇገግ አለ፡፡ «አየህ» አለት ጠባቂያቸውን «አንተ የምታውቀኝ ሇብሼ፣

ተሸሌሜ ነው፤ እርሷ ግን የምታውቀኝ ራቁቴን ነው፤ ሌዩነታችሁ እዘህ ሊይ ነው፤ በሌ አሁን ውጣ» አለት ይባሊሌ፡፡

እውነታቸውን ነው፡፡ ያ አንጋች ቴዎዴሮስን የሚያውቃቸው አርዴ አንቀጥቅጥ ሇብሰው ጎምሇሌ ብሇው ሲወጡ ነው፡፡ እቴጌ ግን ሰው የማያውቀውን ያውቁታሌ፣ ዴካማቸውን እና ብርታታቸውን ያውቁታሌ፤ ጠባሳቸውን እና ቁስሊቸውን ያውቁታሌ፡፡ ጋሻ ጃግሬው ሲነቁ ነው የሚያውቃቸው፤ እቴጌ ግን ሲተኙም ያውቋቸዋሌ፡፡ ጋሻ ጃግሬው ሲስቁ ነው የሚያውቃቸው፤ እቴጌ ግን ሲያሇቅሱም ያውቋቸዋሌ፡፡ ጋሻ ጃግሬው ሲበረቱ ነው የሚያውቃቸው፤ እቴጌ ግን ሲዯክሙም ያውቋቸዋሌ፡፡ ራቁቴን ታውቀኛሇች ያለት ይህንን ነው፡፡

አንተም ገበሬው፣ እርሻህን ራቁቱን የምታውቀው አንተው ባሇቤቱ ነህ፡፡ የውጮቹማ እንዯ ሇበሰ ነው የሚያውቁት፡፡ ሇውጮቹ አምሮ ዯምቆ የሚታየውን አንተ ነህ እንከኑን ነቅሰህ የምታየው፡፡ እናም አንተው ራስህ ብታርመው

ያምርብሃሌ፡፡ «ከጠሊት ምስጋና የወዲጅ ተግሣጽ ይበሌጣሌ» እንዲሇ ጠቢቡ፡፡ መጣፈምኮ «ጴጥሮስን የገሠፀው

ጳውልስ ነው» ነው የሚሇው /ገሊ 2፣11/፡፡ እውነት ነው፤ የጳውልስ ያህሌ ጴጥሮስን ማን ያውቀዋሌ፡፡ ላልች እንዯ ሇበሰ ነው የሚያውቁት፣ እርሱ ግን ራቁቱን ነው የሚያውቀው፡፡

ራሳቸው ዏፄ ቴዎዴሮስስ ባሌዋን እና አባቷን የገዯለባት ምንትዋብ የተባሇች ሴት

አንዴ እግር በርበሬ መንቀሌ አቅቷችሁ

አቃጥል ሇብሌቦ አንዴድ ፇጃችሁ

ይህንን ሲሰማ ያጎራሌ ሊመለ

ማናትም ቢሎችሁ ምንትዋብ ናት በለ

ብሊ ትገጥምሊቸዋሇች፡፡ እንሾማሇን እንሸሇማሇን ያለ፤ ሇሥራ ያሌዯረሱ ሇመብሌ ያሊነሡ ነገር ሇቃሚዎች ከነፊስ ፇጥነው

ሇቴዎዴሮስ ያዯርሱሊቸዋሌ፡፡ «ታዴያ ባሌዋን እና አባቷን ገዴዬባት ሌታመሰግነኝ ኑሯሌ እንዳ፤ በለ ቀሇብ ሥፇሩሊት፤

ባይሆን እርሷ እውነቱን ትንገረኝ እንጂ» ብሇው ያዛዙለ፡፡ እንዲለትም እስኪሞቱ ዴረስ እውነቱን ስትነግራቸው ኖረች፡፡

መቅዯሊ ሊይ ሲሠው «ገዯሌንም እንዲይለ ሞተው አገኟቸው» ብሊ የገጠመች እርሷ ናት ይባሊሌ፡፡ ባይሆን አንዲንድቻችሁ እንን እውነት ተናገሩ እንጂ፡፡

ተማኅፅኖ /Asylum/ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን

የኢትዮጵያ ኦርቶድክሰ ተዋሔድ ቤተ ክርስቲያን መሠረታዊ ዒሊማዋ ከሆነው ስብከተ ወንጌሌን የማስፊፊት ተሌዔኯዋ በተጨማሪ ሇሔዛቡ ማኅበራዊ፣ ፕሇቲካዊ፣ ባሔሊዊና ኤኮኖሚያዊ ዔዴገት ከፌተኛ ሚና ተጫውታሇች፡፡ የተጠናከሩ

Page 137: Daniel Kiibret's View

137

ማኅበራዊ ተቋማት ባሌነበሩበት ጊዚ የኅብረተሰቡን ማኅበራዊ ዋስትና ሉያስጠብቁ የሚችለ ተግባራትን ፇጽማሇች፡፡ ከነዘህ ተግባራት መካከሌ ዔዴር፣ ዔቁብ፣ ሰንበቴ፣ የማስታረቅ አገሌግልት፣ የጋብቻ አገሌግልት፣ የትምህርት አገሌግልት

ወዖተ. ይጠቀሳለ፡፡

ከማኅበራዊ አገሌግልቶቿ መካከሌ አንደ ፌትሔ እንዲይዙባ፣ በስሜታዊነት ሔግ እንዲይጣስ፣ ዯካሞች በኃይሇኞች

እንዲይጠቁ ሇማዴረግ ትሰጠው የነበረው የመማፀኛነት /Asylum/ አገሌግልት ነው፡፡

ተማኅፅኖ /Asylum/

መጽሏፌ ቅደሳዊ ትርሜ- በመጽሏፌ ቅደስ መሠረት ተማኅፅኖ /Asylum/ ከባሊጋራው ሸሽቶ ሇመጣ ሰው ፌትሔ ርትዔ እስከ ሚያገኝ ዴረስ መጠሇያ መሸሸጊያ ወይም የዯኅንነት ጥበቃ መስጠት ነው፡፡ ይህ ተግባር ከዖመነ ኦሪት ጀምሮ የነበረ መሆኑን መጽሏፌ ቅደስ ይገሌጥሌናሌ፡፡

እግዘአብሓርም ሙሴን እንዱህ ተናገረው- «ሇእሥራኤሌ ሌጆች እንዱህ ብሇህ ንገራቸው፡፡ ወዯ ከነዒን ምዴር ዮርዲኖስን በተሻገራችሁ ጊዚ በስሔተት ነፌስ የገዯሇ ወዯዘያ ይሸሽ ዖንዴ የመማፀኛ ከተሞች እንዱሆኑሊቸው ከተሞችን ሇእናንተ ሇዩ፡፡ ነፌሰ ገዲዩ በማኅበሩ ፉት ሇፌርዴ

እስኪቆም ዴረስ እንዲይሞት ከተሞቹ ከዯም ተበቃይ የመማፀኛ ከተሞች ይሁንሊችሁ፡፡... እነዘህ ከተሞች በመመካከሊቸው ሇሚቀመጡ

እንግድችና መጻተኞች መማፀኛ ይሆናለ» /ዖኍ.35÷9-15/፡፡

እነዘህ ስዴስት ከተሞች ኬብሮን፣ ሴኬም፣ ቃዳስ፣ ቦስር፣ ራሞት፣ ጎሊን ይባሊለ /ኢያ.20÷7-9/፡፡ በነዘህ ከተሞች

መሠዊያዎች ነበሩ፡፡ ተማፃኙ ሰው የመሠዊያውን ቀንዴ ይይዙሌ 1ነገሥት 1÷30/፡፡

በዖመነ ብለይ በእነዘህ የመማፀኛ ከተሞች በመጠቀም ብዎች ከዯም ተበቃዮቻቸው ተርፇዋሌ፡፡ ሇምሳላም ያህሌ ንጉሥ ዲዊት መንግሥቱን ሇሌጁ ሇጠቢቡ ሰልሞን ባስረከበ ጊዚ ዲዊት ሳያውቅ በራሱ ጊዚ የነገሠው አድንያስ ፇርቶ የመሠዊያውን ቀንዴ ያዖ፡፡ መሌእክተኛም ሌኯ ንጉሡ ሰልሞን በሠራው ጥፊት ተበቅል እንዲይቀጣው ምሔረትን

ሇመነ፡፡ ሰልሞንም «እርሱ አካኼÄ#ን ካሣመረ ከእርሱ አንዱት ጠጉር እንን በምዴር ሊይ አትወዴቅም» ብል ቃሌ ስሇ

ገባሇት /1ነገሥት 1÷32/ ከቅጣቱ ሉተርፌ ችሎሌ፡፡

በላሊም በኩሌ የመሠዊያውን ቀንዴ ይዜ የተማፀነው ኢዮአብ እንዯ አድንያስ ሳይተርፌ በሰልሞን ትእዙዛ ተገዴሎሌ

/1ነገሥት 2÷28-35/፡፡

ተማኅፅኖ በኢትዮጵያ

- ኢትዮጵያ ብለይ ኪዲንን ተቀብሊ የኖረች ሀገር እንዯ መሆንዋ ይህ ሥርዒት ወዯ ሀገሪቱ ገብቶ የሥርዒቷና የባሔሎ አካሌ

ሆኖ የቀጠሇ ይመስሊሌ፡፡ በስዴስተኛው መ.ክ.ዖ የዒረቢያ ቆሪሾች የነቢዩ መሏመዴን ተከታዮች ባሳዯዶቸው ጊዚ ወዯ

ኢትዮጵያ መጥተው ጥገኝነት /Asylum/ ጠየቁ፡፡ በወቅቱ ንጉሥ የነበሩት ንጉሥ አርማሔ የሳዐዱ ዏረቢያ ገዣዎች ስዯተኞቹን አሳሌፇው እንዱሰጧቸው ቢጠይቋቸውም በሀገሪቱ ነባር ሥርዒት መሠረት ተማፃኝን ሇባሊጋራ መስጠት ክሌክሌ በመሆኑ አሳሌፇው አሌሰጧቸውም፡፡ ይህም ቤተ ክርስቲያኒቱ ሇሀገሪቱ ሥርዒተ መንግሥት ካበረከተቻቸው ዯንቦች አንደ በመሆኑ ነው፡፡

በላሊም በኩሌ ይህን የኢትዮጵያን ሥርዒት ያወቁ ብ ክርስቲያኖች በሀገራቸው የሃይማኖት ስዯት በተነሣ ጊዚ ወዯ ኢትዮጵያ መጥተው እንዯ ሀገሪቱ ዚጎች ሇመኖር ችሇዋሌ፡፡ በኬሌቄድን ጉባኤ ምክንያት በተዋሔድዎች ሊይ በአውሮፒ፣ በታናሽ እስያና በመካከሇኛው ምሥራቅ የተነሣውን ስዯት ሸሽተው የመጡት ተሰዒቱ ቅደሳን ታሪክ ከዘህ ጋር የተያያዖ ነው፡፡

በየጊዚውም ግብፆች፣ የመናውያን፣ አርመኖች፣ ሔንድች ወዖተ. ወዯ ኢትዮጵያ ገብተው በዘህ ሥርዒት ኖረዋሌ፡፡ ሇምሳላ በአጼ ዲዊት ዖመነ መንግሥት የነበረውና ሇበሌበሉት ኢየሱስ ገዲም መመሥረት አስተዋጽዕ ያዯረገው የመናዊው ነጋዳ

ፉቅጦር፣ በ10ኛው መክዛ ኢትዮጵያ ውስጥ በጥገኝነት የነበረውና በኋሊም ጵጵስና ሇእኔ ይገባሌ እያሇ ያስቸግር የነበረው

አብደን የተባሇው ግብፃዊ፣ በ10ኛወ መክዖ በቱርኮች ወረራ በተነሣው ስዯት ወዯ ኢትዮጵያ መጥተው በየገዲማቱ የገቡት

አርመኖች፣ በአጼ ምኒሉክ ዖመን የመጡትና በባሇሟሌነት ዯረጃ ባሇ ርስት ሇመሆን የበቁት ሏጂ ቀዋስ [ ሏጂ ቀዋስ ከሔንዴ የመጡ አርክቴክት ናቸው፡፡ ከአጼ ምኒሉክ ጋር የተገናኙት አንኮበር ነው፡፡ እዘያ ብ ሔንፃ ገንብተዋሌ፡፡ ሚስታቸው ሞታባቸው ከሰንዲፊ

ሏሉማ የተባሇችውን አገቡና ሌጅ ወሇደ፡፡ ነገር ግን ሚስታቸውና ሌጃቸው በ1910/11 በእንፌለዌንዙ ሞቱባቸው፡፡ አማርኛ አጣርተው የሚናገሩት ሏጂ ቀዋስ ከምኒሌክ ጋር ከመግባባታቸው የተነሣ እንዯ ባሇሟሌ ይታዩ ነበር፡፡ ብ መሬትም ተሰጥቷቸዋሌ፡፡ ከሔንዴና ከየመን ዔቃ እያስመጡ የሚሸጡበት ትሌቅ ሱቅ አዱስ አበባ ውስጥ ነበራቸው፡፡ መጀመርያ ባሻ ወሌዳ ሠፇር በኋሊም ዯጃች ነሲቡ ሠፇር ይኖሩ ነበር

Page 138: Daniel Kiibret's View

138

፡፡ከአዱስ አበባ አዱስ ዒሇም የሚያመሊሌስ በበሬ የሚጎተተት ጋሪ ሠርተው ነበር፡፡ በ1905 ዒም አርፇው ጉሇላ ተቀበሩ፡፡] የሚጠቀሱ ናቸው፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና የተማኅፅኖ አገሌግልት

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሇሔዛቡ ትሰጣቸው ከነበሩት አገሌግልቶች አንደ የመማፀኛ ቦታ በመሆን ማገሌገሌ ነው፡፡ በተሇይም ገዲማትና አዴባራት በሚዯበሩበትና በሚገዯሙበት ጊዚ ንጉሡ በአካሌ ተገኝቶ ወይም ዯግሞ እንዯ ራሴውን ሌኯ

«ይህ ቦታ ዲሩ እሳት መሏለ ገነት ይሁን፤ ከዙሬ በኋሊ ማንኛውም የሀገር ገዣ የዘህን ዯብር ክብር እንዲይሽር፡፡ አበለንም በጉሌበት እንዲይቀማ፡፡ በጳጳሳቱ አንዯበት የተወገዖ ይሁን፡፡ በስሔተት ሇገዯሇም መማፀኛ ይሁን» በማሇት ያውጃሌ፡፡ ጳጳሱም ዏዋጁን በግዛት ያጸኑታሌ፡፡ ወዱያውም

ጸሏፉ ተመርጦ ቃለን በዯብሩ ወንጌሌ ዲር ያሠፌረዋሌ፡፡ ንጉሡም ማኅተሙን ያትምበታሌ፡፡

ከዘህ በኋሊ የዯብሩ ክሌሌ ተብል የተከሇሇው አካባቢ ሁለ የመማፀኛ ቦታ ይሆናሌ፡፡

የተማኅፅኖ አጠያየቅና አፇጻጸም

1. ወዯ ዯብሩ/ገዲሙ ክሌሌ የገባው ተማፃኝ ዯወሌ ይመታሌ፣

2. ጉዲዩን ሇካህናቱ ያስረዲሌ፡፡

3. ካህናቱ/መነኯሳቱም ምግብና መጠሇያ ሰጥተው ከጥቃት ያስጠብቁታሌ፣

4. ጉዲዩን በእርቅ ሇመፌታት ከተቻሇ ከባሇጋራው ያስታርቁታሌ ካሌተቻሇ ግን ፌርዴ ሉያገኝ ወዯሚቻሌበት ቦታ

ያዯርሱታሌ፡፡ ከዘያ ውጭ ባሊጋራው ወይም ዯመኛው እጁን ስጡኝ ብል ቢጠይቅ ካህናቱ /መነኯሳቱ አሳሌፌው ሊሇመስጠት ዏቅማቸው የፇቀዯውን ያህሌ ተጋዴል ያዯርጋለ፡፡ ከዏቅማቸው በሊይ በሆነ ኃይሌ ካሌተሸነፈ በቀር አሳሌፇው አይሰጡም፡፡

የተማኅፅኖ አፇጻጸም በሦስት አዴባራት/ገዲማት

ጨሇቆት ሥሊሴ / ትግራይ/

ጨሇቆት ሥሊሴን ያስተከለት ራስ ወሌዯ ሥሊሴ ሏምላ አራት ቀን 1785 ዒ.ም የዯብሩ ቅዲሴ ቤት ሲከበር «እንበሇ

ቀዲሲ ኢይባእ ነጋሢ» በማሇት ዏውጀው ነበር፡፡ በዘህ ዏዋጅ ሊይ «በቦታው ገብቶ የዯወሌ ወንጀሇኛ ይማራሌ» የሚሌ ሥሌጣን ሇዯብሩ ሰጥተዋሌ፡፡ በዘህም የተነሣ ዏዋጁ በተነገረበት ሰሞን ነፌስ ገዴል ሸፌቶ የነበረ ሽፌታ መጥቶ ዯወሌ መታ፡፡ በአካባቢው የነበሩት ራስ ወሌዯ ሥሊሴም ሇባሇዯሞቹ ካሣ ከፌሇው አስታርቀውታሌ፡፡ ሇብ ዖመናትም የአካባቢው መማፀኛ በመሆን አገሌግሎሌ፡፡

ማኅዯረ ማርያም /ዯቡብ ጎንዯር/

በተሇይም የዯቡብ ጏንዯርዋ ማኅዯረ ማርያም በዖመነ መሳፌንት ከፌተኛ የመማፀኛነት አገሌግልት ትሰጥ ነበር፡፡ ዏፄ ሠርፀ

ዴንግሌና እቴጌ ማርያም ሥና በ1589 ዒ.ም ሲዯብሯት አቡነ ማቴዎስና እጨጌ ዮሏንስ በተገኙበት «መሏሎ ገነት ዲሯ

እሳት ይሁን፣ የመማፀኛ ቦታ ትሁን፡፡ ማንም በኃይሌ አይዴፇራት፤ የወዯቀ አይነሣባት የተተከሇ አይቆረጥባት» ተብል ታውጆ ነበር፡፡

በዘህም የተነሣ ብ መንንትና መሳፌንት በዯብርዋ ክሌሌ ቤት ሠርተው አስቀምጠው ነበር፡፡ በመከራ ጊዚ ሇመጠሇሌ፡፡ ሇምሳላም ያህሌ ንጉሥ ወሌዯ ጊዮርጊስና ራስ ጉግሣ ወላ በዯብሯ የመማፀኛ ቤቶች ነበሯቸው፡፡

Page 139: Daniel Kiibret's View

139

በዘህች ዯብር ተማኅፅኖ ያቀረቡት የመጀመርያው ባሇ ሥሌጣን አቤቶ ኃይለ ናቸው፡፡ አቤቶ ኃይለ ከንጉሥ ተክሇ

ጊዮርጊስ ጋር ተጋuተው ጏጃም ቡሬ ታስረው ይኖሩ ነበር፡፡ አቤቶ ኃይለ ከቡሬ አምሌጠው ማኅዯረ ማርያም ገብተው

ተማፀኑ፡፡ ካህናቱ በዯብሩ ካስጠሇሎቸው በኋሊ ወዯ ሊስታ ዖመድቻቸው ዖንዴ እንዱሄደ አዯረጉ፡፡ ይሁን እንጂ በዘያም ሉመቻቸው ባሇመቻለ ተመሌሰው ወዯ ማኅዯረ ማርያም መጥተው ሇአራት ዒመታት በጥገኝነት ተቀምጠዋሌ፡፡

ራስ ዒሉ አሉጋዛ ከበጌምዴሩ ገዣ ራስ ወሌዯ ገብርኤሌ ጋር ተጣሌተው ማኅዯረ ማርያም ሲገቡ ራስ ወሌዯ ገብርኤሌ መጥተው ሇመውሰዴ ጠየቁ፡፡ የማኅዯረ ማርያም ካህናት ግን ፇጽመው ተቃወሙ፡፡ ራስ ወሌዯ ገብርኤሌ የዯብሩን መብት ተጋፌተው በመግባት ራስ ዒሉን አሥረው በወታዯር አስጠበቋቸው፡፡ ራስ ወሌዯ ገብርኤሌ መርሏ ቤቴ ዖምተው ከባሊምባራስ አሥራት ጋር ባዯረጉት ጦርነት ዴሌ ሆኑ፡፡ በዘህ ጊዚ ካህናቱ ራስ ዒሉን ፇትተው ነጻ አወጧቸው፡፡

የትግሬና የሰሜን ገዣ ዯጃች ውቤና የጏጃሙ ገዣ ዯጃች ጏሹ በራስ ዒሉ ሊይ በተነሡ ጊዚ የራስ ዒሉ ባሇቤት ወ/ሮ ኂሩት

የራስ ውቤ ሌጅ በመሆናቸው ፇርተው ማኅዯረ ማርያም ገቡ፡፡ ራስ ዒሉ ዴሌ ሲሆኑ ዯጃች ውቤ መጥተው ወ/ሮ ኂሩትን

ሇመውሰዴ ጠየቁ፡፡ የማኅዯረ ማርያም ካህናት ግን ዴርጊቱን ተቃወሙት፡፡ በኋሊ ሊይ ግን በኃይሌ ገብተው ወ/ሮ ኂሩትን ወሰዶቸው፡፡

በአይሻሌ ጦርነት ሰኔ 22 ቀን 1846 ዒ.ም ዏፄ ቴዎዴሮስ ራስ ዒሉን ዴሌ ሲያዯርጉ ራስ ዒሉ ማኅዯረ ማርያም ገብተው ተማፀኑ፡፡ በዘያም ሇጥቂት ጊዚ ቆይተው ወዯ የጁ ዖመድቻቸው ዖንዴ ሄዯዋሌ፡፡ የማኅዯረ ማርያም ካህናት ራስ ዒሉን ከኃይ ሇኛው ከዏፄ ቴዎዴሮስ በመዯበቃቸውና አሳሌፇው ባሇመስጠታቸው ምክንያት ንጉሡ ካህናቱንና ሉቃውንቱን አርዯዋሌ፡፡

ዋሌዴባ /ሰሜን ጎንዯር/

በመማፀኛ ቦታነት የታወቀው ላሊ ቦታ ዯግሞ የዋሌዴባ ገዲም ነው፡፡ የነገሥታቱ ዖመን አሌፍ ዖመነ መሳፌንት ሲተካ ፇጻሜ መንግሥት ተክሇ ጊዮርጊስ የተጠሇለት በዋሌዴባ ስቋር ገዲም ነበር፡፡ በኋሊም የገዲሙ መናኒ ሆነው በዘያው ቀሪ ሔይወታቸውን አሳሌፇዋሌ፡፡ መናኔ መንግሥት ተብሇው የሚጠሩት ንጉሥ ተክሇ ጊዮርጊስም ከዖመነ መሳፌንት

የመንንቱ መገዲዯሌ የተረፈት በዋሌዴባ ስቋር ተማIነው ነው፤ በኋሊም በ1769 ዒ.ም መንኩሰው በዘያው ዏርፇዋሌ፡፡

ማጠቃሇያ

ቤተ ክርስቲያን ትሰጣቸው ከነበሩ ፇርጀ ብ ማኅበራዊ አገሌግልቶች አንደ የሆነው የመማፀኛነት አገሌግልት በአሁኑ

ጊዚ እምብዙም ሲተገበር አይታይም፡፡ አንዲንዴ ሰዎች ከ1966 ዒ.ም በኋሊ የቀረ ይመስሊሌ የሚሌ አመሇካከት አሊቸው፡፡

ይህ አገሌግልት ፌትሔ ርትዔ እንዲይዯሌና መበቃቀሌ በፌርዴ ምትክ ቦታውን እንዲይዛ ያዯርጋሌ፡፡ በግርግርና በፀጥታ መታወክ ጊዚ የሰው ሔይወት በቀሊለ እንዲይጠፊ ክፈውን ዖመን ሇማሇፌ ያገሇግሊሌ፡፡ በመሆኑም ኅብረተሰቡ ይህንን በመረሳት ሊይ ያሇ አገሌግልት እንዱያስታውሰውና እንዱጠቀምበት ቢዯረግ መሌካም ነው፡፡ ይኽም፡

በተሇይ በገጠር የሚገኘውን በመበቃቀሌ መገዲዯሌ በመቀነስ ሰዎች በሔጋዊና በሔጋዊ ፌርዴ ብቻ መብታቸውን እንዱያጡ ያዯርጋሌ፤

በሴቶች ሊይ የሚዯርሰውን ጥቃት ሇመቀነስ የተበዯለ ሴቶች ወይም በዯሌ ሉዯረስባቸው የታሰቡ ሴቶች ተማጽነው ፌትሔ እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፤

በሀገሪቱ ሰሊም በሚናጋበት ጊዚ በባሇሥሌጣናት እና ሔዛቡ መካከሌ መገዲዯሌ እንዲይኖርና ሰሊም ነግሦ ፌትሔ እስኪሰፌን ዴረስ ፕሇቲካዊ ጥሊቻ እንዲይባባስ ያዯርጋሌ፡፡

ማኅላት እና መክፇሌት

አንዴ የቆል ተማሪ ነበረ አለ፡፡ ትምህርት አይወዴም፡፡ ትምህርት ያዯክማሌ የሚሌ ፌሌስፌና ነበረው፡፡ «ትምህርት

ይቀትሌ፣ ወምሊስ የሏዩ» የሚሇው አባባለ ተይዜሇታሌ፡፡ እግረ ተማሪ የሚለት ዒይነት ነው፡፡ በየትምህርት ቤቱ ይዜራሌ

Page 140: Daniel Kiibret's View

140

እንጂ ቀሇም አይዛም፡፡ እርሱ እቴ የሚፇሌገው «ከየኔታ እገላም ይህን ተምሬያሇሁ፣ ከየኔታ እገላም ይህን ቀጽያሇሁ» እያሇ ማውራት ነው፡፡

ታዴያ የመንዯሩን ወይዙዛርት እና መንንት ሇመቅረብ እና ጠባያቸውን ሇማወቅ ማንም አይቀዴመውም፡፡ እያንዲንደ ቤት ዴግስ የሚዯግስበትን ዛክር የሚያዖክርበትን ቀን ከባሇቤቶቹ በሊይ እርሱ ያውቀዋሌ፡፡ ክብረ በዒሌ ሲሆን አምሞ ጠምጥሞ ዋዚማ ይቆማሌ፡፡ ነገር ግን አንዱት ቀሇም ከአፈ አትወጣውም፡፡ ብቻ ወይዙዛርቱ እንዱያዩት ከፉት ከኋሊ እያዞረገዯ ያሟሙቃሌ፡፡ አይመራ፣ አይመራ፣ አያዚም፣ አይቀኝ፣ መቋሚያውን ይዜ አንገቱን እንዯ በግ እንዯዯፊ ያመሻሌ፣ያዴራሌ፡፡

ጠዋት ታዴያ የዒመት በዒለ ዴግስ ቤተ ምርፊቅ ሲገባ ከሉቃውንቱ እና ከካህናቱ ቀዴሞ የከበሬታውን ሥፌራ የሚይዖው እርሱ ነው፡፡ ሴት ወይዙዛርቱ እና ወንዴ መንንቱ ላሉት ሲያዞረግዴ ስሊዩት ሉቅ የሚመስሊቸው እርሱ ነው፡፡ አንዲንድቹማ እርሱ ባይኖር ማኅላቱ አይዯምቅም ነበር እያለ የመሪጌታውን ቦታ ይሰጡታሌ፡፡

«ሇእገላ ጣለሇት ሇእገላ ንሡት» እያሇ አጋፊሪ ሆኖ ዴግሱን ያሳምረዋሌ፡፡ ያ ላሉቱን ጨዋ ሆኖ ተሇጉሞ ያዯረ አንዯበት

አሁን ጉሮኖ እንዯ ሰበረ የፌየሌ መንጋ ይሇቀቃሌ፡፡ «ፇቀዯ እግዘእ» እንን ሇማሇት የተሣሠረ ምሊስ ቤተ ምርፊቁን የዋሸራ ባሇቅኔ የገባበት ቅኔ ማኅላት ያስመስሇዋሌ፡፡ በየዋሔነት አንገታቸውን እየነቀነቁ ሇሚሰሙት ምእመናን የባጡን እና የቆጡን ብቻ ሳይሆን የመዯቡንም ሳይቀር ይሇፇሌፌሊቸዋሌ፡፡

ታዴያ ይህ ጠባዩ ሉቃውንቱን እና ተማሪውን እያናዯዯ ቢኖርም አብዙኞቹ ዲዊቱ እንዯሚሇው «በሌባቸው ይረግሙት»

ነበር እንጂ ገሥፀውት አያውቁም ነበር፡፡ ምእመናኑም ሇዯብሩ እጅግ አስፇሊጊ ሰው ስሇመሰሊቸው «መሪጌታ» እያለ እፌታ እፌታውን የሚጥለት እርሱ ገበታ ሊይ ነው፡፡ ስሇ ዴግሳቸውም የሚያማክሩት እርሱን ነው፡፡

አንዴ ቀን አንዴ ኃይሇኛ ተማሪ ገጠመው፡፡ ያመቱ ማርያም ዋዚማ ተቁሞ እያሇ የሉቁን ቅኔ በዚማ ተመራ አሇው፡፡ አጅሬ

ዏቅሙን ያውቃሌና በብሌጠት ትኅትና አንገቱን ዯፊ፡፡ ከበሮ ያዛ አሇው፤ «ሲይት ያዯናግር» የሚለት ይዯርስብኛሌ

ብል አይሆንም አሇ፡፡ «መሌክአ ማርያም አዴሌ» አሇው፡፡ «ከኔ የሚበሌጡ አለ» እያሇ ሸሸ፡፡ እንዱህ ሲያመሌጥ ሲያመሌጥ ቅዲሴው ዯረሰ፡፡

ሠርሕተ ሔዛብ ሆኖ ካህን እና ሔዛብ ወዯ ዴግስ ሲወርደ ቀዴሞ መዯሊዴለን ይዜ ያሣምረው ጀመር፡፡ ያወቀ እየሳቀ፣ ያሊወቀ እያዯነቀ ዴግሱን ተቀሊቀሇ፡፡ እየበለ እየጠጡ ዛም የጋን ወንዴም ይባሊሌ፡፡

ዛ ጠሊ ከመ ወይን ጣዔሙ

እስኩ ዴግሙ ዴግሙ

እስኩ ዴግሙ

እያሇ በዚማ እያወረዯሇት የዯረቀ ጉሮሮውን ቋሚው ሁለ አራራሰው፡፡ ሆዴ ሲዯሊዯሌ፣ ጉሮሮ ሲረጥብ ምግቡ ተግ ይሌና ጨዋታው ይዯራሌ፡፡ የአጅሬም ሉቅነት አሁን ይጀምራሌ፡፡ እንዯ አራቱ አፌሊጋት የርሱ ወሬ አራቱን መዒዛን ያዲርሰዋሌ፡፡

አንደ ተናዯዯ፡፡ አጽፈን አጣፊና ዖል ተነሣ፡፡ ወዯ አጅሬ እያየም እንዱህ አሇ፡፡

ሀገርከ ቆሊ ወስምከ ወርቄ

በጊዚ ማኅላት በግዔ ወበጊዚ መክፇሌት አንቄ፡፡

ሉቁ ሁለ አወካ፡፡ ከዲር እዲር አስገመገመ፡፡ «ወገብረ መብረቀ በጊዚ ዛናም» በዛናም ጊዚ መብረቅን አዯረገ ማሇት ይኼ

ነው አለ፡፡ አጅሬ ውርጭ እንዯ መታው የሞሊላ በግ ነጭ ሆነ፡፡ «ሀገርህ ቆሊ ነው ስምህም ወርቄ ነው፤ በማኅላት ጊዚ

እንዯ በግ ዛም ትሊሇህ፣ መክፇሌት ሲመጣ ግን እንዯ ጭሌፉት ትሞጨሌፊሇህ» ነበር ያሇው፡፡

እነሆ ይህ ታሪክ በቆል ትምህርት ቤት ምሳላ እየሆነ ሲነገር ይኖራሌ፡፡

Page 141: Daniel Kiibret's View

141

ወርቄ ብቻውን አይዯሇም፡፡ ከእርሱም በፉት ሆነ ከእርሱ በኋሊ ብ ሰዎችን አፌርቷሌ፡፡ በትግለ፣ በሥራው፣ በሌፊቱ፣ በዴካሙ፣ ከውጣ ውረደ የለበትም፡፡ በግ ናቸው፡፡ ከዴግሱ፣ ከሹመቱ፣ ከሽሌማቱ፣ ከመዴረኩ፣ ከአዯባባዩ፣ ከሙገሳው፣ ከምርቃቱ እንዯ ጭሌፉት ማንም አይቀዴማቸውም፡፡

የአፌ ቅሌጥፌና ከአእምሮ ቅሌጥፌና፣ የምሊስ ርዛመት ከሌቡና ስፊት፣ የከንፇር ፌሬ ከሥራ ፌሬ፣ ሥራ ከመቻሌ ውዲሴ መቻሌ ይበሌጥ በሚወዯዴበት ማኅበረሰብ ውስጥ ወርቄ ትሌቅ ቦታ አሇው፡፡

ወርቄ ምን ተሠራ? ሇሚሇው አይጨነቅም እንዳት ይቀርባሌ? የሚሇው ነው የሚያስጨንቀው፡፡ ወርቄ አሳማኝ ነገር አሇ

ወይስ የሇም? የሚሇው አይዯሇም የሚያስጨንቀው፤ እንዳት ማሳመን ይቻሊሌ የሚሇው ነው፡፡ ወርቄ ምን ውጤት መጣ?

አያሳስበውም፡፡ ምን ይታይ? የሚሇው ግን እንቅሌፌ ይነሣዋሌ፡፡ የወርቄ መመርያ «ሰው የሚጠቅመውን ሳይሆን

የሚያየውን ይመርጣሌ» የሚሇው ነው፡፡ ከሰው ሌብ ከመግባት ከሰው ዒይን መግባት ይሻሊሌ ይሊሌ ወርቄ፡፡

ሲሠራ አይታይም፤ ሲሸሇም ግን ይታያሌ፤ ሲዯክም አይታይም፣ ሲመሰገን ግን ይገኛሌ፤ ሲሇፊ አይታይም፤ ሲዯነቅ ግን ይታያሌ፤ በስብሰባው ሰዒት የሇም፤ መግሇጫ ግን ይሰጣሌ፤ ከምርምሩ የሇበትም፤ ምርምሩ ሲታተም ግን ስሙ ይጠቀሳሌ፡፡ የመስክ ሥራው ሊይ የሇም፤ ሪፕርቱ ውስጥ ግን ይገባሌ፡፡ የመሥሪያ ቤቱን ሥራ አያውቀውም፣ ስሇ መሥሪያ ቤቱ ግን የሚጠየቀው እርሱ ነው፡፡

ወርቄ ብ ዔውቀት አያውቅም፤ ብ ሰው ግን ያውቀዋሌ፡፡ ወርቄ ሞያ የሇውም፣ ብ ባሇሞያ ግን ያስተዲዴራሌ፡፡ ወርቄ ስሇ ጉዲዩ ባያወቅም፣ ያንኑ የማያውቀውን ጉዲይ እንዱመራ ግን ይመረጣሌ፡፡ ወርቄ ሌብስ አያሰፊም፤ ላልች ያሰፈትን ግን አሣምሮ ይሇብሰዋሌ፡፡ ወርቄ መዒዴ አይሠራም፡፡ ላልች የዯገሱትን ግን በሚገባ ያስተናግዲሌ፡፡ ወርቄ አያበሊም፡፡ በሰው ግብዡ ግን ብለሌኝ ጠጡሌኝ ይሊሌ፡፡

ዯኞቹ የማኅላቱን ቀሇም ሇማጥናት ሁሇት ሦስት ዒመት ይወስዴባቸዋሌ፡፡ ወርቄ ግን በጆሮ ጠገብ ስሇ ማኅላት የሚያውቀውን አሠማምሮ መክፇሌቱን ሇማግኘት ዯቂቃ አይወስዴበትም፡፡ ከማኅላታውያኑ በሊይ ማኅላታዊ ሆኖ ብቅ ይሊሌ፡፡ እንዱያውም ስሇማኅላታውያኑ ሞያ የሚያስተዋውቃቸው እርሱ ይሆናሌ፡፡

በሹመት አዯባባይ፣ በከበሬታ ሥፌራ፣ በመንንት ዯጅ፣ በወይዙዛርት ሳልን፣ በዴግስ አዲራሽ፣ ወርቄዎች ሞሌተዋሌ፡፡ ወርቄ ሇጋዚጠኞች ቅርብ ነው፡፡ ሇቴላቭዣን መስኮትም ይስማማሌ፡፡

ብ ማኅላታውያን ወርቄን ይፇሩታሌም፣ ይፇሌጉታሌም፡፡ ዔውቀት የማይከፌታቸው፣ ችልታ የማይሰብራቸው፣ ሞያ የማይዯፌራቸው፣ ብቃት የማይሻገራቸው፣ ሉቅነት የማይዯርስባቸው፣ ትኅትና የማያሌፌ ባቸው፣ አያላ በሮች አለ፡፡ እነዘህን በሮች ሇማሇፌ እንዯ ወርቄ ያለ ያስፇሌጋለ፡፡ የምሁራኑን፣ የሉቃ ውንቱን፣ የባሇሞያዎችን ጸልት ወዯ ጽርሏ አርያም ሇማሳረግ ያሇነ ወርቄ አማሊጅነት አይሆንም፡፡ እነ ወርቄ ቅጣሌን ብሇው ያስቀጣለ፤ ማርሌን ብሇው ያስምራለ፡፡

እንዯዘያ የነዯዯ የቆል ተማሪ እነ ወርቄን ዯፌሮ የሚናገራቸው የሇም፡፡ የላሊቸውን አሇን፣ ያሊዯረጉትን አዴርገናሌ፣ ያሌሆኑትን ሆነናሌ፣ ያሌዯረሱበትን ዯርሰናሌ ሲለ ዛም ይባሊለ፡፡ ዯግሞ በዘህ ሀገር ትርጉም ዛምታ ቁጥሩ ከመስማማት ነው፡፡ የሰው ዴካም ወስዯው የራሳቸው አዴርገው ሲያቀርቡ፣ ባሌተዋጉበት ግዲይ ሲጥለ፣ ያሇ ቃሊት ዴርሰት፣ ያሇተዋናይ

ዴራማ ሲሠሩ፤ ያሇ ዚማ ሙዘቃ፣ ያሇ ካሜራ ፉሌም ሲሠሩ፤ የሚናገራቸው የሇም፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ነገሩን ማን ሠራው?

የሚሇው ይቀርና ማን የኔ ነው አሇ? የሚሇው ዋና ጉዲይ ይሆናሌ፡፡

ተማሪው ጎጃም የሚገኙትን የመምህሩን ቅኔ ይዜ ይሄዴና አያውቁብኝም ብል ትግራይ ውስጥ ቅኔ ማኅላት ገብቶ ይዖርፇዋሌ፡፡ የራሱ እንዱመስሌ ንፊስ እንዯ ነካው የወፌ መንጋ ከግራ ወዯ ቀኝ ከቀኝ ወዯ ግራ እየተመሊሇሰ ያወርዯው ጀመር፡፡ በግራ በቀኝ የነበረው ተመሌካች ሰም እና ወርቁን ፇትቶ ምሥጢሩን ባይረዲውም ዴምፁን እና እንጉርዴጃውን አይቷሌና ይበሌ ይበሌ ብል አጨበጨበሇት፤ እሌሌታውም ዯመቀሇት፡፡

ስሜቱ በርድ፣ ፉቱም እንዯ ሔፃን ሌጅ ተፌሇቅሌቆ ወዯ ማኅላታውያኑ ሲመሇስ አንደ ሉቅ ዜር አለና «የኔታ እገላ ቅኔስ

ዯረሰን፤ ሇመሆኑ የኔታ ዯኅና ናቸው» ብሇው ጠየቁት፡፡ እንዯ ዲታን እና አቤሮን መሬት ተከፌታ የዋጠችው ነው የመሰሇው፡፡

ዙሬ ማን እንዯዘህ ይሊሌ፡፡ በየምርምር ቦታዎች እነ ወርቄ የሰው ጥናት ሲዖርፈ፣ በየሥነ ጽሐፌ መስኩ እነ ወርቄ የሰው ዴርሰት ሲነጥቁ፣ በየሥነ ጥበብ ሜዲው እነ ወርቄ የሰው ዚማ ሲሞጨሌፈ፣ ከፇጠራ ዲ ገብተው የሰው ሃሳብ እና

Page 142: Daniel Kiibret's View

142

የፇጠራ ውጤት በስማቸው ሲያወጡ፤ ሳይዯክሙ ሲሾሙ፣ ሳይጾሙ ሲፇስኩ፤ ሳይማሩ ሲያስተምሩ፣ ሳይሠሩ ሲከበሩ ማን ይናገራቸዋሌ፡፡

የሚነግደት ላልች፣ የሚያተርፈት እነ ወርቄ፤ የሚዖሩት ላልች፣ የሚያፌሱት እነ ወርቄ፤ የሚያጠኑት ላልች፣ ፇተና የሚያሌፈት እነ ወርቄ፤ የሚወዲዯሩት ላልች፣ የሚያሸንፈት እነ ወርቄ፤ የሚጽፈት ላልች፣ የሚታተመው በነ ወርቄ ስም፤ የሚያጩት ላልች፣ የሚያገቡት እነ ወርቄ፤ የሚሮጡት ላልች፣ ሜዲሌያ የሚወስደት እነ ወርቄ፤ ማኅላታውያኑ እና መክፇሌተኞቹ ተሊያዩኮ፡፡

የበሬን ምስጋና ወሰዯው ፇረሱ

ከኋሊ ተነሥቶ ከፉት በመዴረሱ

ይባሌ የሇ፡፡ በሬው ከጠዋት እስከ ማታ አርሶ አርሶ ዯክሞት ቀስ ብል እያዖገመ ሲሄዴ፣ ሲግጥ ያረፇዯ ፇረስ ገሥግሦ ይዯርስና ስሇ እርሻው፣ ስሇ ማሳው፣ ስንት ትሌም እንዯታረሰ፣ ምን እንዯተዖራ፣ ምን እንዯ ቀረ የሚያውቀውንም የማያውቀውንም እየጨማመረ፣ እያሣመረ፣ በሌ ሲሇውምም አሂሂሂሂሂ በሚሇው የፇረስ ሳቅ እያጀበ ዚናውን አዲርሶት ይጠብቀዋሌ፡፡

የዋሐ በሬ እያዖገመ ሲዯርስ ፇረሱ ተመስግኖ፣ ወሬውም ቀዛቅዜ ይዯርሳሌ፡፡ ከዘያ በኋሊ ሇርሱ ትኩረትም የሚሰጠው የሇም፡፡ ከዘያ በኋሊ የበሬው ዴርሻ በረት ተኝቶ ራሱን እየነቀነቀ ማዖን ብቻ ይሆናሌ፡፡ ሇዘህ ነው በሬ ላሉት በተኛበት ቀንደን ከግራ ቀኝ እያወዙወዖ አንገቱን ሲነቀንቅ የምናየው ይባሊሌ፡፡ ምስጋናው ተወስድበት፡፡ አይ በሬ፤ ስንት እንዲንተ ምስጋናው ተወስድበት አንገቱን ሲነቀንቅ የሚያዴር ሰው አሇ መሰሇህ፡፡

ከቺሉ ስማይ ሥር

ይህንን ጽሐፌ ስጽፌ የመጨረሻው የማዔዴን አውጭ ከጉዴደ ውስጥ ወጥቶ ነበር፡፡ ከላሉቱ ዖጠኝ ሰዒት ሆኗሌ፡፡ ሇ69

ቀናት የጠበቅናቸው እነዘህ ሰዎች ተአምራዊ በሆነ መንገዴ ከ622 ሜትር ጉዴዴ ውስጥ ወጡ፡፡ የቺሉ ፔሬዘዲንት

ሴባስቲያን ፓኔራ «እግዘአብሓር ከምንወጣው በሊይ የሆነ ፇተና አይሰጠንም» እንዲለት እውነትም የሚወጡት ፇተና

ሰጥቷቸዋሌ፡፡ የሀገሬ ሰውስ «ማከኪያውን ሊይሰጥ እከኩን አይሰጥም» ይሌ የሇ፡፡

ቺሉ ውስጥ ሳን ሆዚ በተባሇ የማዔዴን ማውጫ ቦታ ይሠሩ የነበሩ 33 ሠራተኞች የመውጫ መንገዲቸው ተዖግቶ ዋሻ

ውስጥ መቅረታቸው የተሰማው የዙሬ 69 ቀን ነበር፡፡ ቺሉያውያን እና መሊው ዒሇም ዯነገጠ፡፡ አዖነ፡፡ ምን ሉሆን

ይችሊሌ? እያሇም ፇራ፡፡ ረዣሙን ቱቦ ሠርቶ፣ ቴክኖልጂውንም ተጠቅሞ እነዘያን ሰዎች ሇማውጣት ቢያንስ አራት ወር ይፇጃሌ፡፡ እንዱያውም ከገና በፉት የማይታሰብ ነው ተባሇ፡፡

ፀሏይን ሳያዩ፣ በቂ ምግብ ሳያገኙ፣ አስፇሊጊው ሔክምና ሳይዯርሳቸው፣ ነገ ምን እንዯሚሆን ሳያውቁ፣ ከቤተ ሰቦቻቸው

ተሇይተው እንዳት ይከርማለ? ሙቀቱን እና ቅዛቃዚውን እንዳት ይችለታሌ? ያሌተነሣ የጥያቄ ዒይነት አሌነበረም፡፡

የቺሉ መንግሥት በተሇይም ፔሬዘዲንቱ ሴባስቲያን ፓኔራ አስፇሊጊው ሁለ እንዯሚዯረግ አስታወቁ፡፡ ራሳቸው ፔሬዘዲንቱ እና የማዔዴን ሚኒስትሩ ጉዲዮችን ሁለ በቅርብ ይከታተለ ነበር፡፡ አሜሪካ እና ጀርመን የቴክኖልጂ ዴጋፌ ሇማዴረግ ቃሌ ገቡ፡፡ የቺሉ ሉቀ ጳጳስ ጸልት ዏወጁ፡፡ ሔዛቡ በየቤተ ክርስቲያኑ ከተተ፡፡ ባሇ መሰሌቸት እና ባሇማቋረጥ

በመሊ ቺሉ ጸልት ይዯረግ ነበር፡፡ በመጨረሻም ከ22 ሰዒታት በሊይ በፇጀ የማውጣት ርብርብ ሁለም የማዔዴን

ሠራተኞች ከ622 ሜትር ጉዴዴ በተአምር ወጡ ፡፡

ይህንን ዒሇም እንዯ ሌብ ሰቃይ ፉሌም በንቃት የተከታተሇውን የ33 የማዔዴን ሠራተኞች ታሪክ፤ ይህንን የቺሉያውያን

አንዴነት፣ አርበኛነት እና የሃይማኖት ጽናት የታየበትን ታሪክ፤ ይህንን ከ300 የሚዱያ ተቋማት የመጡ 2000 ጋዚጠኞች የተከታተለትን ሌብ አንጠሌጣይ የሰው ሌጅ ታሪክ ስመሇከት ብ ነገሮች በኅሉናየ ይመጡ ነበር፡፡

Page 143: Daniel Kiibret's View

143

H#ሇት መቶኛ የነጻነት በዒሎን በቅርቡ ያከበረችውን ቺሉን ሇመጀመርያ ጊዚ ያወቅት በአሥራ አንዯኛ ክፌሌ የታሪክ መጽሏፌ ስሇ ቺሉ አብዮት ስንማር ነው፡፡ በዒሇም ሊይ አሥቸጋሪ የሆነ ሶሻሉስታዊ ሥርዒት ተዖርግቶባቸው ከነበሩ ሀገሮች አንዶ ነበረች ቺሉ፡፡ ወዯ ዱሞክራሲያዊ ሥርዒት የገባቸው በቅርቡ ነው፡፡

መጀመርያ ነገር የሚዯነቀው የቺሉ መንግሥት እውነታውን ተገንዛቦ የወሰዯው ርምጃ ነው፡፡ ችግሩን ከመሸፊፇን እና አሌተዯረገም ብል ከመካዴ ይሌቅ የሆነውን ነገር ተገንዛቦ ሇቺሉ ሔዛብ እና ሇዒሇም ገሌጸ፣ የሚቻሇው ነገር ሁለ

እንዯሚዯረግ ቃሌ ገባ፡፡ ከምዴር ወሇሌ 622 ሜትር ርቀው ሇነበሩት የማዔዴን ሠራተኞች ፔሬዘዲንቱ ቀርበው የሆነውን ነገሯቸው፤ ቃሊቸውን ሰሟቸው፤ አጽናኗቸው፤ ጥቂት ጊዚ ይፇጃሌና አይዝችሁ አሎቸው፡፡

መንግሥት የፔሬስ ማዔከሌ በአካባቢው አቋቁሞ በየሰዒቱ እየሆነ ያሇውን በግሌጽ ይናገር ነበር፡፡ ምን እንዯተዯረገ፣ ምን እንዯታሰበ፣ ከጉዴደ ውስጥ ያለት ሠራተኞች ምን ዒይነት ሁኔታ ሊይ እንዲለ የቺሉ ሔዛብ እና ዒሇም በየጊዚው በቂ መረጃ ያገኝ ነበር፡፡ ተዯብቆ የሚፇሇግ፣ ተሸሽጎ የሚጋሇጥ፣ ባሇ ሥሌጣን ብቻ የሚያውቀው፣ ሔዛብ የሚያጉረመርምበት

መረጃ አሌነበረም፡፡ እንዱያውም የቺሉ መንግሥት ምናሌባት 30 ጋዚጠኞችን ነበር የጠበቀው፡፡ ነገር ግን ከ2000 በሊይ ጋዚጠኞች አካባቢውን በመሣርያ ዎቻቸው አጥረውት ነበር የከረሙት፡፡

ሰውን ከመርዛ በሊይ የሚገዴሇው ተስፊ መቁረጥ ነው፡፡ ከምዴር ወሇሌ ርቀው የነበሩት እነዘያ የማዔዴን ሠራተኞች ስንቃቸው ተስፊ ነበረ፡፡ በየጊዚው በሚሊክሊቸው መሌእክት አማካኝነት ተስፊቸው ይሇመሌም ነበር፡፡ ከሁለም በሊይ ዯግሞ በጸልት እና በቃሇ እግዘአብሓር አማካኝነት ትሌቅ መጽናናትን እንዲገኙ ተናግረዋሌ፡፡ የሲ ኤን ኤን ጋዚጠኛ

እንዲሇው «ምናሌባት አስቸይ የሔክምና ርዲታ የሚፇሌግ ሰው ቢኖር ኖሮስ፣ የሌብ ዴካምን የመሰሇ ችግር ቢከሰት

ኖሮስ፣ ቀድ ጥገና የሚያስፇሌገው ነገር ተከስቶስ ቢሆን» መሌሱ አንዴ ብቻ ነው፡፡ እግዘአብሓር ጸልታቸውን ሰምቷሌ፡፡

የዋሻ መዯርመሱ ከመዴረሱ በፉት የፇረቃ መሪ የነበረው ለዊስ ኡርዛዋ ያከናወነውን ነገር አስቡት፡፡ እያንዲንደን የማዔዴን ሠራተኛ በሦስት ፇረቃ ከፌል በማስተባበር፣ ሥራ በመስጠት፣ አመጋገባቸውን እና የጤና አጠባበቃቸውን በመምራት፣ ተስፊቸው እንዱሇመሌም በማዴረግ፣ በውጭ ከነበሩት የነፌስ አዴን ሠራተኞች ጋር በየጊዚው እየተገናኘ በመሥራት፣ ያከናወነው የመሪነት ተግባር፡፡

መሪ ማሇት ይህ ነው፡፡ ሔዛቡን ከመከራ የሚያወጣ፡፡ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ሳይጨነቅ፣ ተስፊ ሳይቆርጥ፣ አእምሮውን ሳያጣ፣ ሳይረበሽ እና ሳይርበተበት መፌትሓ የሚያስብ፡፡ ከዯረሰው ችግር ይሌቅ ሉመጣ የሚገባውን መፌትሓ የሚያስብ፡፡ ተረጋግቶ የሚያረጋጋ፤ ወስኖ የሚያስወስን፤ ጸንቶ የሚያጸና፡፡ ብርሃን አይቶ የሚያሳይ፡፡

ለዊስ ኡርዛዋ ከሁለም በመጨረሻ ነው የወጣው፡፡ መሪ ማሇት ይኼ ነው፡፡ ራሱን ሇሚመራቸው ሰዎች የሚሠዋ፤ ሇመከራ ራሱን ሇጥቅም ላልችን የሚያስቀዴም፡፡ መሪ እረኛ ነው፤ መሪ አባት ነው፤ መሪ ሩኅሩኅ ነው፡፡ ሔዛቡን ስሇ ራሱ ሳይሆን ራሱን ስሇ ሔዛቡ የሚሠዋ፡፡ እኔ አሇቃችሁ ነኝ፤ ብ ነገር የሠራሁ ነኝ፣ ብ የዯከምኩ ነኝ ስሇዘህ ቅዴሚያ ይገባኛሌ አሊሇም፡፡ ሁለም ወዲጆቹ ወጥተው ካሌተጠናቀቁ ዔረፌት እንዯማ ይኖረው አስቧሌ፡፡ እናም መጨረሻ ወጣ፡፡

ፔሬዚዲንቱ «ለዊስ ዙሬ የሺፌት መሪነትህ ሥራ ተጠናቀቀ፤ መርተሃሌ፣ አስተባብረሃሌ፣ መሥዋዔትነት ከፌሇሃሌ፤ አሁን

ጨርሰሃሌ፤ መሪ ማሇት አንተ ነህ» ነበር ያለት፡፡

ይህ አጋጣሚ ቺሉያውያን እንዯ አንዴ ሌብ መካሪ እንዯ አንዴ ቃሌ ተናጋሪ ሆነው የታዩበት ነው፡፡ ወታዯሮች፣ ጋዚጠኞች፣ ካህናት፣ ሏኪሞች፣ መሏንዱሶች፣ መሪዎች፣ ሁለም ሇአንዱት ሀገር የሚጠበቅባቸውን አዯረጉ፡፡ ሇቺሉ

«የበረከት መከራ» ነው የሆነሊት፡፡ መሪዎቿ ይህንን መጥፍ አጋጣሚ የሔዛቡን አንዴነት፣ ጽናት፣ ሀገራዊ ስሜት፣ መተሳሰብ እና መቀራረብ ሇማምጣት ተጠቅመውበታሌ፡፡ ከሔዛባቸው ጋር በመሥራት ፌቅራቸውን እና ክብራቸውን አሳይተዋሌ፡፡

ሠሊሳ ሦስት የማዔዴን ሠራተኞች ብቻ ሳይሆኑ ቺሉያውያን በጠቅሊሊው ከመሬት መንቀጥቀጡ በኋሊ ከነበሩበት የመከራ

ጉዴዴ ወጥተዋሌ፡፡ ፔሬዘዲንት ፓኔራ «ቺሉ ከ69 ቀናት በፉት በነበረችበት ሁኔታ ሊይ አይዯሇችም፤ ላሊ ሀገር ሆናሇች» እንዲለት፡፡

የሚገርሙ ፔሬዘዲንት ናቸው፡፡ የማውጣቱን ዔቅዴ መርተዋሌ፤ ተከታትሇዋሌ፤ በመጨረሻም ከመጀመርያው ሰዒት ጀምረው በቦታው ተገኝተው ጸሌየዋሌ፣ አሌቅሰዋሌ፣ ተዯስተዋሌ፤ መግሇጫ ሰጥተዋሌ፡፡ እንዯ አባት ሁለን አቀፈ፡፡ እንዯ መሪ ተከታተለ፣ እንዯ ዚጋ ዖመሩ፣ እንዯ መንፇሳዊ ጸሇዩ፣ እንዯ ሰው አነቡ፡፡ ሁኔታውን በስሌክ ወይንም በሪፕርት አይዯሇም የተከታተለት፤ ስብሰባ ሊይ ወይንም በዒሌ ሊይ አሌነበሩም፤ እንዯ ሠራተኞቹ ሌብሳቸውን ሇብሰው በቦታው

Page 144: Daniel Kiibret's View

144

ነበሩ፡፡ ሇ22 ሰዒታት ያህሌ በቦታው ቆመው እያንዲንደ የማዔዴን ሠራተኛ ሲወጣ ጨብጠውታሌ፣ አቅፇውታሌ፣ ስመውታሌ፣ አበረታተውታሌ፡፡

ከሠራተኞቹ ጋር ሲያወሩ፣ ከቤተሰቦች ጋር ሲመካከሩ፣ ሲስቁ እና ሲጫወቱ ሊየ ፔሬዘዲንት አይመስለም ነበር፡፡ እኔ ፌርሃት ሳይሆን አክብሮት፣ በሔዛብ እና በመሪ መካከሌ ርቀት ሳይሆን ፌቅር ነበር ያየሁት፡፡

የተቀበሩትን የማዔዴን ሠራተኞች የማውጣቱ ሂዯት የተጀመረው በስብሰባ አይዯሇም፡፡ በጸልት ነው፡፡ ሔዛቡ ሁለ ሌቡናውን አቅንቶ ጸሌዮአሌ፡፡ መሪዎች እና ሔዛብ እንዯ ነነዌ ሰዎች አንዴ ሆነው የእግዘአብሓርን ረዴኤት ጠይቀዋሌ፡፡

የሇመኑትን የማይነሣ፣ የነገሩትን የማይረሳ አምሊክም ረዴቷቸዋሌ፡፡ ሇዘህም ነበር ፔሬዘዲንት ፓኔራ «እግዘአብሓር

ባይረዲን ኖሮ» ያለት፡፡

ሔዛብ እግዘአብሓርን ሲያስቀዴም፤ መሪዎች ከእግዘአብሓር ረዴኤት ሲጠይቁ፤ ቅዴሚያውን ሇፇቃዯ እግዘአብሓር ሲሰጡ፡፡ ስሙን በክብር ሲጠሩ እና ሲያመሰግኑ መስማት ያስቀናሌ፡፡ በእውነቱ የቺሉያውያንን ጸልት የሰማ እኛንም ይስማን፡፡

ሇቤተሰቦቻቸው የተሰጠው ቦታ የሚገርም ነው፡፡ እነዘህ ሰዎች እዘያ ዋሻ ውስጥ የቀሩት ሀገራቸውን ሲያገሇግለ ነው፡፡ የተከበሩ ዚጎች ናቸው፡፡ እነርሱን ያፇሩ፣ የተንከባከቡ እና የነፌሳቸው ቁራጭ የሆኑ ቤተሰቦቻቸው ክቡራን ናቸው፡፡ ቦታ ሉሰጣቸው ይገባሌ፡፡ ከመጀመርያው ጀምሮ መረጃ እንዱያገኙ ተዯርሌ፡፡ የማውጣቱ ሥራ ሲጀመር በቦታው ተገኝተው አይተዋሌ፡፡ ወዲጆቻቸው ከጉዴደ ሲወጡ በእንባ ተቀብሇዋቸዋሌ፡፡ የሀገር መሠረቱ ቤተሰብ ነውና ተገቢውን ቦታ አግኝተዋሌ፡፡

«ቺሉያውያን በመሆናችን ኮራን» ነበር የሚለት ቺሉዎች በየጎዲናው፡፡ ሇምን አይኮሩ፡፡ አገር አንዴ ሆኖ ሥራ ሲሠሩ አዩ፡፡ የሠሊሳ ሦስት ሰዎች ጉዲይ ጉዲያችን አይዯሇም የሚሇውን ከመሪዎቻቸው አሌሰሙም፡፡ ታሪክን በአይናቸው እንጂ በሪፕርት አሌሰሙም፡፡ ክፈ እና ዯጉን ከመሪዎቻቸው ጋር ተካፇለ፤ በመሬት መንቀጥቀጥ የተጎዲው ሌባቸው በታሪካዊው ሥራቸው ተጠገነ፡፡ ከተሇመዯው ዒሇም ርቃ በሊቲን አሜሪካ ዯቡብ ጥግ ያሇችው ቺሉ በዒሇም ሔዛቦች ሌብ ውስጥ ገባች፡፡

ከተቻሇ ችግር አይምጣ፤ ከመጣም በሚጠቅመን እና በሚያፊቅረን መንገዴ እንወጣው፤ ዯግሞም እንማርበት፡፡

ፔሬዘዲንት ፓኔራ «ካሇፇው ትምህርት ወስዯናሌ፤ በቀጣይ የማዔዴን አወጣጥ መንገዲችንን እንፇትሻሇን፤

እናስተካከክሊሇን» ነበር ያለት፡፡ የ17ኛው መቶ ክፌሇ ዖመን ኢትዮጵያዊው ፇሊስፊ ዖርዏ ያዔቆብ «ስሔተት ባይኖር ኖሮ

ሰው እንዳ ይሻሻሌ ነበር» እንዲሇው ሇተማረበት ስሔተት የዔዴገት እና የሇውጥ መነሻ ይሆናሌ፡፡ ሲሸፊፌነው የሚኖር ግን ጠባዩ እስኪመስሌ ዴረስ ይዯጋግመዋሌ፡፡

ላልችን ወዯ ሊይ ሇማውጣት ስዴስት ባሇሞያዎች ወዯ ታች ወረደ፡፡ ከፌ ሇማዴረግ ዛቅ አለ፡፡ ሠሊሳ ሦስቱን የማዔዴን

አውጭዎች አውጥተው ሲጨርሱ እነርሱ ጉዴደ ውስጥ ነበሩ፡፡ የተሊኩበትን ተግባር ሲፇጽሙ mission Cumplida

አለ፡፡ እኛስ? አሊለም፡፡ እነርሱ ላልችን እንዯረደ ሁለ ያመኑት እግዘአብሓር እነርሱን አይረዲም እንዳ፡፡

አንዴነት ይቅርብን

ብ ጊዚ ሇኢትዮጵያውያን ችግራችን አንዴ ያሇመሆን ነው፤ ሌዩነቶቻችንን ትተን አንዴ እንሁን፤ አንዴነት ኃይሌ ነው ወዖተ እያሌን ጩኸናሌ፤ አስተምረናሌ፤ ጽፇናሌ፤ አንብበናሌ፤ አዘመናሌ፤ ሰብከናሌ፡፡ አሁን አሁን ግን ሳስበው እንዱያውም ችግራችን አንዴ ከመሆን የመጣ ነው የሚመስሇኝ፡፡ እንዱያውም ሀገራችንን አሁን ሇዯረሰችበት ውዴቀት

የዲረጋት አንዴ መሆናችን ነው፡፡ ዯግሞ መች ተሇያይተን እናውቃሇን? መች ሌዩነት አሇ በመካከሊችን? ሁሊችንም እንዯ አህያ ጆሮ እንዯ ጦር ጉሮሮ አንዴ አይዯሇን እንዳ፡፡

ሇመሆኑ እኛ ኢትዮጵያውያን የተሇያየነው በምን በምንዴን ነው? በዖር? በሃይማኖት? በፕሇቲካ? በአመሇካከት? በምንም፡፡

ኢትዮጵያ ውስጥ ከጥንት ጀምሮ የሚሠራው ፉሌም አንዴ ዒይነት ነው፡፡ ተዋንያኑ ግን በየጊዚው ይሇያያለ፡፡ ፉሌሙ የሚሠራበት ቦታ እና ቋንቋ ግን ይሇያያሌ፡፡ አንዲንድቹ ያንኑ ፉሌም በሚገባ ይሠሩታሌ፤ ይዋጣሊቸዋሌ፡፡ ላልቹ ዯግሞ

Page 145: Daniel Kiibret's View

145

ፉሌሙን በበቂ ሁኔታ አይተውኑትም፡፡ በዘያም ተባሇ በዘህ ግን በፉሌሙ አንዴ ነን፡፡ በፉሌሙ ውስጥ መገዲዯሌ፤ መጨራረስ፣ አምባገነንነት፣ እኔ ያሌኩት ብቻ ይሁን፣ጠባብነት፣ ጎጠኛነት ወዖተ አለበት፡፡

ፉሌሙ በአማርኛም ተሠራ በኦሮምኛ፤ በትግርኛም ተሠራ በሶማሌኛ፤ በአፊርኛም ተሠራ በወሊይትኛ፣ በሏረሪኛም ተሠራ

በሲዲምኛ የፉሌሙ ስክሪፔት ያው ነው፡፡ የማጀቢያ ዚማውም «ኧረ ጎራው ኧረ ዯኑ፤ ግዯሌ ግዯሌ አሇኝ፤ የሚቃወምህን

አጥፊው አጥፊው አሇኝ፤ ካንተ ላሊ ሃሳብ አትስማ አትስማ አሇኝ´፤ የሚሇው የጥንቱ ዖፇን ነው፡፡

ታዴያ ኢትዮጵያውያን አንዴ ዒይነት ፉሌም እየሠሩ እንዳት ነው የሚሇያዩት? ኧረ አንዴ ናቸው፡፡

ሇመሆኑ የዖር ሌዩነት አሇን እንዳ? ሁሊችንም ከምናውቃት ቋንቋ በሊይ መስማት አንፇሌግም፤ ስሇላሊው ዖር የሚያንቋሽሹ ቃሊት በሁሊችንም መዛገበ ቃሊት ውስጥ አለ፤ የተናቁ እና የተዋረደ ማኅበረሰቦች በየዖራችን አለ፤ ገዴሇን ጀግና የምንሆንባቸው ማኅበረሰቦች በየጎሳችን አለ፤ ሁሊችንም ጎሳዎቻችንን ብቻ የሚወክለ ፒርቲዎች አለን፤ ሁሊችንም

ጎሳዎቻችንን ነጻ ሇማውጣት እንታገሊሇን፤ ሁሊችንም ተጨቁነናሌ፤ ታዴያ አሁን እኛ በዖር ተሇያይተናሌ? ምኑ ሊይ ነው

ሌዩነታችን? አንዴ ዖር እኮ ነን፡፡

አሁን እኛ በፕሇቲካ ተሇያይተናሌ? ሇመሆኑ ምንዴን ነው የሇያየን? ሁሊችንም «ላሊ ዴምፅ አሌሰማም ከንግዱህ በኋሊ´ አይዯሌ እንዳ የምንሇው፡፡ የገዣ ፒርቲ መሪዎችም አይሇወጡም፤ የተቃዋሚ ፒርቲ መሪዎችም አይቀየሩም፤ ፕሉት ቢሮ፤ ማዔከሊዊ ኮሚቴ፤ ጠቅሊሊ ጉባኤ፤ በሁለም ዖንዴ አለ፤ ሇምሳላ በቅርቡ በአምስተርዲም የአቶ መሇስ ዚናዊ ምስሌ ያሇበትን ቲሸርት የሇበሰ ሰው በኢትዮጵያውያን መዯብ ዯቡ እንዯ ትሌቅ የዴሌ ዚና ሲነገር ነበር፡፡ ታዴያ ገዣው ፒርቲ

እኛን ከዘህ እና ከዘያ ከሇከሇን ብል መናገር እንዳት ይቻሊሌ? ሌዩነታችንስ ከምኑ ሊይ ነው? እኔ ሌሙት አንዴ ነን፡፡

እዘያ ኢሳት ተከሇከሇ ብሇን ሰሌፌ እንወጣሇን፤ እዘህ የእነ እገላን ሬዱዮ አትስማ፤ ቴላቭዣናቸውን አትይ፣ እንጀራቸውን

አትግዙ እንሊሇን፤ እዘያ 99 በመቶ የሚያሸንፌ አሇ፤ እዘህም 99 በመቶ የሚያሸንፌ አሇ፡፡ ሁለም ተቃራኒ ሳይሆን ጠሊት

አሇው፡፡ ሁለም ጠሊቱን ሇማውዯም ተነሥቷሌ፡፡ አሁንም «እገላ ያሸንፊሌ´ ብሇን እንፍክራሇን፡፡ ታዴያ በምንዴን ነው

ሌዩነታችን? ኧረ አንዴ ነን፡፡ ማነው ሇመሆኑ ይኼ ኢትዮጵያውያን ተሇያይተዋሌ እያሇ የሚያሟርትብን፡፡ ባያውቀን ነው

እንጂ እኛስ ተሇያይተን አናውቅም፡፡ አሁን እኛ ተሇያይተናሌ? ስንት ሰው አሇ እባካችሁ ያሊየውን የሚያወራ፡፡

በውጭ ያለት አብያተ ክርስቲያናት ገሇሌተኛ፣ ስዯተኛ፣ የሀገር ቤት እያለ ተሇያይተዋሌ ብል የሚያማን ሰው ምን

የተረገመ ነው፡፡ አሁን በኛ መካከሌ እንዱህ ያሇ ሌዩነት አሇ? ሁለም ጳጳስ ይፇሌጋለ፤ ሁለም ግን በጳጳስ መታዖዛ አይፇሌጉም፡፡ ሁለም በስም የተሇያዩ መስሇው ሇመንግሥት ባስገቡት ዯንብ ግን አንዴ ናቸው፡፡ ሁለም የተሇያየ ስም ነገር ግን አንዴ ዒይነት ግብር ያሇው ቦርዴ አሊቸው፡፡ ሁለም ዋናው ገቢው ነው ብሇው ያምናለ፡፡ ሁለም ጋ የሚፇሌጡ የሚቆርጡ ወይዙዛርት፤ የሚያዛ የሚናዛ መንንት፤ የሚከታተለ የሚቆጣጠሩ ፕሇቲከኞች፤ የሚፇሩ፣ ሇሥጋ የሚያዴሩ አገሌጋዮች፤ አለ፡፡ ታዴያ በምን ተሇያይተን ነው ተሇያዩ እያለ የሚያሟርቱብን፡፡

ሇእነዘህ ገብርኤሌ የጎንዯር ነው፤ ሇእነዘያ አቡነ አረጋዊ የትግሬ ናቸው፤ ሇእነዘህ ማርያም የሸዋ ናት፤ ሇእነዘያ ዯግሞ ሥሊሴ የጎጃም ናቸው፤ ሇወዱህኞቹ ሚካኤሌ የዯቡብ ነው፤ ታቦቶቻችን ሁለ ዖር እና ጎጥ አሊቸው፡፡ ታዴያ በዘህ ሁለ አንዴ ሆነን ሳሇን እንዳት ተሇያይተዋሌ እንባሊሇን፡፡ ይህንን የሚለን የኛን ክፈ የሚመኙ ብቻ ናቸው፡፡

ፔሮቴስታንቶቹስ ቢሆኑ እዘህ ጌታ የወሇጋ ነው፤ እዘያ የአማራ ነው፤ ወዱያ የትግራይ ነው፤ እሌፌ ሲሌ የወሊይታ ነው፤ ሲመሇስ የሲዲማ ነው፤ ታዴያ ሁሊችንም ቢሆን ጌታን እንዯ የብሓረሰባችን ተቀብሇነዋሌ፤ ዯግሞም ሁሊችንም በብሓረሰባችን ቋንቋ ብቻ በመዖመር እና በመስበክ እናምናሇን፤ ሁሊችንም ጌታ ከኛ ቋንቋ ውጭ አይሰማም ብሇን እናምናሇን፤ ሁሊችንም ፒስተሮቻችን ሲጣለ ሇሁሇት ተከፌል የየራሳቸው ቸርች በመመሥረት እናምናሇን፤ ሁሊችንም ላሊውን ወንጌሌ ያሌገባው መሆኑን አጥብቀን እንመሰክራሇን፤ ታዴያ ይህንን የመሰሇ አንዴነት እያሇን እንዳት ተሇያይተዋሌ እንባሊሇን፡፡

ሙስሉሞችና ክርስቲያኖችስ ቢሆኑ መች ተሇያዩ፡፡ ይኼ የጠሊት ወሬ ነው፡፡ እነዘያ ሀገሪቱን በመስጊዴ በማጥሇቅሇቅ፤ እነዘህም በቤተ ክርስቲያን በማጥሇቅሇቅ ያምናለ፡፡ እነዘያም በኃይሇኛ ማይክራፍን አዙኑን በመሌቀቅ፣ እነዘህም ቅዲሴውን በኃይሇኛ ማይክራፍን በማሰማት ያምናለ፡፡ ሁሇቱም ከመወያየት ይሌቅ መፊጠጥን፣ መሌስ መሰጣጣትን ይመርጣለ፡፡ ሁሇቱም ከጥራት ይሌቅ ሇቁጥር ይጨነቃለ፡፡ ሁሇቱም ሇአምሊካቸው በመታየት ሳይሆን ሇሔዛብ በመታየት ይስማማለ፡፡ ታዴያ ይህንን የመሰሇ አንዴነት እያሇ ምኑን ተሇያየነው፡፡

Page 146: Daniel Kiibret's View

146

ምሁሮቻችን ያሊቸው አንዴነት የሚገርም ነው፡፡ ሔዛብ በሚያውቀው ቋንቋ ባሇመጻፌ፤ በውጭ ሀገር እንጂ በሀገር ውስጥ የጥናት ወረቀት ባሇማሳተም፤ በአካዲሚያዊ ክበቡ ውስጥ እንጂ በሔዛቡ ዖንዴ ባሇመታወቅ፤ በወረቀት እንጂ በሥራ ባሇማመን፤ ከአባትነት ይሌቅ በገዣነት መንፇስ በመመራት፤ ከመመሰጋገን ይሌቅ በመተቻቸት በማመን፤ ምሁራዊ ዖረኛነትን በማስፊፊት፤ ምሁሮቻችን አንዴ አይዯለ እንዳ፡፡ ማን ነው በመካከሊቸው መሇያየት አሇ እያሇ ያሊየውን የሚያወራ፡፡ ወሬኛ፡፡

አንዴነት ሰሇቸን፡፡ እስኪ ዯግሞ እንሇያይ፡፡ የተሇያየ አመሇካከት፣ የዔውቀት ዯረጃ፤ የአሠራር መንገዴ፤ የችግር አፇታት መንገዴ፤ የዔዴገት መንገዴ፤ የመረጃ መንገዴ እስኪ ይኑረን፡፡ በቋንቋ፣ በባህሌ፣ በአመጋገብ ብቻ ሳይሆን በላሊውም እስኪ እንሇያይ፡፡ የተሇያየ የፉሌም ስክሪፔት፣ የተሇያዩ ተዋንያን፣ የተሇየ የፉሌም ጭብጥ፣ የተሇየ እመርታ ያሇው ፉሌም እስኪ ይኑረን፡፡ አንዴ ዒይነት ፉሌም ሰሇቸን፡፡

እስኪ የተሇየ ሌቦሇዴ እንጻፌ፡፡ መቼት፣ ትረካ፣ ግጭት፣ ዏጽመ ታሪክ፣ አሊባውያን፣ ገጸ ባሔርያት ከሚሇው የተሇየ የሇም

እንዳ? እስኪ እንሇያይ እነዘህ የላለት ወይንም ዯግሞ ላልች ነገሮች ያለት ሌቦሇዴ መጻፌ አይቻሌም እንዳ?

አንዴነት አሌጠቀመንም፡፡ ዒሇም የተጠቀመው ተሇያይቶ ነው፡፡ ፒርሊማው ይሇያይ፤ ካቢኔው ይሇያይ፤ሲኖድሶ ይሇያይ፤ የእስሌምና ጉዲዮች ጠቅሊይ ምክር ቤቱ ይሇያይ፤ የወጣት፣ የሴት ማኅበራቱ ይሇያዩ፡፡ የሞያ ማኅበራቱ ይሇያዩ፡፡ በውስጣቸው ያለ አባሊቱ የተሇያየ ሃሳብ፣ አመሇካከት፣ አቅጣጫ፣ የዔውቀት ስብጥር፣ ዲራ፣ ይኑራቸው፡፡ይፊጩ፡፡ ተፊጭተው ተፊጭተው እንዯ ብረት ተስሇው የሰሊ ሃሳብ ያውጡ፡፡ ምሁራኑም ይሇያዩ ስሇ አንዴ ጉዲይ ከተሇያየ አቅጣጫ ይናገሩ፣ ይጻፈ፣ ይተቹ፣ ያበጥሩ፣ ያንጠርጥሩ፡፡ አዲዱስ አካሄዴ ያሳዩ፡፡ አይስማሙ፤ መስማማት የግዴ አይጠበቅባቸውም፡፡ እንዱያውም ይሇያዩ፡፡ የተሇያየ መረጃ፣ የተሇያየ ዖዳ፣ የተሇያየ ግኝት ነው የምንፇሌገው፡፡

የእምነት ተቋማቱም ይሇያዩ፡፡ በአሠራር፣ በችግር አፇታት፣ በማስተማርያ መንገዴ፣ በምእመናን አያያዛ፣ ሇሀገር በሚያበረክቱት አስተዋጽዕ፤ በአሠራር ማሻሻያ፣ በመሪዎች አመራረጥ፣ ሙስናን እና ብኩንነትን በመዋጊያ መንገዴ፣ በግሌጽነት እና ተጠያቂነት ማስፇኛ መንገድች ይሇያዩ፡፡ ይበሊሇጡ፤ ይቀዲዯሙ፡፡ ያን ጊዚ አንደ ከላሊው ሃይማኖት ባይማርም አሠራር ይማራሌ፤ ጥበብ ይማራሌ፡፡ እንዯ ኮካ ኮሊ ጠርሙስ አንዴ ከመሆን አምሊክ ይታዯጋቸው፡፡

እስካሁን አንዴ ሆነን አይተነዋሌ፡፡ እስኪ ዯግሞ ተሇያይተን እንሞክረው፡፡ አንዴነት ኃይሌ ነው የሚሇው ይቀየርና ሌዩነት ኃይሌ ነው ብሇን እንነሣ፡፡

የአንዴ ዔብዴ ትንቢት

አንዴ ዔብዴ አራት ኪል ሊይ ጆሉ ባር ፉት ሇፉት ቆሞ «ወዯፉት የኢትዮጵያ ሔዛብ በስዴስት ይከፇሊሌ፣ በስዴስት

ይከፇሊሌ» እያሇ ቡትቶውን እየጎተተ ይጮኻሌ፡፡ አጠገቡ የነበሩ ጋዚጣ ሻጮች «ዛም በሌ፣ ዔብዴ፣ ተነሣብህ ዯግሞ፤ማን

ይከፌሇዋሌ ዯግሞ፤ መዒት አውሪ» አለና ሉያባርሩት እጃቸውን ወነጨፈ፡፡ እርሱም በተራው ከት ብል ሳቀና «የዔውቀት ማነስ ችግር አሇባችሁ፡፡ ኩሊሉታችሁ ችግር አሇበት፡፡ የኛ ሰው መከፊፇሌ ሌማደኮ ነው፡፡ በዛባዣ እና ተበዛባዣ፤ አዴኃሪ እና ተራማጅ፤ ፉውዲሌ እና ፀረ ፉውዲሌ፤ ኢምፓሪያሉስት እና ፀረ ኢምፓሪያሉስት፤ አብዮተኛ እና ፀረ

አብዮተኛ፤ ሔዛባዊ እና ፀረ ሔዛብ፤ ሌማታዊ እና ፀረ ሌማት፤ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና ኪራይ ሰብሳቢ» መሌሶ ከት ብል ሳቀ፡፡

ቀጠሇ «ወዯፉት የኢትዮጵያ ሔዛብ በስዴስት ይከፇሊሌ» አሇና የቀኝ እጁን መዲፌ ጠቅሌል እንዯ ጡሩንባ ነፊው፡፡

«ምን ተብል ነው የሚከፇሇው» አለት አንዴ ጋዚጣ የሚያነበቡ አዙውንት፡፡

«ጥሩ ጥያቄ ነው» አሇና ጉሮሮውን በስሊቅ እንዯመጠራረግ ብል «የሚበሊ፣ የሚበሊ /'በ' ይጠብቃሌ/፣ የማይበሊ፣

የሚያባሊ፣ የሚያስበሊ፣ የሚያብሊሊ ተብል ይከፇሊሌ» ይህንን ሲናገር በአካባቢው የሚያሌፈትን የብዎችን ጆሮ ሇመሳብ ችል ነበር፡፡ አንዲንድቹም መንገዲቸውን ገታ አዴርገው ያዲምጡት ጀምረዋሌ፡፡

«እስኪ ተንትነው» አለት እኒያ አዙውንት ጋዚጣቸውን አጠፌ አዴርገው፡፡

«'የሚበሊ' ማሇት ጤፌ መቶም መቶ ሺም፣ መቶ ሚሉዮንም ቢገባ መገዙቱን እንጂ የተገዙበትን የማያውቅ፤ በጋዚጣ

Page 147: Daniel Kiibret's View

147

ካሌተጻፇ፣ በሬዱዮ ካሌተነገረ በቀር የኑሮ ውዴነቱ የማይነካው፤ የውጭ ምንዙሪ ቢጠፊም ባይጠፊም ድሊር የማያጣ፣ ወረፊ ቢኖርም ባይኖርም ባንክ እምቢ የማይሇው፣ ጨረታውን ሁለ ሇማሸነፌ የሚያስችሌ ዴግምት ያሇው፤ ተራራ ቁሌቁሇት መውጣትና መውረዴ ሳያስፇሌገው ቤቱ ቁጭ ብል ሚሉየኖችን የሚያፌስ፤ ሰው ሁለ በእጁ የጠቀሇሇው በእርሱ ጉሮሮ የሚያሌፌሇት፤ ሰው ሁለ የጎረሰው በእርሱ ሆዴ የሚቀመጥሇት፣ ሰው ሁለ ሮጦ እርሱ ሜዲሌያ የሚሸሇም፣ ሇመብሊት እንጂ ሇመሥራት ያሌተፇጠረ ማሇት ነው፡፡

«'የሚበሊ' ማሇት ዯግሞ ጉቦ ሇመስጠት፣ ኪራይ ሇመክፇሌ፣ ግብር ሇመክፇሌ የተፇጠረ፡፡ ምንም ሔግ አክብሮ ቢሠራ

አንዲች ጉርሻ ካሊጎረሰ ሥራው የማያሌቅሇት፤ ሇመጋገር እንጂ ሇመብሊት ያሌታዯሇ ማሇት ነው፡፡ 'ቅቤ አንጣሪዋ እያሇች

ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት' ሲባሌ አሌሰማችሁም፡፡ የርሱም ነገር እንዯዘህ ነው፡፡ ሇመበሊት የተፇጠረ ነውና ሔገ ወጦቹ ተቀምጠው እርሱ በሔጋዊ መንገዴ እየሠራ እና እየኖረ እርሱ ነው የሚከሰሰው፤ እርሱ ነው የሚጉሊሊው፡፡ እዘህ አንዲንዴ ሠፇር ያለ ቀበጥ ወሊጆች ሇሌጆቻቸው ሁሇት ሁሇት ሞግዘት ነው አለ የሚቀጥሩት፡፡ አንዶ አሳዲጊ ናት፡፡ አንዶ ዯግሞ ሌጁ ሲያጠፊ የምትመታ ናት፡፡ ሌጃቸው እንዲያመው እርሱ ባጠፊ ቁጥር እርሷ ትመታሇች፣ እርሷ ታሇቅሳሇች፡፡ እነዘህም እንዯ እርሷ ናቸው፡፡

«'የማይበሊ' የሚባሇው ሇቁጥር የሚኖረው ነው» አሇና ወዯ ሔዛቡ ዖወር ብል «አሁን ሇምሳላ እኔ እና እናንተ ጥቅማችን

ሇቁጥር ነው» ሲሌ ብዎች በፇገግታ አዩት፡፡ «አዎ እኛኮ ቁጥሮች ነን፡፡ ቁጥር ዯግሞ ምዛገባ እንጂ ምግብ አያስፇሌገውም፡፡ የኛ ሥራ መመዛገብ ነው፤ መብሊት አይዯሇም፡፡ የኢትዮጵያ ሔዛብ ሲቆጠር እንካተታሇን፤ ሲበሊ ግን አንካተትም፤ ርዲታ ሇማግኘት እናስፇሌጋሇን፤ እርዲታውን ሇመቀበሌ ግን አናስፇሌግም፡፡ ስሇዘህ ቁጥር ነን ማሇት ነው፡፡ ወዯፉት እንጀራን በቴላቭዣን ዲቦንም በፉሌም ነው የምናየው፡፡ ወዯፉት ምግብ ቤቶች ሁሇት ዒይነት ክፌያ ያዖጋጃለ፡፡ አንደ ሇሚበሊ፣ አንደ የሚበሊውን ሇሚያይ፡፡ እኔ እና እናንተ ገባ ብሇን ምግብ እና አመጋገብ አይተን እንወጣሇን፡፡

እንጀራ በሰማይ እኔ በእግሬ ሆኜ አሌዯርስበት አሌኩኝ ባክኜ ባክኜ

የተባሇው በ'ፌካሬ ሔዛብ መጽሏፌ' ሊይ የተጻፇው ትንቢት ይፇጸማሌ፡፡

«'የሚያባሊ' የሚባሇው ዯግሞ ከሚበሊው ተጠግቶ ሇበይዎች እንዯ 'ሀፑታይዖር' የሚያገሇግሌ ነው፡፡ አያችሁ የሚበለት መንቀሳቀስ አይወደም፣ ውቃቢያቸው ይጣሊቸዋሌ፤ ስሇዘህም የሚያባሊቸው ይፇሌጋለ፡፡ እነዘህ የሚቀበለ፣ የሚያቀባብለ፣ የሚያስተሊሌፈ ናቸው፡፡ እንዯነዘያ ጠግበው ባይበለም ትርፌራፉ ግን አያጡም፡፡ እነዘያ ግንዴ እነዘህ ሥር ናቸው፡፡ እነዘያ ሆዴ እነዘህ ግን እጅ ናቸው፡፡ የነዘህ ጥቅማቸው ከምርቱ ሳይሆን ከቃርሚያው ነው፡፡ በሞያቸው፣

በሌምዲቸው፣ በአፌ ቅሌጥፌናቸው፣ በመመቻመች ችልታቸው ከሚበለት ይጠጉና 'እባክህ ጌታዬ እንዱበሊ ብቻ ሳይሆን

በሌቶ እንዱያተርፌም አዴርገው' እያለ እየጸሇዩ ይኖራለ፡፡ እነዘያ የሚበለት ምግብ ሲዖጋቸው የሚያባለትን ይሰበስቡና ይጋብዝቸዋሌ፡፡ ታዴያ እነዘህ መታ መታ እያዯረጉ ሲበለ የነዘያም የምግብ ፌሊጎታቸው ይከፇትሊቸዋሌ፡፡ ምናሌባትም የሚበለት ካሌተስማማቸው የሚያባለት ይታመሙሊቸዋሌ፡፡

«አንዴ ጊዚ አንዴ ገበየሁ የሚባሌ ሰው በምኒሉክ ጊዚ ነበር አለ»

«እ..............ሺ» የሚሌ የቀሌዴ ምሊሽ ከከበበው ሰው አገኘ፡፡

«እና ገበየሁ በወቅቱ ሇነበሩት አቡን አገሌጋይ ሆነና የተጣሊውን ሰው ሁለ እያስገዖተ እጅ እግሩን አሣሠረው፡፡ ይህንን ያዩ ያገሩ ሰዎች

ገብሽ መች ቀሰሰ ከየትስ አምጥቶ ይወጋናሌ እንጂ ካቡን ተጠግቶ

ብሇው ገጠሙሇት አለ፡፡

«'የሚያስበሊ' የሚባሇው ዯግሞ የተሰጠውን ሥሌጣን፣ ዔውቀት እና ኃሊፉነት ተጠቅሞ የሚበለትም እንዲይራቡ

የማይበለትም እንዱጠግቡ ማዴረግ ሲገባው 'ሊሇው ይጨመርሇታሌ' እያሇ መሬቱን ሲቸበችብ፣ ግብር ሲቀንስ፣ ያሌተፇቀዯ ዔቃ ሲያስገባ፣ ሔገወጥ የሆነ መመርያ ሲያስተሊሌፌ፣ የሚውሌ ማሇት ነው፡፡ እነዘህ ሀገር የሚያስበለ ናቸው፡፡ ስሔተቱን፣ ጥፊቱን፣ ሔገ ወጥነቱን፣ ጉዲቱን፣ በኋሊ ዖመን የሚያመጣውን መዖዛ እያወቁ እኔን ምን ቸገረኝ

Page 148: Daniel Kiibret's View

148

ብሇው ሇበይዎች የሚስማማውን ብቻ የሚሠሩ ናቸው፡፡ እነርሱም አይጠቀሙም፤ መጨረሻቸው ጥፊት ነው፤ ሀገራቸው ማረሚያ ቤት ነው፤ እነሆ ነገ ግዲጃቸውን ሲፇጽሙ እንዯ ሸንኮራ ተመጥጠው፣ እንዯ ሙዛ ሌጣጭ ተሌጠው

ይወዴቃለ፡፡»

'የሚያብሊሊ' ይህ ዯግሞ ሇመብሊት የሚያመች ሔግ ፣መመርያ፣ አሠራር እንዱዖረጋ የሚያዯርግ፣ የሚበለት አጋጣሚዎችን ሁለ እንዱጠቀሙ መንገዴ የሚያመቻች፤ ከበለም በኋሊ በተቻሇ መጠን የበለትም ፣አበሊሊቸውም ሔጋዊ መሌክ እንዱኖረው የሚያመቻች ነው፡፡ መንግሥት ሇበጎ ብል የዖረጋውን አሠራር፣ ያወጣውን መመርያ እና ያዋቀረውን መዋቅር እርሱ እንዳት ሇበይዎች እንዯሚስማማ ያጠናሌ፣ ያመቻቻሌ፣ ያስፇጽማሌ፡፡ ከመመርያው እና ከአሠራሩ ጋር የሚሄዴ ዯረሰኝ፤ ድክመንት፣ ማስረጃ፣ ያዖጋጃሌ፤ አበሊለን ያሳሌጠዋሌ፡፡ እነዘህ የጨራ አሲዴ ናቸው፡፡ የጨራ አሲዴ የበሊነውን እንዱዋሏዯን አዴርጎ ይፇጨዋሌ፣ያስማማዋሌ፡፡ እነዘህም እንዯ ጨራ አሲዴ ይፇጩታሌ ያስማሙታሌ፡፡

«አንተ ይህንን ትንቢት ከየት አመጣኸው» አለት አንዱት እናት ገርሟቸው፡፡

«በዔብዴነቴ ነዋ እናቴ፤ አዩ እዘህ ሀገር ካሊበደ በቀር ብ ነገር አይገሇጥሌዎትም፡፡ እንዱገሇጥሌዎት ከፇሇጉ እንዯ እኔ

ማበዴ አሇብዎ፡፡ ሇነገሩ እዘህ ሀገር ዔብደ ብ ነው ግን ዒይነቱ ሌዩ ሌዩ ነው» አሊቸው፡፡ «ዯግሞ የዔብዴ ምን ዒይነት

አሇው፤ ሁለም ያው ነው» አለት እኒያው እናት የነጠሊቸውን ጫፌ ወዯ ትከሻቸው እየመሇሱ፡፡

«ተሳስተዋሌ፤ አዩ ይህም ቢሆን ካሊበደ በቀር አይታይዎትም፡፡ ብ ዒይነት ነው ዔብደ፡፡ የመጀመርያው ያበዯና ማበደን እንዯኔ የተረዲ ነው፡፡ ሁሇተኛው አብድ ማበደን እያወቀ ግን ማመን የማይፇሌግ ነው፣ እንዯ ብዎቻችሁ፤ ላሊው አብድ

ግን ማበደን ባሇማወቁ የተምታታበት ነው፡፡»

«ቆይ አንተ ችግሩ ብቻ ነው የተገሇጠሌህ፤ መፌትሓውን አሌገሇጠሌህም፤ ማበዴህ ካሌቀረ ሇምን ከነ መፌትሓው

አታብዴም ነበር» አለት እኒያ አረጋዊ፡፡

ምን ዒይነት ሲኖድስ ያስፇሌገናሌ?

ቅደስ ሲኖድስ የቤተ ክርስቲያን የመጨረሻው ሊዔሊይ አካሌ፣ የትምህርተ ሃይማኖቷ፣ የሥርዒቷ እና የትውፉቷ ጠባቂ፣ ቤተ ክርስቲያኒቱን የመወከሌ የመጨረሻው ሥሌጣን ያሇው፣ መናፌቃንን እና ከሀዴያንን ሇማውገዛ፣ የተመሇሱትንም ይቅርታ ሇማዴረግ ሥሌጣን ያሇው የቤተ ክርስቲያን አካሌ ነው፡፡

ከሊይ ከተገሇጡት ሃይማኖታዊ ተግባራት በተጨማሪ የፊይናንስ፣ የሠራተኛ አስተዲዯር፣ የንብረት፣ የይዜታ፣ የማኅበራዊ ጉዲዮች፣ የቅርስ እና የቤተ ክርስቲያኒቱን ግንኙነት በተመሇከተ ፕሉሲ እና መመርያ የሚያወጣ፣ አቅጣጫ የሚወስን እና የመጨረሻውን ውሳኔ የሚሰጥ አካሌም ነው፡፡ ቅደስ ሲኖድስ ሃይማኖታዊ፣ ሀገራዊ፣ ማኅበራዊ፣ ዒሇም ዏቀፊዊ እና ሰብአዊ ኃሊፉነቶች ያለበት የቤተ ክርስቲያን ለዒሊዊ አካሌ ነው፡፡እነዘህን ከባዴ ኃሊፉነቶቹን መወጣት ይችሌ ዖንዴ ሃይማኖታዊ፣ ኁባሬያዊ እና አስተዲዯራዊ ጥንካሬዎች ሉኖሩት ይገባሌ፡፡

ሃይማኖታዊ

የአንዴ ሲኖድስ ሃይማኖታዊ ጥንካሬ ሲባሌ አባሊቱ በሏግ እና በሥርዒት የተሾሙ፣ እምነታቸውን ጠብቀው የሚያስጠብቁ፣ ሇእምነታቸው ታማኝነት ያሊቸው፣ ሊመኑበት ነገር እስከ መጨረሻው ሇመቆም ጥብአት እና ጥንካሬ ያሊቸው ማሇት ነው፡፡

በቤተ ክርስቲያናችን የቅደስ ሲኖድስ ኣባት የሚሆኑት ብጹአን ሉቃነ ጳጳሳት ናቸው፡፡ ስሇዘህም የሲኖድሱ ጥንካሬ በብጹአን ጳጳሳት ጥንካሬ ሊይ የተመሠረተ ነው ማሇት ነው፡፡ ይህም ጥንካሬ በሚከተለት ሁኔታዎች ይገሇጣሌ፡፡

የሃይማኖት ትምህርት ብቃት

የቅደስ ሲኖድስ አንደ ተግባር የቤተ ክርስቲያኒቱን ትምህርተ ሃይማኖት መጠበቅ እና መመስከር ነው፡፡ ይህንን ሇመወጣት ዯግሞ አባሊቱ የቤተ ክርስቲያኒቱን ትምህርተ ሃይማኖት በሚገባ ያወቁ፣ዏውቀውም ሇመመስከር የሚችለ

Page 149: Daniel Kiibret's View

149

መሆን አሇባቸው፡፡ አንዴ ሲኖድስ ይህንን የመሰለ አባቶች ካለት ሉቃነ ጳጳሳቱ ነገረ ሃይማኖትን ሲያስተምሩ፣ ሲያብራሩ እና ሲተነትኑ ይታያለ፡፡ ምእመናን ሃይማኖታቸውን እንዱጠብቁም መጻሔፌትን ይጽፊለ፤ ሇመናፌቃን ጥያቄ በየጊዚው መሌስ ይሰጣለ፡፡

ከዘህም በተጨማሪ በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ የሚያከራክሩ፣ የሃሳብ ሌዩነት የተፇጠረባቸው እና ምእመናነን የሚያዯናግሩ ጉዲዮች ሊይ እየተወያዩ አንዴ ውሳኔ ይሰጣለ፡፡

የቤተ ክርስቲያን ሀብታት ዔውቀት

የአንዴ ጠንካራ ሲኖድስ አባሊት የቤተ ክርስቲያኒቱን ሥሪት በሚገባ ያውቁታሌ፡፡ ገዲማዊ ሥርዒቷን፣ የቅዲሴ ሔይወቷን፣ የጸልት ጉዜዋን፣ የቅርስ ሀብቷን፣የንብረት ይዜታዋን፣ ታሪን እና ባህሌዋን፣ ችግርዋን እና ፇተናዋን በሚገባ ይረዲለ፡፡ በዘህ ረገዴ ሇሚጠየቁት ጥያቄ በቂ መሌስ ይሰጣለ፡፡ ችግሮች ተባብሰው አዯጋ ከማዴረሳቸው በፉትም መፌትሓ ይሰጣለ፡፡

መንፇሳዊ ብቃት

የአንዴ ጠንካራ ሲኖድስ አባሊት በምእመናኑ፣ በሚያገሇግለበት ዴርሻ እና በራሱ በሲኖድሱ የተመሰከረሇት ሔይወት ያሊቸው ናቸው፡፡ ምእመናነን የሚያሰናክሌ፣ በፌርዴ ቤቶች አዯባባይ የሚያውሌ፣ እነርሱንም በቆራጥነት ከመጋዯሌ የሚያግዴ ነውር ነቀፊ አይኖርባቸውም፡፡ ምእመናን አፊቸውን ሞሌተው ይመሰክሩሊቸዋሌ፡፡ በሔግ ከሚያስጠይቅ ወንጀሌም ነጻ ናቸው፡፡

የጸልት፣ የስግዯት፣ የትምህርት፣ የቅዲሴ፣ የተባሔትዎ፣ የተጋዴል ሔይወታቸው ሇላልች አርአያ የሚሆን ነው፡፡ ከምቾት እና ቅንጦት ይሌቅ ቀሊሌ እና ጽደ የሆነ አኗኗርን ይመርጣለ፡፡ ከሀብት ክምችት ይሌቅ የጸጋ ስጦታን በብርቱ ይፇሌጋለ፡፡ ከዖመድ ቻቸው ይሌቅ የመንፇስ ሌጆቻቸውን ያሰባስባለ፡፡ ከምዴራዊ ወንዛ ይሌቅ ሰማያዊውን የሔይወት ወንዛ ይሻለ፡፡

በገዲማዊ ሔይወታቸው የተመሰከረሊቸው፤ በየጊዚው በገዲማቱ ሱባኤ የሚይ፤ ከሥጋዊ መፌትሓ ይሌቅ መንፇሳዊ መፌትሓ የሚመርጡ ይሆና፡፡ በከተሞች ከመቀመጥ ይሌቅ በገዲማቱ ማሳሇፌን፤ የገጠር ምእመናነን መጎብኘትን፣ የሔዛቡን ችግር መፌታትን ይመርጣለ፡፡ ሔመሙማንን ሇመጠየቅ በሏኪም ቤቶች፣ ርሃብተኞችን ሇመጎብኘት በረሃብ ቦታዎች፣ ገበሬዎችን ሇማበረታታት በገጠሮች፣ ሠራኞችን ሇማጽናት በፊብሪካዎች ይገኛለ፡፡ የሔዛብ አባትም ይሆናለ፡፡

መኪና ከየት እገዙሇሁ፣ ቤትስ መቼ እሠራሇሁ ብሇው አይጨነቁም፡፡ አገሌግልታቸውን ያዩ ምእመናን መኪናውን ያዖጋጃለ፤ በመንበረ ጵጵስናቸውንም ይሠሩሊቸዋሌ፡፡ አይናገሩም፤ ነገር ግን በፌቅር ያስዯርጋለ፤ አይሇምኑም፣ ነገር ግን በሃይማኖት ያስፇጽማለ፡፡

ሲሆን ሲሆን እግዘአብሓር ትምህርታቸውን በተአምራት ያጸናሊቸዋሌ፡፡ የማስተማር፣ አጥምቆ የመፇወስ፣ ጽፍ የማስረዲት፣ ጸሌዮ ግዲጅ የመፇጸም፤ ተክል የማፌራት፣ገዲም ተክል የማጽናት፣ ጸጋን ያዴሊቸዋሌ፡፡ ምእመናኑ እንዯ አሇቃ ሳይሆን እንዯ አባት፣ እንዯ ባሇ ሥሌጣን ሳይሆን እንዯ መምህር ያዩዋቸዋሌ፡፡ እነርሱ እረኞች ናቸው እንጂ ምንዯኞች አይዯለምና፡፡

አስተዲዯራዊ

አስተዲዯራዊ ብቃት ስንሌ የየአንዲንደ የሲኖድስ አባሌ እና የምሌዏተ ጉባኤው አስተዲዯራዊ ብቃት ማሇታችን ነው፡፡

ግሊዊ

እያንዲንደ የቅደስ ሲኖድስ አባሊት አስተዲዯራዊ ብቃት ከላሊቸው የሁለም ውሐዴ የሆነው ምሌዏተ ጉባኤ ብቃት አይኖረውም፡፡ ይህንን ብቃት ሇማግኘት ዯግሞ አመራረጥ፣ ሌምዴ እና ሥሌጠና ወሳኞች ናቸው፡፡

አመራረጥ

የቅደስ ሲኖድስ አባሊት የሚሆኑ ጳጳሳት ሲመረጡ ከሃይማኖታዊ ብቃት እና ዔውቀት በተጨማሪ አስተዲዯራዊ ዔውቀት እና ብቃት ወሳኞች ናቸው፡፡ አንዲንዴ አብያተ ክርስቲያናት ሇምሳላ የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ሇኤጲስ ቆጶስነት

Page 150: Daniel Kiibret's View

150

የምትመርጣቸውን አባቶች አስቀዴማ በመምረጥ በሌዩ ሌዩ የኃሊፉነት ቦታዎች ትመዴባቸዋሇች፣ ትምህርት ቤት እንዱገቡ ታዯርጋሇች፣ ከአነስተኛ እስከ ከፌተኛ ቦታዎች ገብተው ያያለ፣ ይፇተና፡፡ ዴክመታቸውን ያሻሽሊለ፣ ብርታታቸውን ያጠነክራለ፡፡

በመካከለ ነውር ነቀፊ ከተገኘባቸው፤ ሔዛብ የሚያማርራቸው፣ ሀብት እና ገንዖብ የሚያባክኑ፣ አስተዲዯራቸው የማይሻሻሌ እና ሇሙስና የተጋሇጠ ከሆነ ወዯ ቀጣዩ የክህነት መዒርግ አይሸጋገሩም፡፡ ነገር ግን በበጎ ሥራቸው የተመሰከረሊቸው፣ አብረዋቸው የሠሩት አካሊት ያመሰገኗቸው እና የሥራ ፌሬያቸው የሚታይ ከሆነ ቤተ ክርስቲያኒቱ ትሾማቸዋሇች፡፡

ቤተ ክርስቲያን ብጹዏን ጳጳሳትን ከሾመች በኋሊ ሌታስብበት የሚገባ አንደ ጉዲይ የሚያስፇሌጋቸውን መሣርያ ስሇማሟሊት ነው፡፡ መጀመርያ ዯረጃ ታውጣ፡፡ ተመሳይ ዯረጃ ያሊቸው መንበረ ጵጵስናዎች፣ የቤት ዔቃዎች፣ አሌባሳት፣ ተመሳይ ዯረጃ ያሊቸው መኪኖች፣ የአገሌግልት መሣርያዎች እንዱኖሯቸው ሔግ ታውጣ፡፡ ግዣው በአንዴ መምሪያ ሥር፣ ከአንዴ የበጀት ቋት ይሁን፡፡ ሸሊሚ ያገኘ ባሇሚሉዮን መኪና ያሊገኘ ባሇ በቅል መሆን የሇበትም፡፡ ጋምቤሊም፣ አሶሳም፣ ጂግጂጋም፣ አዱስ አበባም ተመሳሳይ ዯረጃ ይኑራቸው፡፡ አባ እገላ በዘህን ያህሌ ብር መኪና ገ የሚሇው ዚና እንዱቆም ቤተ ክርስቲያኒቱ በዔቅዴ ታሟሊሊቸው፡፡ መኪና ሇአባቶቻችን ምናቸው ነው፡፡ እንዱያውም ሇአሶሳ፣ ሇጋምቤሊ፣ ሇዐጋዳን፣ ሇሏረር፣ ሇአፊር አህጉረ ስብከት ጳጳሳት ከአገሌግልታቸው አንፃር ሄሉኮፔተርም ያስፇሌጋቸዋሌ፡፡ የሀገሪቱ ሔግ ከፇቀዯ፡፡ ነገር ግን ይህ ሁለ በሲኖድሱ ተፇቅድ በዔቅዴ ይገዙ እንጂ በሽሌማት እና በስጦታ ስም መሆን የሇበትም፡፡ አንደ ተዯሳች ላሊው ተመሌካች መዯረገም አይገባውም፡፡

ከዘህም በተጨማሪ እንዯ ግብጽ እና አርመን ቤተ ክርስቲያን አባቶች የቅደስ ሲኖድስ አባሊት በበጀት እንጂ በዯመወዛ መተዲዯር የሇባቸውም፡፡ የሚያስፇሌጋቸውን ቤተ ክርስቲያን ታሟሊ፡፡ ከዘያ ውጭ ሇጳጳሳት ዯመወዛ መክፇሌ እረኞችን ቅጥረኞች ማዴረግ ነው፡፡ ጳጳሳትም ሇዔሇት ከሚጠቀሙበት በቀር ቋሚ ሀብት ማፌራት፣ ቤት መሥራት ዖር መዛራት አያስፇሌጋቸውም፡፡ ቤተ ክርስቲያን የማን ሆና ነው እነርሱ በየመንዯሩ ቤት የሚሠሩት፡፡

በምእመናኑ ዴጋፌ እና ፌቅር የተሾሙ፣ ቤተ ክርስቲያን የምትመሰክርሊቸው አባቶች ከተሾሙ ነገ ዏረፌተ ዖመናቸው ሲዯርስ መቀበር ያሇባቸው በሀገረ ስብከታቸው ነው፡፡ ቫቲካንን ያየ ሰው ከሚቀናባቸው ነገሮች አንደ ሇፕፕቹ የተዖጋጀው የቀብር ሥርዒት ነው፡፡ እኛም በየሀገረ ስብከቱ የታወቀ የቀብር ቦታ፣በተሇይም በገዲማት መዖጋጀት አሇበት፡፡ ይህም ቦታ ምእመናን የሚጸሌዩበት፣ሻማ የሚያበሩበት እና የአባቶች ንዋያተ ቅዴሳት እና አሌባሳት የሚቀመጡበት መሆን ይገባዋሌ፡፡ አንዴ ሉቀ ጳጳስ መቀበር ያሇበት ባገሇገሇበት ሀገረ ስብከት እንጂ ዖመድቹ ባለበት ቦታ መሆን የሇበትም፡፡ ሲያርፌም ንብረቱ ሇአገሇገሇበት ሀገረ ስብከት መሰጠት አሇበት፡፡ ያም ሀገረ ስብከት ሇምእመናን በቅርስነት መታየት ያሇባቸውን በመቃብራቸው አካባቢ ሉታዩ በሚችለበት ቦታ ማስቀመጥ፣ላልቹን ዯግሞ ወዯ ንብረት ክፌሌ ገቢ ማዴረግ ይገባዋሌ፡፡ ሥሌጠና አስተዲዯራዊ ክሂልት በአንዴ ጀምበር አይመጣም፣ በአንዴ ኮርስም አይገነባም፡፡ ነገር ግን ሌዩ ሌዩ ዖዳዎችን፣ወቅታዊ አሠራሮችን እና የተሇዋወጡ ሔጎችን ሇማወቅ እንዱቻሌ የሥራ ሊይ ሥሌጠናዎች ወሳኞች ናቸው፡፡ በአንዲንዴ አብያተ ክርስቲያናት ሇጵጵስና መብቃት ማሇት በሁለም ነገር መመረቅ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡ ይህ ግን ፇጽሞ ስሔተት ነው፡፡ ሰው ምለዔ በኩሌሄ ሉሆን አይችሌም፡፡ ነገር ግን ሁለን አቀፌ መሆን ይችሊሌ፡፡ በተሇይም ዒሇማዊ አሠራሮች፣ ሔጎች፣ መዋቅሮች እና ስሌቶች በየጊዚው ስሇሚሇዋወጡ እነርሱን ተከታትል ሇማወቅ ወቅታዊ ሥሌጠናዎች ያስፇሌጋለ፡፡ ይህ ዯግሞ ብጹአን አባቶችንም ይመሇከታሌ፡፡

ሇምሳላ በኛ ቤተ ክርስቲያን ሇጳጳሳት ሥሌጠና ማዖጋጀት እና መስጠት እንዯ ዴፌረት ይቆጠራሌ፡፡ ይህ ግን ፇጽሞ ስሔተት ነው፡፡ መሠሇጥን ማሇት አሊዋቂነትን መግሇጥ ማሇት አይዯሇም፡፡ ዏዋነትን ማጽናት እንጂ፡፡ ወቅቱን እንዴንቀዴመው፣ ከምእመናንም የተሻሇ እንዴናውቅ የሚያዯርገን ነው፡፡

ዙሬ ዙሬ በየሀገረ ስብከቱ ጳጳሳት ፊይናንስ ያንቀሳቅሳለ፣ሀብት ያስተዲዴራለ፣የቦታ ይዜታ ጉዲይን ያያለ፣ የሠራተኛ አስተዲዯር ይመሇከታቸዋሌ፣ የሔግ ክርክሮችን ያያለ፣ የቤተሰብ ጉዲዮችን ይዲኛለ፣ በጤና ጉባኤያት ይሳተፊለ፡፡ እነዘህ

ትምህርቶች ዯግሞ በአብነት ት/ቤቶቻችን ውስጥ የለም፡፡ ብጹአን አባቶች እነዘህን ጉዲዮች በሚገባ ተገንዛበው ሇመምራት እና ሇመወሰን እንዱችለ ወቅታዊ ሥሌጠናዎች ያስፇሌቸዋሌ፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን በመሊው ዒሇም በተበተኑበት በአሁኑ ዖመን አባቶች በመገናኛ ብኃን ተዯራሽ መሆን አሇባቸው፡፡ ሲሆን ሲሆን እያንዲንደ ሀገረ ስብከት የየራሱ ዌብ ሳይት ያስፇሌገዋሌ፣ አባቶችም ፋስ ቡክን በመሳሰለ መሣርያዎች ማስ ተማር አሇባቸው፡፡ ትምህርቶቻቸውን በቪሲዱዎች እና በዱቪዱዎች ሌናገኛቸው ይገባሌ፡፡

Page 151: Daniel Kiibret's View

151

ሇዘህ ሇዘህ ዯግሞ ዖመኑን የዋጀ ሥሌጠና ወሳኝ ነው፡፡ ግብፆች ከ1400 በሊይ ዌብ ሳይት ሲኖራቸው የኛ አባቶች እና ቤተ ክህነት አንዴም ጠንካራ የመረጃ መረብ የሇንም፡፡

በሀገር ዏቀፌ እና በዒሇም ዏቀፌ መዴረኮች ቤተ ክርስቲያንን ወክሇው ጥናታዊ ጽሐፍችን ማቅረብ፣ የቀረቡትን ሰምቶ ሃሳብ መስጠት፣የቤተ ክርስቲያኒቱን ዏቋም ማንፀባረቅ፣ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ በከፌተኛ የትምህርት ተቋማት ተገኝተው ማብራርያ መስጠት፣ መንግሥት ሔግ ሲያወጣ ተገኝተው የቤተ ክርስቲያንን መብት ማስከበር ዖመኑ ይጠይ ቃቸዋሌ፡፡

እስካሁን ዴረስ በጥናታዊ መጽሓቶች ውስጥ ጥናታዊ ጥሐፊቸው የታተመሊቸው የቤተ ክርስቲያናችን ሉቀ ጳጳስ ብጹዔ ወቅደስ አቡነ ቴዎፌልስ ብቻ ናቸው፡፡

ሌምዴ

የመንግሥትን ሌዩ ሌዩ ኃሊፉዎች እና የፒርሊማ አባሊት ብንመሇከት በየጊዚው ወዯ ሌዩ ሌዩ ሀገሮች እየተ ሌምዴ ይቀስማለ፡፡ ይህ ነገር ሇብጹአን አባቶችም ያስፇሌጋሌ፡፡ በተሇይም በሃይማኖት ከሚመስለን አኃት አብያተ ክርስቲያናት ጋር የሌምዴ ሌውውጥ ማዴረግ ዔውቀት ያስገበያሌ፡፡ ከእነርሱ ዴክመት እና ጥንካሬም እንዴንማር ያዯርጋሌ፡፡ ስሇ ችግሮች አፇታት፣ስሇ ምእመናን አያያዛ፣ ስሇ ሀብት እና ንብረት አስተዲዯር፣ ስሇ ገዲማት አሠራር፣ ስሇ ስብከተ ወንጌሌ ሥርጭት ሌምዴ መቅሰም ያስፇሌጋሌ፡፡

በላሊም በኩሌ በሀገር ውስጥ ከሚገኙ መሥሪያ ቤቶች፣ ተቋማት፣ ዴርጅቶች፣ የትምህርት ማዔከሊት እና ከመሳሰለት ሌምዴ መቅሰሙ፣የሞያ እና የሌምዴ እገዙ መጠየቁ፣ ብልም ተባብሮ መሥራቱ የብጹአን አባቶችን አገሌግልት ውጤታማ ያዯርገዋሌ፡፡

ኁባሬያዊ

ቅደስ ሲኖድስ እንዯ አንዴ ተቋም አስተዲዯራዊ ብቃት እና ጥንካሬ ያስፇሌገዋሌ፡፡ አሁን ባሇው አሠራር የቤተ ክርስቲያናችን ሲኖድስ ከጊዚያዊ ኮሚቴ ባሇፇ መካሪም አማካሪም የሇውም፡፡ ራሱ ያረቅቃሌ፣ ራሱ፣ ይፇትሻሌ፣ ራሱ ያጸዴቃሌ፡፡ ላልች የቤተ ክርስቲያን አካሊት እና ምእመናን የሚሳተፈበት ምንም ዒይነት መንገዴ የሇውም፡፡

ከአኃት አብያ ክርስቲያናት ግብጽን፣ ከላልቹ ዯግሞ የሮም ካቶሉክን ብንመሇከት ግን ይህ ዒይነት አሠራር የሊቸውም፡፡ ሲኖድሳቸው በሥሩ ቋሚ ኮሚቴዎች አለት፡፡ እነዘህ ቋሚ ኮሚቴዎች በሉቃነ ጳጳሳት፣ በሉቃውንተ ቤተ

ክርስቲያን፣በባሇሞያዎች እና በጽ/ ቤት ሠራተኞች የተዯራጁ ናቸው፡፡ አስቀዴመው ጉዲዮች የሚታዩት፣ የሚረቅቁት፣ የሚስተካከለት እና ሇውሳኔ የሚቀርቡት በእነዘህ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት ነው፡፡

ሲኖድሱም አንዴን አጀንዲ ተነጋግሮበት ሇዛርዛር እይታ ወዯ እነዘህ ኮሚቴዎች ነው የሚመራው፡፡ ዔቅዴ የሚዖጋጀው፣ የፕሉሲ ረቂቅ የሚቀርበው፣ የጳጳሳት ምርጫ ዔጡ የሚቀርበው፣ የኃሊፉዎች ሹመት ዔጩ የሚቀርበው በእነዘህ ኮሚቴዎች ነው፡፡ ይህ አሠራር ነገሮች ጊዚ ተወስድባቸው በዛርዛር እንዱታዩ ከመርዲቱም በሊይ ከስሔተትም ይጠብቃሌ፡፡ የሚመሇከታቸው አካሊትም ሃሳብ እንዱሰጡ ዔዴሌ ይሰጣሌ፡፡

ሇምሳላ አንዴ የሔግ ረቂቅ ሲዖጋጅ የሔግ ኮሚቴው ከቅደስ ሲኖድስ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት ያረቅቃሌ፤ የሚመሇከታቸውን አካሊት እና ግሇሰቦች ጠርቶ ያወያያሌ፤ ሃሳብ ያሰባስባሌ፤ ከዘያ በኋሊ ዯግሞ ጨምቆ እና የሔግ መሌክ አስይዜ ሇሲኖድሱ ያቀርባሌ፡፡ ቅደስ ሲኖድስም የቀረበሇትን መርምሮ ያጸዴቃሌ፡፡ በዘህ ሂዯት ሉቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ምእመናን፣ ባሇሞያዎች እና ላልች መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያሌሆኑ አካሊት ስሇተሳተፈበት የሲኖድሱ ውሳኔ ተጠቃሽ፣ አግባቢ እና ሁለም የሚቀበሇው ይሆናሌ ማሇት ነው፡፡

ሇምሳላ የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ሲኖድስ የሚከተለት ቋሚ ኮሚቴዎች አለት፡፡

1. የድግማ እና መንፇሳዊ ትምህርት

2. የሔግ

3. የአህጉረ ስብከት ጉዲዮች

Page 152: Daniel Kiibret's View

152

4. የሥርዒተ ቤተ ክርስቲያን እና ትውፉት ጉዲዮች

5. መንፇሳዊ ግንኙነት

6. የሔዛብ ግንኙነት

7. የክህነት ጉዲዮች

8. የዔቅዴ

እንዱሁም በጽ/ቤቱ ሥር ቃሇ ጉባ የሚይ እና ውሳኔዎችን የሚከታተለ ባሇሞ ያዎች አሎቸው፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቅደስ ሲኖድስም

በብፁአን አበው የሚመሩ፤ ሦስት ጳጳሳት፣ሦስት ሉቃውንት፣ ሦስት ባሇሞያ ምእመናን የሚሳተፈባቸው፣ በየራሳቸው

የተሟለ የጽ/ቤት መሣርያዎች፣ በጀት እና ዴጋፌ ሰጭ የሰው ኃይሌ ያሊቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ቢኖሩት መሌካም ነው፡፡ እነርሱም፡

1. የድግማ እና የቀኖና ጉዲዮች፡ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርተ ሃይማኖት እና ሥርዒት የሚያብራራ፣ ሇሚነሡ ጥያቄዎች በሲኖድሱ መወሰን ያሇባቸውን የድግማ እና የሥርዒት ጉዲዮች አርቅቆ የሚያቀርብ፣ ሇሚነሡ ክርክሮች ዛርዛር ምሊሽ የሚያዖጋጅ፤ ሥርዒት ሉሠራባቸው የሚገቡ ጉዲዮችን በመሇየት ረቂቅ የሚያቀርብ፣ በቅደስ ሲኖድስ የሚታዩ የሃይማኖት መጻሔፌትን የሚመረምር፣ ከሌዩ ሌዩ አካሊት ሇሚቀርቡ የቤተ ክርስቲያንን ሃይማኖታዊ አስተያየት ሇሚጠይቁ ጉዲዮች መሌስ የሚያዖጋጅ፡፡

2. የካህናት እና የክህነት ጉዲዮች፡ የካህናትን አሿሿም፣ ሥርዒት፣ አሇባበስ፣ አቀጣጠር፣ የሥነ ምግባር ሁኔታ፣ ብዙት፣የሚመሇከት፤ ክህነትን ሇሚመሇከቱ ቅሬታዎች እና ጥያቄዎች ዛርዛር መሌስ የሚያዖጋጅ፤ በካህናት መካከሌ ሇሚነሡና የሲኖድሱን ውሳኔ ሇሚፇሌጉ ጉዲዮች ረቂቅ ውሳኔ የሚያዖጋጅ፡፡ ክህነትን እና ካህናትን በተመሇከተ መጽዯቅ ያሇባቸውን ረቂቅ የሔግ ሃሳቦች የሚያመነጭ፤ ከሌዩ ሌዩ አካሊት ካህናትን በተመሇከተ ሇሚቀርቡ ጥያቄዎች መሌስ የሚያዖጋጅ፡፡ ስሇሚሾሙ ኤጲስ ቆጶሳት መረጃ የሚያሰባስብ፣ሥሌጠና የሚያዖጋጅ፣ እጩ የሚያቀርብ፡፡

3. የገዲማት ጉዲዮች፡ የገዲማትን ይዜታ፣ሥሪት፣ የገዲማውያንን አገባብ፣ አኗኗር፣ የገዲማትን ሀብት እና ንብረት፣ የገዲማትን አስተዲዯር፣ የምንኩስናን አሰጣጥ፣ የመነኮሳትን አመዖጋገብ፣ በተመሇከተ የሚያይ፣ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ የሚያቀርብ፣ሔግ የሚያዖጋጅ፡፡

4. የቤተሰብ እና ማኅበራዊ ጉዲዮች፡ ክርስቲያናዊ ቤተሰብን በተመሇከተ መውጣት ያሇባቸውን ፕሉሲዎች እና መመርያዎች የሚያረቅቅ፣ ማኅበራዊ ጉዲዮችን በተመሇከተ ሃሳብ የሚያቀርብ ነው፡፡ የቤተሰብ ምጣኔ፣የወሉዴ

መቆጣጠርያ፣ ኤች አይቪ/ኤዴስ፣ የቤተሰብ ሔግ፣የሔፃናት አስተዲዯግ፣ የአረጋውያን ሁኔታ፣ ጤና ጉዲዮች፣ የሴቶች መብት ጉዲዮች፣ ወሉዴ እና ከወሉዴ ጋር የተያያ ጉዲዮች፣ የዘህ ኮሚቴ ጉዲዮች ናቸው፡፡

5. የቅዴስና እና ቅደሳት መጻሔፌት ጉዲዮች፡ የቤተ ክርስቲያኒቱ ቅደሳን እነማን እንዯሆኑ፣ ታካቸው፣ ገዲማቸው፣ክብረ በዒሊቸው ተጠንቶ በሲኖድሱ እንዱጸዴቅ፡፡ የቤተ ክርስቲያኒቱን መጻሔፌት የመሇየት፣ በቀኖና ዔውቅና የመስጠት፣ በቅደስ ሲኖድስ መዒርገ ቅዴስና ሉሰጣቸው የሚገቡ ቅደሳንን ማጥናት እና ማቅረብ፤ የዘህ ኮሚቴ ተግባራት ናቸው፡፡

6. የፊይናንስ፣ የበጀት እና ኢኮኖሚ ጉዲዮች፡ የቤተ ክርስቲያኒቱን የገቢ ምንጮች ሃሳብ ማቅረብ፣ የፊይናንስ ሔጎችን ማርቀቅ፣ የፊይናንስ እና ኢኮኖሚ ፕሉሲ ማርቀቅ፣ የአብያተ ክርስቲያናትን የፊይናንስ አያያዛ በተመሇከተ ሃሳብ ማቅረብ፣ ቤተ ክርስቲያኒቱ በኢኮኖሚ ራስዋን የምትችሌበትን ሃሳብ ማቅረብ፡፡ በሀገሪቱ የፊይናንስ እና ኢኮኖሚ ጉዲዮች የቤተ ክርስቲያኒቱ ዴምፅ የሚሰማበትን መንገዴ መተሇም፤ ከሌዩ ሌዩ ክፌልች የሚቀርቡትን የቤተ ክርስቲያኒቱን የበጀት ጉዲዮች ተመሌክቶ ሇቅደስ ሲኖድስ ውሳኔ ሃሳብ ማቅረብ፡፡

7. የንብረት፣ የአስተዲዯር እና መረጃ ጉዲዮች፡ የቤተ ክርስቲያኒቱን ሠራተኞች ሁኔታ፣ የዯመወዛ ዯረጃ፣ የአስተዲዯር ስሌት እና መንገዴ፣ አዲዱስ የአሠራር መንገድችን፣ የመረጃ እና የመረጃ ቋትን በተመሇከተ፣ የቤተ ክርስቲያኒቱን የመረጃ ግንኙነት በተመሇከተ፣የድክመንት እና አርካይቭን ጉዲይ በተመሇከተ፣ የቤተ ክርስቲያኒቱን የንብረት እና ቅርስ አያያዛ በተመሇከተ፣ የይዜታ እና ርስት ጉዲዮችን በተመሇከተ የሚመሇከትና ሀሳብ የሚያቀርብ፣ የፕሉሲ እና የመመርያ ረቂቅ የሚያቀርብ፡፡

8. የውጭ ግንኙነት ጉዲዮች፡ የቤተ ክርስቲያኒቱን ኢኩሜኒካሌ ግንኙነት፣ ከአኃት አብያተ ክርስቲያናት፣ ከላልች አብያተ ክርስቲያናት፣ ከዒሇም ዏቀፌ ዴርጅቶች፣ ከላልች ሔዛቦች ጋር ስሇሚኖራት ግንኙነት የሚያጠና፣ የፕሉሲ እና የሔግ ረቂቅ የሚያቀርብ፣በሚወሰኑ ውሳኔዎች ሊይ ሃሳብ የሚያቀርብ፡፡

Page 153: Daniel Kiibret's View

153

9. የሔዛብ ግንኙነት እና ሚዱያ ጉዲዮች፡ ስሇ ቅደስ ሲኖድስ መረጃ የሚሰጥ፣ ጋዚጣዊ መግሇጫ የሚያዖጋጅ፣ መታወቅ ያሇባቸውን የቅደስ ሲኖድስን ውሳኔዎች ሇሔዛብ የሚገሇጡበትን መንገዴ የሚያመቻች፤ የቅደስ ሲኖድስን እንቅስቃሴ የሚገሌጡ የመረጃ መረቦችን የሚያዯራጅ እና የሚከታተሌ፤ ቤተ ክርስቲያኒቱ የሬዱዮ፣ የቴላቭዣን፣ እና የኅትመት ሚዱያ እንዱኖሯት፣ ያሎትም እንዱበሇጽጉ ሇቅደስ ሲኖድስ ሃሳብ የሚያቀርብ፣ የፕሉሲ ረቂቅ የሚያዖጋጅ፣ የሚያማክር እና ሃሳብ የሚያመነጭ፡፡

10. የወጣቶች እና ትምህርት ጉዲዮች፡ የሰንበት ት/ቤቶችን፣ የማኅበራትን እና ከወጣቶች ጋር የተያያ ጉዲዮችን

በተመሇከተ የሚያጠና፣ የቤተ ክርስቲያኒቱን ነባር እና ዖመናዊ ት/ቤቶችን በተመሇከተ የትምህርት ፕሉሲ የሚያረቅቅ፣ ስሇ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ኮላጆች እና ማሠሌጠኛዎች ሃሳብ የሚያቀርብ፣ የሚያማክር፤ ሇቤተ ክርስቲያኒቱ የትምህርት ተቋማት የፔሬዘዲንቶችን እና ሴኔቶችን ሹመት የሚያቀርብ፣

11. የሔግ ጉዲዮች፤ በቅደስ ሲኖድስ የሚወጡ ሔጎችን አስቀዴሞ የሚያይ፣ ከላልች ኮሚቴዎች ጋር በመሆን ሔጎች የቤተ ክርስቲያኒቱን አሠራር፣ የሔግን ቅርጽ እና የሀገሪቱን የሔግ አግባብ የጠበቁ መሆናቸውን የሚከታተሌ፣ ሇሲኖድሱ የሔግ ምክር የሚሰጥ፣የሚሻሻለ ሔጎችን ሇይቶ የሚያቀርብ፣ የአዲዱስ ሔጎች ሃሳብ የሚያመነጭ፡፡

እነዘህ ቋሚ ኮሚቴዎች ከሊይ ከተጠቀሱት ተግባሮቻቸው በተጨማሪ ከሥራቸው ጋር ተያያዣነት ያሊቸውን የጠቅሊይ ቤተ ክህነት የሥራ ክፌልች ይከታተሊለ፡፡ ሪፕርቶቻቸውን ይመረምራለ፤ ዔቅድቻቸውን ተመሌክተው ሇቅደስ ሲኖድስ ያቀርባለ፤ በየጊዚው እየጠሩ በጉዲዮች ሊይ ማብራርያ ይጠይቃለ፡፡

ከዘህም በተጨማሪ ቅደስ ሲኖድስ ሇመምሪያዎች፣ሇኮሚሽኖች፣ሇዴርጅቶች እና ሇሌዩ ሌዩ ተቋማት የሚሾሟቸውን ኃሊፉዎች የሚመሇከታቸው ኮሚቴዎች አጥንተው፣ መረጃ አዖጋጅተው ያቀርቡሇታሌ፡፡ ይህ አሠራር ሲኖድሱን ከሏሜት የሚያወጣ እና በመረጃ ሊይ የተመሠረተ ውሳኔ እንዱሰጥ የሚያዯርግ ነው፡፡

በላሊ በኩሌ በቤተ ክርስቲያናችን ሁለም ጳጳሳት ተመሳሳይ ስም፣ መዒርግ እና አገሌግልት ነው ያሊቸው፡፡ በአኃት አብያተ ክርስቲያናት ግን እንዯዘህ አይዯሇም፡፡ ሇሌዩ ሌዩ አገሌግልቶች የሚሾሙ ጳጳሳት ስማቸውም ዴርሻቸውም የተሇያየ ነው፡፡ ሇምሳላ ግብፃውያን የሚከተለት ዒይነት ጳጳሳት አሎቸው፡፡

ፒትርያርክ፡ የሲኖድሱ ሰብሳቢ

ሜጥሮጶሉጣን፡ በታሊሊቅ ከተሞች እና በኢየሩሳላም የሚሾሙ ጳጳሳት

ሉቃነ ጳጳሳት፡ በሥራቸው ኮሬ ኤጲስ ቆጶሳትን እና ኤጲስ ቆጶሳትን የሚያስተዲዴሩ እና ታሊሊቅ ሀገረ ስብከቶችን የሚመሩ፡፡ ሇምሳላ የአፌሪካ ሉቀ ጳጳስ

አበ ምኔቶች፡ monastic Bishops ገዲማትን የሚያስተዲዴሩ

ኮሬ ኤጲስ ቆጶሳት፡ ሇገጠሪቱ ቤተ ክርስቲያን የሚሾሙ፣ በላሊም በኩሌ በአንዴ ሉቀ ጳጳስ ሥር ሆነው ሰፉ ሀገረ ስብከቱን ተካፌሇው የሚያስተዲዴሩ፡፡

አጠቃሊይ ጳጳሳት፡ General Bishops በሀገረ ስብከት ዯረጃ ሳይሆን ሇሌዩ ሌዩ ጉዲዮች የሚሾሙ፣ ሇምሳላ ሇመምሪያዎች፡፡

ጳጳሳት፡ Diocesan Bishops ሀገረ ስብከት ተሰጥቷቸው የሚሾሙ፡፡

ረዲት ጳጳሳት፡ ፒትርያርኩን በሌዩ ሌዩ ጉዲዮች የሚያማክሩ ጳጳሳት

ሉቀ ካህናት፡ በትዲር የሚኖሩ ካህናትን በመወከሌ በቅደስ ሲኖድስ የሚሰበሰብ ካህን፡፡ እነርሱ wakil-al batrakiya ይለታሌ፡፡ የካህናትን ጉዲይ በሲኖድሱ የሚያቀርብ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንም ሁለንም ሇቃነ ጳጳሳት ከምታዯርግ፡

Page 154: Daniel Kiibret's View

154

• ሇታሊሊቅ ገዲማት አበምኔቶቻቸውን ጳጳሳት ቢያዯርግ መሌካም ነው፡፡ ገዲማውያን ክህነት ሇመቀበሌ እና ሇቡራኬ

ከተማ ከሚመጡ፣ የሥርዒት ጉዲዮችን ሇማስወሰን ወዯ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤቶች ከሚወጡ እዘያው ቢጨርሱ፡፡ በላሊም በኩሌ ገዲማት የቤተ ክርስቲያኒቱ ዋና ነገሮች ናቸው፡፡ በመሆኑም የቅደስ ሲኖድስ የቅርብ ክትትሌ ያስፇሌጋቸዋሌ፡፡

• የቤተ ክርስቲያኒቱን ዋና ዋና ጉዲዮች የሚመሩ አጠቃሊይ ጳጳሳት ቢኖሯት፡፡ ስብከተ ወንጌሌ መምሪያ፣ገዲማት መምሪያ፣ የወጣቶች ጉዲይ መምሪያ፣ የካህናት ጉዲይ መምሪያ፣ ወዖተ በጳጳሳት ቢመሩ፡፡ ላልች ዴጋፌ ሰጭዎች፣ ማሇትም የፊይናንስ፣ የአስተዲዯር፣ የበጀት፣ የሌማት፣ አስተዲዯር እና ጠቅሊሊ አገሌግልት፣ ወዖተ በባሇሞያ ምእመናን ወይንም ካህናት ቢመሩ፡፡

• እንዯ አዱስ አበባ ሊለ ታሊሊቅ ከተሞች ሜጥሮጶሉጣን ቢመዯቡ፡፡

• ሇታሊሊቅ ሀገረ ስብከቶች ሉቃነ ጳጳሳት ተመዴበው በሥራቸው ኤጲስ ቆጶሳት ቢኖሩ፡፡ ሇምሳላ ሇአፌሪካ፣ ሇአሜሪካ፣ ሇአውሮፒ፣ እና በሀገራችንም ብ አዴባራት እና ገዲማት ሊለባቸው አህጉረ ስብከት በሥራቸው ኤጲስ ቆጶሳት ተመዴበው ሉቃነ ጳጰሳት ቢያስተዲዴሯቸው፡፡ ይህ አሠራር አዲዱስ ኤጲስ ቆጶሳት ከነባሮቹ ሌምዴ እንዱያገኙ፤ አረጋውያን አባቶችም በኤጲስ ቆጶሳት ታግዖው አገሌግልታቸውን እንዱፇጽሙ ያዯርጋቸዋሌ፡፡

• ኤጲስ ቆጶሳት፡ በሉቃነ ጳጳሳት ሥር ከሚመዯቡት በተጨማሪ ሇታሊሊቅ እና ታሪካዊ አዴባራት ኤጲስ ቆጶሳት ቢመዯቡ መሌካም ነው፡፡ ሇምሳላ አኩስም ጽዮን፣ ሊሉበሊ፣ እንጦጦ ኪዲነ ምሔረት፣ ቁሌቢ ገብርኤሌ፣እና የመሳሰለት ካሊቸው ታሪካዊ ቦታ፣ ከቅርሶቻቸው፣ ከሚያስተዲዴሩት አገሌጋዮች እና ሀብት ብዙት አንፃር የቅደስ ሲኖድስ ትኩረት ያስፇሌጋቸዋሌ፡፡

• ረዲት ጳጳሳት፡ ቅደስ ፒትርያርኩን የሚያማክሩ፣ የቅደስ ፒትርያርኩን ተሌእኮ የሚያፊጥኑ አባቶች፡፡

• የሔጋውያን ካህናት ተወካይ ሉቀ ካህናት፡ የቤተ ክርስቲያናችን ቅደስ ሲኖድስ ሉያስብባቸው ከሚገቡ ጉዲዮች አንደ የሔጋውያን ካህናት ጉዲይ ነው፡፡ በአሁኑ ጊዚ አብዙኛውን የሹመት ቦታ መነኮሳት ብቻ እየያት መምጣታቸው ሔጋዊ ካህናትን እያስከፊና፣ያሇ ፌሊጎታቸው ሇሹመት ሲለ የሚመነኩሱ እንዱበ አዴርሌ፡፡ ከዘህም በሊይ የሔጋውያኑ ጉዲይ በላለበት እንዱታይም አዴርሌ፡፡

የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ይህንን ጥያቄ በሦስት ዯረጃ ሇመመሇስ ሞክራሇች፡፡ የመጀመርያው የከተሞችን እና የውጭ ሀገርን አገሌግልት ሇሔጋውያን ካህናት ብቻ በመስጠት፤ የአዴባራት አስተዲዲሪነትን፣ የሌዩ ሌዩ የአገሌግልት ክፌልች ኃሊፉነትን በመፌቀዴ፣ በሲኖድሱ ቋሚ ኮሚቴዎች ውስጥ ተሳትፍ እንዱኖራቸው በማዴረግ፤ ሦስተኛው እና ከፌተኛው ዯግሞ በቅደስ ሲኖድስ ውስጥ አንዴ ወኪሌ እንዱኖራቸው በማዴረግ ነው፡፡ ቅደስ ሲኖድስም እነዘህን ነገሮች ሉያስብባቸው

ይገባሌ፡፡ የካህናት ሌጆች የአባቶቻቸውን አስተዲዯራዊ በዯሌ እና መገፊት እያዩ «ቤተ ክርስቲያንን አያሳየን» ከማሇታቸው

በፉት ጉዲዩ መፌትሓ ይሻሌ፡፡ እንዯ እኔ የግብጽ ቤተ ክርስቲያን የተከተሇችው መንገዴ የተሻሇ ይመስሇኛሌ፡፡ እንግዱህ በአጠቃሊይ ሲኖድሳችን ግንቦት እና ጥቅምት በመጣ ቁጥር የሚናጥ፣ ማንም የፇሇገ በሩን እየሰበረ የሚያስፇራራው፣ በላሊ ቦታ ቦታ ያጡ ሴት ወይዙዛርት ጉሌበት መሞከርያ፣ የአንዴ ሰው አምባገነንነት የሚንጸባረቅበት፣ በቤተ ዖመዴ አሠራር የተተበተበ፣ በሀገሪቱ ፕሇቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ እንቅስቃሴ ምንም ዴርሻ የላሇው፣ በብ ያሌተመሇሱ ሃይማኖታዊ እና ሥርዒታዊ ጉዲዮች የተከበበ እንዲይሆን ከምንጊዚውም በሊይ ሉታሰብበት የሚገባው ጊዚ አሁን ነው፡፡ ቤተ ክህነታችን የአስተዲዯር እና የአሠራር አርአያ እንጂ የብሌሹነት፣ የሙስና፣ የዖመዴ አሠራር እና ብቃት የላሊቸው ሰዎች መከማቻ መሆን የሇበትም፡፡ ሇዘህ ዯግሞ ጳጳሳት፣ ሉቃውንት፣ካህናት፣ ምእመናን፣መንግሥት፣ ላልችም የዘህችን ሀገር ዔዴገት የሚመኙ ሁለ አስተዋጽዕ ማዴረግ አሇባቸው፡፡ ይህቺ ቤተ ክርስቲያን ሳታዴግ ሀገሪቱ ሌታዴግ በፌጹም አትችሌምና፡፡

የኢትዮጵያ አዱስ ዒመት የሚጀምረው ስንት ሰዒት ሊይ ነው?

ዒርብ ሇቅዲሜ ምሽት፣ ጳጉሜን አምስት 2002 ዒም ማታ በኢትየጵያ ቴላቭዣን ይተሊሇፌ የነበረውን የአዱስ ዒመት ዋዚማ እያየሁ ነበር፡፡ ከአሜሪካ የገባሁት በዘያው ቀን ነበርና ዔንቅሌፋ ሉስተካከሌሌኝ ስሊሌቻሇ በዯንብ ነበር የተከታተሌኩት፡፡ እኩሇ ላሉት ሉዯርስ ሲሌ ግን አንዴ አሳዙኝ ነገር ተከሰተ፡፡

Page 155: Daniel Kiibret's View

155

የማከብራቸው አርቲስቶች ወዯ መዴረኩ ተሰባስበው ወጡና በዘያች ታሪካዊት ቀን ታሪካዊ ቀን ታሪካዊውን ስሔተት

ሠሩት፡፡ እኩሇ ላሉት ስዴስት ሰዒት ሉሆን ሽርፌራፉ ሰኮንድች ሲቀሩ «አዱሱ ዒመት ሉገባ ስሇሆነ እንቁጠር» አለና ወዯ ኋሊ አሥር፣ዖጠኝ፣ ስምንት፣ እያለ እስከ ዚሮ ቆጠሩ፡፡ ከዘያም ከምሽቱ ስዴስት ሰዒት ሊይ አዱሱ ዒመት ገባ ብሇው ዏወጁ፡፡

«ሉቃውንቱ ስሔተት እዴሜ ሲያገኝ ሔግ ይሆናሌ» ይሊለ፡፡ በጥንት ጊዚ አውስትራሌያ የገባ አውሮፒዊ አይቷት

የማያውቅ አዱስ ፌጡር ያይና የሀገሬውን ነዋሪ «ይህቺ እንስሳ ማን ትባሊሇች?» ብል ይጠይቀዋሌ፡፡ ያም የሀገሩ ነዋሪ

«ካንጋሮ» ብል መሇሰሇት፡፡ ያም ሰው «ካንጋሮ» የምትባሌ እንስሳ አገኘሁ ብል ሇዒሇም ተናገረ፡፡ በሀገሬው ቋንቋ ግን

«ካንጋሮ» ማሇት «አሊውቅም» ማሇት ነበር፡፡ አንዴ ሞኝ የተከሇውን አምሳ ሉቃውንት አይነቅለትም እንዱለ ይሄው ስሟ ሆኖ ቀረ፡፡

ይህ የአዱስ ዒመት መግቢያ ሰዒትም በየሚዱያው እና በየአዲራሹ ብቅ ጥሌቅ እያሇ ሰነበተና ስሔተት «ሔግ» ሆኖ

በአዯባባይ ታወጀ፡፡ ሇመሆኑ ግን የስሔተቱ መነሻው ምንዴን ነው?

የመጀመርያው ቁርጥ ያሇ ሔግ ካሇመኖሩ የተነሣ ይመስሇኛሌ፡፡ በሔገ መንግሥቱ አንቀጽ 51/20 ሊይ አንዴ ወጥ ካሊንዯርን ማወጅ የፋዳራሌ መንግሥቱ ሥሌጣን መሆኑን ይገሌጻሌ፡፡ ሳሊውቀው ታውጆ ካሌሆነ በቀር እስካሁን

የተወካዮች ምክር ቤት ካሊንዯርን በተመሇከተ ያወጣው ሔግ የሇም፡፡ ስሇዘህም እንዯ ዖመነ መሳፌንት «ሰው ሁለ በፉቱ

መሌካም መስል የታየውን ያዯርግ ጀመር»፡፡

በላሊ በኩሌ ዯግሞ የሚመሇከታቸውን ባሇሞያዎች በሚመሇከታቸው ቦታ ያሇማሳተፌ ሌማዲችን የፇጠረው ሉሆንም ይችሊሌ፡፡ አንዴ ሰው እዴለን እና መዴረኩን ካገኘ፤ ታውቃሇህ ከተባሇ፤ አጋጣሚውም ከተፇጠረሇት ሁለንም ይሆናሌ፡፡ ዯራሲም፣ አዖጋጅም፣ ዲይሬክተርም፣ ተዋናይም፣ ይሆናሌ፡፡ ዖፊኝም፣ ኮምፕዖርም፣ ዯራሲም፣ የዴምፅ ባሇሞያም ይሆናሌ፡፡ ይኼ ሌማዲችን የዖመን አቆጣጠራችንን በተመሇከተም በሞያው የዯከሙ፣ ከሌክ በሊይ የሠሇጠኑ፤ ነገሩን ከነምክንያቱ ሉያስረደ የሚችለ ሉቃውንት እያለ ሞያውን የማያውቁት እና ሇሞያውም ትኩረት የማይሰጡ አካሊት ገቡበትና ሁለም የየራሱን መንገዴ ፇጠረ፡፡

እንዯገናም ዯግሞ ፇረንጅ ያዯረገው ሁለ ትክክሌ ነው የሚሇው ክፈ ሌማዲችንም ሇዘህ ሳያጋሌጠን አሌቀረም፡፡ ፇረንጆቹ አዱሱን ዖመናቸውን የሚቀይሩት በእኩሇ ላሉት ነው፡፡ ያም እን ቢሆን ትክክሌ ሆኖ አይዯሇም፡፡ የዖመን መሇወጫ

በሽርፌራፉ ሴኮንድቹ የተነሣ በየጊዚው ይሇዋወጣሌና፡፡ ነገር ግን በሌማዴ ሔግ /customary law/ መሠረት በእኩሇ ላሉት ሰዒታቸውን በመጀመራቸው ከሰዒታቸው ጋር እንዱገጥም አዴርገው ተጠቀሙበትና በዘያው ጸና፡፡ ታዴያ እኛም ሇመሠሌጠን እንዯ እነርሱ በእኩሇ ላሉት አዱሱን ዒመት መቀበሌ አሇብን ተብል ሳይታሰብ አሌቀረም፡፡

ፇረንጆቹ በእኩሇ ላሉት አዱስ ዒመታቸውን ቢቀበለ እውነታቸውን ነው፡፡ ምክንያቱም የእነርሱ የቀን አቆጣጠር ከእኩሇ

ላሉት አንዴ ሰዒት አሌፍ ይጀምርና በእኩሇ ላሉት ያሌቃሌ፡፡ አዱሱ ዒመታቸውም 00 ብል የሚጀምረው በእኩሇ ላሉት ነው፡፡ ኮፑ በሚጠቅም መንገዴ ከተዯረገ አንዲንዴ ጊዚ መሌካም ነው፡፡ ነገር ግን ኮፑ ሲዯረግ ሇገሌባጩ እንዱያመቸው አዴርጎ ካሌሆነ ከመኮረጅ የባሰ ስሔተት ይሠራሌ፡፡

ትምህርት ቤት እያሇን የሚቀሇዴ አንዴ ቀሌዴ ነበረ፡፡ አንዴ ሰነፌ ተማሪ ነበረ ይባሊሌ፡፡ ይኼ ተማሪ አራተኛ ክፌሌ ይዯርስና እንዳት እንዯሚያዯርግ ግራ ይገባዋሌ፡፡ በመጨረሻም በፇተና ሰዒት አነጣጥሮ ተሽ መሆን እንዯሚያዋጣው ራሱን አሳምኖ ፇተና ክፌሌ ይገባሌ፡፡ ከዘያም እያነጣጠረ ከጎበ ተማሪ መኮረጅ ይጀምራሌ፡፡ አንዱትም ጥያቄ ሳታመሌጠው ይኮርጃሌ፡፡ በመጨረሻም ፇተና በሚመሇስበት ቀን ግቢው ሁለ በሳቅ አወካ፡፡

ሇካስ ያ ሰነፌ ተማሪ ከጎበ ተማሪ ሲኮርጅ ከነ ስሙ እና ከነ ቁጥሩ ኑሯሌ የኮረጀው፡፡ የኛም አኮራረጅ የዘህን ሰነፌ ተማሪ ዒይነት ሆነ፡፡ ቢያንስ ቢያንስ የአዱስ ዒመት በዒሌ አከባበራቸውን ወስዯን የኛ አዱስ ዒመት በሚከበርበት ሰዒት ብናዯርገው ከሰነፈ ተማሪ አኮራረጅ የተሻሇ በኮረጅን ነበር፡፡

ምናሌባትም ዯግሞ ነገሮችን በአራቱም አቅጣጫ ካሇማየት የመጣም ይሆናሌ፡፡ ዔውቀት ማሇት ነገሮችን ከአራት አቅጣጫ ማየት መቻሌ ነው፡፡ ማንበብ፣ መጠየቅ፣ መመራመር፣ ማነፃፀር፣ ማወዲዯር፣ መተንተን የሚባለት ነገሮች የሚመጡት ነገሮችን ከአራቱም አቅጣጫዎች ሇማየት ሲሞከር ነው፡፡

Page 156: Daniel Kiibret's View

156

በእኩሇ ላሉት ተነሥተው አዱስ ዒመት ገብቷሌ ብሇው የሚያውጁ አካሊት ላሊው ቀርቶ የእጅ ሰዒታቸውን እንን

ቢያዩት በታረሙ ነበር፡፡ «ከላሉቱ ስዴስት ሰዒት» ነበር የሚሇው፡፡ በዘያ ሰዒት ስዴስት ሰዒት ካሇ ዯግሞ ላልች አምስት ሰዒታት ከፉቱ ሄዯዋሌ፤ ወይንም ዯግሞ ላልች ስዴስት ሰዒታት ከኋሊው ይቀሩታሌ ማሇት ነው፡፡ በዘያ ሰዒት ስዴስት ሰዒት ከተባሇ ዯግሞ ያ ሰዒት ያሇፇው ቀን ቅጣይ እንጂ የአዱስ ቀን መጀመርያ አሇመሆኑን መረዲት ይገባ ነበር፡፡

አንዲንድች ይህንን የአዱስ ዒመት ጉዲይ ከገና እና ፊሲካ በዒሊት ጋርም ያያይታሌ፡፡ በገና እና ፊሲካ በዒሊት ጊዚ በዒለ የሚበሰረው በእኩሇ ላሉት ነው፡፡ ከዘህ አያይዖውም አዱስ ዒመትም በእኩሇ ላሉት ይበሠራሌ ይሊለ፡፡ ገና እና ፊሲካ በእኩሇ ላሉት የሚበሠሩት በበዒሊቱ ታሪካዊ ምክንያት የተነሣ እንጂ የበዒለ ቀን በእኩሇ ላሉት ስሇ ገባ አይዯሇም፡፡ ክርስቶስ የተወሇዯውም ሆነ ከሙታን የተነሣው በእኩሇ ላሉት ነው ተብል በቤተ ክርስቲያን ስሇሚታመን በዒለ በእኩሇ ላሉት ተከበረ እንጂ ዔሇታቱ በስዴስት ሰዒት ስሇሚገቡ አይዯሇም፡፡

በቤተ ክርስቲያን ሁሇት ዒይነት አቆጣጠሮች አለ፡፡ የፀሏይ አቆጣጠር እና የጨረቃ አቆጣጠር፡፡ የፀሏይ አቆጣጠር ከጠዋቱ አሥራ ሁሇት በኋሊ ጀምሮ እስከ ላሉቱ አሥራ ሁሇት ሰዒት ይዯርሳሌ፡፡ አብዙኛውን የሔዛቡ በዒሊት እና

አቆጣጠር /civil calendar/ የተመሠረተው በዘህ ነው፡፡ ሁሇተኛው ዯግሞ የጨረቃ አቆጣጠር ነው፡፡ ይህም በምሽቱ አሥራ ሁሇት ሰዒት ጀምሮ በማሇዲው አሥራ ሁሇት ሰዒት ያሌቃሌ፡፡ አብዙኛውን ጊዚ የቤተ ክርስቲያኒቱ በዒሊት፣

በተሇይም ዏበይት በዒሊት የሚወጡት ይህንን አቆጣጠር ከፀሏይ አቆጣጠር ጋር በማጣመር ስሇሆነ /Liturgical

calendar/ ተብል ይጠራሌ፡፡ በሥርዒተ ጸልት ምሽት ሲገባ የቀጣዩን ቀን ጸልት የምናዯርሰው የጸልት አቆጣጠራችን የጨረቃን አቆጣጠር ጭምር ስሇሚከተሌ ነው፡፡

በተሇይም የነነዌ ጾም፣ የዏቢይ ጾም መጀመርያ፣ ዯብረ ዖይት፣ ስቅሇት፣ ትንሣኤ፣ ዔርገት እና ጰራቅሉጦስ በዘህ መሠረት የሚወጡ ናቸው፡፡ መሠረቱ ዯግሞ የትንሣኤ በዒሌ ነው፡፡ የትንሣኤ በዒሌ ሦስት ነገሮችን መሠረት አዴርጎ መውጣት አሇበት፡፡ ከእሐዴ መሌቀቅ የሇበትም፤ ከአይሁዴ ፊሲካ በኋሊ መሆን አሇበት፣ ከእርሱ ጋር የተያያ በዒሊትን ጥንት ማስሇቀቅ የሇበትም፡፡ እነዘህም ዯብረ ዖይት እሐዴ፣ስቅሇት ዒርብ፣ ዔርገት ኀሙስ፣ ጰራቅሉጦስ እሐዴ እንዱውለ ማዴረግ ነው፡፡

የትንሣኤ በዒሌ የሚወጣው በጨረቃ/ፀሏይ አቆጣጠር ነው፡፡ ምክንያቱም አይሁዴ በዒሇ ፊሲካቸውን የሚያወጡት በጨረቃ አቆጣጠር በመሆኑ ነው፡፡ አይሁዴ በጨረቃ አቆጣጠር ተጠቅመው ያወጡትን የአይሁዴ ፊሲካ በዒሌ አሌፍ

አማናዊውን ትንሣኤ ሇማክበር በጨረቃ/ፀሏይ ቆጥሮ ማውጣትን ይጠይቃሌ፡፡ የሚገርመው ግን በዘሁ በጨረቃ ብንቆጥረው እንን አዱሱ ዒመት የሚገባው ከምሽቱ አሥራ ሁሇት ሰዒት እንጂ ከላሉቱ ስዴስት ሰዒት ሉሆን አይችሌም፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሁሇቱንም አቆጣጠሮች እንዯየ አስፇሊጊነታቸው ትጠቀምባቸዋሇች፡፡

አንዲንዴ መፌቀርያነ በዒሌ ዯግሞ በዒለ የሚያምረው እና የሚዯምቀው በእኩሇ ላሉት ሲሆን ነውና በእኩሇ ላሉት ብናከብረው ምናሇ ይሊለ፡፡ በዒለን በእኩሇ ላሉት ማክበርና አዱሱ ዒመት በእኩሇ ላሉት ገባ ብል ማወጅ ይሇያያለ፡፡ የበዒለን ዋዚማ ከእኩሇ ላሉት ጀምሮ እስከ ንጋት ዴረስ ማክበር ይቻሊሌ፡፡ የሺ ዖመናትን ሥርዒት እና አቆጣጠር በአንዴ ላሉት በማወቅ እና ባሇማወቅ መናዴ ግን በታሪክ እና በትውሌዴ የሚያስጠይቅ ነው፡፡

ሠሇጠን የምንሌ ሰዎች ዯግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ ሆነን በጎርጎርዮሳዊው ቀመር ሰዒታችንን እንሞሊዋሇን፡፡ በኛ የሰዒት

አቆጣጠርም ዔሇቱ የሚጀምረው በኛ ከላሉቱ ስዴስት በእናንተ ዯግሞ ከላሉቱ 00 ሰዒት ነው፡፡ የኢትዮጵያን የዖመን አቆጣጠር እያከበሩ በአውሮፒ ሰዒት መጠቀም ግን በድሮ ወጥ ሊይ ማርማሊታ እንዯ መጨመር ነው፡፡ ሁሇቱንም አያይዜ ማጥፊት፡፡

ታዴያ የኢትዮጵያ አዱስ ዒመት የሚብተው ስንት ሰዒት ነው?

ይህንን ጥያቄ ሇመመሇስ እንችሌ ዖንዴ አራት ነገሮችን እናንሣ፡፡ የመጀመርያው በኛ አቆጣጠር ዔሇት የሚባሇው ምንዴን

ነው? የሚሇው ነው፡፡ ዔሇት ሁሇት ነገሮችን ይይዙሌ፡፡ ቀን እና ላሉት፡፡ በፇረንጆቹ አቆጣጠር ዔሇት የሚባሇው ከመንፇቀ ላሉት እስከ ማሇዲ ያሇውን ግማሽ ላሉት፣ ከዘያም ከማሇዲ እስከ ማታ ያሇውን ቀን እና ከማታ እስከ እከየሇ ላሉት ያሇውን ግማሽ ላሉት የያዖው ክፌሌ ነው፡፡ በኛ ግን አንዴ ቀን እና አንዴ ላሉትን ብቻ የያዖ አቆጣጠር ነው፡፡

ስንክሳሩ መስከረም አንዴን ሲጀምር «ይህ የመስከረም ወር የተባረከ ነው፤ እሱውም የግብጽ እና የኢትዮጵያ ዒመቶች

መጀመርያ ነው፡፡ የዘህ ወር ቀኑ እና ላሉቱ እኩሌ 12 ሰዒት ነው» ይሊሌ፡፡ ይህ የሚያመሇክተን በመስከረም አንዴ ቀኑ እና ላሉቱ እኩሌ የሆነ አንዴ ቀን እንጂ በግማሽ ላሉት እና በሙለ ቀን የሚቆጠር አይዯሇም ማሇት ነው፡፡

Page 157: Daniel Kiibret's View

157

ምንም እንን በየወራቱ የቀኑ እና የላሉቱ ርዛመት ሌዩነት ቢኖረውም ሰዒቱ ግን እኩሌ አሥራ ሁሇት ሰዒት ቀን እና ላሉት ነው፡፡ ሇምሳላ አሜሪካውያን በዒመት ሁሇት ጊዚ የሰዒት ማስተካከያ ወዯፉት እና ወዯ ኋሊ ያዯርጋለ፡፡ አውሮፒውያን፣ በተሇይም ሰሜኖቹ ዯግሞ ከአንዴ ሰዒት ላሉት እስከ ሁሇት ሰዒት ቀን የሚዯርሱበት ጊዚ አሇ፡፡ በኛ ግን የቀኑ እና የላሉቱ ርዛመት ብም ሌዩነት የሇውም፡፡

ቀኑ ላሉቱ

መስከረም 12 ሰዏት 12

ጥቅምት 11 13

ኅዲር 10 14

ታኅሣሥ 9 15

ጥር 10 14

የካቲት 11 13

መጋቢት 12 12

ሚያዛያ 13 11

ግንቦት 14 10

ሰኔ 15 9

ሏምላ 14 10

ነሏሴ 13 11

ይሆናለ፡፡ ይህም የሚያሳየን ቀኑም ሆነ ላሉቱ ከአሥራ አምስት እንዯማይረዛም፤ ከዖጠኝ እንዯማያንስ ነው፡፡

እንግዱህ አዱስ ዒመት በመስከረም ወር እንዱብት የተዯረገበት አንደ ምክንያት ቀኑ እና ላሉቱ እኩሌ የሚሆንበት ጊዚ ስሇሆነም ነው፡፡

ሁሇተኛው ነገር ዯግሞ የዒመቱን ወራት የምናወጣው በምን አቆጣጠር ነው የሚሇው ነው፡፡ ቀዯም ብሇን እንዲየነው የዒመቱን ወራት የምንቆጥረው በፀሏይ አቆጣጠር ነው፡፡ በፀሏይ አቆጣጠር ዯግሞ መዒሌቱ ላሉቱ ይስበዋሌ፡፡

ምክንያቱም ፀሏይ የሚሠሇጥነው በቀን ነውና /ዖፌ 1፤14፣16/፡፡ ያ ከሆነ ዯግሞ በአቆጣጠራችን ቀኑ ቀዴሞ ይጀምራሌ ማሇት ነው፡፡ በመሆኑም የኛ አንዴ ሰዒት ማሇዲ ሊይ እንጂ እኩሇ ላሉት ሊይ ሉጀምር አይችሌም፡፡

ሦስተኛው ዯግሞ የሰዒት አቆጣጠራችን ነው፡፡ በኢትዮጵያ የሰዒት አቆጣጠር አንዴ ብል የሚጀምረው መቼ ነው?

አዱሱን ዒመት በእኩሇ ላሉት የሚያውጁት ሚዱያዎች እንን መሌሰው ጠዋት ይነሡና «መስከረም አንዴ ቀን ከጠዋቱ

አንዴ ሰዒት ነው» ይለናሌ፡፡ የፇረንጆቹ ሰዒት ግን በዘያ ሰዒት 7 ሰዒት ነው የሚሇው፡፡ ምክንያቱም እኩሇ ላሉት ሊይ

አንዴ ብል ጀምሯሌና፡፡ አንዴ ሰዒት ዯግሞ ስዴሳ ዯቂቃዎች እና 3600 ሰኮንድች ነው፡፡ ስሇዘህም አንዴ ሰዒት ሇማሇት እነዘህ ተቆጥረው ማሇቅ አሇባቸው፡፡ እነዘህ መቆጠር የሚጀምሩት ዯግሞ ከጠዋቱ አሥራ ሁሇት ሰዒት ሊይ ነው፡፡ አሥራ ሁሇት ሰዒት የላሉቱ ማጠናቀቂያ ነውና፡፡

በአራቱ ወንጌሊውያን ምግብና እናክብር ካሌን ዯግሞ በየአራት ዒመቱ አዱሱ ዒመት የሚገባ እና የሚወጣበት ይሇያያሌ

ማሇት ነው፡፡ ማቴዎስ ምግብናውን ማታ በሠርክ 12 ሰዒት ጀምሮ በመንፇቀ ላሉት በስዴስት ይፇጽማሌ፤ ማርቆስ

Page 158: Daniel Kiibret's View

158

ምግብናውን በመንፇቀ ላሉት ይጀምራሌ፣ በነግህ 12 ሰዒት ይፇጽማሌ፤ ለቃስ ምግብናውን በነግህ 12 ሰዒት

ይጀምራሌ፣ በእኩሇ ቀን 6 ሰዒት ይፇጽማሌ፤ ዮሏንስ ምግብናውን በቀትር 6 ሰዒት ይጀምራሌ፣ በሠርክ 12 ሰዒት ያሌቃሌ፡፡ እናም በምግብናቸው መሠረት ከሄዴን ዯግሞ በየዒመቱ የአዱሱ ዒመት መግቢያ ይሇያያሌ ማሇት ነው፡፡ ይህ ዯግሞ ሇሔዛቡ መምታታትን ይፇጥራሌ፡፡

አውሮፒውያንም ቢሆኑ ይህ በየዒመቱ ያሇውን የወንጌሊውያን መሇያየት ያውቁታሌ፡፡ ነገር ግን የአዱስ ዒመት

መግቢያቸውን በእኩሇ ላሉት ያዯረጉት አንዴ ወጥ ሇማዴረግ ነው፡፡ እኛም በዘያው በእኩሇ ላሉቱ ብንቀጥሇው ምናሇ? የሚለ ሃሳብ አቅራቢዎች አለ፡፡ ቀዯም ብሇን እንዲየነው የእነርሱ የዖመን መሇወጫቸው ከሰዒት አቆጣጠራቸው ጋር አብሮ ይሄዲሌ፡፡ የኛ ግን ዖመን ሇወጥን ብሇን መሌሰን ሰባት፣ ስምንት እያሌን መቁጠሩ መምታታት ነው፡፡

እንግዱህ እነዘህን ነጥቦች ስናያቸው የኢትዮጵያ አዱስ ዒመት በእኩሇ ላሉት ሉጅምር የሚችሇው የወንጌሊውያንን መግቦት ከተከተሌን በዖመነ ማርቆስ ብቻ ነው፡፡ ያም ቢሆን ከሰዒት አቆጣጠራችን ጋር ይጋጫሌ፡፡ ከሰዒት አቆጣጠራችንም ሆነ ከባህሊችን ጋር፣ ብልም ከመስከረም የቀን እና ላሉት እኩሌ መሆን ጋር የሚገጥመው አዱሱን ዒመት በማሇዲ አሥራ ሁሇት ሰዒት ሊይ መቀበለ ነው፡፡

በዘህ ጉዲይ ሊይ ጋዚጠኞች እና አርቲስቶች ጳጉሜ አምስት እና ስዴስት ላሉት ተነሥተው መከራ ከሚያሳዩን ሰነዴ ማገሊበጥ እና ምሁራኑን መጠየቅ አሇባቸው፡፡ ሉቃውንቱም ቢሆኑ ዯፌረው ወጥተው ማስረዲት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ የውይይት መዴረክ የሚያዖጋጁ አካሊትም አንደ የመወያያ ጉዲይ አዴርገው ፇር እንዴንይዛ ቢያዯርጉ ይመሰገኑበታሌ፡፡

ይበሌጥ ዯግሞ ያሇ ምርምር በዖፇቀዯ እየተፇጸመ ያሇው ስሔተት ሔግ ሆኖ እንዲይቀጥሌ በሔገ መንግሥቱ አንቀጽ 51/20 መሠረት ፒርሊማው አንዲች ነገር ማዴረግ አሇበት፡፡ በሀገሪቱ ወጥ የሆነ የዖመን አቆጣጠር የመወሰን ሥሌጣን የተሰጠው የፋዳራለ መንግሥት ሉቃውንቱን፣ ባሇሞያዎችን እና ሔዛቡን አማክሮ፤ ሰነዴ አገሊብጦ እና ታሪክ መርምሮ ይህንን ዛብርቅርቁ የወጣውን የአዱስ ዒመት የመባቻ ሰዒት ጉዲይ አንዲች እሌባት የሚሰጥ ዏዋጅ ማወጅ ይጠበቅበታሌ፡፡

መሌካም ዖመን

መስቀለ የት ነው ያሇው?

በእምነት ታሪክ ውስጥ የታሪክ፣ የአርኬዎልጂ እና የቅርስ ጥናት ሰዎችን ያስጨነቁ ሁሇት ጥያቄዎች አለ፡፡ ታቦተ ጽዮን

እና ጌታ የተሰቀሇበት መስቀሌ የት ነው ያለት? የሚለት ጥያቄዎች፡፡ እነዘህን ጥያቄዎች ሇመመሇስ አሰሳዎች፣ ቁፊሮዎች፣ መዙግብትን የማመሳከር ሥራዎች፣ አለ የተባለ የይዜታ ጥያቄዎችን የመመርመር ፌተሻዎች በመካሄዴ ሊይ ናቸው፡፡ በጣም የሚገርመው ነገር ግን የዒሇም ቅርሶች መናኸርያ የሆነችው ኢትዮጵያ ሁሇቱንም በተመሇከተ ሇዒሇም የምትገሌጣቸው ነገሮች አሎት፡፡

ሰሞኑን በሀገራችን ኢትዮጵያ የመስቀሌ በዒሌ በመከበር ሊይ በመሆኑ «ሇመሆኑ ጌታ የተሰቀሇበት መስቀሌ የት ነው

ያሇው?» የሚሇውን ጥያቄ በተመሇከተ ያለ መረጃዎችን እንቃኝ፡፡

የመስቀለ መጥፊት

በአብያተ ክርስቲያናት ከሚነገረው ትውፉት በስተቀር ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቅልት የነበረው መስቀሌ እንዳት ሉጠፊ እንዯቻሇ የተመዖገበ ታሪክ እኔ አሊገኘሁም፡፡ አብዙኞቹ ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት ግን አይሁዴ በመስቀለ ሊይ ይዯረግ የነበረውን ተአምራት በመቃወም ከክርስቲያኖች ነጥቀው እንዯ ቀበሩት ይተርካለ፡፡ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ

ጸሏፉው አውሳብዮስ የቆስጠንጢኖስ የሔይወት ታሪክ /Life of Constantine/ በተሰኘው መጽሏፈ ሊይ በክርስቲያኖች ዖንዴ ታሊቅ ሥፌራ የነበረው የጌታ መቃብር ተዯፌኖ በሊዩ ሊይ የቬነስ ቤተ ጣዕት ተሠርቶ እንዯ ነበር ይናገራሌ፡፡ አውሳብዮስ በዛርዛር አይግሇጠው እንጂ ይህ የቬነስን ቤተ መቅዯስ በጎሌጎታ ሊይ የመሥራቱ ጉዲይ የሮሙ

ንጉሥ ሏዴርያን በ135 ዒም ኢየሩሳላምን Aelia Capitolina አዴርጎ እንዯ ገና ሇመገንባት የነበረው ዔቅዴ አካሌ ነው፡፡

Page 159: Daniel Kiibret's View

159

አይሁዴ በሮማውያን ሊይ እስከ ዏመጹበት እና ኢየሩሳላም ከክርስትና በኋሊ ሇመጀመርያ ጊዚ እስከ ጠፊችበት እስከ 70 ዒም ዴረስ መስቀለ በክርስቲያኖች እጅ እንዯ ነበር ይታመናሌ፡፡ በኋሊ ግን ክርስቲያኖቹ የሮማውያንን እና የአይሁዴን

ጦርነት በመሸሽ ከኢየሩሳላም ወጥተው ወዯ ላልች ሀገሮች ሲሰዯደ፤ በኋሊም በባር ኮባ ዏመፅ ጊዚ /132-135 ዒም/ ኢየሩሳላም ፇጽማ በሮማውያን ስትዯመሰስ የመስቀለ እና የላልችም ክርስቲያናዊ ንዋያት እና ቅርሶች ነገር በዘያው ተረስቶ ቀረ፡፡ ንጉሥ ሏዴርያንም የኢየሩሳላም ከተማን ነባር መሌክ በሚሇውጥ ሁኔታ እንዯ ገና ሠራት፡፡ ያን ጊዚ ነው እንግዱህ የቬነስ ቤተ መቅዯስ በጌታችን መቃብር ሊይ የተገነባው፡፡ ቆስጠንጢኖስ ሇኢየሩሳላሙ ኤጲስ ቆጶስ ሇአቡነ መቃርዮስ በጻፇው እና ሶቅራጥስ እና አውሳብዮስ መዖግበው ባቆዩን ዯብዲቤ ሊይ ይህ ታሪክ ተገሌጧሌ፡፡

ቀጣዮቹ 300 ዒመታት ሇክርስቲያኖች የመከራ ጊዚያት ነበሩ፡፡ የሮም ቄሳሮች ክርስትናን እና ክርስቲያኖችን የሚያሳዴደባቸው ዒመታት በመሆናቸው መስቀለን የመፇሇግ ጉዲይ በሌቡና እንጂ በተግባር ሉታሰብ አይችሌም፡፡ ዒመታት እያሇፈ ሲሄደም ኢየሩሳላም እየተዖበራረቀች እና የጥንት መሌ እየተቀየረ በመሄደ በጌታ መቃብር ሊይም የሮማ አማሌክትን ሇማክበር ቤተ መቅዯስ በመሠራቱ ነገሩ ሁለ አስቸጋሪ እየሆነ ሄዯ፡፡

የመስቀለ እንዯገና መገኘት

ጥንታውያን የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ጸሏፉዎች መስቀለን እንዯገና ያገኘችው ንግሥት ዔላኒ መሆንዋን ይናገራለ፡፡ በ380

ዒም አካባቢ የተወሇዯው ታሪክ ጸሏፉው ሶቅራጥስ Ecclesiastical History በተሰኘው መጽሏፈ ሊይ በምእራፌ 17 መስቀለ እንዳት እንዯ ተገኘ ዛርዛር መረጃ ይሰጠናሌ፡፡ ንግሥት ዔላኒ ወዯ ኢየሩሳላም ተጉዙ በጎሌጎታ የጌታ መቃብር ሊይ የተሠራውን የቬነስ ቤተ መቅዯስ አፇረሰችው፤ ቦታውንም በሚገባ አስጠረገችው፡፡ በዘያን ጊዚም የጌታችን እና የሁሇቱ ሽፌቶች መስቀልች ተገኙ፡፡ ከመስቀ ልቹም ጋር ጲሊጦስ የጻፇው የራስጌው መግሇጫ አብሮ ተገኘ፡፡

ሶቅራጥስ ከሦስቱ መስቀልች አንደ የክርስቶስ መሆኑን እንዳት ሉታወቅ እንዯቻሇ ሲገሌጥ እንዱህ ይሊሌ «አቡነ መቃርዮስ በማይዴን በሽታ ተይዙ ሌትሞት የዯረሰችን አንዱት የተከበረች ሴት አመጡ፡፡ ሁሇቱን መስቀልችንም አስነት፤ ነገር ግን ሌትዴን አሌቻሇችም፤ በመጨረሻ ሦስተኛውን መስቀሌ ስትነካ ዴና እና በርትታ ተነሣች፡፡ በዘህም

የጌታ መስቀሌ የትኛው እንዯሆነ ታወቀ» ይሊሌ፡፡ ከዘያም ንግሥት ዔላኒ በጌታ መቃብር ሊይ ቤተ ክርስቲያን አሠራች፡፡ ከመስቀለ የተወሰነውን ክፌሌ ከፌሊ ከችንካሮቹ ጋር ወዯ ቁስጥንጥንያ ስትወስዯው ዋናውን ክፌሌ በጎሌጎታ ቤተ ክርስቲያን ተወችው፡፡

ይህንን ታሪክ ሄርምያስ ሶዜሜን የተባሇው እና በ450 ዒም አካባቢ ያረፇው ታሪክ ጸሏፉም Ecclesiastical History,

በተሰኘው ጥንታዊ መጽሏፈ በክፌሌ ሁሇት ምእራፌ አንዴ ሊይ ይተርከዋሌ፡፡ ዜሲማን እንዯሚሇው በ325 ዒም የተዯረገው ጉባኤ ኒቂያ ሲጠናቀቅ የቆስጠንጢኖስ ትኩረት ወዯ ኢየሩሳላም ዜረ፡፡

ምንም እንን ሶዜሜን ባይቀበሇውም መስቀለ የተቀበረበትን ቦታ ያመሇከተው ከከተማዋ በስተ ምሥራቅ ይኖር የነበረ አንዴ አይሁዲዊ መሆኑን እና እርሱም ይህንን መረጃ ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ ሲተሊሇፌ ከነበረ መዛገብ ማግኘቱን እንዯ ሰማ ጽፎሌ፡፡ ንግሥት ዔላኒ ባዯረገችው አስቸጋሪ ቁፊሮ መጀመርያ ጌታ የተቀበረበት ዋሻ፤ ቀጥልም ከእርሱ እሌፌ ብል ሦስቱ መስቀልች መገኘታቸውን ሶዜሜን ይተርካሌ፡፡ ከመስቀልቹም ጋር የጲሊጦስ ጽሐፌ አብሮ መገኘቱን እና የጌታ መስቀሌ ከላልች የተሇየበትን ሁኔታ ከሶቅራጥስ ጋር ተመሳሳይ በሆነ ሁኔታ ይተርከዋሌ፡፡

ንግሥት ዔላኒ በጎሌጎታ፣ በቤተሌሓም፣ በዯብረ ዖይት፣ አብያተ ክርስቲያናትን አሠርታ በሰማንያ ዒመቷ እንዲረፇች

ሶዜሜን ይተርካሌ፡፡ ብ የታክ ጸሏፉዎች ዔረፌቷን በ328 ዒም አካባቢ መስቀለ የተገኘ በትንም በ326 ዒም ያዯርጉታሌ፡፡

በ457 ዒም አካባቢ ያረፇው ቴዎድሮት የተባሇው ታሪክ ጸሏፉም የመስቀለን የመገኘት ታሪክ ተመሳሳይ በሆነ መንገዴ ያቀርበዋሌ፡፡

መስቀለ በኢየሩሳላም

ንግሥት ዔላኒ ሇበረከት ያህሌ የተወሰነ ክፌሌ ወዯ ቁስጥንጥንያ ከመውሰዶ በቀር አብዙኛውን የመስቀለን ክፌሌ በብር በተሠራ መሸፇኛ አዴርጋ በጎሌጎታ ቤተ ክርስቲያን እንዱቀመጥ ሇአቡነ መቃርዮስ ሰጥታቸዋሇች፡፡ ይህ መስቀሌ በየተወሰነ

ጊዚ እየወጣ ሇምእመናኑ ይታይ እንዯ ነበር አንዲንዴ መረጃዎች ያመሇክታለ፡፡ በ380 ዒም ኤገርያ የተባሇች ተሳሊሚ

መነኩሲት ቅደስ መስቀለ ወጥቶ በተከበረበት በዒሌ ሊይ ተገኝታ ያየችውን ሇመጣችበት ገዲም ጽፊ ነበር፡፡ /M.L.

Page 160: Daniel Kiibret's View

160

McClure and C. L. Feltoe, ed. and trans. The Pilgrimage of Etheria, Society for Promoting

Christian Knowledge, London, (1919)/

አንዲንዴ መረጃዎች እንዯሚጠቁሙት የመስቀለ ክፌሌፊዮች ወዯ ተሇያዩ ሀገሮች መወሰዴ የጀመሩት በዘህ ጊዚ ነው፡፡

በሞሪታንያ ቲክስተር በተባሇ ቦታ የተገኘውና በ359 ዒም አካባቢ የተጻፇው መረጃ የመስቀለ ክፌሌፊዮች ቀዯም ብሇው ወዯ ላልች ሀገሮች መግባት እንዯ ጀመሩ ያሳያሌ፡፡ ቄርልስ ዖኢየሩሳላም መስቀለ ከተገኘ ከሃያ አምስት ዒመታት በኋሊ

በ348 ዒም በጻፇው አንዴ ጽሐፌ ሊይ «ዒሇሙ በሙለ በጌታችን መስቀሌ ክፌሌፊዮች ተሞሌቷሌ» በማሇት ገሌጦ

ነበር፡፡ ከዘህም ጋር «ዔጸ መስቀለ እየመሰከረ ነው፡፡ እስከ ዖመናችንም ዴረስ ይኼው እየታየ ነው፡፡ ከዘህ ተነሥቶም

በመሊው ዒሇም እየተሠራጨ ነው፡፡ በእምነት ክፌሌፊዮቹን እየያ በሚሄደ ሰዎች አማካኝነት» ብሎሌ፡፡/On the Ten

Points of Doctrine, Colossians II. 8./

ዮሏንስ አፇ ወርቅም የመስቀለን ቅንጣቶች ሰዎች በወርቅ በተሠራ መስቀሌ ውስጥ በማዴረግ ምእመናን በአንገታቸው

ሊይ ያሥሩት እንዯ ነበር ጽፎሌ፡፡ በዙሬዋ አሌጄርያ በቁፊሮ የተገኙ ሁሇት ጽሐፍች የመስቀለ ክፌሌፊዮች በ4ኛው መክዖ

የነበራቸውን ክብር ይናገራለ፡፡ /Duval, Yvette, Loca sanctorum Africae, Rome 1982, p.331-337 and

351-353/፡፡ በ455 ዒም በኢየሩሳላም የነበረው ፒትርያርክ ሇሮሙ ፕፔ ሇሌዮን የመስቀለን ቁራጭ እንዯ ሊከሇት ተመዛግቧሌ፡፡

በአውሮፒ ምዴር የተዲረሰው አብዙኛው የመስቀለ ክፌሌፊይ የተገኘው ከባዙንታይን ነው፡፡ በ1204 ዒም በአራተኛው የመስቀሌ ጦርነት ጊዚ የዖመቻው ተካፊዮች በዒረቦች ጦር ዴሌ ሲመቱ ፉታቸውን ወዯ ቁስጥንጥንያ አረው ከተማዋን፣ አዴባራቱን እና ገዲማቱን ዖረፎቸው፡፡ በዘያ ጊዚ ተዖርፇው ከሄደት ሀብቶች አንደ ዔላኒ ከኢየሩሳላም ያመጣችው የመስቀለ ግማዴ ነበር፡፡ ይህንን ግማዴ እንዯ ገና በመከፊፇሌ አብዙኞቹ የአውሮፒ አብያተ ክርስቲያናት ሉዲረሱት

ችሇዋሌ፡፡ የወቅቱን ታሪክ ከመዖገቡት አንደ ሮበርት ዱ ክሊሪ «በቤተ መቅዯሱ ውስጥ አያላ ውዴ ንዋያት ይገኙ ነበር፡፡ ከእነዘህም መካከሌ ከጌታ መስቀሌ የተቆረጡ ሁሇት ግማድች ነበሩ፡፡ ውፌረታቸው የሰው እግር ያህሊሌ፤ ቁመታቸውም

ስዴስት ጫማ ይህሌ ነበር» ብሎሌ፡፡ /Robert of Clari's account of the Fourth Crusade, chapter 82: OF

THE MARVELS OF CONSTANTINOPLE/

የመስቀለ ሇሁሇተኛ ጊዚ መጥፊት

እስከ ስዴስተኛው መክዖ ዴረስ በኢየሩሳላም ጎሌጎታ የነበረው መስቀሌ በ614 ዒም በፊርሱ ንጉሥ ክሮስረስ 2ኛ

/Chrosroes II/ ተወሰዯ፡፡ የፊርሱ ንጉስ ኢየሩሳላምን በወረረ መስቀለን እና ፒትርያርክ ዖካርያስን ማርኮ ወዯ ፊርስ

ወሰዲቸው፡፡ እንዯ ገና ወዯ ኢየሩሳላም የተመሇሰው ሔርቃሌ በ627 ዒም ባዯረገው ጦርነት ክሮስረስ ዴሌ ሲሆን ነው፡፡ ሔርቃሌ በመጀመርያ ወዯ ቁስጥንጥንያ ካመጣው በኋሊ እንዯ ገና ወዯ ኢየሩሳላም ወስድ በቀዴሞ ቦታው በጎሌጎታ አስቀምጦት ነበር፡፡

እስከ አሥረኛው መክዖ ዴረስ በኢየሩሳላም በቀዴሞ ክብሩ ቢቆይም ዏረቦች አካባቢውን እየተቆጣጠሩ ሲመጡ

በኢየሩሳላም የሚኖሩት ክርስቲያኖች መስቀለን በ1009 ዒም አካባቢ ሠወሩት፡፡ ሇ90 ዒመታት ያህሌ ያሇበት ቦታ

ተሠውሮ ከኖረ በኋሊ በመጀመርያው የመስቀሌ ጦርነት ጊዚ በ1099 ዒም ከተሠወረበት ወጥቶ እንዯ ቀዴሞው መታየት ጀመረ፡፡

ሇሦስተኛ ጊዚ መጥፊት

በ1187 ዒም በሏቲን ዏውዯ ውጊያ ሳሊሔዱን የተባሇው የዒረቦች የጦር መሪ የመስቀሌ ጦረኞችን ዴሌ አዴርጎ ኢየሩሳላምን ሲቆጣጠር በዘያ የነበረውን መስቀሌ መውሰደን አንዲንዴ የታሪክ መዙግብት ይገሌጣለ፡፡ ከዘያ በኋሊ ግን መስቀለ የት እንዲሇ እስካሁን ማረጋገጥ አሌተቻሇም፡፡ በወቅቱ የነበሩት የሮም ነገሥታት መስቀለን ሇማግኘት ከሳሊሔዱን ጋር ብ ዴርዴር አዴርገው ሳይሳካሊቸው ቀርቷሌ፡፡

በአብዙኞቹ ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት ዖንዴ የመስቀለ ክፌሌፊይ እንዲሇ ሁለም ይናገራለ፡፡ አንዲንድቹ አሇ

የሚባሇው ክፌሌፊይ ከመብዙቱ የተነሣ የሚያነሡት ትችት አሇ፡፡ ጆን ካሌቪን «ሁለም ክፌሌፊዮች ከመስቀለ የወጡ ከሆነ፤ እነዘህን ሁለ ብናሰባስባቸው አንዴ መርከብ የግዴ ያስፇሌጋቸዋሌ፡፡ ወንጌሌ ግን ይህንን መስቀሌ አንዴ ሰው እንዯ

ተሸከመው ይነግረናሌ» ብል ነበር፡፡

Page 161: Daniel Kiibret's View

161

ይህንን የካሌቪንን ሂስ በተመሇከተ መሌስ የሰጠው ራውሌ ዱ ፇላውሪ /Rohault de Fleury,/ በ1870 ዒም በዒሇም ሊይ አለ በሚባለት የመስቀሌ ክፌሌፊዮች ሊይ ጥናት አዴርጎ ነበር፡፡ ራውሌ መጀመርያ የት ምን ያህሌ መጠን እንዲሇ

ካታልግ አዖጋጀ፤ ከዘያም መጠናቸውን አንዴ ሊይ ዯመረ፡፡ በታሪክ እንዯሚነገረው የመስቀለ ክብዯት 75 ኪል፣ ጠቅሊሊ

መጠኑም 178 ኪዩቢክ ሜትር ነው፡፡ ራውሌ ያገኛቸውና አለ የተባለት ክፌሌፊዮች አንዴ ሊይ ቢዯመሩ .004 ኪዩቢክ

ሜትር /3.‚942‚000 ኪዩቢክ ሚሉ ሜትር/ ነው፡፡ በዘህም መሠረት ቀሪው 174 ኪዩቢክ የሚያህሇው ሜትር

የመስቀለ ክፌሌ ጠፌቷሌ ማሇት ነው ብሎሌ፡፡ /Mémoire sur les instruments de la Passion, 1870/

ግማዯ መስቀለ በኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ቤተ ክርስቲያን መዙግብት እንዯሚለት ግማዯ መስቀለ ወዯ ኢትዮጵያ የገባው በ14ኛው መክዖ በዏፄ ዲዊት ዖመነ መንግሥት ነው፡፡ በግሼን አምባ የተቀመጠው ዯግሞ በዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ዖመነ መንግሥት ነው፡፡

ኢትዮጵያውያን ወዯ ኢየሩሳላም ያዯርጉ የነበረውን ጉዜ፣ የኢትዮጵያ ነገሥታት የነበራቸውን ታዋቂነት እና ወዯ ሀገረ ናግራን ተጉዖው የሠሩትን ሥራ ስንመሇከት ኢትዮጵያ እስከዘያ ዖመን ዴረስ ግማዯ መስቀለን ሇማግኘት ትዖገያሇች ብል ሇማሰብ ይከብዲሌ፡፡ በኢየሩሳላም የሚገኘው የኢትዮጵያ ገዲም መስቀለ ሇወጣበት ቦታ እና ሇጎሌጎታ ያሇውን ቅርበት፤ ዏፄ ካላብም ከናግራን ዖመቻ በኋሊ ዖውዲቸውን ሇጎሌጎታ ቤተ ክርስቲያን መሊካቸውን ስናይ ይህንን የመሰሇ ቅደስ ንዋይ

ኢትዮጵያውያን እስከ 13ኛው መክዖ ዴረስ አንደን ክፊይ ሳያገኙት ቆዩ ሇማሇት ያስቸግራሌ፡፡ ኤርትራ ውስጥ ግማዯ መስቀለ አሇበት የሚባሌ አንዴ ገዲም መኖሩን ሰምቻሇሁ፡፡

ክርስትና ብሓራዊ ሃይማኖት ከሆነ በኋሊ ነገሥታቱ በሳንቲሞቻቸው ሊይ የመስቀሌ ምሌክት ማዴረጋቸው፣ እንዯ ንጉሥ አርማሔ ያለትም በበትረ መንግሥታቸው ሊይ መስቀሌ ማዴረጋቸው፤ ከቀዯምት ክርስቲያን ነገሥታት አንደ የሆነው ንጉሥ ዏፄ ገብረ መስቀሌ ተብል መሰየሙን ስናይ የመስቀለ ነገር በኢትዮጵያ ውስጥ የነበረውን ቀዯ ምት ታሪክ ያመሇክተናሌ፡፡

በዙግዌ ሥርወ መንግሥትም ዏፄ ሊሉበሊ ስመ መንግሥቱ ገብረ መስቀሌ መባለን፣ ሚስቱም ንግሥት መስቀሌ ክብራ

መባሎን፣ ከሠራቸው አስዯናቂ ውቅር አብያተ ክርስቲያ ናት አንደ ቤተ ጊዮርጊስ በመስቀሌ ቅርጽ መሠራቱን ስናይ ኢትዮጵያውያን ከመስቀለ ጋር ቀዴመው መተዋወቃቸውን ያስገምተናሌ፡፡ በመሆኑም በዘህ ረገዴ መዙግብትን የማገሊበጥ እና የመመርመር ሥራ የሚቀረን ይመስሊሌ፡፡

በዏፄ ዲዊት ዖመን መጥቶ በዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ አማካኝነት በግሼን አምባ የተቀመጠው ግማዯ መስቀሌ በይፊ የታወቀውና በነገሥታቱ ዱፔልማሲያዊ ጥረት የመጣው ዋናው እንጂ የመጀመርያው ነው ሇማሇት ያስቸግራሌ፡፡

ተክሇ ጻዴቅ መኩርያ ግብጻዊው ጸሏፉ ማክሪዛ Historia Rerum Isi amiticarumin Abissinia በሚሇው

መጽሏፈ የገሇጠውን መሠረት በማዴረግ «የኢትዮጵያ ታሪክ ከይኩኖ አምሊክ እስከ ሌብነ ዴንግሌ» በሚሇው መጽሏፊቸው ሊይ እንዯሚተርኩት አስቀዴሞ በሰይፇ አርእዴ ዖመን በግብጹ ሡሌጣን እና በኢትዮጵያዊው ንጉሥ መካከሌ የተፇጠረውን ችግር ሇመፌታት የሌዐካን ቡዴን ወዯ ኢትዮጵያ መጥቶ ነበር፡፡ የሌዐካን ቡዴኑ መሪ የኢየሩሳላሙ ፒትርያርክ አባ ዮሏንስ ነበሩ፡፡

ሌዐካኑ ወዯ ኢትዮጵያ ሲዯርሱ ያገኟቸው ዏፄ ዲዊትን ነበር፡፡ በሁሇቱ ሀገሮች መካከሌ የነበረውን ችግር በውይይት እና በስምምነት ፇትተው አስማሟቸው፡፡ ዏፄ ዲዊትም ግማዯ መስቀለን እንዱሌኩሇት የኢየሩሳላሙን ፒትርያርክ አቡነ ዮሏንስን አዯራ አሊቸው፡፡ እርሳቸውም ከግማዯ መስቀለ ጋር ላልች ንዋያትንም ጨምረው ሊኩሇት፡፡ በግብጹ ሡሌጣን እና በንጉሥ ዲዊት መካከሌ የተፇጸመው ስምምነት ሇኢትዮጵያውያን ተሳሊሚዎች እና ነጋዳዎች ጥበቃ ማዴረግን የሚያካትት ስሇ ነበር ግማዯ መስቀለን የያት የዏፄ ዲዊት መሌእክተኞች ያሇ ችግር ኢትዮጵያ ገቡ፡፡

አንዲንዴ የታሪክ መዙግብት ዏፄ ዲዊት ጥቅምት ዖጠኝ ቀን 1404 ዒም በዴንገት ሲያርፈ ግማዯ መስቀለ በሱዲን ስናር ነበር ይሊለ፡፡ ከስናር ያነሡት ዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ መሆናቸውንም ይተርካለ፡፡ ተክሇ ጻዯቅ መኩርያ ግን ዏፄ ዲዊት ወዯ ኢትዮጵያ አስገብተውት በተጉሇት ውስጥ ቤተ ክርስቲያን ሠርተውሇት እንዯ ነበር ይናገራለ፡፡ ዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ የነገሡት

በ1434 ዒም ነው፡፡ በእነዘህ ሠሊሳ ዒመታትም አያላ ነገሥታት ተፇራርቀዋሌ፡፡ እነዘህ ነገሥታት ግማዯ መስቀለን ሇመውሰዴ ያሌቻለበትን ምክንያት ማወቅ አይቻሌም፡፡ ምናሌባት ግን በነበረው የርስ በርስ ሽኩቻ ተጠምዯው ይሆናሌ፡፡

ላልች መዙግብት እንጂ በኋሊ ዖመን /ምናሌባትም በዏፄ ሌብነ ዴንግሌ/ የተጻፇው የዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ዚና መዋዔሌ የግማዯ መስቀለን ነገር አይነግረንም፡፡

Page 162: Daniel Kiibret's View

162

ዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ግሼን አምባ ሊይ ግማዯ መስቀለን ያስቀመጠበት ሁሇት ምክንያቶች ይኖራለ፡፡ የመጀመርያው የአምባው የመስቀሇኛ ምሌክት ሲሆን ሁሇተኛው ዯግሞ አምባው በዖመኑ በሌዩ የንጉሠ ነገሥቱ ኃይሌ ይጠበቅ ስሇ ነበር ነው፡፡ በግራኝ አሔመዴ ወረራ ጊዚም ቢሆን ላልች ሀብቶች ከአምባው ሊይ መዖረፊቸውን እንጂ የተቀበረውን ሇማውጣት ሙከራ መዯረጉን የግራኝን ታሪክ የጻፇው ዏረብ ፊቂህ አያነሣም፡፡

ግማዯ መስቀለን የማውጣት ጥረት ተዯረገ የሚባሇው በ1851 ዒም ዏፄ ቴዎዴሮስ በጣም የሚወዶቸው ባሇቤታቸው እቴጌ ምንትዋብ ከሞቱ ከአንዴ ዒመት በኋሊ ነው፡፡ ንጉሥ ቴዎዴሮስ እቴጌ ምንትዋብን እጅግ ይወዶቸው ስሇነበር በመስቀለ አማካኝነት ከሞት ሇማስነሣት አስበው ነበር፡፡ ይህንንም በወታዯሮች ኃይሌ በማስቆፇር አስጀምረውት ነበር፡፡ በመካከሌ ግን ከጉዴደ ኃይሇኛ ሽታ እና ጢስ ወጥቶ ከቆፊሪዎቹ የተወሰኑትን በመግዯለ ሃሳባቸውን ሠርዖው ባሇቤታቸውን በግሼን አምባ ቀብረው ተመሌሰዋሌ፡፡

መስቀለ የት ነው ያሇው? ክፌሌ ሁሇት

መስቀለ እንዳት ጠፊ?

የሀገራችን ሉቃውንት እና መዙግብት መስቀለ እንዳት እንዯ ጠፊ የሚተርኩት ታሪክ የጥንታውያኑን መዙግብት የተከተሇ

ነው፡፡ በመስከረም 16 እና 17 የሚነበበው ስንክሳራችን የጌታችን መስቀሌ በጎሌጎታ በጌታችን መቃብር እንዯነበረ ይተርክሌናሌ፡፡ አይሁዴ በመስቀለ እና በመቃብሩ የሚዯረገውን ተአምር አይተው በምቀኝነት መነሣሣታቸውንም

ያትታሌ፡፡ እስከ 64 ዒም አይሁዴ በኢየሩሳላም እና በአካባቢው ኃይሌ አሌነበራቸውም፡፡ በ64 ዒም አካባቢ ግን አይሁዴ ራሳቸውን ከሮማውያን አገዙዛ ነጻ ሇማውጣት ዏመጽ ጀመሩ፡፡ ኢየሩሳላምም በአይሁዴ ቁጥጥር ሥር ዋሇች፡፡

አይሁዴ መስቀለን፣ ላልች ንዋያተ ቅዴሳትን እና የጌታችንን መቃብር የተቆጣጠሩት እና ክርስቲያኖች እንዲይገቡ ያገደት በዘህ ጊዚ ነበር፡፡ ከዘህ በኋሊ ጎሌጎታ የከተማዋ ጥራጊ እንዱዯፊበት አዖ፡፡ ምክንያቱም በዘያ ጊዚ በኢየሩሳላም እና በአካባቢዋ አብያተ ክርስቲያናት አሌነበሩም፡፡ ክርስቲያኖች ግን በጌታችን መቃብር አካባቢ ዋሻዎችን ፇሌፌሇው ይገሇገለባቸው ነበር፡፡

ዙሬ በአሮጌዋ ኢየሩሳላም ክሌሌ የሚገኘው ጎሌጎታ በዘያ ዖመን ከከተማዋ ውጭ ነበር፡፡ ጌታንም የሰቀለት ከከተማ አውጥተው ነው፡፡ አይሁዴ የከተማ ጥራጊ መዴፉያ እንዱሆን የፇሇጉትም ቦታው ከከተማ የወጣ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት ጭምር ነው፡፡

ይህ ታሪክ በስንክሳራችን ከተጻፇው ታሪክ ጋር አንዴ ዒይነት ነው፡፡

መስቀለ የት ተቀበረ?

አንዲንዴ አካሊት የሚተርኩት ታሪክ በስንክሳራችንም ሆነ በጥንታውያን መዙግብት ከተገሇጠው የተሇየ ነው፡፡ በመስከረም

17 እና በመጋቢት 10 የሚነበበው ስንክሳራችን መስቀለ የተቀበረው በዘያው በጎሌጎታ እንዯሆነ ይተርካሌ፡፡ «የጎሌጎታን

ኮረብታ ባስጠረገች ጊዚ የከበረ መስቀሌን አገኘችው» ይሊሌ፡፡ አንዲንዴ አካሊት ግን መስቀለን አይሁዴ በላሊ ቦታ ጉዴዴ ቆፌረው እንዯቀበሩት ይገሌጣለ፡፡

በስንክሳራችን የተገሇጠው እና መስቀለ የተቀበረው በጎሌጎታ ነው የሚሇው ታሪክ በሦስተኛው እና በ4ኛው መክዖ

ከነበሩት የታሪክ ጸሏፉዎች ገሇጻ ጋር አንዴ ነው፡፡ በ380 ዒም አካባቢ የተወሇዯው ታሪክ ጸሏፉው ሶዚማን መስቀለ የተገኘው ከጎሌጎታ መሆኑን መዛግቦ አቆይቶናሌ፡፡

በላሊ በኩሌ ዯግሞ መስቀለ በጎሌጎታ ተቀብሮ ነበር የሚሇው የስንክሳራችን ትረካ ከግብጽ፣ ከሶርያ እና ከላልች ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት ስንክሳር ትረካ ጋር አንዴ ዒይነት ነው፡፡

በሦስተኛ ዯረጃም እላኒ ንግሥት መስቀለን ቆፌራ ያወጣችበት እና በኋሊም የመስቀለን ቤተ ክርስቲያን የሠራችበት ቦታ የሚገኘው በዘያው በጎሌጎታ፣ ያውም ከኢትዮጵያ የዳር ሡሌጣን ገዲም ሥር ነው፡፡

በመሆኑም መስቀለን አይሁዴ በላሊ ቦታ ቀበሩት የሚሇው ሃሳብ የሚያስኬዴ አይመስሌም፡፡

Page 163: Daniel Kiibret's View

163

መስቀለ እንዳት ተገኘ?

መስቀለ እንዳት እንዯ ተገኘ በቤተ ክርስቲያናችን የሚገሇጠው ታሪክ ከላልች ጥንታውያን መዙግብት ታሪክ ጋር አንዴ ዒይነት ነው፡፡ መስቀለን ያወጣችው የቆስጠንጢኖስ እናት ንግሥት እላኒ መሆንዋን ሁለም ይስማሙበታሌ፡፡

እላኒ ንግሥት ወዯ ኢየሩሳላም ስትገባ መስቀለ የተቀበረበት ቦታ በቀሊለ የሚገኝ አሌነበረም፡፡ ሇዘህም ሦስት

ምክንያቶች ነበሩ፡፡ የመጀመርያው በኢየሩሳላም ከ132 እስከ 135 በተዯረገው እና ከተማዋ ፇጽማ በጠፊችበት ጦርነት ምክንያት ክርስቲያኖች ከከተማዋ ርቀው መኖራቸው ነው፡፡ ሁሇተኛው ዯግሞ አይሁዴ መስቀለን በጎሌጎታ ከቀበሩ በኋሊ

መጀመርያ ጥራጊ መዴፊታቸው ሲሆን ሦስተኛው ንጉሥ ሏዴርያን በ135 ዒም የኢየሩሳላምን ገጽታ የቀየረውን አዱስ ፔሊን በማውጣት ከተማዋን እንዯገና መሥራቱ፤ በጎሌጎታም ሊይ የቬነስን መቅዯስ መገንባቱ ነው፡፡ የቬነስ መቅዯስ መገንባት ክርስቲያኖች ወዯ አካባቢው ፌጹም እንዲይቀርቡ አስከሊከሊቸው፡፡

ንግሥት እላኒ ወዯ ኢየሩሳላም ገብታ ያዯረገችውን ስንክሳራቸውን እንዱህ ይተርከዋሌ «እርሷ በመጣች ጊዚ የጌታችን የክርስቶስን መቃብር እስካሳዩዋት ዴረስ አይሁዴን ይዙ አሰቃየቻቸው፤ ያንን ኮረብታም እስከ ጠረጉ ዴረስ

አስገዯዯቻቸው፤ የከበረ መስቀለም ከተቀበረበት ተገሌጦ ወጣ» ይሊሌ፡፡ በላሊም በኩሌ የመጋቢት 10 ቀኑ ስንክሳር ታሪኩን ያውቃሌ የተባሇውን አንዴን አይሁዲዊ አሥራ በማስጨነቅ ምሥጢሩን እንዲውጣጣችው ይገሌጣሌ፡፡ ይህ አገሊሇጥ ከጥንታውያን መዙግብት አገሊሇጥ ጋር የተስማማ ነው፡፡ ዜሴማን አሌተቀበሌኩትም ቢሌም አንዴ አይሁዲዊ ሽማግላ ሇንግሥት እላኒ መስቀለ የተቀበረበትን ቦታ እንዲሳያት የሚተርከው ታሪክ በቤተ ክርስቲያናችን ኪርያኮስ የተባሇ አረጋዊ ነገራት እየተባሇ ከሚተረከው ጋር ተመሳይ ነው፡፡ በወቅቱ ይህ አይሁዲዊ ስሇ ዔጣንም ሆነ ጸልት ሉናገር የሚችሌ አይመስሌም፡፡ ይህ ሃሳብ ምናሌባት በወቅቱ የኢየሩሳላም ሉቀ ጳጳስ የነበሩት የአቡነ መቃርዮስ ይሆናሌ፡፡

እስካሁን እኔ በላልች መዙግብትም ሆነ በስንክሳራችን ሊይ ያሊገኘሁት «ዯመራ ተዯምሮ ጢሱ አመሇከተ» የሚሇውን ታሪክ ነው፡፡ ቅደስ ያሬዴ በዴው ጢሱ ሇመስቀለ መስገደን ይገሌጣሌ፡፡ እላኒ ንግሥት ክርስቲያናዊት እናት እንዯ መሆንዋ መጠን አይሁዴ የሰጧትን መረጃ ብቻ ተቀብሊ ቁፊሮ አታስጀምርም፡፡ በአይሁዴ የተነገረው በጸልት እንዱረጋገጥ አዴርጋሇች፡፡ ያን ጊዚ ጸልት ተዯርጎ ዔጣን ሲታጠን ጢሱ ወዯ ጎሌጎታ አመሇከተ፡፡ ይህንን በተመሇከተ መዙግብትን ማገሊበጥ ይቀረናሌ፡፡

በዒሇ መስቀሌ እንዳት ተወሰነ?

በኢትዮጵያም ሆነ በግብጽ ያለ ስንክሳሮች ሊይ መስቀለ የተገኘው መስከረም 17 ቀን መሆኑን ይገሌጣለ፡፡ ቁፊሮው መቼ

እንዯተጀመረ በትግጠኛነት የሚገሌጥ መረጃ አሊገኘሁም፡፡ የኛ ሉቃውንት ቁፊሮው መስከረም 17 ተጀምሮ መጋቢት 10

ቀን መጠናቀቁን ይገሌጣለ፡፡ በወቅቱ ከነበረው ቴክኖልጂ አንፃር ሉወስዴ ይችሊሌ፡፡ መጋቢት 10 ቀን ግን ራሱን የቻሇ ታሪክ አሇው፡፡ መስቀለ በፊርሶች ከተማረከበት በንጉሥ ሔርቃሌ ተመሌሶ ወዯ ጎሌጎታ የገበባበት ቀን ነው፡፡

የቀዴሞ አባቶች ታክን ከታሪክ ማገናኘት ሌማዲቸው ነውና መስቀለ መጋቢት 10 ቀን ወዯ ጎሌጎታ እንዱገባ ያዯረጉት

ቀዴሞ ከተገኘባት ቀን ጋር ሇማስተሣሠር ሉሆን ይችሊሌ፡፡ በስንክሳራችን መስከረም 16 ቀን በኢየሩሳላም እና በአካባቢው በንግሥት እላኒ የተሠሩ አብያተ ክርስቲያናት በመስቀለ የተባረኩበት ቀን መሆኑን ይነግረናሌ፡፡ መስከረም

17 ቀን ዯግሞ ቅዴስት እላኒ መስቀለ በተገኘበት በጎሌጎታ ያሠራችው የመስቀለ ቤተ ክርስቲያን ቅዲሴ ቤት ነው፡፡

ነገር ግን በዏቢይ ጾም በዒሌ ስሇማይከበር የመስቀለ በዒሌ ቅዲሴ ቤቱ በተከበረበት ቀን በመስከረም 17 እንዱከበር ሉቃውንት ሥርዒት መሥራታቸውን ስንክሳሩ ይነግረናሌ፡፡

እንዳት ወዯ ኢትዮጵያ ገባ?

ግማዯ መስቀለ ወዯ ኢትዮጵያ እንዳት እንዯገባ ሁሇት ዒይነት ታሪኮች አለ፡፡ አንደ ከግብጽ ሁሇተኛው ከኢየሩሳላም፡፡ ሇመስቀለ ወዯ ኢትዮጵያ መምጣት ምክንያት የሆነው በዏፄ ሠይፇ አርእዴ ተፇጥሮ የነበረ ችግር ነው፡፡ በዘህ ዖመን የግብጽ ሡሌጣኖች በግብር እያመካኙ የግብጽ ክርስቲያኖችን ባሰቃዩዋቸው ጊዚ ንጉሥ ሠይፇ አርእዴ እስከ ዯቡብ ግብጽ እየዖመተ ወግቷቸዋሌ፡፡ ከዘህም በሊይ የንግዴ መሥመሩን ከሇከሇባቸው፡፡ በዘህም ምክንያት ከኢትዮጵያ እና ከኑቢያ የሚሄዯው ዔቃ ተቋረጠ፡፡

Page 164: Daniel Kiibret's View

164

ሁኔታው ከሥጋት ሊይ የጣሊቸው የግብጽ ሡሌጣኖች በግብጽ ክርስቲያኖች ሊይ የጣለትን ቀንበር አሊለ፡፡ የግብጹ ጳጳስ እና ሡሌጣኑ ተስማምተው ወዯ ኢትዮጵያ መሌክተኛ ሊኩ፡፡ በጉዲዩም በኢየሩሳላም የነበሩት ፒትርያርክ ዮሏንስ ገቡበት፡፡ አቡነ ዮሏንስ የመሌክተኞቹ መሪ ሆነው መጡ፡፡

በጊዚው በፊኑ ሊይ የነበረው ዏፄ ዲዊት ስሇነበረ እርሱም ንግደን ሊይዖጋ ሡሌጣናቱም ክርስቲያኖቹን ሊያጉሊለ ተስማሙ፡፡ ሇስምምነቱ ማሠርያ ይሆን ዖንዴም ከጌታ ግማዯ መስቀሌ እንዱመጣሇት ንጉሥ ዲዊት ጠየቀ፡፡ ሡሌጣኑም ተስማማ፡፡

በ1387 ዒም ግማዯ መስቀለን የሚያመጡ ሉቃውንት ወዯ ካይሮ ተሊኩ፡፡ መሌክተኞቹ ሇሡሌጣኑ የሚሰጥ በ20 ግመሌ የተጫነ ስጦታ ይዖው ነበር፡፡ ዏፄ ዲዊት አስቀዴሞ ሃሳቡን ሇኢየሩሳላሙ ሉቀ ጳጳስ ሇአቡነ ዮሏንስ ነግሯቸው ስሇነበር እርሳቸው ለቃስ የሳሊትን ሥዔሌ፣ ኩርአተ ርእሱ የተባሇውን የጌታ ሥዔሌ እና ግማዯ መስቀለን ሊኩሇት፡፡ ግማዯ መስቀለ

መስከረም 16 ቀን ተጉሇት ገብቶ ንጉሡ ባሳነፁት ቤተ ክርስቲያን የቀመጠ፡፡ /ተክሇ ጻዴቅ መኩርያ፣ ከይኩኖ አምሊክ እስከ ሌብነ

ዴንግሌ፣ ገጽ 116-118/ በላሊ በኩሌ ዯግሞ መስቀለ ወዯ ኢትዮጵያ በመጣ ጊዚ ሇመቀበሌ ዏፄ ዲዊት ወዯ ስናር ወርዯው ነበር፡፡ በዘያም ባዛራ ፇረስ ጥሊ ስሇረገጠቻቸው ሞቱ፡፡ ግማዯ መስቀለም በስናር ቆየ የሚሌ ታሪክም አሇ፡፡ ይህንን ታሪክ ሇመቀበሌ የሚከብዯው በወቅቱ ሱዲን በዏረቦች መወረሯን፤ስናርም ሇግዙታቸው ቅርብ የነበረ መሆኑን ስናስበው ነው፡፡ ከዘህም በሊይ ከዏፄ ዲዊት እስከ ዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ሠሊሳ ዒመታት በዘያ ተቀመጣ ሇማሇት ይከብዲሌ፡፡ ምናሌባትም የተክሇ ጻዴቅ መኩርያ ትረካ የተሻሇ ይመስሇኛሌ፡፡

በላሊም በኩሌ ግማዯ መስቀለ ከኢየሩሳላም መጣ የሚሇው ታሪክ በወቅቱ ኢየሩሳላም ከነበረችበት ሁኔታ አንፃር

ያስቸግራሌ፡፡ ምክንያቱም በ1187 ዒም ሳሊሔ ዱን ኢየሩሳላምን ከያዙት በኋሊ መስቀለ ከአካባቢው ተሠውሯሌ፡፡ የሮም ነገሥታትም እርሱን ሇማግኘት ተዯራዴረው አሌተሳካሊቸውም፡፡ የመስቀሌ ጦረኞችም ቢሆኑ ወዯ ኢየሩሳላም ገብተው ላልችን ንዋያት አመጡ እንጂ መስቀለን አሊገኙትም፡፡

እንዯ እኔ ግምት ግማዯ መስቀለን ያገኘነው ከእስክንዴርያ መሆን አሇበት፡፡ ንግሥት እላኒ የኢየሩሳላም አብያተ ክርስቲያናትን ሠርታ ስታጠናቅቅ የቁስጥንጥንያ፣ የአንፆኪያ እና የእስክንዴርያ አባቶች ካህናትን ሌከዋሌ፡፡ ግማዯ መስቀለ ወዯ እስክንዴርያ የገባው በዘያ ዖመን ሳይሆን አይቀርም፡፡ በኋሊም ዏፄ ዲዊት ግማዯ መስቀለን ሲጠይቅ የእስክንዴርያ ቤተ ክርስቲያን አባቶች ሊዯረገው ውሇታ ሌከውሇት ይሆናሌ፡፡ በላሊም መሌኩ ሡሌጣኑም ግፉት ማዴረጉ አይቀርም፡፡

አያላው ተሰማ የተባለ ምሁር «ታሪክ ነው ገበያ፣ የሁለ መዋያ» በተሰኘ መጽሏፊቸው ሊይ ዏፄ ዲዊት ግማዯ መስቀለን ያገኘው ዒባይን ገዴቦ ግብፆችን በማስጨነቅ ነው ይሊለ፡፡ ሁኔታው ያሰጋቸው የግብጽ ባሇ ሥሌጣናት ሇሊቸው መሌክተኞች ግማዯ መስቀለን እንዱሰጧቸው በመጠየቃቸው ሡሌጣናቱ ግብፃውያኑን አባቶች ተጭነው እንዲሰጧቸው ይተርካለ፡፡

ዯመራ

የዯመራ በዒሌ መሊዋን ኢትዮጵያ ከሚያስተሣሥሩት በዒሊት አንደ ነው፡፡ አንዲንዴ ሉቃውንት የዯመራ በዒሌ መነሻ ንግሥት እላኒ ናት ይሊለ፡፡ ነገር ግን ስሇ ንግሥት እላኒ በተጻፈት ጥንታውያን መዙግብት ሁለ ይህንን የሚዯግፌ ነገር አሊገኘሁም፡፡ ነገር ግን የኢየሩሳላም አብያተ ክርስቲያናት ቅዲሴ ቤት ሲከበር አበው ሉቃነ ጳጳሳት መስቀለን ይዖው ችቦ አብርተው እየዜሩ መባረካቸውን የሚገሌጡ መዙግብት አለ፡፡

ኢትዮጵያውያንም ይህንን በመያዛ የመስቀሌን በዒሌ በዯመራ በዒሌ ማክበር ጀምረዋሌ፡፡ ዯመራ የአባቶቻችን የመንፇሳዊ ብቃት መገሇጫ እንጂ ከውጭ አሌመጣም፡፡ የጌታችንን ጥምቀት በዒሌ ታቦቱን በበዒሇ ከተራ ይዜ በመውረዴ እና በበዒለ እንዱመሇስ ሥርዒት እንዯሠሩት ማሇት ነው፡፡

የዯመራ ሥርዒት ከሰሜን እስከ ዯቡብ ጫፌ በተመሳሳይ ሰሞን እና ሥርዒት ይከበራሌ፡፡ የዯቡብ ኢትዮጵያ ወርቃማው የክርስትና ዖመን የሚባሇው ከአቡነ ተክሇ ሃይማኖት ዖመን እስከ ዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ያሇው ዖመን ነው፡፡ የመስቀሌ ዯመራ ሥርዒት በዯቡብ ውስጥ የሠረፀው እና መከበር የጀመረው በዘህ ዖመን ወይንም ቀዯም ብል መሆን አሇበት፡፡ አንዴን ሥርዒት ባህሌ ሇማዴረግ ብ መቶ ዒመታት ያስፇሌጋሌና፡፡

Page 165: Daniel Kiibret's View

165

በዯቡብ ግራኝ ሉያጠፊቸው ካሌቻለ ክርስቲያናዊ ሥርዒቶች አንደ መስቀሌ ነው፡፡ በወሊይታ፣ በጋሞ፣ በጎፊ፣ በጉራጌ፣ በከፊ ሸካ ከነ ክብሩ እና ሞገሡ አሁንም ይከበራሌ፡፡ አንዲንዴ ሔዛቦች ትምህሩ ጠፌቶባቸው እንን ሥርዒቱን አሌረሱትም፡፡

ይህ ነገር የዯመራ በዒሌ ከግማዯ መስቀለ መምጣት በፉት በሀገራችን ሉኖር እንዯሚችሌ ያመሇክታሌ፡፡ በዘህ ጉዲይ ዚና መዋዔልችን እና መዙግብትን ማገሊበጥ ገና ይቀረናሌ፡፡

በላሊም በኩሌ የዯብረ ታቦርን እና የአዱስ ዒመት መሇወጫን በዒሌ በዯመራ እና በችቦ የማክበሩ ባህሊችን ዯመራ ከመስቀሌ በዒሌ ጋር ብቻ የተያያዖ አሇመሆኑን ፌንጭ ይሰጠናሌ፡፡

ኢትዮጵያውያን ሉቃውንት ይህንን ችቦ የማብራት ሥርዒት ከጥንት ሀገራዊ ባህሌ እና ከኢየሩሳላም መብራት የማውጣት ሥርዒት የቀመሩት ይመስሊሌ፡፡ በኢየሩሳላም ከጌታ መቃብር በየዒመቱ ሇበዒሇ ትንሣኤ መብራት የማውጣት ሠርዒት ነበር፡፡ ይህ ሥርዒት ሌዩ ሌዩ የፇትሌ እና ዖይት መብራቶችን በአንዴነት አስተሣሥሮ ይዜ መውጣት ነው፡፡ ይህንን ሥርዒት በኢትዮጵያዊው ችቦ በመወከሌ በበዒሌ ቀን እንዱበራ ሥርዒት የሠሩሌን አባቶች በረከታቸው ይዯርብን፡፡

ግሼን እና ግማዯ መስቀለ

ግማዯ መስቀለ የተቀመጠው በግሼን ማርያም መሆኑን በገዲሙ የሚገኘው መጽሏፇ ጤፈት ይናገራሌ፡፡ ሇዘህ ዋናው ምክንያት መስቀለን በመስቀሌኛ ቦታ አስቀምጥ የሚሌ ራእይ ሇዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ በመገሇጡ ነው፡፡ አምባ ግሼን ከንጉሥ ይኩኖ አምሊክ ጀምሮ የነገሥታቱ ሌጆች የሚቀመጡባት ቦታ ነበረች፡፡ ከመካከሊቸው አንደ ይነግሥና ላልቹ በግሼን በምባ ይቀመጣለ፡፡ በዘያ ቦታ ሇነገሥታቱ ሌጆች የተሠራ ቤተ ክርስቲያን፣ ቤተ መንግሥት እና የወግ ዔቃ ቤት ነበሩ፡፡

በዘህም ምክንያት የግእዛ መጻሔፌት ቦታዋን በሌዩ ሌዩ ስም ይጠሯታሌ፡፡ «ዯብረ ነገሥት» የነገሥታት ቦታ፣«አምባ

ግሼን»፣ ዯብረ ከርቤ፡፡

ዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ግሼንን የሚያውቃት እንዯ ላልቹ የነገሥታት ሌጆች ተይዜ በአምባው ታሥሮ በነበረ ጊዚ ነው፡፡ ዏፄ ዲዊት ያመጣውን ግማዯ መስቀሌ ሇማክበር ዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ያሰበበት ምክንያት ነበረው፡፡ በመጀመርያ እንዯ ታሪክ ነገሥቱ ከሆነ መስቀለ የነበረበት ቦታ እና ዖርዏ ያዔቆብ የነገሠበት ቦታ ተመሳሳይ ነው፡፡ ሁሇቱም ተጉሇት ውስጥ ነው የነበሩት፡፡ በላሊም በኩሌ ዖርዏ ያዔቆብ ሇመስቀሌ ሌዩ ፌቅር ስሇነበረው መስቀለን ሇጊዚው ከተሠራሇት ቦታ በዖሊቂነት ተጠብቆ ወዯሚቆይበት ቦታ ሇማዙወር ፇሇገ፡፡ በዘህ ጊዚ ነው ያንን ራእይ ያየው፡፡

እስካሁን የሚገርመው ነገር መስቀለ በግሼን አምባ ከተቀመጠ በኋሊ ምእመናኑ እንዳት ይሳሇሙት እንዯነበረ ነው፡፡ ምክንያቱም አምባው በወታዯሮች የሚጠበቅ እና የነገሥታቱ ሌጆች ብቻ ይገቡበት የነበረ ቦታ ነበርና ነው፡፡ ግራኝ አምባውን ሇመስበር ሁሇት ጊዚ አሇመቻለን ስንረዲ አምባው ምን ያህሌ ጠንካራ እንዯነበር ያሳያሌ፡፡ ምናሌባት ምእመናን እንዯሌባቸው ወዯ አምባው መግባት የቻለት ከግራኝ በኋሊ አምባው የነገሥታት ሌጆች ወኅኒ መሆኑ ሲቀር ነው፡፡ በጎንዯር ዖመን ዯግሞ ወኅኒው ወዯ ወኅኒ አምባ በመዙወሩ ምእመናኑ እንዯ ሌብ መግባት ችሇዋሌ፡፡

የግራኝ ሠራዊት ወዯ አምባው በወጣ ጊዚ የካቲት 22 ቀን 1532 ዒም የነገሥታቱን የወግ እቃ መዛረፊቸውን እንጂ ግማዯ መስቀለን ሇማውጣት መሞከራቸውን አይገሌጥሌንም፡፡

አሁን ያሇውን የእግዘአብሓር አብ ቤተ ክርስቲያን ያሠሩት ዏፄ ምኒሉክ ሲሆኑ የእመቤታችንን ቤተ ክርስቲያን ያሠሩት ዯግሞ እቴጌ መነን ናቸው፡፡ /ሌዐሌ ራስ እምሩ ኃ/ሥሊሴ፣ ካየሁት ከማስታውሰው፣ ገጽ 168፣ 169/

እስካሁን ትክክሇኛ ምክንያቱን ያሊገኘሁት ግሼን የግማዯ መስቀሌ መንበር ሆና እያሇ በዒሇ ንግሡ በመስከረም 21 ሇምን

እንዯ ሆነ ነው?

ግማዯ መስቀለን በተመሇከተ ሉጠኑ የሚገባቸው ነገሮች

1. ኢትዮጵያ ጥንተ ክርስቲያን ሀገር ሆና፣ በጎሌጎታ ጥንታዊ ገዲም የነበራት ሀገር በመሆንዋ፣ ገዲምዋም ከመስቀለ ቤተ

ክርስቲያን አጠገብ በመሆኑ ግማዯ መስቀለን እንዳት ሳታገኘው ቀረች?

Page 166: Daniel Kiibret's View

166

2. ቄርልስ ዖኢየሩሳላም በ348 ዒም በጻፇው ጽሐፌ ወዯ ኢየሩሳላም ሇመሳሇም የሚመጡ ሁለ ከመስቀለ ቁራጭ

ይወስደ እንዯ ነበር ገሌጧሌ፡፡ ታዴያ ኢትዮጵያውያን ሳያመጡ ቀሩን? ተጨማሪ ጥናት በተሇይ በጣና ገዲማት፣ በትግራይ እና በኤርትራ ገዲማት ይቀረናሌ፡፡

3. ስሇ ግማዯ መስቀለ አመጣጥ ግብጻውያን መዙግብት ምን ይሊለ?

4. ግማዯ መስቀለ በየት በኩሌ መጣ? ከስናር ወዯ ግሼን ወይስ ከስናር — ተጉሇት— ግሼን፡፡ በተሇይም በተጉሇት አካባቢ ተጨማሪ መረጃዎች የማፇሊሇግ ሥራ ይቀረናሌ

5. ስሇ መስቀሌ በዒሌ አከባበር በዚና መዋዔልቻቸን እና በገዴልቻችን የሚገኙ ተጨማሪ መረጃዎች ካለ?

እስኪ የምትችለ በርቱ፡፡

ሇጠሊት አንዴ ሺ፣ ሇወዲጅ አንዴም

የዒሇም የወዲጅነት ቀን ሲከበር አንዴ ወዲጄ እንዱህ የሚሌ ጥቅስ ሊከሌኝ «ጠሊትህ ወዲጅህ ይሆን ዖንዴ አንዴ ሺ ዔዴሌ

ስጠው፤ ወዲጅህ ጠሊትህ ይሆን ዖንዴ ግን አንዴም ዔዴሌ አትስጠው»፡፡ እነሆ ይህ ጥቅስ ከአእምሮዬ አይጠፊም፡፡

እውነት ነው በዘህ ዒሇም ሊይ ወዲጅ እንዯ ማፌራት የከበዯ፤ ጠሊት እንዯማፌራትም የቀሇሇ ነገር የሇም፡፡ እሥራኤሌን ያህሌ ሳኦሌ፣ ዲዊት እና ሰልሞን አንዴ አዴርገው የገዝትን እና ገናና መንግሥት የነበራትን ሀገር ሇውዴቀት የዲረጋት የሮብዒም ከንቱ ንግግር ነበር፡፡ አያላ ወዲጆችን ሉያፇራበት የሚችሇውን ንግግር ጠሊት ማፌርያ አዯረገውና የእሥራኤሌን ጠሊት ከእሥራኤሌ መካከሌ አሥነሣባት፡፡

በአባቱ ዖመን የነበረው ቀንበር የተጫናቸው ወገኖቹ መጥተው «አባትህ ያከበዯብንን ቀንበር አቅሌሌን» ብሇው ጠየቁት፡፡

እርሱም በአባቱ በሰልሞን ዖመን የነበሩት አማካሪዎች የነገሩትን ትቶ ከብሊቴኖች ጋር ተማከረና «ትንሿ ጣቴ ከአባቴ ወገብ ትወፌራሇች፤ አባቴ ቀንበር አክብድባችሁ ነበር፤ እኔም በቀንበራችሁ ሊይ እጨምራሇሁ፤ አባቴ በአሇንጋ ገርፎችኋሌ፤

እኔም በጊንጥ እገርፊችኋሇሁ» ብል ተናገራቸው፡፡

ይህ ንግግሩ እሥራሌን «ሰማርያ» እና «ይሁዲ» ብል ሇሁሇት ከፇሊት፡፡ ከዘያ በኋሊ የዯረሰው የእሥራኤሌ ውዴቀትም በመከፊፇሎ ምክንያት የተከሰተ ነበር፡፡

ሮብዒም የሔዛቡን ቀንበር ባያቀሌሌ እንን በመሌካም ንግግር በመናገር፣ ሇምን ቀንበሩን እንዯ ማያቀሌም በማስረዲት ቢያንስ ሔዛብን ከማስቆጣት እና ጠሊትን ከማፌራት ይዴን ነበር፡፡ ላሊውን ወገን በማስቆጣት፣ በማበሳጨት፣ በማናዯዴ እና በማስቀየም ሇውጥ ማምጣት አይቻሌም፡፡በማስ ረዲት፣ በማግባባት እና በማሰሇፌ እንጂ፡፡ መሪዎች፣ ምሁራን፣ ባሇ ሥሌጣናት፣ ታዋቂ ሰዎች እና ላልችም የሚናገሯቸው ንግግሮች እንዯ ጨው የተቀመሙ መሆን አሇባቸው የሚባሇውም ሇዘህ ነው፡፡ ንግግራቸው የሮብዒምን ውጤት ሉያመጣ ይችሊሌና፡፡

በተሇይም መሪዎች የሚናገሯቸው ንግግሮች ፌቅርን፣ አክብሮትን፣ ትኅትናን እና ትኁትነትን የሚያንፀባርቁ፤ ሇማናዯዴ እና ሇማበሳጨት ሳይሆን ሇማስረዲት እና ሇማሳመን የሚቀርቡ፤ አግቦ እና ሽሙጫ፣ ትዔቢት እና ስሊቅ የተሞለ ሳይሆን ዔውቀት እና ተጠየቅ፣ የሃሳብ ሌዔሌና እና የመረጃ ብሌጫ፣ ጨዋነት እና ብሌህነት የተሞለ መሆን አሇባቸው፡፡

ዏፄ ምኒሌክ በእምባቦ ጦርነት ከንጉሥ ተክሇ ሃይማኖት ጋር ተዋግተው ባሸነፈ ጊዚ የጎጃም ጦር ተማረከ፤ ንጉሥ ተክሇ

ሃይማኖትም ተያ፡፡ ያን ጊዚ ዏፄ ምኒሌክ «ጠሊት አሳስቶህ ነው እንጂ አንተ በኔ ሊይ አትዖምትም ነበር» እያለ ቁስሊቸውን በማጠብ እና በራሳቸው በቅል በመጫን ነበር ተሸንፍ ሉሸፌት የነበረውን የጎጃም ጦር በፌቅር የመሇሱት፡፡ እንዱያውም በአዴዋ ጦርነት ከሌዩ ሌዩ ጎሳዎች፣ ነገድች፣ የመጡ ኢትዮጵያውያን አንዴ ሆነው እንዱዖምቱ ካዯረቸው ምክንያቶች አንደ የዏፄ ምኒሉክ ጠሊትን ወዲጅ የማዴረግ ስሌት ነበር ይባሊሌ፡፡

አንዲንድቻችን ጠባያችንን እና አቋማችንን እኛ ሳንሆን ላልች እንዱወስኑ እንሰጣቸዋሇን፡፡ ዯግነታችን በክፈዎች፣ ሇጋስነታችን በስስታሞች፣ ሰሊማዊነታችን በጦረኞች፣ ሔግ አክባሪነታችን በሔገ ወጦች፣ ታማኝነታችን በአጭበርባሪዎች ይወሰናሌ፡፡ የአንዴ ዲኛ ፌትሏዊነት የገዙ ጠሊቱ በችልቱ ሲቀርብ መሇወጥ የሇበትም፡፡ ፌትሏዊ ከሆነ ፌትሏዊነቱ ጠሊቴ ነው ሇሚሇውም ሰው መሆን አሇበት፡፡ የአንዴ ሰው ቸርነት ንፈግ ሰው ሲገጥመው መቀየር የሇበትም፡፡ እርሱ ሇጋስ መሆን ያሇበት ከራሱ አቋም አንፃር እንጂ ንፈግ እስኪያጋጥመው ዴረስ መሆን የሇበትም፡፡

Page 167: Daniel Kiibret's View

167

እንዱያውም አንዲንዳ በሔይወት ያለት ጠሊቶች አሌበቃን ብሇው ከሞቱትም ወገን ጠሊት ሇማፌራት ስንጥር የምንገኝበት

ጊዚ አሇ፡፡ «እገላ ጠሊቴ ነው፣ እገላ በወገኖቼ ሊይ እንዱህ አዴርሌ፤ እገላ በዘህ ጎሳ እና ነገዴ ሊይ ይህንን እና ያንን

አዴርሌ» እያሌን ከሞቱ መቶ እና አምስት መቶ ከሆናቸው ሰዎች መካከሌ ጠሊት ሇማፌራት መከራ በማየት ሊይ ነን፡፡

ሇመሆኑ ሰዎች ሇምን ጠሊቶቻችን ይሆናለ?

በገዙ ንግግራችን ወዲጅም ጠሊትም መፌጠር እንችሊሇን፡፡ ላሊው ቀርቶ «እባክዎ፣ እግዚር ይስጥሌኝ፣ ይቅርታ፣ አዛናሇሁ፣

ተሳስቻሇሁ» ወዖተ የሚለትን ቃሊት ገንዖብ በማዴረግ እንን ያሇ ብ ወጭ ብ ወዲጅ ማግኘት እንችሌ ነበር፡፡ በተሇይ በኛ ሌማዴ የአክብሮት ቃሊት ከከተሞቻችን የተሰዯደ ይመስሊለ፡፡ ማመናጨቅ፣ አንጠሌጥል መጥራት፣ መቆጣት፣ ከፌ ዛቅ ማዴረግ፣ ቦታውን ይዖውታሌ፡፡ አስተናጋጆች፣ የጥበቃ ሠራተኞች፣ የየመሥሪያ ቤቱ ባሇ ጉዲይ ተቀባዮች፣ ባሇ ሥሌጣኖች፣ ፕሉሶች፣ ዲኞች፣ የእምነት አባቶች የትኅትና እና የአክብሮት ቃሊት ዴርቅ መትቶናሌ፡፡

«እባክዎ» «በሞቴ» የሚለት ቃሊትማ «ጥፉ፣ ሂጂ፣ ብረሪ» አሇኝ ብሇው ሳይሸሹ አይቀሩም፡፡

የአንዲንድቹ ጥሊቻ ከመረጃ እጥረት ነው፡፡ ስሇኛ ያሊቸው መረጃ ከሚያስፇሌጋቸው በታች ይሆንና በቀረው ቦታ አለባሌታ እና ወሬ ይሞለበታሌ፡፡ ከዘያም ወዲጃቸውን መጥሊት ይጀምራለ፡፡ ላልች ዯግሞ የተሳተ መረጃ ከማግኘታቸው ይመነጫሌ፡፡ አንዲንድቻችን የሰማነውን ሁለ ያሇ ምንም ጥርጣሬ እናምናሇን፡፡ ተጨማሪ መረጃ ሇማፇሊሇግ፣ ከላልች ምንጮችም ሇመስማት፣ ብልም ባሇቤቱ እንዱናገር እዴሌ ሇመስጠት አንፇሌግም፡፡ በዘህ የተነሣ ከተሳሳተ መረጃ ተነሥተን የተሳሳተ ውሳኔ እንወስናሇን፡፡

አንዲንድቻችን ዯግሞ ሌዩነትን ሁለ ጠሊትነት አዴርገን ስሇምንወስዯው ነው፡፡ የኛን ሃሳብ የማይቀበሇውን፣ በሄዴንበት መንገዴ የማይሄዯውን፣ ያሌነውን የማይዯግመውን፣ ካዖዛነው ምግብ የተሇየ የሚያዛዖውን፣ ከምናምነው ውጭ የሚያምነውን፣ ከሇበስነው ውጭ የሚሇብሰውን ሁለ ጠሊት አዴርገን እንወስዯዋሇን፡፡ አሜሪካኖች በቀዛቃዙው ጦርነት

ይከተለት እንዯነበረው አሠራር «ወይ ከኛ ወገን ወይንም ከጠሊቶቻችን ወገን» ብሇን እንፇርጃሇን፡፡ በዘህም የተነሣ በሃሳብ ተሇይተውን ነገር ግን ወዲጆቻችን ሉሆኑ የሚችለትን አካሊት ጠሊቶቻችን እናዯርጋቸዋሇን፡፡

በላሊ በኩሌ ዯግሞ ወረተኞች እና ነገን የማናስብ በመሆን ሇዔሇቱ ብቻ የሚሆን ነገር ስንናገር እና ስናዯርግ በዖመናት ውስጥ ጠሊቶችን እናፇራሇን፡፡ የምናዯርገው እና የምንናገረው ነገር ከመርሏችን እና ከአቋማችን የሚመነጩ መሆን አሇባቸው፡፡ እነዘህ ነገሮች ዯግሞ ከመረጃ እና ከማስረጃ መነሣት ቢችለ መሌካም ነው፡፡ እንዯዘያ ከሆነ ብንሳሳት እንን ስሔተታችን ተችዎችን እንጂ ጠሊቶችን አያፇራም፡፡

አንዴ ወቅት የሚፇጥረውን ሞቅታ እና አጋጣሚ በመጠቀም፣በወቅቱ የተነሡ መሪዎችን፣ ባዔሇ ጸጎች፣ ታዋቂ ሰዎች ወይንም ዖመነኞችን ሇማስዯሰት ሲባሌ ብቻ በአእምሮ ስካር የሚነገሩ እና የሚዯረጉ ነገሮች ታካዊ ጠሊቶችን ያፇራለ፡፡

በአንዴ ወቅት ዏፄ ቴዎዴሮስ ዯጃች ካሣ እየተባለ ከዯጃች ጎሹ ጋር በጉር አምባ ጦርነት ገጥመው ነበር፡፡ ከጦርነቱ በፉት አንዴ ዯጃች ጎሹን ተከትል የሄዯ አዛማሪ

አያችሁት ብያ የኛን እብዴ

አምስት ጋሞች ይዜ ጉር አምባ ሲወርዴ

ያንብባሌ እንጂ መች ይዋጋሌ ካሣ

ወርዯህ ግጠምበት በሽንብራው ማሳ

ብል በዯጃች ካሣ ሊይ የፋዛ ዖፇን ይዖፌናሌ፡፡ ጦርነቱ ተከናውኖ ዯጃች ጎሹ ዴሌ ይሆናለ፡፡ አዛማሪውም ይያዙሌ፡፡ ዯጃች

ካሣም «ሇምን እንዱህ ብሇህ ሰዯብኸኝ» ይለታሌ፡፡ እርሱም ባዯረገው ነገር ተጠጥቶ

አወይ ያምሊክ ቁጣ፣ አወይ የግዚር ቁጣ

አፌ ወዲጁን ያማሌ ሇካስ ሥራ ሲያጣ

ሽመሌ ይገባዋሌ ያዛማሪ ቀሌባጣ

Page 168: Daniel Kiibret's View

168

ብል በራሱ ፇረዯ ይባሊሌ፡፡ ጦርነት የገጠሟቸውን ዯጃች ጎሹን በሌቅሶ ያስቀበሩት ዯጃች ካሣ አዛማሪውን ግን በሽመሌ

አስመቱት ይባሊሌ፡፡ አሁን ምን ክፈ አናገረው? ስሇ ዏፄ ቴዎዴሮስ ክፈ ከመናገር ስሇ ዯጃች ጎሹ አይናገርም?

አንዲንዳም ሳናስበው የምናዯርገው እና የምንሠራው ነገር ወዲጆቻችንን ጠሊቶቻችን የሚያዯርግበት ዔዴሌ አሇ፡፡ ሇአንዲንድቻችን ጥሩ መናገር ማሇት ብ መናገር ይመስሇናሌ፡፡ ጥሩ መናገር ማሇት ግን በቂ ዔውቀት፣ ሃሳብ፣ መረጃ እና ጥበብ ያሇበት ንግግር እንጂ የቃሊት ዴሪቶ አይዯሇም፡፡ ንግግሮቻችን ዔውቀት፣ሃሳብ፣ መረጃ እና ጥበብ ሲጎዴሊቸው ወዯ መሇካከፌ፣ መሰዲዯብ፣ መወራረዴ፣ ይዖቅጣለ፡፡ የዖር፣ የሃይማኖት፣ የባህሌ፣ የቡዴን መሰዲዯቦችን እና መቀሊሇድችንም ያመነጫለ፡፡ በዘህ መካከሌ የሚያመሌጡ ነገሮች ብ ወዲጆችን ያሳጣለ፡፡

ላሊው መንሥኤ ዯግሞ ተጣጣፉነት ነው፡፡ አቋም እና ወጥነት የላሇው ጉዜ፡፡ እንዯ ቦይ ውኃ የመሬቱን ሁኔታ፣ እንዯ እስስት የአካባቢውን ሁኔታ፣ እንዯ ሱፌ የፀሏዩን አቅጣጫ እያዩ መተጣጠፌ፡፡ ይህ ዒይነቱ ጠባይ ዙሬ ያስዯሰትነውን ሰው ነገ እንዴናስከ ፊው ስሇሚያዯርገን ጠሊት እንጂ ወዲጅ አያፇራሌንም፡፡ አንዴን ነገር የማናዯርገው እንዯሆነ በምክንያት እና በዖሇቄታ አናዴረገው፤ የምናዯርገው እንዯሆነም እንዱሁ፡፡ የማንሄዴ ከሆነ በምክንያት እና ዖሇቄታዊ በሆነ መሌኩ አንሂዴ፤ ከሄዴንም እንዱሁ፡፡ ምክንያቶቻችን እና አቋሞቻችን እንዯየሁኔታው የሚቀያየሩ ከሆነ የትናንቱን ስሇምንረሳው ከራሳችን ጋር የማይጣጣም ነገር ከመፇጸም ወዯኋሊ አንሌም፡፡

ሇአንዲንደ ሰውኮ እንን ላሊ ወዲጅ ሉያፇራ የገዙ ጠባዩ፣ ምሊሱ፣ ዒይኑ፣ እጁ፣ አመለ፣ ጠሊቱ የሚሆንበት ጊዚም አሇ፡፡ ሳያስብ ቃሌ እየገባ የገዙ ቃለ ያዲኝበታሌ፤ ሳያስብ እየፇጸመ፣ ዙሬ የሚፇጽ መውም ከትናንቱ ጋር እየተጋጨ፣ የገዙ ሥራው ጠሊቱ ይሆናሌ፡፡

ሰው ዒሊማ እና አቋም ያሇው፣ ምክንያታዊ እና ዖሇቄታዊ ሲሆን እኮ የሚወዴዯው እንን ቢያጣ የሚያዯንቀው አያጣም፡፡ የሚቃወሙት እና የሚጠለት ሰዎች እንን ሲያመሰግኑት፣ ሲያዯንቁት እና ሲያሞግሱት ይሰማሌ፡፡ ዙሬ በስዯት

የሚኖሩት መንግሥቱ ኃይሇ ማርያም «የመንግሥቱ ኃይሇ ማርያም ትዛታዎች» በሚሇው መጽሏፌ ሊይ ስሇ አንዴ ባሇ ሥሌጣናቸው ተጠይቀው ነበር፡፡ እኒህ ባሇ ሥሌጣን ከመጀመርያዎቹ የዯርግ ባሇ ሥሌጣናት አንደ ናቸው ነገር ግን ሃይማኖተኛ እና ጸልተኛ ነበሩ፡፡ እኒህ ባሇ ሥሌጣን ታምመው ስሇ ነበሩ በመንግሥቱ ፇቃዴ ስዊዱን ተሌከው በዘያው

ቀርተዋሌ፡፡ ታዴያ መንግሥቱ ስሇ እኒህ ሰው «ከማንም ሾክሿ ኮሚኒስት ነኝ ባይ እንዯ እርሳቸው ያሇ ሃይማኖተኛ

ይሻሇኛሌ» ነበር ያለት፡፡

ክርስትናቸውን ሳይቀይሩ፣ በክርስትና ሔግ መሠረት ኖረው ነገር ግን ሙስሉሞች የሚወዴዶቸውና የሚያከብሯቸው ክርስቲያኖች፤ እስሌምናቸውን ሳይቀይሩ እንዴ እስሌምና ሔግ ኖረው፣ ነገር ግን ክርስቲያኖች የሚወዴዶቸውና የሚያከብሯቸው ሙስሉሞች አለኮ፡፡ እነዘህ ሰዎች እውነተኛ እና ቀጥተኛ ሰዎች በመሆናቸው ሰዎች ከእምነት አስተምሯቸው እንን ባይማሩ ከጥንካሬያቸው፣ ከዒሊማ ጽናታቸው፣ ከእምነት ፌቅራቸው፣ ከዯግነታቸው፣ ከመንፇሳዊ ብቃታቸው፣ ከቀጥተኛነታቸው፣ ይማሩባቸዋሌ፤ በእነዘህም ምክንያት ያዯንቋቸዋሌ፡፡ ያከብሯቸዋሌ፡፡

ሶቅራጥስ እና አፌሊጦን፣ ዱዮጋን እና አርስጣጣሉስ እምነታቸው አረማዊ፣ ሀገራቸው ግሪክ፣ ቁም ነገራቸውም ፌሌስፌና ነው፡፡ የኦርቶድክስ እምነትን አያውቁትም፤ በዖመናቸውም አሌነበረም፡፡ ነገር ግን የእነዘህ ሰዎች ኑሮ፣ የኑሮም ፌሌስፌና፣ ሰብአዊነት እና ሇሰው ሌጅ ኑሮ ያዯረጉት ተጋዴል በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ቤተ ክርስቲያን ክብር እና ፌቅርን

አትርፍሊቸዋሌ፡፡ መጽሏፍቻቸውም ወዯ ግእዛ ተተርጉመዋሌ፡፡ «አንጋረ ፇሊስፊ» ተብል እንዯ ቤተ ክርስቲያን መጽሏፌ ይነበባሌ፡፡

የማር ይስሏቅ ዯራሲ ቅደስ ይስሏቅ ሶርያዊ ኦርቶድክሳዊ አይዯሇም፡፡ እንዱያውም ንስጥሮሳውያን ከሚባለት ወገን ነው፡፡ ነገር ግን ከሉቀ ጵጵስናው መንበር በራሱ ጊዚ መንኖ በረሃ በመውረዴ የኖረው የቅዴስና ኑሮ ሇሁለም አርአያ የሚሆን በመሆኑ ንስጥሮስን የሚቃወሙት አብያተ ክርስቲያናት ሳይቀሩ የርሱን ትምህርት እና ሔይወት ይከተለታሌ፣ ያዯንቁሇታሌ፡፡ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንም ከአራቱ የመጻሔፌት ጉባኤያት አንደ የርሱ መጽሏፌ ነው፡፡

የበርሇዒም መጽሏፌ የሔንዴ ብርሃማኒስቶች መጽሏፌ ነው፡፡ ነገር ግን ወዯ ግእዛ ቋንቋ ተተርጉሞ እንዯ አንዴ የሃይማኖት

ማስተማርያ ሲያገሇግሌ ዖመናትን አስቆጥሯሌ፡፡ የክርስትናው ሉቃውንትም የብርሃማኒስቶችን መጽሏፌ «እንዱሌ

በርሇዒም» እያለ ይጠቅሱታሌ፡፡ ዖመን እና ዴንበር ተሻግሮ ወዲጅ ማፌራት ማሇት ይህ ነው፡፡

በንጹሔ ሥራቸው፣ በዖሊቂ ዒሊማቸው እና በእውነተኛ ሔይወታቸው ምክንያት እንዱህ ዖመን እና ዴንበር ተሻግረው ወዲጅ የሚያፇሩ ያለትን ያህሌ በተቃራኒው ዖመን እና ዴንበር የማይሽረው ጠሊት የሚያፇሩም አለ፡፡

Page 169: Daniel Kiibret's View

169

ወዲጅ ስንሌ በርያችን ያለ የምናውቃቸውን ሰዎች ብቻ በማሰብ እንዲናጠብበው፡፡ ወዲጆች ዖመናትን ተሻግረውም ይገኛለ፡፡ በተሇይም ሇእውነት የሚቆሙ ሰዎች ዖመነኛ ወዲጆች አይኖሯቸውም፡፡ እነዘህ ሰዎች ከዖመንም ስሇሚቀዴሙ በዘያ በዖመናቸው እንዯ እብዴ፣ እንዯ ጅሌ፣ ዖመን እንዯ ማይገባው እና እንዯ ቅዞታም ሉታዩ ይችሊለ፡፡ በኋሊ ግን እነርሱ የወጡበት ተራራ ሊይ ላሊውም ሰው መውጣት ሲጀምር፤ እነርሱ ያዩትንም ማየት ሲችሌ የበዯሊቸው ይቅርታ ይጠይቃቸዋሌ፡፡ የጠሊቸው ይወዴዲቸዋሌ፣ ያሌተረዲቸው ይረዲቸዋሌ፣ ያዋረዲቸው ያዯንቃቸዋሌ፡፡ እነ ሶቅራጥስ እና እነ ጋሉሉዮ ይህንን ዔዴሌ ካገኙት መካከሌ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ ነቢያቱ ኢሳይያስ እና ኤርምያስም በዖመናቸው እውነት

ቢናገሩ በመጋዛ ተሰንጥቀው፣ በዴንጋይ ተወግረው ሞቱ፡፡ ከብ ዖመናት በኋሊ ግን «ሔዛብ ዖኢየአምረኒ ተቀነየ ሉተ» እንዯሚሇው የማያውቃቸው ሰው ሁለ ወዯዲቸው፡፡

አያላ ምሁራን እና ሉቃውንት ግን በገዙ እጃቸው ሰሞነኞች እየሆኑ፣ ከአእምሮአቸው ይሌቅ ሆዲቸውን እያዲመጡ፣ ከብእር ይሌቅ ገንዖብ እየገዙቸው ወዲጆቻቸውን ሁለ ጠሊቶቻቸው አዴርገዋቸዋሌ፡፡ ላሊው ቀርቶ ዖመን ሲያሌፌ የገዙ ሌጆቻቸው እና ዖመድቻቸው እንን የእገላ ሌጅ ነን፤ የእገላም ዖመዴ ነን እንዲይለ አዴርገዋሌ፡፡

እናም የኑሮ መሥመራችን እና ፌሌስፌናችን፣ ተግባራችን እና ንግግራችን ቢቻሌ ጠሊቶቻችንን ወዲጆች የሚያዯርግ፣

ባይቻሌ ወዲጆቻችንን ጠሊቶቻችን የማያዯርግ፤ ወይም በላሊ በዯኛዬ አገሊሇጥ «ወዲጆቻችን ጠሊቶች እንዱሆኑ አንዴም

ዔዴሌ የማይሰጥ፤ ጠሊቶቻችን ግን ወዲጆቻችን ይሆኑ ዖንዴ አንዴ ሺ ዔዴሌ የሚሰጥ» ቢሆን መሌካም ነው፡፡

ቺፊን ሇማ ዙሬን አያርገውና ቻይናዎች ከ30 ዒመት በፉት ችግርን በታሪክ ብቻ ሳይሆን በአካሌም ያውቁት ነበር፡፡ አሇንጋውን ይዜ ገርፎቸዋሌ፤ ጥርሱን አውጥቶ ነክሷቸዋሌ፤ ጥፌሩን አርዛሞ ቧጭሯቸዋሌ፡፡ ሀገራቸው በታሪካዊ ቅርሶቿ እና በጥንታዊው ሥሌጣኔዋ ካሌሆነ በቀር ከዴህነቷ ውጭ ላሊ መታወቂያ አሌነበራትም፡፡

መቼም ከሠሩ የማይገኝ፣ ከሇፈ የማይሰናኝ የሇምና ጥረው ግረው በወዙቸው ሀገራቸውንም ስማቸውንም ቀየሩት፡፡ እነሆ ቻይናም በዒሇም ሁሇተኛዋ የኢኮኖሚ ኃያሌ ሀገር ሇመሆን በቃች፡፡ ቻይና በኦልምፑክ ብቻ ሳይሆን በኢኮኖሚም ወርቅ መሰብሰብ ጀመረች፡፡

ታዴያ እነዘህ ቻይናዎች በዴህነቱ ዖመናቸው ዋናው ችግራቸው የረሃብ ጥያቄ ነበረ፡፡ በሌቶ ማዯር ጠጥቶ መዋሌ የእያንዲንደ ቻይናዊ የየዔሇቱ ፇተና ነበረ፡፡ ያ እንዯ ጉንዲን የሚርመሰመስ፣ እንዯ ጎርፌ ውኃ የሚተራመስ ሔዛብ ዙሬን ቢበሊ ነገን ሇመዴገሙ ዋስትና አሌነበረውም፡፡

በዘህ የተነሣ የቻይናዎቹ ዔሇታዊ ሰሊምታ ከዘሁ ጋር የተያያዖ ሆነ፡፡ ቻይናውያን ሲገናኙ «ቺፊን ሇማ» «በሌተሃሌን?»

ነበር የሚባባለት፡፡ መሌሱም «አሌበሊሁም/በሌቻሇሁ አንተስ እንዳት ነው በሌተሃሌ?» የሚሌ ነበር፡፡ ሌጆቹ፣ ቤተሰቡ፣ አካባው ሁለ በሌቶ ማዯሩን ነበር የሚጠያየቀው፡፡ በሌቻሇሁ የሚሌ መሌስ ከተገኘ እሰዬው ነው፡፡ አሌበሊሁም ከተባሇ ግን ተዙዛኖ እና መንገዴ ተመሇካክቶ መሰነባበት ነው፡፡

በላሊ በኩሌ ምዔራባውያኑ ትሌቁ ፇተናቸው አካባቢያቸው ነበር፡፡ እንዱህ እንዯዙሬ ሙቀት እና ቅዛቃዚውን፣ ነፊስ እና ማዔበለን፣ በረድ እና ውሽንፌሩን በሳይንስ እና ቴክኖልጂ ዏቅም መቋቋም ከመጀመራቸው በፉት፤ እንዱህ እንዯዙሬው የነገውን የአየር ሁኔታ አውቀው ሇመዖጋጀት፣ የቅዴመ ማስጠንቀቂያ ሥርዒት ሇመዖርጋት፣ ብልም አካባቢያቸውን ሇኑሮ በሚሆን መሌኩ ማመቻቸት ከመጀመራቸው በፉት ዋናው ችግራቸው ዙሬን ማዯር ነገንም ማግኘት ነው፡፡

በዘህ የተነሣም ሰሊምታቸው ሁለ በምኞት የተሞሊ፣ ነገን ተስፊ የሚያዯርግ ነው «good morning, good evening,

good afternoon, good night,» መሌካም ጠዋት፣ መሌካም ምሽት፣ መሌካም ቀን፣ መሌካም ላሉት እያለ ይመኛለ፡፡

ኢትዮጵያውያን ዯግሞ ትሌቁ ጥያቄያቸው የዯኅንነት ጥያቄ ነው፡፡ ይህች ሀገር በጦርነት ስትታመስ ነው የኖረችው፡፡ በመጽሏፌ ቅደስ ውስጥ እንን ቲርሏቅ የተባሇው የኢትዮጵያ ንጉሥ አንዴ ሚሉዮን ጦር አስከትቶ እስከ ታኅታይ ግብጽ ዴረስ ዖምቶ ነበረ፡፡

Page 170: Daniel Kiibret's View

170

ሀገሪቱ በውጭ ወራሪ እና በርስ በርስ ጦርነት ስትታመስ፡፡ ሔዛቦቿ ከአንደ ሥፌራ ወዯ ላሊው ሥፌራ ሲዖዋወሩ፤ አሸናፉው ተሸናፉውን ሲያስገብር፤ ተሸናፉው ኃይሌ አግኝቶ መሌሶ ሲያጠቃ ኖረውባታሌ፡፡ መሳፌንቱ እና መንንቱ፣ ነገሥታቱ እና ሌዐሊኑ ጎራ ሇይተው ሔዛብ አሰሌፇው ተጋዴሇዋሌ፡፡

በዘህ የተነሣ ይመስሇኛሌ የኢትዮጵያውያን የሰሊምታ ባህሌ ዯኅንነትን ማረጋገጥ የሆነው፡፡ «እንዳት አዯርክ? እንዳት

ሰነበትክ? እንዳት ከረምክ? እንዳት ዋሌክ? እንዳት አሇህ?» እነዘህ ሁለ ዯኅንነትን የሚመሇከቱ ናቸው፡፡ ችግሩ፣ መፇናቀለ፣ መዖረፈ፣ ጦርነቱ ሌጆችንም፣ ከብቶችንም፣ ቀየውንም ይመሇ ከታሌና ሰሊምታችን ወዯነዘህ ነገሮችም ተራዛሞ

ቤቱ ሰሊም ነው? ሌጆቹ፣ ከብቶቹ ዯኅና ናቸው? ቀየው ሰሊም ነው? የሚለ የዯኅንነት ጥያቄዎችም ይከተሊለ፡

ይህ ሥነ ሌቡና ዙሬ ሊሇንበት ገጽታ የራሱን አስተዋጽዕ አዴርሌ፤ የራሱንም ጠባሳ ትቷሌ፡፡ አብዙኛውን ጊዚ የርስ በርስ ግንኙነታችን በጥርጣሬ የተቃኘ ነው፡፡ የሰው ዒይን ይፇራሌ፡፡ ሌጆች እንን ጡት ሲጠቡ ሰው እንዲያየቸው ይሸፇናለ፡፡ ዖመናውያን የሚባለት ወሊጆች እንን የሌጆቻቸውን ጡጦ በካሌሲ ሸፌነው ካሌሆነ በቀር በአዯባባይ አይወጡም፡፡

አንዴ ወጣ ወጣ ያሇ ሰው አንዲች መሰናክሌ ሲገጥመው «ምን ዒይን በሊው፣ ማን በክፈ አየው» ማሇት የተሇመዯ ነው፡፡

ሽማግላዎቹ ጠዋት ተነሥተው ፉታቸውን እና እጃ ቸውን ሲታጠቡ «ቀኝ አውሇኝ ከሸረኛ ጠብቀኝ» ይሊለ፡፡ ፌርሃት አሊቸው አካባቢያቸውን ይጠራጠሩታሌ፡፡ በቀኝ መነሣት እና በግራ መነሣት ትሌቅ ትርጉም አሇው፡፡ አንዴ ሰው የከፊ

ነገር ከተናገረ «ምን በግራ ጎኑ የተነሣ ሰው ነው» ይባሊሌ፡፡

ከጥርጣሬ ጋር የተያያ አያላ ብሂልች አለን፡፡ ጠርጥር ከገንፍም ይገኛሌ ስንጥር እያሌን ነገሮችን አሇማመንን እናበረታታሇን፡፡ ያሌጠረጠረ ተመነጠረ ብሇን ዯግሞ ተጠራጣሪነት ከብ ነገር እንዯሚያዴን እንሰብካሇን፡፡ በገጠሩ

እንን የሚጠራጠርን ሰው «አይ ጠርጣራው» እየተባሇ ማሞካሸት የተሇመዯ ነው፡፡

የእርስ በርስ አሇመተማመኑ ባህሌ ከመሆኑ የተነሣ በመርዛ መግዯሌ በየተረቶቻችን ውስጥ ሰፉ ቦታ ይዜ ይገኛሌ፡፡ ቡና ሲፇሊ አፌይው ቀዴሞ መጠጣት አሇበት፡፡ ጠሊ ሲጠጣ ቀጅው በእፌኙ አፌስሶ መቅመስ ሌማዴ ነው፡፡ ምግብ ሲቀርብ

ቆርሶ በመጉረስ ማስረገጥ ይጠበቃሌ፡፡ ጥሩ ነገር ሲታይ እንን ዒይን ስሇሚፇራ «እትፌ እትፌ» ይባሊሌ፡፡ ላሊው ቀርቶ

ይጎዲሌ የሚባሇው ሰው እንን ባህለን ተቀብልት ማንም ሳይሇው «እትፌ እትፌ» ብል ምራቁን በመርጨት ዒይኑን ከክፈ ይከሇክሊሌ፡፡

ሰማዩ ሲያቅሊሊ ጦርነት ሉመጣ ነው፣ ዯመናው ሲጠቁር ክፈ ዖመን ቀረበ፣ ወፌ በጠዋት ስትጮኽ ትሌቅ ሰው ሉሞት ነው፣ ከሰለ ሲንጣጣ ነገር ሉመጣ ነው፣ እንጀራው ሉጥ ሲሆን ኑሮ ሉበሊሽ ነው፣ ቡናው አተሊ ሲሆን ፌቅር ሉዯፇርስ ነው፣ እያሇ ሰው አካባቢውን ይጠራጠራሌ፡፡ ላሊው ቀርቶ የዯመራው መውዯቂያ አቅጣጫ እንን ከጦርነት እና ሰሊም አንፃር ነው የሚተረጎመው፡፡

ይህ ሥጋት የተሞሊ የኑሮ ዖይቤ ሰዎች ራሳቸውን ችሇው በዴፌረት እና በመተማመን ብቅ እንዲይለም ይከሊከሊሌ፡፡

በንግግሩም ይሁን በችልታው ቀዯም ቀዯም የሚሇውን፣ ሌውጣ ሌውጣ ብል የሚጣጣረውን ሰው «ወጣሁ ወጣሁ

ማሇት፤ አንዴም ሇወፌ አንዴም ሇወንጭፌ» እያሇ ያስፇራራዋሌ፡፡ መቅዯም መንቀዣቀዣ፣ መፌጠን እታይ እታይ ማሇት፣ ሃሳብን መግሇጥ እና መብትን ማስከበር ከሰው አፌ መግባት፣ ተዯርጎ ይቆጠራሌ፡፡

ተዯብቆ፣ ሰው ሳይሰማ፣ ነገርን ሁለ መፇጸም ብሌህነት፤ ዴብቅነት ምሥጢራዊነት ነው ተባሇ፡፡ ይህ ዯግሞ ሏሜት ከመረጃ ይሌቅ ትሌቅ ቦታ እንዱኖረው አዯረገ፡፡ ዴምጽን አሰምቶ፣ ራስን ገሌጦ መናገር ከሰው አፌ መግባት፣ ብልም በሰው ጥቁር ምሊስ ተገርፍ መውዯቅን ያመጣሌ ስሇሚባሌ ሏሜት በሹክሹክታ ሀገሩን ያምሳሌ፡፡

ሇሀገራቸው አያላ የሥነ ጽሐፌ ሀብትን ያተረፈ ጥንታውያን ዯራሲዎቻችን እንን በገዙ ስማቸው ያሌጻፈት በዘሁ

የዯኅንነት ጥያቄ ምክንያት ሳይሆን አይቀርም፡፡ እርሱ ማነውና? ከየት አመጣው? ሰርቆ ነው እንጂ አሁን የእርሱ ነው?

ዯግሞ እርሱን ብል ጸሏፉ? የሚለ ነገሮች ይመጡና እዴሜያችን ያጥራሌ ብሇው በመሥጋት በብእር ስም እየጻፈ አስቀምጠዋሌ፡፡ በዘህም የተነሣ አንዴ ምሁር እንዲለት በአባቶቻቸን እንዲንኮራ ሆነናሌ፡፡

ከፉት ሇፉት ካሇው ነገር ይሌቅ ከጀርባ ያሇውን ነገር የመፇሇጉ ሌማዴ የመጠራጠሩ እና ዯኅንነት ያሇመሰማቱ ውጤት

ነው፡፡ ሰውዬው ከአንዴ የመዴኃኔዒሇም ቤተ ክርስቲያን ይገባና ጥበቃውን ጠጋ ብል «ይህ ቤተ ክርስቲያን ሇምን

መዴኃኔዒሇም ተባሇ» ብል ይጠይቃቸዋሌ፡፡ እርሳቸውም «አንዲች ነገር ቢኖረው ነው እንጂ ያሇ ምክንያት መዴኃኔዒሇም

አሌተባሇም፡፡ አንዴ ነገር ከጀርባው ይኖረዋሌ፤ መቼም ያሇ ምክንያት መዴኃኔዒሇም አሊለትም» አለት ይባሊሌ፡፡

Page 171: Daniel Kiibret's View

171

አንዴ ሰው አንዴ ነገር ሲያዯርግ ወይንም ሲናገር ያዯረገውን ወይንም የተናገረውን ከመመዖን ይሌቅ «አንዲች ምክንያት

ቢኖረው ነው፤ ከጀርባው አንዴ ነገር ቢኖር ነው፤» እያሌን ከሚታየው ጀርባ የማይታይ ነገር እንጎረጉራሇን፡፡ «ማጅራቱ

አባቱን ይመስሊሌ» ያለትኮ ወዯው አይዯሇም፡፡

ከጦርነቱ በተጨማሪ ዴግምት፣ መተት እና ጥንቆሊ ዋናዎቹ ማስፇራርያዎች በመሆናቸው ሰው ስሙን እንን እንዲይናገር ሥጋት ውስጥ ከተቱት፡፡ ሀብት አሇው መባሌ፣ ሌጆች አለት መባሌ፣ ንብረት አሇው መባሌ ሇክፈ ምሌኪ አሳሌፍ ይሰጣሌ ተብል ታመነ፡፡ እናም ብው ሰው ሌጆቹን ሲቆጥሩበት ይከፊዋሌ፡፡ ሀብቱን ሲዖረዛሩበት የተዖረፇ ያህሌ ያናዴዯዋሌ፡፡

ሃይማኖተኛ ይባለ የነበሩት ነገሥታት እና መንንት እንን አንዲንዴ ጠንቋይ ወይንም መተተኛ ከየዲቸው አያጡም ነበር፡፡ ኮከብ ቆጣሪዎች እና ዴግምተኞች ዋና አማካሪዎቻቸው ነበሩ፡፡ መንግሥ ታቸው ዯኅንነት አይሰማውም፤ ፊናቸው በጥርጣሬ የተሞሊ ነበር፡፡ እናም ነገ ይህ ይሆናሌ የሚሌ ካሊገኙ ዔንቅሌፌ አይወስዲቸውም፡፡

ዙሬ ዙሬ በፕሇቲካው መስክ፣ በምሁርነቱ ሜዲ፣ በሳይንሱ ዖርፌ፣ በሀብቱ ጎዲና፣ በሥሌጣኑ ጉዜ ሇምናየው የመጠፊፊት፣ ያሇመተማመን እና የመበሊሊት አባዚ መነሻው ይህ ዯኅንነት ያሇመሰማት እና የመጠራጠር ሌማዴ ነው፡፡ ተወዲዴሮ ከመሸናነፌ፣ በግሌጽ ተነጋግሮ ከመግባባት እና ከመሇያየት፣ ከመተማመን ይሌቅ መጠራጠር የምናበዙው ከሌማዴ የወረስነው አሪት አሌሇቀን ብል ነው፡፡

በሥሌጣን ሊይ የሚሆኑት አካሊት እንን ክፈውንም ዯጉንም ሇሔዛቡ ነግረው፣ ዴክመትንም ጥንካሬንም ግሌጽ አዴርገው እየተግባቡ ከመዛ ይሌቅ ዯብቀው መዛን የሚመርጡት ይኼው አባዚ ይዝቸው ነው፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ጥያቄያቸውን ሳንሰማ መሌሳቸውን የምንሰማቸው መግሇጫዎች የዘህ ውጤት ናቸው፡፡

አንዲንዴ ተቋማት፣ ማኅበራት፣ ዴርጅቶች እና ፒርቲዎች እየሞቱ፣ እየዯከሙ፣ እየፇራረሱ፣ እርስ በርስ እየተነታረኩ በአዯባባይ ሲወጡ ግን ሰሊማዊ፣ ችግር ነክቷቸው የማያውቅ፣ አገር ዯኅና የሚለት ነገሩን በመ ግሇጥ ዯኅንነት ስሇማይሰማቸው ነው፡፡ ችግሩ ተፌረጥርጦ በግሌጽ ወጥቶ ከሚመጣው ፇውስ ይሌቅ መጠቃቱ፣ አጀንዲ መሆኑ ይበሌጥ ይሰማቸዋሌ፡፡ ዴርጊቱ በራሱ ያሊመማቸውን ዴርጊቱ ሲወራ ያማቸዋሌ፡፡

ከመዴረክ ይሌቅ የተዖጋ ቤት፣ ከይፊ ይሌቅ ሥውር፣ ከአዯባባይ ይሌቅ ዲ ይበሌጥ ዯኅንነት ይሰጠናሌ፡፡ በመረጃ ዖመን፤

ዒሇም አንዴ በምትሆንበት፤ ኑሮ ይበሌጥ ይፊ በሆነበት በዘህ ጊዚ ይህ ሌማዴ ሳይጠፊ እንዳት ዔዴገት ይኖራሌ?

አባ ሏና

በኢትዮጵያ ታሪክ ስማቸው የጠፊ ሁሇት ገብረ ሏናዎች አለ፡፡ አሇቃ ገብረ ሏና እና አባ ገብረ ሏና ጂማ፡፡ ሔዛቡ ሁሇቱንም ባሇ ውሇታዎች በተሳሳተ መንገዴ ተረዲቸው፣ ታሪካቸውንም በተሳሳተ መንገዴ አስተሊሇፇው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ የሼክስፓሩን ሻይልክ ያህሌ ገብጋባ ናቸው

እየተባለ የሚጠሩት አባ ሏና ጂማ ማን ናቸው? ሇምንስ ገብጋባ ሰው «አባ ሏና» ተብል ሉጠራ ቻሇ? አብራችሁ ቆዩ፡፡

እስከ 1953 ዴረስ ከ30 ዒመታት በሊይ የዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ ግምጃ ቤት ኃሊፉ ስሇነበሩት ስሇ አባ ሏና ጂማ በተመሇከተ በቂ የሆነ የተጻፇ መረጃ የሇም፡፡ በአፇ ታሪክ ግን ገብጋባ ናቸው እየተባሇ ይነገራሌ፡፡ የዘህ ብልግ አዖጋጅ ሇማሰባሰብ የሞከረው ታሪካቸው ግን ይህን የሚያስተባብሌ ሆኖ አግኝቶታሌ፡፡

የአባ ሏናን ትውሌዴ እና ዖመን በተመሇከተ ታኅሣሥ 26 ቀን 1953 ዒም ታትሞ የወጣው አዱስ ዖመን ጋዚጣ

«አባታቸው ፉታውራሪ ጂማ አባ ጋርጠው፣ እናታቸው ወ/ሮ እሰዩ እንዯሚባለ፤ የተወሇደትም በ1889 ዒም እንዯሆነ» ይገሌጣሌ፡፡ ትውሌዲቸውንም ጎጃም እነብሴ ነው ይሊሌ፡፡ እኔ ግን በላሊ መረጃ የፉታውራሪ ጂማ አባ ጋርጠው ትውሌዴ

ሰሜን ሸዋ ነው የሚሌ አይቻሇሁ፡፡ ሇ30 ዒመታት አብረዋቸው በቤተ መንግሥት ከአባ ሏና ጋር የግምጃ ቤት ሹም በመሆን የሠሩት አቶ አርአያ ተገኝ እንዯሚገሌጡት ዯግሞ ሰሜን ሸዋ ሚዲ ወረሞ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ምናሌባትም

የአባታቸው ስም «ጅማ» መሆኑን ስናይ ሚዲ ወረሞ የኦሮሞ ተወሊጅ ሉሆኑ እንዯሚችለ መገመት ይቻሊሌ፡፡ አባታቸው የሰሜን ሸዋ ሰው ናቸው ከሚሇው ጋር ስናስተያየውም የአቶ አርአያ ገሇጻ ትክክሌ ይመስሇኛሌ፡፡ ትክክሇኛው ስማቸው አባ ገብረ ሏና ጅማ ነው፡፡ ሔዛቡ ግን ሇማሳጠር አባ ሏና እያሇ ስሇጠራቸው ይሄው ተሇምድ ቀረ፡፡

Page 172: Daniel Kiibret's View

172

ጋዚጣው እንዯሚተርከው አባታቸው ፉታውራሪ ጅማ ሌዐሌ መኮንንን ተከትሇው ወዯ ሏረር በመውረዲቸው አባ ሏና

የተወሇደት ሏረር ነው፡፡ እስከ የሌጅነት ጊዚያቸውን በትምህርት ቤት አሳሌፇው በ1902 ዒም በሌዐሌ መኮንን ግቢ

ማገሌገሌ ጀመሩ፡፡ መነን መጽሓት የካቲት /መጋቢት 1953 እትም እንዯሚገሌጠው እስከ 1910 ዒም የሌዐሌ አሌጋ ወራሽ ተፇሪ አሽከር ሆነው ከቆዩ በኋሊ ጠፌተው ዯብረ ሉባኖስ በመሄዴ መነኮሱ፡፡ አሌጋ ወራሽ ተፇሪ ንጉሠ ነገሥት ሲሆኑም በቤተ መንግሥቱ ሥራ እንዱረዶቸው ያቀረቡሊቸውን ጥያቄ ተቀብሇው ወዯ አዱስ አበባ መጡ፡፡

እንዯ አቶ አርአያ ትረካ ግን አባ ሏና መጀመሪያ ወዯ ዯብረ ሉባኖስ ገዲም ገብተው በመመንኮስ ገዲማውያኑን በረዴእነት

ያገሇግለ ነበር፡፡ እንጨት በመስበር፣ ውኃ በመቅዲትና በየቀኑ ከ50 ያሊነሰ ዲቤ በመጋገር በአገሌጋይነታቸው የተመሰገኑ

ነበሩ፡፡ በሚያዛያ 27 ቀን 1953 ዒ.ም የምስካየ ኅናን ገዲም የተምሮ ማስተማር ማኅበር ያሳተመው በራሪ ጽሐፌም

«ቀዴሞም በምናኔ ገዲምን አበው መነኮሳትን አሥራ ሁሇት ዒመት በተሌእኮ በመርዲታቸው ስመ ጥሩ እንዯ ነበሩ ያለት

በቃሊቸው የሞቱትም በመንፇሳቸው አስተሊሌፇውሊቸው ይገኛሌ» ይሊሌ፡፡ የቅዲሴ ትምህርት መማራቸውንና ዚማ እንዯሚያውቁ አቶ አርአያ ይናገራለ፡፡ ሇዚማ የሚሆን ዴምፅ ግን እጅግም አሌነበራቸውም፡፡

ዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ ሥሌጣን እንዯ ያ ወዯ ዯብረ ሉባኖስ ወርዯው አንዴን የበቁ አባት «አብያተ ክርስቲያናትን ሇማሠራት አስበናሌ ሀብታችንን ተቆጣጥሮ ሇሀገራችንም ሇቤተ ክርስቲ ያናችንም በአግባቡ እንዱውሌ ሇማዴረግ ሁነኛ ሰው

ያስፇሌገናሌና ምን እናዴርግ)» ብሇው አማከሯቸው፡፡ እኒያም አባት «ይህን የመሰሇውን ሥራ ከአባ ሏና በቀር ማንም

አይሠራውም» ሲለ መሇሱሊቸው፡፡ ዏፄ ኃይሇ ሥሊሴና አባ ሏና የተገናኙት በዘህ መንገዴ ነበር ይሊለ አቶ አርአያ፡፡ ዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ አባ ሏናን ከዯብረ ሉባኖስ አምጥተው የግምጃ ቤቱ ኃሊፉ አዯረቸው፡፡

አቶ አርአያ አንዯሚገሌጡት አባ ሏና ሲበዙ መንፇሳዊ ሰው ነበሩ፡፡ ከሥጋና ከመጠጥ ተከሌክሇው ሽሮና ጎመን ነበር

የሚበለት፡፡ እንዱያውም በቤተ መንግሥቱ «የአባ ሏናን ሽሮ አምጡሌን» እየተባሇ ይጠየቅ እንዯ ነበር ያስታውሱታሌ፡፡ ቤታቸው አንዱት ጠበባብ ክፌሌ፣ መኝታቸው ከዯረቅ አሌጋ ሊይ እንዯ ነበር በቅርብ የሚያውቋቸውና ብ ጊዚ በሥራ ምክንያት እየመሸባቸው በአባ ሏና ቤት ያዴሩ የነበሩት አቶ አርአያ ይገሌጣለ፡፡

በዘያ ጊዚ ገና መሥሪያ ቤቶች ሁለ በሚገባ ባሇመዯራጀታቸው አባ ሏና ብ ኃሊፉነት ተሸክመው ነበር፡፡ ሇአብያተ ክርስቲያናት መሥሪያና ሇገዲማት መርጃ የሚውሇውን ማዯራጀት፡፡ ሇጦሩ ሌብስና ቀሇብ ማዖጋጀት፣ የንጉሡን ትእዙዛ ሇሚመሇከተው ማስተሊሇፌ፣ ሇቤተ መንግሥቱ የሚሆነውን ምግብና ቁሳቁስ ማዖጋጀት፣ ንጉሡ የሚሸሌሙትን አሌባሳትና ላልች የወግ ዔቃዎች ማዯራጀት፣ወዖተ በእርሳቸው ኃሊፉነት ሊይ የወዯቀ ነበር፡፡

በዘህ ሁለ ኃሊፉነታቸው የተነሣ እስከ ምሽቱ ዖጠኝ ሰዒት ዴረስ አምሽተው ይሠሩ እንዯ ነበር አቶ አርአያ ያስታውሱታሌ፡፡ እንዱያውም አንዴ ቀን ከምሽቱ ዖጠኝ ሰዒት ገብተው በአባ ሏና ቤት ምግብ ባሇመኖሩ አቶ አርአያ

ጦማቸውን አዯሩ፡፡ አባ ሏና ያንን ሇንጉሡ በመናገራቸው 300 ብር አበሌ እንዱቀበለ እንዲዯረቸው ያስታውሳለ፡፡

አባ ሏና ጅማ ሠራተኞችን በፌቅር ማሠራትን እንጂ በበሊይነት ማዖዛን አይወደም ነበር፡፡ በዘህም ምክንያት በሥራቸው የነበሩትን አገሌጋዮች ሥራ ባሇበት ቦታ በጋራ የመሥራት ባሔሌን አስሇምዯው ነበር፡፡ ሠራተኞቹ ሲያገሇግለ ውሇው ተግባራቸውን ሲፇጽሙ ከአራዲ ጊዮርጊስ አካባቢ በገዙ ገንዖባቸው ሥጋ ገዛተው ማብሊት ማጠጠጣት ሌማዲቸው ነበር፡፡ በዘህም አገሌጋዮቹ ይወዶቸው ነበር፡፡

ከአሁኑ የአዱስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከዴሮው ቤተ መንግሥት በስተ ጀርባ /በአፌንጮ በር በኩሌ/ ሇቤተ መንግሥቱ ያቋቋሙት የአባ ሏና ወፌጮ የሚባሌ ነበር፡፡ እዘያ ቦታ ሊይ ብ የአብነት ተማሪዎችን ከዯመወዙቸው እያወጡ ይረዶቸው ነበር፡፡ ብ ወሊጅ የሞቱባቸውን ሔፃናት ይረደ እንዯ ነበር ገንዖቡን በማከፊፇሌ በተግባር የተሳተፈት አቶ አርአያ ይገሌጣለ፡፡

አባ ሏና በጠባያቸው ቁጣና ቂም አያውቁም፡፡ ብ ሰዎች በክፈ ሲናገሯቸው «ዛሇሇው» እያለ ያሌፎቸው ስሇ ነበር አባ

ሏና «ዛሇሇው» በማሇት የሚጠሯቸው ነበሩ፡፡

አባ ሏና ገብጋባ የሚሇውን ስም ያተረፈት በራሳቸው ጠባይ ሳይሆን በቤተ መንግሥቱ የአሠራር ችግር የተነœ መሆኑን በዘያ ጊዚ በሌጅነት አባ ሏናን የሚያውቋቸውና ቤተ መንግሥት ያገሇግለ በነበሩት አባታቸው ምክንያት ወዯ ቤተ

መንግሥቱ እየገቡ አባ ሏናን ሇማወቅ የበቁት ሉቀ ጉባኤ አባ አበራ በቀሇ ይገሌጣለ፡፡ እንዱያውም «አባ ሏና «escape

goat» /በኦሪቱ ባሊጠፊው ጥፊት የሔዛቡን ኃጢአት ተሸክሞ ወዯ በረሃ የሚሇቀቀው ፌየሌ/ ናቸው» ሲለ ሉቀ ጉባኤ አስረዴተዋሌ፡፡

Page 173: Daniel Kiibret's View

173

በቤተ መንግሥቱ የነበረው የመጀመርያው የአሠራር ችግር ንጉሡ የግምጃ ቤቱን ዏቅም ሳያገናዛቡ ቃሌ መግባታቸው ነው፡፡ ይህ ንጉሡ ይገቡት የነበረው ቃሌ ከግምጃ ቤቱ ዏቅም በሊይ ሲሆን አባ ሏና ያሇውን ብቻ ሇመስጠት ይገዯደ እንዯ ነበርና ይህም ከተቀባዮቹ ጋር በግምጃ ቤት ሹምነታቸው ያጣሊቸው እንዯነበረ አቶ አርአያ ይናገራለ፡፡ በዘህ የተነሣ ንጉሡ ቢሰጡኝም አባ ሏና ከሇከለኝ እያለ የሚናገሩ ሰዎች ስማቸውን አጥፌተውታሌ፡፡

ላሊው ችግር ዯግሞ በተሇይም ከ1933 ዒ.ም በኋሊ ግምጃ ቤቱ በጣሌያን ስሇ ተዖረፇ ባድ ነበር፡፡ የእንግሉዛ መንግሥት ሇጃንሆይ የሰጠው መጠነኛ ገንዖብ ብቻ ነበረ፡፡ አርበኞቹ እየመጡ ሲፍክሩ ንጉሡ ይህን ያህሌ ገንዖብና ሌብስ ይሰጠው ብሇው ያዛዙለ አባ ሏናም ያሇውን አብቃቅተው ይሰጣለ፡፡ ይህ ተግባር በብ አርበኞች ዖንዴ አሌተወዯዯሊቸውም፡፡

25ኛው ዒመት ኢዮቤሌዩ እስኪከበር ዴረስ በቤተ መንግሥቱ የሀብት ችግር እንዯ ነበር በቅርብ የሚያውቁት አቶ አርአያ ጠቁመዋሌ፡፡ ይህ ወቅት በተሇይ አባ ሏናን በእጅጉ አሳጥቷቸዋሌ፡፡

አባ ሏና ግን « እኔኮ የንጉሡን ሸክም ተሸክሜ የምኖር ነኝ» እያለ በዯለን በመሸከማቸው ይዯሰቱበት ነበር፡፡

አባ ሏና ምንም መሌካም ስም ባያተርፈባቸውም ብ ገዲማትና አዴባራት እንዱረደ፣ እንዱጠገኑና አዱስ እንዱሠሩ

አዴርገዋሌ፡፡ «ከግርማዊ ንጉሠ ነገሥት አጠገብ ሆነው በመንፇሳዊው ረገዴ ያሇውን ኃሊፉነት እየጠበቁ እንዱያስፇጽሙ ከተጠሩበት ጊዚ ጀምሮ ምቾቱ ሳያታሌሊቸው፤ ትሩፊታቸውንና ትህርምታቸውን ሳይከሇክሊቸው፤ ከርዲታቸው ሳይወጡ፤ ከመሥመራቸው ሳይናወጡ፤ በቤተ ክርስቲያን በኩሌ ያሇውን የግርማዊ ንጉሠ ነገሥት አዯራ በታሊቅ ትጋትና ታማኝነት ጠብቀው ትሌቅ መገናኛ ዴሌዴይ በመሆን የፇረሱት አብያተ ክርስቲያናት እንዱሠሩ፣ያረጁትም እንዱታዯሱ፣ ካህናቱ

በየጊዚው የሚዯርስባቸው ችግር እንዱወገዴሊቸው ሇግርማዊነታቸው እያቀረቡ ያስፇጽሙ ነበር» በማሇት በምስካየ ኅናን መዴኃኔዒሇም ገዲም የተምሮ ማስተማር ማኅበር ያሳተመው የመታሰቢያ ወረቀት ያመሰግናቸዋሌ፡፡

አባ ሏና ፇሪሃ እግዘአብሓር የነበራቸው ሰው እንዯ ነበሩ ሇማስረዲት አቶ አርአያ አንዴ ገጠመኛቸውን ይጠቅሳለ፡፡ አንዴ ቀን ዔቃ ሇማፇሊሇግ ከተማዋን ሲዜሩ ውሇው ከምሽቱ ሰባት ሰዒት አካባቢ ወዯ ቤተ መንግሥቱ ሇመመሇስ ራስ መኮንን

ዴሌዴይ ሲዯርሱ አባ ሏና አቶ አርአያን «እባክህ እግዘኦ ብሇህ አዘም» ይሎቸዋሌ፡፡ በሁኔታው ግራ የተጋቡት አቶ አርአያ

«በዘህ ምሽት የምን እግዘኦታ ነው?» ይሊለ፡፡ «አይ ዛም ብሇህ እግዘኦ በሌ» ይሎቸዋሌ አባ ሏና፡፡ አቶ አርአያም

«እግዘኦ» ብሇው ያዚሙሊቸዋሌ፡፡ ከዘያ በኋሊ አባ ሏና አንዴ ጥያቄ ጠየቋቸው፡፡ ሇመሆኑ «እኔ የማን ነኝ?

የእግዘአብሓር ነኝ እንዲሌሌ አንዴም ቀን አቡነ ዖበሰማያት ብዬ ጠይቄው አሊውቅም? የሔዛቡ ነኝ እንዲሌሌ አይ አባ ሏና

ይሇኛሌ፣ ታዴያ እኔ የማን ነኝ?» ሲለ ከባዴ ጥያቄ አቀረቡሊቸው፡፡ አቶ አርአያም «የማንም አይዯለም፤ የእግዘአብሓር

ነዎት፡፡ ሇዘህ ሥራ ያመጣዎት እግዘአብሓር ነው፡፡ ስሇዘህ በዘህ ሳይጨነቁ እርሱ ያመሇከተዎትን ብቻ ይሥሩ» አሎቸው፡፡ ይህ ጉዲይ እስከ ንጉሡ ዯርሶ አቶ አርአያን እንዲስመሰገናቸው ይተርካለ፡፡

የምስካየ ኅናን ገዲም የመጀመሪያው አስተዲዲሪና ገዲሙ እንዱጠናከር ታሊቅ አስተዋጽዕ ያዯረጉት አባ ሏና ነበሩ፡፡ ገዲሙ በሌማት ራሱን አንዱችሌ፣ ገዲማውያኑ በሥርዒት እንዱኖሩ ጥረት አዴርገዋሌ፡፡ እንዱያውም በቤተ መንግሥቱ

አንዲች ጠቃሚ ንብረት ሲያገኙ «ሇምስካየ ኅናን ይሁን» እያለ ንጉሡን አስፇቅዯው ይወስደ እንዯ ነበር ይነገራሌ፡፡

የተምሮ ማስተማር ማኅበር እንዱጀመር፣ አባሊቱ እንዱበና ከንጉሠ ነገሥቱ ጀምሮ መንንቱና መሳፌንቱ አባሌ እንዱሆኑ፣ በሀብት እንዱበሇጽግ ታሊቅ አስተዋጽዕ ማዴረጋቸውን ገዲሙ ባረፈበት ቀን ያሳተመው ጽሐፌ ያስረዲሌ፡፡

አባ ሏና ላሊው የሚታወሱበት ሥራ የዯብረ ሉባኖስን ቤተ ሰሉሆም የዯካሞች መርጃ ገዲም እንዱመሠረት ማዴረጋቸው ነው፡፡ ከዘህም በሊይ ብ ዖመን ያገሇገለበትን ገዲም ዯብረ ሉባኖስን በሚያስፇሌገው ሁለ ሇመርዲት ጥረት ያዯርጉ ነበር፡፡

አባ ሏና ከራሳቸው ይሌቅ ላልች እንዱሾሙ የሚፇሌጉ ሰው እንዯ ነበሩ ሟቹ ብጹዔ አቡነ ማቴዎስ ይናገራለ፡፡

መንግሥቱ ንዋይን፣ አቡነ ማቴዎስን /ሇታእካ ነገሥት በኣታ ሇማርያም ሉቀ ሉቃውንትነት/፣አባ ሀብተ ማርያም ወርቅነህን፣ ወዖተ እየጠቆሙ ያስሾሟቸው እርሳቸው ነበሩ፡፡

ላሊው አባ ሏና የሚታወሱበት ነገር ሇመነኮሳት የሚሆን አዱስ አሇባበስ ያመጡ መሆናቸው ነው፡፡ ረዖም ያሇ ካፕርትና ሱሪ መሌበስን በስዯት ወቅት ኢየሩሳላም ሄዯው ሳሇ ተመሌክተው ሇኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ያስተዋወቁት እርሳቸው ናቸው፡፡

Page 174: Daniel Kiibret's View

174

አባ ሏናና መንግሥቱ ንዋይ ከጥንት ጀምሮ ወዲጆች ነበሩ፡፡ ብ ጊዚ ወዯ ገዲማት መብዏ ሇመሊክ መኪና የሚጠይቁት ከእርሱ ነበር፡፡ የመፇንቅሇ መንግሥቱ ዔሇት አባ ሏናና አቶ አርአያ ወዯ ብራዘሌ ሇንጉሡ የሚሊክ ቡና እያፇሊሇጉ ገበያ ነበሩ፡፡ ወዯ ቤተ መንግሥቱ ሲመጡ ነገሩ ሁለ እንዲሌነበር ሆኗሌ፡፡ ታሊሊቅ ባሇ ሥሌጣናት እየተያ ታሥረው ነበር፡፡ አባ ሏና ግን በመንግሥቱ ንዋይ መኪና እንዱቀመጡ ተዯርገው ይዝቸው ሲዜር ነበር የዋሇው፡፡

በመጨረሻ መፇንቅሇ መንግሥቱ መክሸፈ ሲታወቅ የተያት ባሇሥሌጣናት እንዱገዯለ ሃሳብ ሲቀርብ መንግሥቱ ንዋይ

ራስ ስዩምና አባ ሏና እንዱሇቀቁ ሃሳብ ነበረው፡፡ ግርማሜ$ ንዋይ ግን በዘህ ሃሳብ አሌተስማማም፡፡ ስሇዘህም እርሱ ራሱ

በጥይት መትቶ ረቡዔ ሇኀሙስ ላሉት ታኅሳስ 3 ቀን 1953 ዒም ገዯሊቸው፡፡ እሐዴ ዔሇትም ዯብረ ሉባኖስ ተቀበሩ፡፡

ሲሞቱ ዔዴሜያቸው ወዯ 70 ይጠጋ እንዯ ነበር አቶ አርአያ ገምተዋሌ፡፡ እርሳቸው ካረፈ በኋሊ የሚጠሎቸው ሰዎች አንዱት ሥራ ቤት ውስጥ ታገሇግሌ የነበረች ሴት በገንዖብ አታሌሇው ወዯ እቴጌ መነን ሊኩ፡፡ እርሷም ሁሇት ሌጆቿን ይዙ

ቀርባ «ከአባ ሏና የወሇዴቸው ናቸውና ውርስ ይገባኛሌ» አሇች፡፡ እቴጌ መነን ተናዴዯው «አባ ሏና ከአንቺ ጋር ይህን የመሰሇ ነገር የሚፇጽምበት ቀርቶ እህሌ የሚቀምስበት ጊዚ የላሇው ሰው ነው፡፡ ይህ ስሙን ሇማጥፊት ያቀዲችሁት ነው፡፡

በለ ያዝትና እውነቱን ታውጣ፡፡» ብሇው ተናገሩ፡፡ በዘህ ጊዚ ሴትዮዋ ዯንግጣ በገንዖብ ተገዛታ ይህንን መፇጸሟን በግሌጽ ተናገረች፡፡

ምንጭ፡ የቃሌ አስረጅ፡ ሉቀ ጉባኤ አባ አበራ በቀሇ፣ በጠቅሊይ ቤተ ክህነት የሰበካ ጉባኤ ማዯራጃ መምሪያ ኃሊፉ የነበሩ፤አቶ አርአያ ተገኘ፣

በቤተ መንግሥት የግምጃ ቤት ሹም የነበሩ፤ ሟቹ ብጹእ አቡነ ማቴዎስ፤ የተምሮ ማስተማር ማኅበር ሚያዛያ 27 ቀን 1953 ዒ.ም ያሳተመው

ወረቀት፤ ፊንታሁን እንግዲ፣ታሪካዊ መዛገበ ሰብ፣ 2000 ዒም፡፡ አዱስ ዖመን ጋዚጣ፣ ታኅሣስ 26፣ 1953፤ መነን መጽሓት፣ የካቲት/ መጋቢት፣

1953 ዒም

የሴቶች አገሌግልት በቤተ ክርስቲያን

ሔንዴ ኦርቶድክስ ቤተ ክርስቲያን መጀመርያ በፕርቹጋልች፣ በኋሊም በእንግሉዛ ቅኝ ገዣዎች በዯረሰባት መከራ ዏቅሟ ተዲከመ፡፡ መንበረ ፒትርያርኩ የነበረበት ሶርያም በዯረሰበት ጫና ምክንያት ሔንዴን ሇመርዲት አሌቻሇም፡፡

በ1806 እኤአ ወዯ ፔሮቴስታንቶች ማሠሌጠኛ እየገቡ በተማሩ አገሌጋዮች ምክንያት «ቤተ ክርስቲያን በወንጌሌ አሌተመራችም´ የሚሌ ንቅናቄ ተጀመረ፡፡ ቀጥልም «ሇቤተ ክርስቲያን ተሏዴሶ ያስፇሌጋሌ´ የሚሌ እንቅስቃሴ ተቀጣጠሇ፡፡ የተሏዴሶ ኮሚቴ የሚባሌም ተቋቁሞ ምሌጃ ቅደሳን፣ በዒሇ ቅደሳን፣ ነገረ ማርያም፣ ክብረ ሥዔሌ፣ ቅዲሴ፣ ጾም እና መጻሔፌተ ቅደሳን እንዱቀሩ ወሰነ፡፡

ይህንን ውሳኔ አብዙኞቹ ጳጳሳት እና ካህናት ተቃወሙት፡፡ ምእመናንም ሇሁሇት ተከ ፇሇ፡፡ ነገር ግን በፔሮቴስታንት እምነት የተሇከፈ አገሌጋዮች የራሳቸውን ጳጳስ ሾመው ተሏዴሶውን ገፈበት፡፡

ተሏዴሶዎቹ ቤተ ክርስቲያኒቱን በፌርዴ ቤት ከሰሱ፡፡ በ1879 ዒም የተጀመረውም ክስ በጁሊይ 12 1889 ዒም እኤአ ተጠናቀቀ፡፡ ፌርዴ ቤቱም የቤተ ክርስቲያኒቱ ሀብት እና አጥቢያዎች ሇሁሇት እንዱከፇለ ወሰነ፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቱም በሔግ ሇሁሇት ተከፇሇች፡፡ ተሏዴሶዎችም «ማር ቶማ ቤተክርስቲያን´ የሚባሌ መሠረቱ፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቱ ሀብቷን፣ አጥቢያዎቿን እና ገዲማቷን በማጣቷ ተዲከመች፡፡ ሔዛቡም ተስፊ ቆረጠ፡፡ ካህናቱ ዯመወዛ አጡ፡፡ አገሌግልቱንም መስጠት ተቸገሩ፡፡ ምእመኑንም ተሏዴሶዎቹ እና ፔሮቴስታንቶቹ ይወስደት ጀመር፡፡

በዘህ ሁኔታ ያዖኑት የሔንዴ እናቶች ተሰብስበው «አንዴ ሆነን ቤተ ክርስቲያናችንን እንታዯግ» ብሇው ወሰኑ፡፡ በሳምነቱ ቀናት ሩዛ ሲቀቅለ አንዴ እፌኝ ሩዛ በማስቀመጥ በሰንበት ይዖው ሇመምጣት ተስማሙ፡፡ ያንን አጠራቅመውም አብያተ ክርስቲያናቱን አስጠገኑ፡፡ ገዲማቱን አሠሩ፡፡ ሇካህናቱ ዯመወዛ ከፇለ፡፡ መንፇሳዊ ኮላጅ ከፇቱ፡፡ መም ህራንን አሠሇጠኑ፡፡ እንዲለትም ቤተ ክርስቲያናቸውን ታዯጉ፡፡ ዙሬ የሔንዴ ሴቶች በቤተ ክርስቲያናቸው ክህነታዊ ባሌሆነው አገሌግልት ሁለ በመሳተፌ ዔዴገት እያስመ ዖገቡ ነው፡፡ እኛስ ጋ? በቤተ ክርስቲያን የሴቶችን ተሳትፍ በተመሇከተ ሁሇት ዒይነት ጽንፇኛ አስተሳሰቦች አለ፡፡ የመጀመርያው ሴቶች እስከ ክህነት ዴረስ በሚዯርስ አገሌግልት መሳተፌ አሇባቸው የሚሇውና ከቤተ ክርስቲያን አመሠራረት፣ ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን እና ከተፇጥሮ ጋር የሚጣረስ አመሇካከት ነው፡፡

Page 175: Daniel Kiibret's View

175

ሏዋርያት ሁለም ወንድች ናቸው፡፡ በጥንቷ የሏዋርያት ቤተ ክርስቲያን የሴቶች ተሳትፍ ክህነታዊ ባሌሆነው አገሌግልት ነበር፡፡ ሇሴቶች ክህነት የሚሰጥ ቢሆን ኖሮ ከዴንግሌ ማርያም በተሻሇ የቀረበ እና የተገባው ባሌኖረ ነበር፡፡ ሁሇተኛው ዯግሞ እናቶች እና እኅቶች ምግብ ከማብሰሌ ቢበዙም ቆሞ ከማስቀዯስ ያሇፇ አገሌግልት አይገባቸውም የሚሇው እና ሴቶችን ፇጽሞ «የሚያገሌሇው´ አመሇካከት ነው፡፡ ይኼኛውም አመሇካከት ቢሆን ዴንግሌ ማርያም በሏዋርያት ቤተ ክርስቲያን የነበራትን ቦታ የዖነጋ፣ ጌታችንም ሠሊሳ ስዴስት ቅደሳት አንስት መምረጡን የማያስ ታውስ አስተሳሰብ ነው፡፡ ትክክሇኛው መንገዴ ከሁሇቱም መካከሇኛው ነው፡፡ ሇእናቶች እና ሇእኅቶች ጾታቸውን ያሌረሳ፣ዯረጃቸውን የጠበቀ፣በበቂ ሁኔታ ዔውቀታቸውን እና ጊዚያቸውን ሠውተው ሉያገሇግለበት የሚችለት ተገቢ ቦታ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያስፇሌጋቸዋሌ፡፡ እናቶች እና እኅቶች በብዙት የሚሳተፈባት በቤተ ክርስቲያን የታዯሇች ናት፡፡ ቤተ ክርስቲያናች ሇሁሇት ሺ ዒመታት ከውጭ ሀገር ምንም ዒይነት ንዋያተ ቅዴሳትን ሳታስገባ አገሌግልቷን እንዴትቀጥሌ ያዯረት እናቶች ናቸው፡፡ አሌባሳቱን ፇትሇው፣ መጎናጸፉያውን አዖጋጅተው፣ ሞሰበ ወርቁን ፇትሇው፣ መገበርያውን መርጠው አዖጋጅተው፣ ተማሪውን አብሌተው አስተምረው፣ ቤተ ክርስቲያኑን ጠርገው፣ ምንጣፈን አራግፇው፣ ካህናቱን አብሌተው ሇዘህ ያዯረሱን እናቶቻችን ናቸው፡፡ የግሪክ አሌባሳት ቦታውን የያት ከሠሊሳ ዒመታት ወዱህ ነው፡፡ ላሊው ቀርቶ እንዯ እነ እሙሏይ ሏይመት፣ እሙሏይ ገሊነሽ የመሳሰለት አንስት ቅኔውን ተምረው፣ በቅኔውም ተመርቀው፣ የቅኔ መምህራን በመሆን አያላ ዯቀ መዙሙርትን አፌርተዋሌ፡፡ እንዯነ እቴጌ እላኒ ያለት ዯግሞ የሃይማኖት መጻሔፌትን አበርክተዋሌ፡፡ እንዯ እነ ወሇተ ጴጥሮስ ያለት በሱስንዮስ ዖመን ሃይማኖታቸውን እየዜሩ አስተምረዋሌ፣ ገዲም መሥርተዋሌ፡፡ እንዯ እነ ክርስቶስ ሠምራ ያለት በሃይማኖት ተጋዴሇዋሌ፣ እንዴ እነ መስቀሌ ክብራ ያለት ከሊሉበሊ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት መካከሌ አንደን አንጸዋሌ፡፡ በቤተ ክርስቲያናችን በቂ እና ውጤታማ ዔዴገት ሉመጡ ካሌቻለባቸው ምክንያቶች አንደ የእናቶቻችን እና እኅቶቻችን ምግብ ከማብሰሌ ያሇፇ አገሌግልት ባሇመስጠታቸው ነው፡፡ እነርሱም ያንኑ እንዯ በቂ ተቀብሇውታሌ እኛም አናበረታታቸውም፡፡ በቤተ ክህነቱም ከተሊሊኪነት፣ ከገንዖብ ያዣነት፣ ከታይፑስትነት እና መዛገብ ቤትነት ያሇፇ ዴርሻ ያሊቸው እኅቶችን አይቼ አሊውቅም፡፡ እናቶቻችን እና እኅቶቻችን ግን ከዘህም የበሇጠ ኃሊፉነት በቤተ ክርስቲያን ሉኖራቸው ይገባሌ፡፡ እንዯምናውቀው በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሁሇት ዒይነት አገሌግልቶች አለ፡፡ የክህነት እና የክህነት ያሌሆኑ፡፡ እናቶቻችን እና እኅቶቻችን ክህነታዊ ባሌሆኑት አገሌግልቶች ከወንድች የተሻሇ ውጤታማ ናቸው ብዬ አስባሇሁ፡፡ ክህነታዊ ያሌሆኑ አገሌግልቶች የምንሊቸው በአስተዲዯር፣ በፊይናንስ፣ በትምህርት፣ በማኅበራዊ አገሌግልት፣ በማስታረቅ አገሌግልት፣ በኅትመት፣ በንዋያተ ቅዴሳት ዛግጅት፣ እና በመሳሰለት ነው፡፡ በእነዘህ አገሌግልቶች ክርስትናው የገባቸው፣ ዯረጃቸውን የሚያውቁ፣ በሃይማኖት ትምህርት የበሰለ እናቶችን እና እኅቶችን ክህነታዊ ባሌሆነው አገሌግልት ማሳተፈ የቤተ ክርስቲያንን አገሌግልቶች ቀሌጣፊ እና ውጤታማ ያዯርጋቸዋሌ፡፡ ሇምን?

እናቶች እና እኅቶች ከወንድች ይሌቅ በአንዴ ነገር ሊይ ተረጋግተው መሥራት ይችሊለ፡፡ በየጊዚው ስሜታቸውን እና መንገዲቸውን በመቀያየር ሥራዎችን አያባክኑም፡፡

በፕሇቲካዊ እና ጎሳዊ እንቅስቃሴዎች ሊይ የወንድችን ያህሌ ጥሌቅ ስሇማይለ ዖር እና ፕሇቲካን ከእምነት ጋር የመቀሊቀለ በሽታ እምብዙም አይታይባቸውም፡፡

በቤተ ክርስቲያን ሰው ሇሚያጫርሰው የዯብር አስተዲዲሪነት፣ ወረዲ ሉቀ ካህንነት፣ የጳጳስነት እና ላሊውም ዒይነት ሹመት ስሇማይመሇከታቸው ከሥሌጣን ፆር የራቀ አገሌግልት መስጠት ይችሊለ፡፡

እነርሱ የቤተ ክርስቲያንን ነገር በሚገባ ካወቁ ሌጆቻቸውን ሇቤተ ክርስቲያን የሚመቹ አዴርገው ማሳዯግ ይችሊለ፡፡

«ሴት የሊከው ጅብ አይፇራም´ ይባሊሌና ወንድቹን በትክክሇኛው መንገዴ እንዱ መንገደን ማመሊከት እና መግፊትም ይችሊለ፡፡

የርኅራኄ እና የኀዖኔታ ሌብ ስሊሊቸው ባሇጉዲዮችን በሚገባ ሇማስተናገዴ፣ ገዲማት እና ሇአዴባራት፣ ገጠርም አብያተ ክርስቲያናት፣ ተጎደ ምእመናንም ያዛናለ፡፡

ሔፃናትን በሰንበት ት/ቤቶች ሇማስተማር እኅቶች የተሻሇ ትእግሥት እና ችልታ አሊቸው

በሔክምና አገሌግልት፣ ዴኾችን በመርዲት፣ ማኅበረሰብ ተኮር አገሌግሌት በመስጠት ሴቶች የተሻሇ ውጤታማ ናቸው በእነዘህ እና በላልችም ምክንያቶች እናቶቻችን እና እኅቶቻችን በቤተ ክርስቲያን ተገቢያቸው የሆነውን አገሌግልት እንዱያገሇግለ መበረታታት አሇባቸው፡፡ ላሊው ቀርቶ በአበው መካከሌ ሌዩነት እና ግጭት ሲፇጠር

Page 176: Daniel Kiibret's View

176

ከወንድቹ ይሌቅ አሌቅሰውም ይሁን ብሌሃት ፇጥረው እንዱታረቁ እና እንዱስማሙ ሇማዴረግ እናቶቻችን እና እኅቶቻችን ይሻሊለ፡፡

በዘህ አገሌግልት የሚሳተፈት እኅቶች እና እናቶች ግን ሇራሳቸውም ሆነ ሇቤተ ክርስቲያን የመከራ ምንጭ እንዲይሆኑ መመዖኛዎች ያስፇሌጋለ፡፡ እነዘህ መመዖ ኛዎች ታዴያ ወንድቹንም የሚመሇከቱ ናቸው፡፡

1. የሃይማኖት ትምህርት በሚገባ የተማሩ

2. የንስሏ አባት ያሊቸው እና በሥጋ ወዯሙ የጸኑ

3. በአንዴ ባሌ የጸኑ ወይንም መነኮሳዪያት የሆኑ

4. በማኅበረሰቡ ዖንዴ በሥነ ምግባር የተመሰከረሊቸው

5. ፇሪሃ እግዘአብሓርን እና ትኅትናን ገንዖብ ያዯረጉ

መሆን አሇባቸው፡፡ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገባቸው እናቶች አና እኅቶች በተገቢው ቦታ እንዱያገሇግለ ካሊዯረግን በገንዖባቸው የሚመኩ፣ ሥነ ምግባር የላሊቸው፣ ሴትነ ታቸውን ሇክፈ ሥራ የሚጠቀሙበት፣ ዯረጃቸውን የማያውቁ፣ እነርሱ ተሰዴበው ቤተ ክርስቲያንን የሚያሰዴቡ፣ ሇአባቶች የስሔተት ምንጭ የሚሆኑ ሴቶች ቦታውን ይዖው መከራ ያመጡብናሌ፡፡

መልቹም ይሄዲለ ውሾቹም ይጮኻለ

ሟቹ የ «እንዯ ቸርነትህ´ መዛሙር ዯራሲ ድክተር ኢሳይያስ ዒሇሜ እንዱህ ይሊለ፡-

አንዴ አባት አህያውን እየነዲ ከሌጁ ጋር መንገዴ ጀመረ፡፡ እሌፌ እንዲሇ ሰዎች ተመሇከቱትና «ምን ዒይነት ሞኞች ናቸው፤

እንዳት አህያ እያሇ በእግራቸው ይሄዲለ´ በማሇት ተቿቸው፡፡ አባትም ትችቱን ሲሰማ ሀሳቡን ቀየረ፡፡ ሁሇቱም አህያዋ

ሊይ ወጡና መንገዲቸውን ቀጠለ፡፡ ጥቂት እንዯሄደ ላልች ሰዎች አዩዋቸውና «እንዳት ያለ ጨካኞች ናቸው፤ እንዳት

አንዴ አህያ ሇሁሇት ይጋሌባለ´ ብሇው ራሳቸውን ነቅንቀውባቸው ጥሇዋቸው ሄደ፡፡

አባትዬውም ከአህያዋ ሊይ ወረዯ፡፡ እርሱ ከኋሊ አህያዋን እየነዲ ሌጁን በአህያዋ ጭኖ ጉዜውን ተያያዖው፡፡ የተወሰነ

መንገዴ ከተዖ በኋሊም ላልች መንገዯኞችን አገኘ፡፡ እነዘያም መንገዯኞች አባት እና ሌጁን አዩና «አይ ስምንተኛው ሺ፤

አያሳየን የሇ፤ ሌጁ በአህያ ተቀምጦ ሽማግላ አባቱን በእግሩ ያስኬዯዋሌ፡፡ አበስኩ ገበርኩ´ ሲለ ሰማ፡፡

ወዱያው ሌጁን ከአህያዋ አውርድ እርሱ ተጫነና ጉዜው ተጀመረ፡፡ መንገዲቸውን እንዲጋመሱም ከገበያ የመጡ ሰዎችን

አገኟቸው፡፡ እነዘያም መንገዯኞች ጉዝቸውን ገትተው «እንዳት ምኑንም የማያውቅ ሌጁን በእግሩ እያስዯገዯገ እርሱ

በአህያ ይሄዲሌ፤ ወይ ጭካኔ፣ወይ ጭካኔ´ ብሇው ዯረታቸውን ዯቅተው ሄደ፡፡

በዘህ ጊዚ አባትዬው ከአህያዋ ወረዯና ሇሌጁ እንዱህ አሇው፡፡ «አየህ ሌጄ በዘህ ዒሇም ምንም ነገር ብትሠራ ሰውን ሁለ ማስዯሰት አይችሌም፡፡ ሰዎች እንዱህ ይለኛሌ እያሌክ የምትፇራ ከሆነ ምንም ነገር ማዴረግ አትችሌም፡፡ ሰዎች ምንም ብታዯርግ የሚለት አያጡምና፡፡ አንተ ሰውን ሳይሆን ስሔተትን ፌራ፡፡ ትችትን ሳይሆን ኃጢአትን ፌራ፡፡ ሰዎች ስሊለት

ብቻ የምትቀበሌ ከሆነ ሃሳብህን መቶ ጊዚ ትቀያይራሇህ፡፡ መቀበሌ ያሇብህ የሚለት ነገር ትክክሌ ከሆነ ብቻ ነው፡፡´ አሇው፡፡ ከዘያም አባት እና ሌጅ እየተጨዋወቱ መንገዲቸውን ቀጠለ፡፡

ሰዎች ቢያመሰግኑን አይጠሊም፡፡ እንዱያመሰግኑን ብሇን መሥራት ግን የሇብንም፡፡ ሇምድብን አንዲንድቻችን የብርጭቆውን ውኃ ስናይ ግማሽ ጎድል መሆኑን እንጂ ግማሽ ሙለ መሆኑን አናይም፡፡

የሰዎችን ሃሳብ ስንሰማ ቢያንስ ሦስት ነገሮችን መመዖን አሇብን፡፡

ይህ ሰው ይህንን አስተያየት ሇመስጠት ብቁ ነውን? በሞያው፣ በዔዴሜው፣ በውልው፣ በትምህርቱ፣ በሌምደ፣ ይህንን አስተያየት ሇመስጠት ሚዙን የሚዯፊ ከሆነ ግምት ውስጥ አስገብተን እንመርምረው፡፡

Page 177: Daniel Kiibret's View

177

ይህ ሰው ይህንን አስተያየት አስተያየት ሲሰጥ ከሌቡ ነውን? አስቦበት፣ አመዙዛኖ፣ በመሠረተ ሃሳብ አስዯግፍ ነው ወይስ

እንዱሁ ስሇመጣሇት በስሜት ተነሣሥቶ?

ይህ ሰው ከሚያነሣው ነገር ጋር የጥቅም ግጭት የሇውምን? ክብሩን፣ ሥሌጣኑን፣ ገንዖቡን ስሇሚነካበት ያንን ሇማስጠበቅ

ነውን? ተመቅኝቶ፣ ቀንቶ ወይንም ግሊዊነት አጥቅቶት ነውን?

ጉዲዩን ያሇዘያ ቀን ሰምቶት የማያውቅ፣ በዘያ ነገር በትምህርት፣ በዔዴሜ፣ በንባብ ወይንም በሌምዴ የተገኘ ዔውቀት የላሇው፤ እንዳው አፋ ተባሌኝ፣ ንግግሬ ተዯመጠሌኝ፣ ጨዋታዬ ዯራሌኝ ያሇ ሁለ የሚናገረውን ሰምተን ሃሳባችን

መቀየር፣ መጠራጠር ወይንም ዯግሞ ራሳችንን እንዯ ስሔተተኛ መቁጠር የሇብንም፡፡ አንዲንደኮ «ይህ ነገር

አሊማረብህም´ ሲሌ የሠራውን አርፌተ ነገር ትርጉም እንን በቅጡ አያውቀውም፡፡ አንዲንደም ሰው ሁለ ሲናገር ከሚቀርብኝ ብል ሃሳብ የሚሰጥም አሇ፡፡

እንዯመጣሇት የሚናገረውስ ቢሆን፡፡ ሉቃውንት «አንዴ ጊዚ ከመናገር በፉት ሁሇት ጊዚ ማሰብ ይገባሌ´ ይሊለ፡፡ እንን

ሁሇት ጊዚ አንዴ ጊዚ እንን ሳያስብበት እንዯመጣሇት የሚናገረውን ሰው እየሰማን እኛ ሇምን እንዲዯዲሇን? ሇምንስ

መንገዲችንን እንስታሇን፡፡ ምናሌባትኮ አንዲንደ የተናገረው ሇርሱ ቀሌዴ ይሆናሌ? በጆሮው የሰማውን በአንዯበቱ ሇማውጣት ምንም ዒይነት ሂዯት በአእምሮው የማያከናውን ሰው ሞሌቷሌ፡፡ የመንገዴ ሊይ ቱቦ ያስገባውን ሁለ እንዯሚያወጣ ያየውን እና የሰማውን ሁለ ሳያጣራ፣ ሳያበጥር፣ ሳይመረምር፣ ይዋሌ ይዯር ሳይሌ እንዲሇ የሚሇቅም አሇኮ፡፡

«ይህን ነገር ማዴረግሽ ስሔተት ነው´ ሲሌ «ማዴረግ የነበረብኝ እኔ ነበርኩ´ እያሇ መሆኑን ሌንረዲሇት የሚገባን ሰውኮ

አሇ፡፡ «ሰዎች እንዱህ ይሊለ´ ከሚሇው ወገናችን በዙ ያሇው ራሱ የሚሇውን «ሰዎች´ በሚሌ ባሇቤት አሌባ ባሇቤት በኩሌ እየነገረን መሆኑንም መጠርጠር ይገባሌ፡፡

ታዴያ የሚያዋጣው ምንዴን ነው? መሥራት፡፡ መጀመርያ ነገር ሇምናዯርገው ሁለ ሇራሳችን አሳማኝ ምክንያት ይኑረን፡፡ ርግጠኞች እንሁን፡፡ ከምንመራበት መሠረተ ሃሳብ፣ ከእውነት እና ከታወቁ እውነታዎች ጋር መዛነንው ትክክሌ መሆኑን እንመንበት፡፡ ሰዎች በማስረጃ ወይንም በመረጃ የሚያቀርቡሌንን ሃሳብ ሁለ ሇመቀበሌ ሇራሳችን ዛግጁ እንሁን፡፡

ከዘያ በኋሊ ያሇ የላሇ ጉሌበታችንን ሥራችን ሊይ እናውሌ፡፡ ምን ተባሇ ም?ን አለ? ምን መሌስ ሌስጥ? በምን

ሊሳምናቸው? እያሌን ስንብሰከሰክ ወርቃማውን የሥራ ጊዚ አናሳሌፇው፡፡ «ወፍች ከጭንቅሊታችን በሊይ እንዲይበርሩ

ማዴረግ አይቻሌም፤ በጭንቅሊታችን ሊይ ጎጆ እንዲይሠሩ ማዴረግ ግን ይቻሊሌ» የሚሌ አባባሌ አሇ፡፡ ሰዎች ስሇ እኛ ሥራ አንሥተው እንዲያሙ፤ እንዲይተቹ፣ እንዲያጣጥለ፣ እንዲያንቋሽሹ ማዴረግ አንችሌም፡፡ የእነርሱ ትችት እና ሏሜት በጆሯችን ገብቶ ኅሉናችንን እንዲይረበሸን ማዴረግ ግን እንችሊሇን፡፡ የተነገረውን ሁለ ማስማት የተጮኸውን ሁለ ማዲመጥ የሇብንምና፡፡

ዯግሞም ሁለንም ሰዎች ማስዯሰት አይቻሌም፡፡ እኛ ሃሳብ እና አእምሮ ያሊቸውን፣ በምሊሳቸው ሳይሆን በጭንቅሊታቸው የሚያስቡትን፡፡ አንዯበታቸው ከሌባቸው፣ ስሜታቸው ከኅሉናቸው ያሌቀዯመባቸውን ሰዎች፣ ያውም ከእነርሱም መካከሌ ነገራችን ሉገባቸው የሚችለትን ካረካን እዴሇኞች ነን፡፡

ብ የሚሇፇሌፈ ሰዎችን አንፌረዴባቸው፡፡ ሠርተው የሚያሳዩት ነገር የሊቸውምና፡፡ ብ የሚሠሩ ሰዎች ግን ምንም

መናገር አያስፇሌጋቸውም፡፡ ከንግግር በሊይ ተግባር መሌስ ነውና፡፡ ሰዎች ሇምን እንዱህ ይለኛሌ? ሇምን የኔ ሥራ

አይገባቸውም? ሇምን አይረደኝም? እያለ በመጨነቅ አእምሮን በማይጠቅሙ ቫይረሶች ከመሙሊት የሚችለትን ሠርቶ ሰዎች በራሳቸው ጊዚ እንዱረደት መተው ነው፡፡

በዒሇም ሊይኮ መሬት ክብ ናት በማሇታቸው ሞት የተፇረዯባቸው ሰዎች ነበሩ፡፡ ነገር ግን ሰዎች ስሇተቿቸውና በዖመኑ ስሊሌተቀበለት ብሇው አሌተውትም፡፡ በመጨረሻ ያሸነፈት እነርሱ ናቸው፡፡ በወቅቱ ዒሇም ያሊየውን እነርሱ አዩ፡፡ ዒሇም ግን ዖግይቶ እነርሱ ያዩትን አየ፡፡ ያን ጊዚ ዒሇም ይቅርታ ጠየቀ፡፡

የምንሠራው ሥራ ዙሬ ሰዎች ሊይገባቸው ይችሊሌ፤ ሊይፇሌጉትም ይችሊለ፡፡ ነገር ግን ቀን አሇው፡፡ ሰው ሁለ በአንዴ ቀን አሌተፇጠረምና በአንዴ ቀን እኩሌ አይረዲም፡፡ ቀሌዴ ተነግሮት እንን ሲጀመር የሚስቅ አሇ፤ በመካከሌ መሳቅ የሚጀምር አሇ፤ ሲያሌቅ ገብቶት የሚስቅ አሇ፤ አዴሮ የሚያስቀው አሇ፤ ከርሞ የሚያስቀው አሇ፤ ጭራሽ የማያስቀውም

አሇ፡፡ አሁን ቀሌደ ቀሌዴ መሆኑን በምንዴን ነው ማወቅ የሚቻሇው?

Page 178: Daniel Kiibret's View

178

ዯጃዛማች ባሌቻ አባ ነፌሶ ስሌብ ነበሩ ይባሊሌ፡፡ ታዴያ ዏፄ ምኒሉክ ጎራ ሸሇሟቸውና ሰው ሁለ አዯነቀሊቸው፡፡

ወዲጆቻቸውም «ይህንን ነገር የማያዯንቅ ገብረ ሏና ብቻ ነው» ይሎቸዋሌ፡፡ ያስጠሯቸውና ሇአሇቃ ገብረ ሏና

ያሳዩዋቸዋሌ፡፡ አሇቃም ጎራዳውን እያገሊበጡ «አይ ጎራዳ፣ አይ ጎራዳ፣ ጎራዳ፣ ጥሩ ጎራዳ» ብሇው ያዯንቁሊቸዋሌ፡፡ ባሌቻም ዯስ ብሎቸው ይሇያያለ፡፡

ወዲጆቻቸውም «ገብረ ሏና ምናሇ?» ብሇው ይጠይቋቸዋሌ፡፡ ዯጃዛማች ባሌቻ አባ ነፌሶም «በዯንብ ነው ያዯነቀው»

ብሇው ይመሌሳለ፡፡ «እስኪ ምናሇ?» ይሊለ ወግ ፇሊጊዎቹ፡፡ «አይ ጎራዳ፣ አይ ጎራዳ ብል አዯነቀ» ይሎቸዋሌ፡፡ ያ ሁለ

ሰው በሳቅ ያወካና «እንዳ ዯጃዛማች ባሌቻ ከዘህ በሊይ ገብረ ሏና ምን ሉሌዎት ነው» ብሇው ያስረዶቸዋሌ፡፡ ያን ጊዚ ጀግናው ባሌቻ እገሊሇሁ ብሇው ያኝ ሌቀቁኝ አለ ይባሊሌ፡፡

ዏረቦች «ግመልችም ይሄዲለ፣ ውሾቹም ይጮኻለ» የሚሌ አባባሌ አሊቸው፡፡ የዏረብ ነጋዳዎች ግመልቻቸውን ጭነው በመንዯሮቹ መካከሌ ሲያሌፈ ውሾቹ እየጮኹ አያሳሌፎቸውም፡፡ ነገር ግን በእነርሱ ምክንያት መንገዲቸውን አያቆሙም፡፡ ግመልቹም መሄዲቸው፣ ውኾቹም መጮኻቸው የማይቀር ነገር ነውና፡፡

ሰው በሚያገባውም በማያገባውም መተቸቱ የማይቀር ነው፡፡ ዋናው መርጦ መውሰደ ሊይ ነው፡፡ ነጭ ሲዯረግ ሇምን

ጥቁር አሌሆነም፣ ጥቁር ሲዯረግ ሇምን ሰማያዊ? ሰማያዊ ሲሆን ሇምን ግራጫ? ግራጫ ሲሆን ሇምን ቢጫ? ይቀጥሊሌ፡፡ ሰው ይህንን ሁለ እየሰማ ቀሇም ሲቀያይር የሚኖር ከሆነ የሚሠራው ቤት ቀሇም ማስተማርያ መሆኑ ነው፡፡

እኛም የምንናገር ሰዎችም ብንሆን የምንናገረው ነገር የዔውቀታችን ማስመስከርያ ሞን የሇበትም፡፡ ሉሆን ሉዯረግ የሚችሌ

መሆኑን እና አሇመሆኑን መሇየት አሇብንኮ፡፡ ሴትዮዋ ወንበር ገዛታ ከመጣች በኋሊ «አይ እዘህ ሱቅኮ በርካሽ የሚሸጥ

ነበረሌሽ´ ብል ማስፀፀት ጥቅሙ ምንዴን ነው? እየዯጋገመ ሴት የወሇዯን ሰው «የአሁኗ እንን ወንዴ ብትሆን ጥሩ

ነበር» እያለ መመጻዯቅ ምንዴን ነው? ሰውዬው ወስኖ አሌወሇዲት፡፡ ሰውዬው ከሞተ በኋሊ ቋሚውን «እንዱህ ቢያዯርግ

ኖሮኮ አይሞትም ነበር» እያለ ሇማይመሇስ ነገር ቆሽት ማሳረር ምን የሚለት ሞያ ነው?

ሰው የሚሇውን ሁለ አሌቀበሌም ማሇትም በሽታ ነው፡፡ ሰው የሚሇውን ሁለ መቀበሌም ጦስ ነው፡፡ ሰው ሇሚሇው ሁለ ዛም ማሇትም በሽታ ነው፡፡ ሰው ሇሚሇው ሁለ መሌስ መስጠትም ጦስ ነው፡፡ ሰው በተቸ ቁጥር ሃሳብን መቀየር ጅሌነት ነው፡፡ ሰው የፇሇገውን ቢሌ ሃሳቤን አሌቀይርም ማሇትም ግትርነት ነው፡፡ ሰው በተናገረ ቁጥር መናዯዴ እና ማረርም ቂሌነት ነው፡፡ በሰው ንግግር ሁለ መቀሇዴም ቂሊቂሌነት ነው፡፡

ሌብ ያሇው የሚባሇውን ነገር ጆሮው በር ሊይ አስቀምጦ ይመዛነዋሌ፡፡ የሚረባ ከሆነ ያስገባዋሌ፤ የማይረባ ከሆነ ተቀባይ እንዲጣ ፕስታ ይመሌሰዋሌ፡፡ እንዱህ ያሇው ሰው በሌቡናው ውስጥ የማይጠቅሙ ሃሳቦች ማጠራቀሚያ ቅርጫት የሇውም፡፡

የእኔ እይታ

ውዴ አንባብያን እንዳት ሰነበታችሁ? ሰሊመ እግዘአብሓር ከእናንተ ጋር ይሁን። አሜን።

እንዯምታስታውሱት በክፌሌ አንዴ ባቀረብኩት እይታዬ «መንግስት በሃይማኖት ጣሌቃ አይገባም ማሇት ምን ማሇት

ነው?» በሚሌ ርዔስ በአነስተኛዋ አዔምሮዬ የተመሊሇሰውን ሀሳብ ሰንዛሬ ነበር። ከዘያም የኔን ሃሳብ ተከትል የተፃፈትን አስተያየቶች አንዴ ባንዴ ተመሇከተቸው። በመጀመሪያ ዯረጃ የቤተ ክርስቲያን ጉዲይ ይመሇከተኛሌ ብሊችሁ የየራሳችሁን አመሇካከት የሰጣችሁን ወንዴሞች እና እህቶች ከሌብ አመሰግናሇሁ። እግዘአብሓር አምሊክ ያክብርሌኝ።

በፅሐፈ ውስጥ እንዯተመሇከታችሁት

1ኛ. በህግ መንግሰቱ ሊይ የሰፇረው አንቀፅ ከቅዴስት ቤተ ክርስቲያን የዔሇት ተዔሇት እንቅስቃሴ፣ ዒሊማ እና ግብ አንፃር

አንዴምታው ምንዴነው?

Page 179: Daniel Kiibret's View

179

2ኛ. ቅዴስት ቤተ ክርስቲያን ሇአኛ ሇተከታዮቿ፣ ሇመሊው የኢትዮጵያ ህዛቦች እና ሇመንግስትም ጭምር ዯከመኝ ሰሇቸኝ

ሳትሌ ያዯረገችውን እና እያዯረገችው ያሇችውን አስተዋፅኦ ከብ በጥቂቱ ምን ይመስሊሌ?

3ኛ. በአሁኑ ሰዒት እየተመሇከትነው ያሇነው ችግር የተከሰተው ዙሬ ሳይሆን ቀስ በቀስ እንዯሆነና ችግሩም እንዱባባስ ያዯረግነው እኛው በዛምታችን ነው

4ኛ. ይሔ ዛምታችን በዘሁ ከቀጠሇ ዯግሞ ችግሮችን ከማወሳሰብና የመፌቻ ውሊቸውን ከማጥፊት የዖሇሇ ወጤት እንዯላሇው ሌንገነዛብ ይገባሌ

5ኛ. ስሇዘህ ሇማየት የምንናፌቀውን የቤተ ከርስቲያንን አንዴነት እና ሰሊም እንዯናፇቀን እንዲይቀር ማዴረግ የሚገባንን

እንመካከር። የሚለትንና የመሳሰለትን ነጥቦች ሇማንፀባረቅ ሞክሬ ነበር:

ይሁን እንጂ አንዲንዴ አንባብያን እኔ ሇማሇት የፇሇኩትን ሃሳብ እኔ በፇሇኩት መሌኩ የተገነዖቡሌኝ አሌመሰሇኝም። ይህንንም በአስተያየቶቻቸው አንፀባረቀውታሌ። ውዴ አንባብያን እኔ ያሌኩት አሁንም የምሇው ወዯፉትም የምሇው የቤተ ክርስቲያን ችግሩም ሆነ መፌትሓው ያሇው በእኛው በቤተ ከርስቲያን ሌጆች እጅ ሊይ ነው። ችግሩን ማስፊትና ማወሳሰብ እንችሊሇን ማቅሇሌና ማስወገዴም እንችሊሇን። በእርግጥም እየሰማን እንዲሌሰማ ካሇፌን፣ የግሊችንን ኃሊፉነት ሊሇመወጣት በተሇያዩ ምክንያቶች ሇመሸፇን ከሞከርን፣ ሇችግሮቹ መንሰዓ ናቸው እያሌን የተሇያዩ አካሊት ሊይ እጃችንን መቀሰር ካሊቆምን ችግሩ ችግርን እየወሇዯ እና እየባሰ እንዯሚሄዴ ጥርጥር የሇኝም። በአንፃሩ ዯግሞ ራሳችንን የችግሩም ሆነ የመፌትሓው አካሌ ካዯረግን፣ ባንዴም ሆነ በላሊ የእያንዲንዲችንን ኃሊፉነት ራሳችን መወጣት እንዯሚገባን አምነን ሇተግባራዊነቱም አሁኑኑ እንቅስቃሴ ከጀመርን፣ ሇዙሬ ብቻ ሳይሆን ሇነገ እና ሇመጪው ትውሌዴ ጭምር ካሰብን፣ ስሇ ግሌ ጥቅማችን እና ስማችን ትተን የቤተ ክርስቲያንን ጥቅም ካስቀዯምን፣ የዙሬው የእኛ ዴካምና ውጣ ውረዴ ሳይሆን የነገው የቅዴስት ቤተ ክርስቲያናችን ሰሊምና አንዴነት ከታየንና ከታሰበን ችግሩን አናቀሇዋሇን ብልም እናስወግዯዋሇን ብዬ አምናሇሁ።

የተከበራችሁ ወንዴሞችና እህቶች መቼም ችግሩ እንዱፇታ የማይፇሌግና ከዘያም በኋሊ የሚኖረውን ጥሩ ጊዚ ሇማየት

የማይናፌቅ አሇ ብዬ አሊስብም (በተፇጠረው ቸግር ሇጊዚያዊ ኑሯቸው ባንዴም በላሊ ተጠቃሚ የሆኑ ከሚመሰሊቸው

በቀር) እየተጠቀሙ መሆናቸው ጠፌቶኝ እንዲሌሆነ ሌብ በለሌኝ ግን ይህ ዒይነቱ ጥቅም ሇእኔ ሞት ስሇሆነ ነው። ታዴያ

ያንን የምንናፌቀውን ጊዚም እንይ ካሌን እንዱሁም በዱ/ን ዲንኤሌ የተሰነዖሩትንና ላልች ተጨማሪ የመፌትሓ ሃሳቦችን ሇመተግበርና ችግሩን እንዯ እግዘአብሓር ፌቃዴ ሇመፌታት ሁሇት ዒይነት አካሓድች አለ ብዬ አስባሇሁ። እነሱም፤

1ኛ. የተናጠሌ (የግሌ)

2ኛ. የሔብረት(የጋራ)

እስቲ እነዘህን ሇየብቻ እንመሌከታቸው

1ኛ. የተናጠሌ ወይም የግሌ አካሓዴ

ይሔ ዒይነቱ አካሓዴ አያንዲንዲችን የሚጠበቅብንን ኃሊፉነት እኛ እና ሌዐሌ እግዘኣብሓር በሚያውቀው የምንወጣበት ነው። እያንዲንዲችን የየራሳችን የሆነ ስጦታ ስሊሇን እንዯየስጦታችንና እንዯ አቅማችን የምንቀሳቀስበት ነው። በዘህ ውስጥ ከሚካተቱት መካከሌ የግሌ ፀልት አንደና ዋንኛው ነው። መቼም በዘህ ሊይ ብ መነጋገር አስፇሊጊ አይመስሇኝም ግሌፅ

ነውና። በወንዴማችን ዱ/ን ዲንኤሌ የተዖረዖሩትን የመፌተሓ ሀሳቦችም እያንዲነደን በተናጠሌ መከወን እንችሇሇን። ነገር ግን ይህ መንገዴ ከባዴ ነው። ሇምን ቢባሌ እያንዲንደ ሇቤተ ክርስቲያን ተቆርቋሪ ነኝ የሚሌ ሰው አቅሙ በፇቀዯ መጠን ብርታትና ትዔግስትን ገንዖቡ አዴርጎ፣ ዯከመኝ ሰሇቸኝ ሳይሌ፣ ቀስቃሽና አስታዋሽ ሳያስፇሌገው፣ ከስሜታዊነትና ከሌጅነት እርቆ፣ በመንፇሳዊ እሌህና ቁጭት ተነሳስቶ ስሇ አንዱት ሃይማኖቱ ብቻውን የሚጋዯሌበት ነው። ስሇዘህ በእውነት የቤተ

ክርስቲያን ጉዲት ጉዲቴ ነው የምንሌ ከሆነ ነገ ዙሬ ሳንሌ በዱ/ን ዲንኤሌ የተዖረዖሩትን የመፌተሓ ሃሳቦች ዯግመን ዯጋግመን እናንብባቸው ብንችሌ ወዯ ወረቀት እናትማቸውና በቀጥታም ሆነ በተዖዋዋሪ እያንዲንዲችን መተግበር እንጀምር።

2ኛ. የሔብረት ወይም የጋራ አካሓዴ

Page 180: Daniel Kiibret's View

180

ይህኛው አካሓዴ ዯግሞ 20ዎቹን የዱ/ን ዲንኤሌን የመፌትሓ ሃሳቦች አና ላልችንም ችግሩን ሇመቅረፌና ሇውጥ ማምጣት የሚያስችለንን ሁለ በሔብረት የምንፇፅምበት ነው። ይህ ዒይነቱ አካሓዴ ዯግሞ በባህሪው በአባሊት መካከሌ ሃሳብ መሇዋወጥን፣ አንደ ላሊውን መቀስቅስና ማበረታታትን፣ እኔ እበሌጥ እኔ እበሌጥ ሳይለና ሳይፍካከሩ በመረዲዲትና በመከባበር ተባብሮ መሥራትን፣ ስሇ እምነታችን ከጉዲዩ ባሇቤት እህቶች፣ወንዴሞች፣ እናቶችና አባቶች ጋር በህብረት የምንጋዯሌበት ነው።

ግን እንዳት??? እዘህ ጋር ነው ዋናው ጉዲይ። በምን መሌኩ ነው ችግሩን ሇመፌታት በሔብረት መንቀሳቀስ የምንችሇው? እስቲ እኔ የሚታየኝን ሌሰንዛር።

ማኅበር እናቋቁም

እንዱሆን ወይም እንዱዯረግ የምንሻውን ነገር በጋራ ሆነን ሇማዴረግ ወይም ሇማስዯረግ፣ ተፅዔኖ ማሳዯር የሚችሌ ዴምፅ

ሇመፌጠር (ዴር ቢያብር አንበሳ ያስር እንዱለ)፣ ማሰማት የምንፇሌገው ዴምፅ በፌፁም እውነት ሊይ የተመሰረተ እንዱሆን ሇመወያየትና ትክክሇኛነቱን ሇማረጋገጥ፣ እናሇማሇን ስንሌ እንዲናጠፊ አካሓዲችንን ሇማሳመር አስፇሊጊውን

ጥንቃቄ ሇማዴረግ … ወዖተ በማኅበር ብንዯራጅ ያስኬዯናሌ እሊሇሁ። በማኅበር መሆናችን በተናጠሌ በምናካሑዯው እንቅስቃሴ ወቅት የሚያጋጥሙ መሰናክልችን ሇማሇፌ አቅም ይፇጥርሌናሌ።

በዘህ ማኅበር ውስጥ በተቻሇ መጠን የተሇያዩ አካሊትን ሇማሳተፌ መሞከር ይጠበቅብናሌ። በእያንዲንደ እንቅስቃሴያችን ወቅት ማዴረግ የሚገባንንና የማይገባንን አየሇዩ የሚያሳዩን የቅዴስት ቤተ ክርስቲያን እውነተኛ አባቶች ያስፇሌጉናሌ።

በ2ኛ ጴጥ 2፡7(8) ሊይ እንዯምናነበው ―ፃዴቅ ልጥም በመካከሊቸው ሲኖር እያየና እየሰማ ዔሇት ዔሇት በዒመፀኛ ስራቸው

ፃዴቅ ነፌሱን አስጨንቆ ነበርና …‖ ይሊሌ ይህ ቃሌ የሚነግረን ፃዴቁ አባት ልጥ በዒመፀኞች ሴሰኛ ኑሮ እየተገፊ በዘያች በበዯሌና በክፊት እግዘአብሓርን ባሳዖነችው ከተማ ሲኖር ከክፊታቸው ሳይተባበር ነፌሱን አስጨንቆ ይኖር እንዯነበረ ነው። አሁንም በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሆነው በሚሰራው የጥፊት ስራ ትብብር ሳይኖራቸው ነፌሳቸውን አስጨንቀው የሚኖሩ አባቶች አለና እነሱን፣ የቃለ ሙሊት ያሊቸው ሰባኪያነ ወንጌሌ ወንዴሞች፣ በተሇያየ መንገዴ ሆዳ ይሙሊ ዯረቴ ይቅሊ ሳይለ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በማገሌገሌ ሊይ የሚገኙ የቤተ ክርስቲያን እውነተኛ አገሌጋዮች፣ በሃገር ውስጥም በውጪም የሚኖሩ ምዔመናንና ምዔመናት የሚያሳትፌ ሉሆን ይገባዋሌ።

መቼም የአንዴ ማኅበር ማኅበርነቱ የሚታወቀው የተነሳሇትን ዒሊማ ሇማሳካት ህጋዊ ሆኖ ያሇ አንዲች ተፅዔኖ መንቀሳቀስ ሲችሌ መሆኑ ግሌፅ ነው። አጥፌተዋሌ የምንሊቸው ግሇሰቦች ሊጠፈት ጥፊት ተጠያቂ እንዱሆኑ ሇማዴረግ መቼም የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት ጋር ሓዯን ክስ አንመሰርትም እዘሁ ሀገራችንን በማስተዲዯር ሊይ ሇሚገኘው መንግስት ነው። ይህንን ሇማዴረግ ዯግሞ መጀመሪያ ህጋዊ መሆን ይጠበቅብናሌ። ስሇዘህ ይህንን ህጋዊ ዔውቅና ማግኘት ይኖርብናሌ።

አንዲንዴ ወንዴሞችና እህቶች የመንግስት ስም ፇፅሞ እንዱነሳ የማትፇሌጉ እንዲሊችሁ ከአስተያየቶቻችሁ ተመሇክቻሇሁ። ይሁን እንጂ እናንተ የምትፇሌጉትን ዒይነት መንግስት የመመስረት አቅሙም ፌሊጎቱም ሰሇላሇኝ ባሇችኝ ትንሽ አቅም እናንተን ሇማሳመን መሞከሩን መርጫሇሁ። መንግስት ጣሌቃ ይግባ ስሌ የቤተ ከህነቱን ሰራ እሱ ተረክቦ ይስራ ማሇት

እኮ አይዯሇም። ወንጌሌንም መንግስት ይስበክሌን ማሇት አይዯሇም። እኛ ከመንግስት የምንፇሌገው ምንዴነው? አንዯኛ የቤተ ክርስቲያንን ችግር እንዯ እግዘአብሓር ፌቃዴ ሇመፌታት የምናዯርገውን እንቅስቃሴ መንግስት ባንዴም በላሊ ሉያስተጉሌብን አይገባም በህገ መንግስቱ ሊይ የተወሰነሌን መብት ነውና። በሁሇተኛ ዯረጃ ዯግሞ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተቀምጠው ችግር የሚፇጥሩትን ግሇሰቦች አሳማኝ ማስረጃ እስካቀረብንሇት ዴረስ እንዯማንኛውም ዚጋ ሇጥፊታቸው ተጠያቂ ሉያዯርጋቸው ይገባሌ በምንም መሌኩ ሽፊን ሉሰጣቸው አይገባም። እንጂ ላሊ ተዒምር ይፌጠርሌን አሊሌንም አንሌምም። ይህ ማሇት ዯግሞ ቤተ ክርስቲያን በዯሙ የመሰረታትን ሌዐሌ እግዘአብሓርን ዖንግታ አሇማዊ መንግስትን ተዯገፇች ወይም ተመረኮዖች አያሰኛትም። ወንጀሌን ቦታ አይወስነውም የትም ይሰራ የት ያው ወንጀሌ ነው። መንግስት በሃይማኖት ጉዲይ ጣሌቃ አይገባም በሚሌ ሽፊን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ወንጀሌ ሉፇፀም አይገባም። እስከዙሬ ሇሰሩት ወንጀሌ ሰሪዎቹ ሉጠየቁበት ይገባሌ። ተጨማሪና ተዯራራቢ ጥፊቶችም በእግዘአብሓር ቤት ሰፇፀሙ በዛምታ ማሇፈ ይብቃ ነው እያሌን ያሇነው።

መንግስትም የሚጠበቅበትን ኃሊፉነት ሇመወጣት የተቀባ፣ የተፇወሰ፣ የተባረከና ስመ እግዘአብሓርን ዖወትር የሚጠራ መሆን አይጠበቅበትም ግዳታውና ኃሇፉነቱ ነው። ውዴ አንባብያን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተፇጥሯሌ እያሌን የምንብሰከሰክሇትን ቸግር እኮ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለ ሰዎች ናቸው የፇጠሩት። ከዴሃይቱ መቀነት በሙዲየ ምፅዋት ውስጥ የገባውን ገንዖብ በማንአሇብኝነት እንዯፇሇጉ የሚመዖብሩትና የሚጫወቱበት በስመ ክርስትና የሚነግደቱ

Page 181: Daniel Kiibret's View

181

አይዯለም እንዳ? የክርስቲያንነትን መስፇርት በስባሹን ስጋና ዯም ያዯረጉት እነማናቸው? በቤተ ክርስቲያን ጡት ያዯጉት

አይዯለምን?

ታዴያ እነዘህን ግሇሰቦች አስፇሊጊውን መረጃ ይዖን ሇህግ እንዱቀርቡ ከማዴረግ ውጪ ላሊ ምን ምርጫ አሇን??? መቼም ከዖራ ይዖን በየቢሯቸው እየገባን ዴብዴብ አንጀምርም። ወይም ዯግሞ እንዯ ባግዲዴ ነዋሪዎች አጥፌቶ መጥፊት አናካሑዴ።

―ባሌ ፇሌገሽ ጢም ጠሌተሽ‖ የሚለት አንዴ ምሳላ ትዛ አሇኝ። መንግስት የዚጎችን መብት የማስከበር ኃሊፉነት እንዲሇበት አያወቅን ባንዴም በላሊ ስሇጠሊነው ብቻ ኃሊፉነቱን እንዱወጣ አንፇሌግም ወይም ሉወጣ አይችሌም ብሇን ዯምዴመናሌ። በተሇያየ የግሌ ፌሊጎታችን ምክንያት ሇመንግስት ያሇንን አመሇካከት እዘህ ሊይ ማንፀባረቅ ያሇብን አይመስሇኝም። ይህ የቤተ ክርስቲያን ጉዲይ እንጂ በመንግስት ሊይ ያሇንን የግሌ አቋማችንን የምናንፀባርቅበት አይዯሇም።

ሇዘህም ነው በክፌሌ አንዴ በሰጠሁት አስተያየት ሊይ የመንግስትን ኃሊፉነትና አስፇሊጊውን መረጃ እስካቀረብንሇት ዴረስ ተፇሊጊውን የማስተካከያ እርምጃ የመውሰዴ ግዳታ አሇበት ብዬ አንዲንዴ ነጥቦችን አንስቼ የነበረው። ነገር ግን የአንዲንድቻችሁ አስተያየት የሚያሳየው ሌክ እኛ እጅና እግራችንን አጣምረን ቁጭ እንበሌ የእኛን ኃሊፉነት መንግስት ይወጣሌን ሇማሇት የተፇሇገ አዴርጋችሁ እንዯወሰዲችሁት ነው። ይህ ዒይነቱ አመሇካከት ፇፅሞ ስህተት ነው።

እንግዱህ የመንግሰትን ዴርሻ በተመሇከተ ቢያሳምናችሁም ባያሳምናችሁም ይህንን ያህሌ ካሌችሁ ወዯ ዋናው ጉዲዬ ሌመሇስና ስሇ ማኅበሩ መቋቋምና ስሇ ተዲኝ ጉዲዮች ያሊችሁን አስተያየት ሰንዛሩና ወይም ላሊ አማራጭ አምጡና

በምንተማመንበት መንገዴ በፌጥነት 20ውቹን የዱ/ን ዲንኤሌን የመፌትሓ ሃሳቦች ሇመተገበር እንንቀሳቀስ።

―ወዯ ተራራወው ሸሽተህ አምሌጥ‖ ዖፌ. 19፡18 ቸር ያሰማን።

ችግር ነን መፌትሓ ? ሁሇት መኪኖችን ብቻ አጨናንቃ የምታሳሌፌ መንገዴ ነበረች፡፡ ሁሇቱ መኪኖች ሲተሊሇፈ ጎንና ጎናቸው ሉነካካ ሇጥቂት ብቻ ነው የሚያመሌጡት፡፡ ነገር ግን ሾፋሮቹ ሁለ ሇምዯውታሌና በቀሊለ ፇገግ እያለ ይተሊሇፊለ፡፡ አንዴ ቀን አንዴ ሇምዴር ሇሰማይ የከበዯ ወፌራም የትራፉክ ፕሉስ መሏሌ መንገዴ ሊይ ቆሞ በግራ እና በቀኝ

የሚተሊሇፈትን ተሽከርካሪዎች «እሇፈ እሇፈ» ይሊሌ፡፡ መኪኖቹ መተሊሇፌ ስሊሌቻለ ከሚሄዯው የሚቆመው በዙ፡፡ በተሇይማ ትሌሌቆቹ የጭነት መኪኖች መተሊሇፌ አሌቻለም፡፡ የትራፉክ ፕሉሱ ግራ ገባው፡፡ ከዘያ በፉት ምንም እንን መንገደ ጠባብ ቢሆንም እንዯዘያ ቀን ያሇ መጨናነቅ ግን ታይቶ አይታወቅም፡፡ መኪኖቹ ቀስ ይለ ይሆናሌ እንጂ አይቆሙም፡፡

«ዙሬ ምን ተፇጠረ፣ ምን ዒይነት ሾፋሮች ናቸው ዯግሞ ዙሬ የመጡት፣ ምን ዒይነት የተረገመ ቀን ነው» እያሇ ያማርራሌ፡፡

በሾፋሮቹ እና በመኪኖቹም ሊይ ይቆጣሌ፡፡ አሌቻሇም እንጂ እየሳበ ሉያሳሌፊቸውም ይፇሌጋሌ፡፡ «የኔ አባት በአንዴ እጁ

መቶ መኪና ያቆማሌ» ብሊ አንዱት ሔፃን ሌጅ ሇዯኞቿ ነገረቻቸው አለ፡፡ «እንዳ ምን ዒይነት ስፕርተኛ ቢሆን ነው?»

ብሇው ቢጠይቋት «አይ ስፕርተኛ አይዯሇም የትራፉክ ፕሉስ ነው» አሇች እየተባሇ የሚነገረው ሇርሱ ነው እያለ ይሳሳቃለ፡፡

የትራፉክ ፕሉሱ የትራፉክ መጨናነቁ የመጣበት ምክንያት አሌተገሇጠሇትም፡፡ ምንም እንን መንገደ አስቸጋሪ፣ መሠራት ሲገባው ሳይሠራ የኖረ፣ እንን ሁሇት መኪኖችን አንዴን መኪና በዯንብ የማያሳሌፌ ቢሆንም የዙሬው መጨናነቅ ግን ሇየት ያሇበት ምክንያት ግን አሌተገሇጠሇትም፡፡

እየቆየ መናዯዴ እና ክፈ ቃሌ መናገር ጀመረ፡፡ ሾፋሮቹን ጮኸባቸው «ዙሬ ምንዴን ነው የኾናችሁት?» እያሇ

አፇጠጠባቸው፡፡ በዘህ ጊዚ አንዴ ሾፋር በመስኮቱ ብቅ ብል «ወንዴሜ አንደ ችግርኮ አንተው ነህ» አሇው፡፡ የትራፉክ

ፕሉሱ ከጠዋት ጀምሮ የሇፊው ዴካሙ ትዛ አሇውና «እንዳት ይህንን ሁለ ስዯክም እያየህ ችግሩ አንተም ነህ

ትሇኛሇህ?» አሇው፡፡ ሾፋሩም፡፡ «በዘህ በጠባብ መንገዴ ተራራ የምታህሌ ሰውዬ ስትጨመርበት በምን እንሇፌ፡፡ አንተኮ

መፌትሓ የሰጠህ መስልሃሌ እንጂ ችግር እያበባስክ ነው፡፡ እስኪ ከመንገደ ወጣ በሌና የሚሆነውን እየው» አሇው፡፡

Page 182: Daniel Kiibret's View

182

የትራፉክ ፕሉሱ ሇተወሰነ ጊዚ ሲያቅማማ ከቆየ በኋሊ ከመንገደ መሏሌ ወጣ፡፡ ያን ጊዚ ሲጨናነቁ የነበሩት መኪኖች እንዯ ቀዴሟቸው መተሊሇፌ ጀመሩ፡፡ ምንም እንን የመንገደ ችግር እንዲሇ ቢሆንም የቆሙት መኪኖች ግን መንቀሳቀስ ቻለ፡፡

ዙሬ በቤተ ክርስቲያን መንገዴ ሊይ የቆምን ሰዎችም ይህንን ጥያቄ መጠየቅ አሇብን፡፡ እኛ ሇቤተ ክርስቲያን ችግሮች

መፌትሓ አመጣን ወይስ እኛው ራሳችን ችግሮች ሆንን?

ኢትዮጵያውያን አበው ጵጵስና አይሾሙ በሚሌ በኋሊ የመጣ ሔግ ምክንያት 117 ጳጳሳትን ከግብጽ አመጣን፡፡ ቋንቋችንን አያውቁም፣ ከሀገሪቱ ስፊት አንፃርም በቂ አይዯለም፣ ዯግሞስ ኢትዮጵያ ከማን አንሳ ነው ሰዎቿ ብቁ አይዯሇም

የሚባለት? ብሇን ከግብጻውያን ጋር ተከራክረን ጵጵናን አመጣን ፡፡

ይህንን ሇማየት ብ አበው ወዯደ ግን አሊዩም፣ የኛ ዒይኖች ግን ንዐዲን ክቡራን ናቸው፤ ኢትዮጵያን አበው ኢትዮጵያውያንን ሲሾሙ፤ ሔዛቡም በየአካባቢው ጳጳሳትን ሲያገኝ ተመሌክተዋሌና፡፡

ግን ግብፃውያን ይሾሙበት ከነበረው ዖመን ምን ያህሌ ሇውጥ አመጣን? ምን ያህሌ ስብከተ ወንጌሌን አሰፊፊን? ምን

ያህሌ በየገጠሩ ዯረስን? ምን ያህሌ አዲዱስ ሔዛቦችን ሇወንጌሌ ጠራን? ምን ያህለ የኢትዮጵያ ብሓረሰቦች ተምረው፣

አምነው፣ ተጠምቀው፣ ተክነው፣ ጰጵሰው ሇማየት በቃን?

የክህነት እና የምንኩስና አሰጣጡ ከግብፃውያን ዖመን ይሌቅ የተሻሇ ሆነ? የራሳችን ሲኖድስ በስንት የቀኖና ጉዲዮች ሊይ

ተወያይቶ ወሰነ? ስንት ያረፈ ቅደሳን በሲኖድሳችን «ቅደስ» ተብሇው ተወሰነሊቸው፡፡ መጻሔፌት ተቆጥረው ተሰፌረው

በሲኖድሱ ጸዯቁጥ ዙሬ የራሳችን ሲኖድስ እያሇን «ዒሣ ይበሊሌ አይበሊም? ስቅሇት በማርያም ዔሇት ሲውሌ ይሰገዲሌ

አይሰገዴም» የሚለት እንን ውሳኔ አጥተው እያጨቃጨቁን አይዯሇም»

የቤተ ክህነቱ አሠራር የሀገር ሌጆች ሲይት ምን ያህሌ ተቀሊጠፇ» ግብጽ ዴረስ ከመሄዴ አዱስ አበባ ዴረስ መምጣት

ቀሊሌ ሆነ» ሇግብጻውያን ይገበር የነበረው ወርቅ እና ብር ቀርቶሌናሌን» የጵጵስናው መዒርግስ ከግብጻውያኑ ዖመን ይሌቅ

ዙሬ ይበሌጥ በሔዛቡ ዖንዴ ተከበረን»

የጵጵስና ወዯ ኢትዮጵያ መምጣት ችግር ሆነ ወይስ መፌትሓ»

ወንጌሌ በሚገባ አሌተሰበከም፣ የጥንቱ አካሄዴ አያስኬዴም፣ በአዱስ ጉሌበት እና በአዱስ መንገዴ ሔዛቡን ማስተማር

አሇብን ብሇን አያላ «ሰባክያን» ተነሣን፡፡ ነጠሊም፣ ጋቢም፣ ቀሚስም፣ ወይባም፣ ካፕርትም ዯርበን በየመዴረኩ ቆምን፡፡ ከመሏሌ ከተማ እስከ ዲር ሀገር፣ ከሀገር ውስጥ እስከ ባሔር ማድ ዜርን፡፡ ሔዛቡም እሰይ ሰባክያን አገኘን፣ ቃሇ እግዘአብሓርን ተማርን፣ ሃይማኖታችንንም ዏወቅን ብል ዯስ አሇው፡፡

ሇመሆኑ ከዘህ ሁለ በኋሊ ሔዛቡ ቆራቢ ሆነ? በመናፌቃን መወሰደ ቀረ? ባዔዴ አምሌኮ ቀረ? ገባው ወይስ ተዯናገረ?

ቲፍዜ ነው ወይስ ዯቀ መዛሙር ያፇራነው? ሇመሆኑ በኛ ዖመን ስንቶቹ ዏፄ ካላቦች ሥሌጣናቸውን ትተው መነኑ?

ስንቶቹ አቡነ ሳሙኤልች ተነሥተው በአንበሳ እየሄደ አስተማሩ? ስንቶቹ ክፌሇ ዮሏንሶች በዔውቀት ከበሰለ በኋሊ መነኑ?

ስንቶቹ ሊሉበሊዎች አዱስ ተአምር ሠሩ? ስንት እግዘእ ኃረያ እና ጸጋ ዖአብ ተገኙ? ምንዴን ነው ያፇራነው ፌሬ?

እኛ ባሌነበርን ጊዚ ዖንድ ይረግጡ፣ አንበሳ ይረግጡ፣ በዯመና ይወጡ የነበሩት ቅደሳን በስብከተ ወንጌለ ዖመን የት ሄደ?

ሔዛቡ ጥቅስ ዏወቀ፤ ዏውቆ ግን ምን አዯረገ? ማይክራፍኑ አዯገ፣ የስስብከቱ መዴረክ ጨመረ፣ የሰባኪው ቀሚስ ተሇወጠ፣ የሰባኪው የኑሮ ሁኔታ ተሇወጠ፣ ትምህርቱ ከብራና ወዯ ዱቪዱ ተሻሻሇ፣ ከድግማ ትምህርት ወዯ ቀሌዲ ቀሌዴ ተቀየረ፣ ሰውን ከማዲን ሰውን ወዯ ማስዯሰት ተሸጋገረ፣ የተማሩ ሉቃውንት ያሌተማረውን ሰው ማስተ ማራቸው ቀርቶ ያሌተማርን ሰባክያን ያሌተማረውን ሰው ማስተማር ጀመርን፡፡

የማይጾም የሚጾመውን፣ የማይጸሌይ የሚጸሌየውን፣ የማያስቀዴስ የሚያስቀዴሰውን ወዯ ሚያስተምርበት ዖመን ዯረስን፤ ሔዛቡን ከቤተ ክርስቲያን ወዯ አዲራሽ፣ ገዴሌ እና ተአምር ከመስማት ቀሌዴ እና ጨዋታ ወዯመስማት አሸጋገርነው፡፡ እኛ

ባሌነበርንበት ዖመን ምንም ያሌሆነ ሔዛብ ሰባክያን በ በሚባሌበት ዖመን በአሥር ዒመት ውስጥ 10% ቀነሰ፡፡

Page 183: Daniel Kiibret's View

183

የክርስቶስ ተከታዮች አናፇራሇን ብሇን የእገላ ተከታይ አፌርተን አረፌነው፤ ከቤተ ክርስቲያኑ ቁጥር ይሌቅ በኛ ዖመን ጫት ቤቱ በሇጠ፡፡

ታዴያ እኛ አሁን ሇቤተ ክርስቲያን ተጨማሪ ችግር ነን ወይስ መፌትሓ?

«ነይ ነይ እምዬ ማርያም» እየተባሇ የተዖመረው መዛሙር አይበቃም ብሇን ተነሣን፡፡ መናፌቃን ሔዛቡን በመዛሙር ከሚወስደት በመዛሙር እናስቀረው ተባሇ፡፡ ዖማርያን መጡ፣ የብስ ረገጡ፡፡ መዛሙር አወጡ፡፡ ካሴት አስቀረጡ፡፡ በየሦስት ቀኑ አንዴ የመዛሙር ካሴት እስከመውጣት ዯረሰ፡፡ መዛሙር ከጠፊበት ዖመን ተነሥተን መዛሙር የበዙበት ዖመን ሊይ ዯረስን፡፡ ቤቱ፣ ሻሂ ቤቱ፣ ታክሲው፣ የቤት መኪናው፣ ጫት ቤቱ ሁለ መዛሙር በመዛሙር ሆነ፡፡

ሔዛቡም በቋንቋችን፣ የሚገባን መዛሙር አገኘን ብል ዯስ አሇው፡፡ ዖማርያኑም «በምስጋና ምዴሪቱን ከዯንናት» ብሇው ተኩራሩ፡፡

ሇመሆኑ የያሬዴ ዚማ ይበሌጥ ታወቀ ወይስ ጠፊ? በመዛሙር በኩሌ መናፌቃንን ተከሊከሌን ወይስ አስገባን? ዴምፃዊው

በዙ ወይስ ዖማሪው? መዛሙር አገሌግልት ሆነ ወይስ ሥራ? ዛማሬ ጽዯቅ ሆነ ወይስ ሞያ? ሔዛቡን ከዖፇን አመጣነው

ወይስ ከቅዲሴ አስወጣነው? የዖማርያኑ ኑሮ ነው ወይስ የሔዛቡ መንፇሳዊ ሔይወት ነው የተሇወጠው? ሔዛቡ መንፇሳዊ

መዛሙር ነው የሚገዙው ወይስ በእናቱ ዖፇን በአባቱ መዛሙር የሆነ? ሔዛቡን ወዯ ጸጥታ ወዯብ ወሰዴነው ወይስ

አጨቃጨቅነው? አስማማነው ወይስ አሇያየነው? የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት አስፊፊን ወይስ የራሳችንን አመሇካከት?

ታዴያ እኛ ሇቤተ ክርስቲያን ተጨማሪ ችግር ነን ወይስ መፌትሓ?

ነዲያንን ሇማብሊት፣ ገዲማትን ሇመጎብኘት፣ ገዲማትን ሇመርዲት፣ጽዋ ሇመጠጣት፣ ስብከተ ወንጌሌ ሇማስፊት፣ የሞያ እገዙ ሇማዴረግ፣ ወዖተ ተብል ማኅበራት እንዯ እንጉዲይ ወጡ፡፡ ሔፃኑ፣ ወጣቱ፣ ሽማግላው፣ ወንደ፣ ሴቱ ማኅበርተኛ ሆነ፡፡ አንዴ አሌበቃ ብል አንዴ ሰው ሁሇት ሦስት ማኅበር ገባ፡፡

ቤተ ክህነቱ በሚገባ አሌሠራም፣ ገዲማት አዴባራቱ ተጎዴተዋሌ፣ መዖምራን ተሇያይተዋሌ፣ ሰባክያን ተራርቀዋሌ፣ እየተባሇ የማኅበር ዒይነት መጣ፡፡ ላሊው ቀርቶ በየበኣታቸው ይጸሌያለ የሚባለት ባሔታውያንም ማኅበር አቋቁመናሌ አለ፡፡ በሰማይ የሚበሩ፣ በምዴር የሚሽከረከሩ፣ በባሔር የሚኖሩ ሁለ ማኅበር መሠረቱ፡፡ የተማሩ፣ ያሌተማሩ፣ ሇመማር ያሊሰቡ ማኅበር ኖራቸው፡፡

ቤተ ክህነቱ ተረሳ፡፡ ሁለም በየራሱ መሮጥ ጀመረ፡፡ ዋናው ሞተር እንዱሠራ እናዯርጋሇን ብሇው የተቋቋሙ ማኅበራት ሇራሳቸው ሞተር ሆኑ፡፡ ቤተ ክህነትም ሳያውቃቸው፣ ቤተ ክህነቱንም ሳያውቁት ቀጠለ፡፡ የቤተ ክርስቲያን ዋናው ችግር አይመሇከተንም ብሇው ማለ፡፡ ዔንቅርቱን ትተው ንቅሳቱ ሊይ አተኮሩ፡፡ ገብተው ከመሥራት ይሌቅ ወጥተው መተቸትን መረጡ፡፡

እንዯ ዖመነ መሳፌንት ሁለም በየራሳቸው ነው የሚት፡፡ ሇመተባበር፣ ሇመነጋገር፣ አይፇሌጉም፤ አያስቡምም፡፡ በአንዴ መንገዴ እየተ ይገፊፊለ፡፡ አንዴ ቦታ እየሠሩ፣ ይነጣጠቃለ፡፡ ብዎቹ ማኅተም እንጂ ራእይ የሊቸውም፡፡ አባሌ እንጂ ዒሊማ ይጎዴሊቸዋሌ፡፡ የትኛውን ገዲም እንዯሚረደ እንጂ የትኛውን ችግር እንዯሚፇቱ አያውቁም፡፡

ሔዛቡ እነርሱን ተስፊ አዴርጎ እንዱቀመጥ አዯረጉት፡፡ ሇጥያቄዎች መሌስ፣ ሇችግሮች መፌትሓ፣ ሇጨሇማው ብርሃን

ከእነርሱ ይጠብቃሌ፡፡ እነርሱ ዯግሞ «ሀ- ራስክን አዴን» ብሇው በራሳቸው አጀንዲ ተጠምዯዋሌ፡፡ «ቤተ ክርስቲያናችን»

ማሇት ትተው «ማኅበራችን» ማሇት ጀምረዋሌ፡፡ «የቤተ ክርስ ቲያናችን ሌጅ» መባለ ቀርቶ «የማኅበራችን ሌጅ» ሆኗሌ ቋንቋቸው፡፡

ቤተ ክህነቱን ያስተካክሊለ ሲባለ እነርሱ ራሳቸው እንግሉዛኛ ተናጋሪ ቤተ ክህነቶች ሆነዋሌ፡፡ አሠራርን ያስተካክሊለ ሲባለ እነርሱ ራሳቸው በተወሳሰበ፣ ግሌጽነት በጎዯሇው እና ኋሊ ቀር በሆነ አሠራር ተተብትበዋሌ፡፡ የገንዖብ አያያዙቸው፣ የርዲታ አሰጣጣቸው፣ የአባሊት አመዖጋገባቸው፣ የሪፕርት አቀራረባቸው፣ የፊይሌ አያያዙቸው፣ የድክመንት አዯረጃጀታቸው፣ የስብሰባ አካሄዲቸው ከቤተ ክህነቱ የባሰ ሆነዋሌ፡፡ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የተገሊገለትን ቢሮክራሲ እነርሱ ወሰደት፡፡ ሇጉባኤ እና ሇዴግስ ብልም ሞቅታ ሊሇበት ተግባር እንጂ ሇአገሌግልት የሰነፈ አባሊት መናኸርያ እየሆኑ ነው፡፡

Page 184: Daniel Kiibret's View

184

የቤተ ክርስቲያን ፇተና ማኅበራት ካሌነበሩበት ዖመን ይሌቅ በበበት ዖመን ብሷሌ፡፡ የቤተ ክርስቲያን ያሌሆኑ ሰዎች የቤተ ክርስቲያንን ቦታ የያት በማኅበራት ዖመን ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያን መዴረክ ሏውሌት መቆም የጀመረው፣ የፍቶ ፕስተር በዏውዯ ምሔረት የተሰቀሇው፤ የቤተ ክርስቲያን ያሌሆነ ትምህርት በዏውዯ ምሔረት መሰጠት የጀመረው፤ ቅደስ ሲኖድስ ተዲክሞ ግሇሰቦች ቦታውን መያዛ የጀመሩት በማኅበራት ዖመን ነው፡፡

አንጀቴ ተቆርጦ ከሆዳ ከወጣ

ከንግዱህ ሏኪሙ ምን ሉቀጥሌ መጣ

አንዴ ሰው የችግሩም የመፌትሓውም አካሌ መሆን አይችሌም፡፡ መጀመርያ የችግሩ አካሌ ከመሆን መሊቀቅ መቻሌ አሇበት፡፡ አንዴ ሏኪም ሇአንዴ በሽተኛ መዴኃኒት የሚያዛዖው እንዱያዴነው ወይንም እነዱያሽሇው እንጂ እንዱገዴሇው መሆን የሇበትም፡፡ ቀድ ጥገና ያዯረገ ሏኪም ቀጥል ኢንፋክሽን እንዲይከተሌ መከሊከሌም አሇበት፡፡

በዯርግ ዖመን ኮሚቴ በዛቷሌ ይቀነስ ሲባሌ ኮሚቴ የሚቀንስ ላሊ ኮሚቴ እንዱቋቋም ተወሰነ እየተባሇ የሚተረተው ቀሌዴ ቀሌዴ ብቻ አይዯሇም፡፡ የተሰጠው መፌትሓ ችግሩን የሚጨምር እንጂ የሚፇታ አሇመሆኑን የሚያሳይም ነው፡፡

አሁንም የቤተ ክርስቲያንን ችግሮች ሇመፌታት ተብሇው የመጡ መፌትሓዎች እና የተቋቋሙ አካሊት በራሳቸው መታየት

አሇባቸው፡፡ በርግጥ እነዘህ መንገድች እና አካሊት ችግር ጨምረዋሌ ወይስ መፌትሓ አምጥተዋሌ? እነርሱ ራሳቸውም

ራሳቸውን ማየት አሇባቸው፡፡ ምንዴን ነው ያመጣነው ሇውጥ? ካሇመ ኖራችን መኖራችን ምን ይጠቅማሌ? የቆምነው

በትክክሇኛው መንገዴ ሊይ ነውን? ብሇን መጠየቅ አሇ ብን፡፡ እስኪ 2003 ዒም ከመምጣቱ ወይንም ከማሇፈ በፉት ከሊይ የተጠቀስነው አካሊት ራሳችንን እንመርምር፤ በተሇይም አመራሮቹ ወይምን ዋና ዋናዎቹ አሁን የምንሄዴበትን መንገዴ ከወቅቱ ችግሮች እና ተግዲሮቶች አንፃር እንመዛነው፤ ከዘያም ችግር ሳይሆን መፌትሓ የሚያዯርገንን አቅጣጫ እንተሌም፡፡ ያሇበሇዘያ ግን ምንን ምን ቢመራው ሁሇቱም ወዯ ገዯሌ ይሄዲለ የተባሇው ይፇጸምብናሌ፡፡

ባርባራ እና ስቴፇን

አንዲንዴ ጊዚ በሔይወታችን የዔሇት ተዔሇት ተግባራት የሚያጋጥሙንን ነገሮች ካስተዋሌናቸው በትምህርት ቤት የማናገኛቸውን ዔውቀቶች እንገበይባቸዋሇን፡፡ መዯበኛውን ሥራችንን እንን ቢሆን በማዲመጥ እና በፌቅር ከሠራነው ሇዔዴሜ ሌክ የሚሆኑ ዔውቀቶችን እግረ መንገዲችንን እናገኛሇን፡፡ አንዱት አሜሪካዊት ነርስን ያጋጠማት ነገርም እንዯዋዙ ነበር ሔይወቷን የቀየረው፡፡

አንዴ ቀን አንዴ ሽማግላ ታካሚ ሰው ከነርሷ ፉት ሇፉት ተቀምጠው አሁንም አሁንም ይቁነጠነጡ ነበር፡፡ አሁንም አሁንም ዯጋግመው ሰዒታቸውን ያያለ፡፡ ነርሷ ገረማትና ረጋ ብሇው ሔክምናቸውን እንዱከታተለ ነገረቻቸው፡፡ ሃሳቧን

ተቀብሇው ሇጥቂት ሰኮንድች ረጋ ቢለም አሁንም የቀዯመ ነገራቸው ተመሇሰ፡፡ «ሇምንዴን ነው ይህንን ያህሌ

ያሌተረጋጉት? ያጋጠመዎ ችግር አሇ?» አሇቻቸው፡፡

«ፇጽሞ፤ ምንም ዒይነት ችግር አሊጋጠመኝም»

«ታዴያ ሇምን ይቁነጠነጣለ፤ መረጋጋትኮ አሌቻለም» አሇቻቸው፡፡

«ይቅርታ» አለና አንገታቸውን ዯፊ አዯረጉ፡፡ ነገር ግን ወዱያውኑ ሰዒታቸውን ዯግመው ተመሇከቱት፡፡

«ሏኪሙን ሇማግኘት የቸኮለበት ምክንያት አሇ?» አሇቻቸው ነርሷ የሰውዬው ሁኔታ እንግዲ ሆኖባት፡፡

«አዎ፤ በቶል እርሳቸው ጋር ቀርቤ ብጨርስ ጥሩ ነው» አሎት፡፡

«ላሊ ሏኪም ጋር ቀጠሮ ይዖዋሌ» አሇቻቸው፡፡

«ፇጽሞ፤ ላሊ ሏኪም ጋርስ ቀጠሮ የሇኝም» አለ ታካሚው፡፡

Page 185: Daniel Kiibret's View

185

«ታዴያ ወዳት ሇመሄዴ ነው ይህንን ያህሌ የቸኮለት፡፡»

«ከባሇቤቴ ጋር አምስት ሰዒት ሊይ ቀጠሮ አሇኝ» አለ ታካሚው፡፡

«ኦ፤ ከባሇቤትዎ ጋር ከሆነማ ነገሩ ቀሊሌ ነው፤ ማስረዲትም ይችሊለ፤ ባሇቤትዎም ቢሆኑኮ የርስዎን ታክመው መዲን ይፇሌጉታሌ፡፡ እናም እባክዎ አሁን በቂ ጊዚ ስሇ ላሇዎ ይዯውለሊቸውና አንዴ አሥራ አምስት ዯቂቃ እንዯሚያረፌደ

ይንገሯቸው» አሇች ነፌሷ እፍይታ እየተሰማት፡፡

«ባሇቤቴ ጋር መዯወሌ አሌችሌም፡፡ እርሷ ብዯውሌሊትም መዯወላን አታውቅም፤ መዯወላንም አታስታውስም» አለ በኀዖን ስሜት፡፡

«እንዳ ሇምን?» አሇች ነርሷ አሁን እንዯገና ግራ እየተጋባች፡፡

«እርሷ ታምማሇች፡፡ ያሇችውም በአረጋውያን መጦርያ ነው፡፡ ሁለንም ነገር አታስታውሰውም፡፡ አሌዙይመር የተባሇው

በሽታ በጣም አጥቅቷታሌ፡፡» አለና ታካሚው ሰዒታቸውን ተመሇከቱ፡፡

«ታዴያ በዘህ ዒይነት እርስዎንስ ያስታውሱዎታሌ እንዳ?» አሇች ነርሷ በተሰበረ ሌብ፡፡

«የኔ ሌጅ እርሷኮ እኔንም አታስታውሰኝም፡፡ ፇጽማ ረስታኛሇች» አለ ታካሚው፡፡

«ማንነትዎን አያስታውሱዎትም፤ አያውቁዎትም ማሇት ነው?»

«አዎ አታውቀኝም፡፡ የምታስታውሰው ነገርም የሊትም፤ ፇጽማ ረስታኛሇች፤ የምገዙሊትን፤ የማዯርግሊትን ነገር ሁለ

ረስታዋሇች፡፡ እኔ አሁን ማን እንዯሆንኩ አታውቅም»

«ታዴያ እንዯዘህ የማያስታውሱዎ ከሆነ ሇምን ቸኮለ?» ሇእርሳቸውኮ አምስት ሰዒትም ሆነ ሰባት ሰዒት ያው ነው፡፡ በለ

ቀስ ብሇው ሔክምናዎን ጨርሰው ይሂደ» አሇች ነርሷ ነገሩን በማቅሇሌ፡፡

«የሇም የኔ ሌጅ፤ እንዯዘያ አይዯሇም፡፡ እኔ እርሷጋ ዖወትር እሐዴ በአምስት ሰዒት መሄዴን አስሇምጃሇሁ፡፡ ከርሷ ጋር በዘህ ሰዒት ቀጠሮ አሇኝ፡፡ ብታውቀውም ባታውቀውም፤ ብታስታውሰውም ባታስታውሰውም ቀጠሮዬ ግን አይቀርም፡፡ ዋናው ነገር የርሷ ማስታወስ አይዯሇም ሌጄ፤ የኔ ማክበር ነው፡፡ ይህ ሇእኔ እና ሇእርሷ ፌቅር ከሚከፇለት መሥዋዔትነቶች አንደ ነው፡፡ እርሷ አታውቀኝም፤ እኔ ግን አውቃታሇሁ፡፡ ትናንት እንዯዘህ አሌነበረችም፡፡ እኔ የትናንትናዋን ሚስቴን ነው

የማስታውሰው፡፡ ስሇዘህ በሰዒቱ መሄዴ አሇብኝ፡፡ «ያኔ አታዬኝም፤ አትሰማብኝም ብዬ ምንም ነገር ተዯብቄያት አዴርጌ አሊውቅም ነበር፡፡ ዙሬም አታውቅም ብዬ ምንም ነገር ሊዯርግ አሌፇሌግም፡፡ በሰው አሇማወቅ መጠቀም ይበሌጥ

አሊዋቂነት ነው ሌጄ፡፡»

«ሇመሆኑ ካሊስታወሱዎት አሁን ሂዯው ምን ያዯርጋለ?» አሇች ነርሷ የኒህን አስገራሚ ሰው የኑሮ ምሥጢር ሇማወቅ ጉታ፡፡

«ሌብሷን እቀይርሊታሇሁ፤ የቤቷን አበባ እቀይራሇሁ፡፡ ወዯ ውጭ አወጣትና ብታስታው ሰውም ባታስታውሰውም ዛም ብዬ በዘህ ሳምንት የሆነውን ነገር አወራታሇሁ፤ ያሇፇውን ትዛታ እያነሣሁ አጫውታታሇሁ፡፡ ብትስቅም፣ ባትስቅም አንዲንዴ ጊዚ ቀሌዴ እነግራታሇሁ፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ዯግሞ አጫጭር ታሪኮችን አነብሊታሇሁ፡፡ ይህ ሁለ ዴሮ ዯኅና እያሇች የማዯርግሊት ነው፡፡ አንዲችም አሊዴሌባትም፡፡ አየሽ ሌጄ፣ እኔ ያኔ ስንጋባ ቃሌ የገባሁት ሇሚስቴ እንዱህ እና እንዱያ አዯርግሊታሇሁ ብዬ እንጂ እርሷ እንዱህ እና እንዱያ ታዯርግሌኛሇች ብዬ አይዯሇም፡፡ ይህንን ቃሌ የገባችው እርሷ ናት፡፡ እርሷ ዯግሞ እስከ ምትችሌ ዴረስ ይህንን ነገር አክብራ ፇጽማሇች፡፡ አሁን ግን አትችሌም፡፡ እኔ ግን ቃሌ የገባሁትን

መፇጸም እችሊሇሁ፡፡ ስሇዘህ ሇምን አስቀርባታሇሁ፡፡ አንቺ ሇምን የራስሽን አታዯርጊም? ያንቺን ጥሩነት እና መጥፍነት

ሇምን ሰዎች ይወስኑሌሻሌ? አንቺ ራስሽ መወሰን አትችይም?»

Page 186: Daniel Kiibret's View

186

«አምስት ዯቂቃዎን ብቻ ሌውሰዴብዎት፤ ይህንን ሁለ እንዯሚያዯርጉሊቸው ውሇታዎን የማያስቡሌዎ ከሆነ፤ ከርሳቸውም

አንዲች ምሊሽ የማያገኙ ከሆነ፤ ምን ይሁነኝ ብሇው ይዯክማለ?» አሇች ነርሷ አገጯን በመዲፎ ዯግፊ፡፡

«እኔ ሇሚስቴ አንዲች ነገር የማዯርገው ውሇታ ፌሇጋ ብዬ አይዯሇም፡፡ የኔ ዯስታ ሳዯርግ እንጂ ሲዯረግሌኝ የሚገኝ አይዯሇም፤ በመስጠት እንጂ በመቀበሌ አይገኝም፤ በመሞት እንጂ በመግዯሌ አይገኝም፤ እኛ አብረን ሇመኖር ተስማማን፤ ቃሌ ገባን እንጂ፤ በዯኅንነታችን ጊዚ ብቻ አብረን ሇመሥራት ኮንትራት አሌተፇራረምንም፡፡ ሇኔ በዯጉ ጊዚም ሚስቴ፣ ናት በክፈው ጊዚም ሚስቴ ናት፡፡ ሳትታመምም ሚስቴ ናት፤ ታምማም ሚስቴ ናት፡፡ ላሊው ቀርቶ ስትሞትም ሚስቴ ናት፡፡ እርሷ ብታሌፌም እኔ ግን ትዛታዋን አግብቼው እቀጥሊሇሁ፡፡ ከዘያም ዯግሞ በሞት እከተሊታሇሁ፡፡ ስሇሚቀጥሇው ዒሇም አሊውቅም፡፡ ከቻሌኩ ግን እዘያም ብትሆን ሚስቴ ናት፡፡ እኔ ባሌዋ ስሆን ሇርሷ የባሌነት ግዳታዬን ሇማዴረግ እንጂ ከርሷ ሇመቀበሌ አይዯሇም፡፡ እርሷም የርሷን ሇማዴረግ እንጂ ከኔ ሇመቀበሌ አይዯሇም፡፡ ሌጄ ከሰጡሽ ተቀበይ እንጂ ሇመቀበሌ

ግን ስትይ ግን አትስጭ፡፡ አሁን ይብቃኝና እባክሽን ሏኪሙ ጋር ቶል አገናኝኝና ሌሂዴ፡፡» አለ ታካሚው አሁንም ሰዒታቸውን እያዩ፡፡ ነርሷ ተገረመች፡፡

«ካሊስቸገርኩዎ እባክዎን የባሇቤትዎን ስም ይንገሩኝ» አሇች ነርሷ በሶፌት ዒይኖቿን እየጠረገች፡፡

«ባሇቤቴ ባርባራ ትባሊሇች፤ የኔ ከመዛገቡ ሊይ አሇሌሽ» አሎት፡፡

«አዎ ሚስተር ስቴፇን» አሇችና ማወቋን ገሇጠችሊቸው፡፡

ቀዲሚው ታካሚ ከሏኪሙ ጋ ሇመውጣት ሲዖገዩ እኒህኛው ታካሚ ተነሡና ሄደ፡፡ «እባክዎን ቆዩ» ሇማሇት ነርሷ ሌብ አሌቀረሊትም፡፡

ነርሷ ፇቃዴ ወሰዯችና ሇአሥራ አምስት ቀናት ያህሌ ቤቷ ተቀመጠች፡፡ እኒያ አረጋዊ ታካሚ የነገሯትን ነገር ዯግማ ዯጋግማ አምሰሇሰሇችው፡፡ በእርሳቸው ሔይወት ውስጥ ያሇውን መመርያ መረመረችው፡፡ ከራስዋም ጋር ሇማዙመዴ ሞከረች፡፡ በአሥራ አምስተኛው ቀን አንዴ ሃሳብ መጣሊት፡፡ ሰዎች በራሳቸው ተነሣሽነት ከማንም ዋጋ እና ውሇታ ሳይጠብቁ በጎ ነገርን እንዱያዯርጉ የሚያበረታታ፤ የሚያስተባብር እና የሚያስተምር ተቋም መመሥረት፡፡

እጅግ ብ ሰዎችን በዘህ ዒሊማ ያሰሇፇ አንዴ ትሌቅ ተቋም መሠረተች «ባርባራ እና ስቴፇን» ይባሊሌ፡፡

ይህንን ታሪክ ሳነብብ ብ ነገሮች ታወሱኝ፡፡ አንተ እንዱህ የማታዯርግ ከሆነ እኔም እንዱህ አዯርጋሇሁ ብሇው በእሌህ ዣዋዣዌ የሚጫወቱ ባሌ እና ሚስት፡፡ ከእገሉት ጋር ስሇሄዯ ከእገላ ጋር ሄጄ ሌኩን እሰጠዋሇሁ ብሇው የሚጠዙጠ ፌቅረኞች፡፡ ላሊው ሰው ቀጠሮ ስሇማያከብር የኛ ቀጠሮ ማክበር ምን ዋጋ አሇው ብሇው አርፊጅ የሆኑ ሰዎች፡፡ የአባትህ ቤት ሲዖረፌ አብረህ ዛረፌ እንዯሚባሇው ላሊው ሰው እየዖረፇ የኔ ሏቀኛ መሆን ምን ዋጋ አሇው ብሇው ራሳቸውን በላልች ምክንያት ያበሊሹ ሰዎች፡፡

ተማሪዎቹ ሇትምህርቱ ትኩረት ካሌሰጡት እኔ ምን አግብቶኝ እጨነቃሇሁ ብሇው የተማሪዎቻቸው ቸሌተኛነት የተጋባባቸው መምህራን፡፡ የሠፇሩ ሰው ቆሻሻ የትም እየጣሇ እኔ ብቻዬን ብጠነቀቅ ምን ዋጋ አሇው ብሇው እነርሱም ከበራቸው ሊይ ቆሻሻ መከመር የጀመሩ ሰዎች፡፡

እገላ ከኔ ሠርግ አሌመጣም ብሇው ከሰው ሠርግ የቀሩ፤ እገላ ሌቅሶ ሳይዯርሰኝ ቀረ ብሇው ከሰው ሌቅሶ የቀሩ፡፡ እገላ ታምሜ አሌጠየቀኝም ብሇው ሲታመም በመቅረት ብዴር የሚመሌሱ ሰዎች፤ እገላ ሰሊም አሊሇኝምና ሰሊም አሌሇውም ብሇው ሰሊምታ ያቆሙ ሰዎች፤ ላልቹም ላልቹም፡፡

እገላ አስቀይሞኛሌና ከዔዴር ከማኅበር ተሇይቻሇሁ፤ እገላ እንዯምጠብቀው አሌሆነሌኝምና ከዙሬ ጀምሮ አሌመጣም፡፡ ከመንግሥት ጋር ተጣሌቻሇሁና ከንግዱህ ሇሀገሬ አንዲች በጎ ነገር አሌሠራም፡፡ ፒትርያርኩ ሉሰሙ አሌቻለምና ከንግዱህ ስዯተኛ፣ ገሇሌተኛ፣ ቁሪተኛ፣ ስሞተኛ ሆኛሇሁ፡፡ እነ እገላ ሇምሠራው ሥራ፣ሇምሰጠው አገሌግልት፣ሇማዯርገው

አስተዋጽዕ ግምት አሌሰጡትምና ትቼዋሇሁ፤ የምንሇውን ሰዎች ሚስተር ስቴፊን ቢሰሙ ምን ይለ ይሆን?

እኒያ ታካሚ ሽማግላ እንዲለት ሇምን ይሆን ግን የኛን ማንነት ሰዎች የሚወስኑት? ፀሏይ ትወጣሇች፤ ነገር ግን እኛ እንዴንሞቃት አስባ አይዯሇም፡፡ እርሷ ግን ምንጊዚም ትወጣሇች፡፡ ነፊሱም ይነፌሳሌ፤ እኛ እህሌ ብናበራይበትም ባናበራይበትም ይነፌሳሌ፡፡ መሬት በፀሏይ ርያ ትዜራሇች፤ በብርሃኑ እና በጨሇማው ጊዚ ሰዎች ቢጠቀሙም

Page 187: Daniel Kiibret's View

187

ባይጠቀሙም ትዜራሇች፡፡ እነዘህ ሁለ የእነርሱን ዴርሻ ይወጣለ እንጂ የኛን ምሊሽ አስበው አይሇወጡም፡፡ ታዴያ እኛ

ምነዋ!

የሆስፑታሌ ቫይረስ

በሔክምና እና በሔክምና ባሇሞያዎች ዖንዴ ካለት ሥጋቶች መካከሌ አንዯኛው በሆስፑታሌ ውስጥ ሆስፑታለን ሇምዯው እና ወዴዯው፤ የሚኖሩት ቫይረሶች ጉዲይ ነው፡፡ እነዘህ ቫይረሶች በተሇያዩ ሔመምተኞች አማካኝነት ወዯ ሆስፑታለ ይመጡና እዘያ ያሇውን ነባራዊ ሁኔታ በመሊመዴ፣ የሚረጩትን መዴኃኒቶች፣ ኬሚካልች እና የማጽጃ ነገሮች ሁለ ቀስ በቀስ በመቋቋም ኑሯቸውን በሔክምና ተቋሙ ውስጥ ያዯርጋለ፡፡ በዘህም የተነሣ የሔክምና ባሇሞያዎችን እንዱሁም ታካሚዎችን ያጠቃለ፡፡

እንዯዘህ ዒይነቶቹ ቫይረሶች መከሊከያዎችንም ሆነ መዴኃኒቶቹን ስሇተሇማማዶቸው እነርሱን በማከም ማሸነፌም ሆነ ማዴከም አስቸጋሪ ነው፡፡ ሔክምናው ባሇበት በዘያው በሆስፑታለ ውስጥ ስሇሚኖሩም ራሳቸውን እያባ እና እንዯነርሱው ሔክምናውን የሚቋቋሙ መሰልቻቸውን እያበራከቱ በመሄዴ፣ የሔክምና ማዔከሌ ተብል የተቋቋመውን አካሌ የማይዴኑ በሽታዎች ማምረቻ ሉያዯርጉት ይችሊለ፡፡

እንዱህ ዒይነቶቹ ቫይረሶች ሇረዣም ጊዚ ከቆዩና በቶል ካሌተነቃባቸው፣ የሔክምና ማዔከለን ይቆጣጠሩታሌ፡፡ መፌትሓውንም ውስብስብና ከዏቅም በሊይ ያዯርጉታሌ፡፡ ሆስፑታለን እስከማስቀየር፤ እስከማቃጠሌ፣ እስከማፌረስ እና እስከማዖጋት ይዯርሳለ፡፡

በመንፇሳዊ እና በፕሇቲካ ተቋሞቻችን ውስጥ ከምናያቸው አሌፇቱ ካለን ችግሮች መካከሌ አንዯኛው የሆስፑታሌ ቫይረስ ችግር ነው፡፡

ዯግነት፣ ቅንነት፣ ትኅትና፣ ፌቅር፣ ሰሊም፣ መከባበር፣ ይቅርታ፣ ሇጋስነት፣ ራስን መግዙት፣ ይነግሥባቸዋሌ ተብሇው

በሚጠበቁት መንፇሳዊ ተቋሞቻችን ውስጥ ትዔቢት፣ጠማማነት፣እኔን ብቻ ይዴሊኝ ማlት፣ብጥብጥ፣ መናናቅ፣ ቂም በቀሌ፣ ስስት፣ አፌቅሮ ንዋይ፣ ነግሦባቸው እናያሇን፡፡ ሇላልች አርአያ ይሆናለ፤ ማኅበረሰቡን በሞራሌ ሔጎች እና በሥነ ምግባር ይታዯጋለ ተብሇው ተስፊ ሲዯረግባቸው እነርሱ ራሳቸው የሥነ ምግባር ብሌሹነት መገሇጫ ቦታዎች ይሆናለ፡፡

ሇሀገሪቱ ዔዴገት እና ብሌጽግና፣ መሻሻሌ እና ብርታት፣ አርአያዎች እና ሞተሮች፣ ብቁ እና ታታሪ፣ በሥነ ምግባር የታነፀ እና ሔግ አክባሪ ዚጋ ፇጣሪዎች ሲባለ የሙስና እና የብሌሹ አሠራሮች፣ የኋሊ ቀር ቢሮክራሲ እና የአምባገነንነት

ምሳላዎች፣ የሀገሪቱንም እዴገት ጎታቾች ሆነው ይታያለ፡፡ ሇምን?

የሆስፑታሌ ቫይረስ አሇ ማሇት ነው፡፡ ሰይጣን መንኩሶ፣ ቀስሶ፣ ዯቁኖ፣ ሰባኪ ሆኖ፣ ቅኔ ተምሮ፣ ጸጉሩን አስረዛሞ፣ ሼህ እና ቃዱ፣ ዐሇማ ሆኖ፤ ፒስተር እና ወንጌሊዊ፣ ዖማሪ እና ነቢይ፣ አገሌጋይ እና አስመሊኪ፣ ሆኖ ራሱ በቦታው ተቅምጧሌ

ማሇት ነው፡፡ ስሇዘህም ላልችን ያዴናሌ ተብል ተስፊ የተሰጠው ተቋም ራሱ የበሽታዎቹ መነሻ/ የቫይረሶቹ መኖርያ ሆኗሌ ማሇት ነው፡፡

ላሊ ቦታ ያሇው ቫይረስ መዴኃኒት የሚፇራ፣ በመዴኃኒትም የሚጠቃ፣ በመዴኃኒትም የሚዴን ነው፡፡ ሆስፑታሌ ውስጥ የሚኖር ቫይረስ ግን ምንም አይፇራም፡፡ ተሇማምድታሊ፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ምእመናን ምንም ያህሌ ቢያጠፈ እና ቢበዴለ፣ ቢሳሳቱ እና ኃጢአት ቢሠሩም መገሠጽ፣ ማስተማር፣ ማስፇራራት፣ የፇጣሪን ስም ጠርቶ መመሇስ፣ ቃሇ መጽሏፌ ጠቅሶ ሌባቸውን መስበር ቀሊሌ ነው፡፡ እነርሱ ጋር ያሇው ቫይረስ በመዴኃኒት ሉታከም፣ ሉዴን ወይንም ሉዲከም የሚችሌ ነው፡፡

አሁን የቸገረን ሆስፑታሌ ውስጥ ያሇው ቫይረስ ነው፡፡ ትምህርት፣ ጸልት፣ መቅሰፌት፣ ተግሣጽ፣ ዴርሳን እና ተአምር፣ ትንቢት እና መገሇጥ፣ ቁርዏን እና ደአ፣ ባህታዊ እና ሌሣን ተናጋሪ፣ ሉፇራ የማይችሌ፡፡ ጠበሌ የሇመዯ ሆኖብን ነው የተቸገርነው፡፡ እግዘአብሓርን የማያውቁ የእግዘአብሓር ሰዎች በዛተው ነው የተሰቃየነው፡፡ ሇቤተ እምነት ቅርብ ሇፇጣሪ ግን ሩቅ የሆኑ አካሊት ናቸው ሉዴኑ ያሌቻለት፡፡

አትስረቅ የሚሇው አካሌ ከሰረቀ፣ አታመንዛር ያሇውም ካመነዖረ፤ ተፊቀሩ ያለት ከተጣለ፣ አንዴ ሁኑ የሚለት ከተከፊፇለ፤ ሁሊችን የአንዴ የፇጣሪ ሌጆች ነን የሚለት በዖር እና በጎሣ ከተባለ፤ የመነኑትን የሥሌጣን ጥም ከያዙቸው፤ ሞተዋሌ የተባለት የየራሳቸውን ቪሊ ከገነቡ፤ የመንግሥተ ሰማያት ቁሌፌ የያት የቢሮውን ቁሌፌ ከዖጉ፤ ላሊ ሌሳን

Page 188: Daniel Kiibret's View

188

እንናገራሇን እያለ የሔዛቡን ሌሣን ካሊዲመጡ፤ የነገው ትንቢት ተገሇጠሌን እያለ የዙሬው ችግር ከጠፊቸው፤ በሽተኞችን

እንፇውሳሇን እያለ እነርሱ ራሳቸው የማይፇወሱ በሽተኞች ከሆኑ፤ እንግዱህ «ምሊጭ ቢያብጥ በምን ይበጡታሌ፣ ውኃ

ቢያንቅ በምን ይውጡታሌ» የተባሇው ዯርሷሌ ማሇት ነው፡፡

ፕሇቲካችንም ተመሳሳይ ቫይረስ እያጠቃው ነው፡፡

ሔዛቡን በርእዮተ ዒሇም አንቅተው ያሰሌፊለ ሲባለ እነርሱ ራሳቸው ርእዮተ ዒሇም ከላሊቸው፤ ሔዛቡን አዯራጅተው እና መንገዴ አሳይተው ወዯ ዔዴገት እና ብሌጽግና ያዯርሱታሌ ሲባለ እነርሱ ራሳቸው መዯራጀት እና መንቃት አቅቷቸው መንገዴ ከጠፊባቸው፤ ሔዛብን የሥሌጣን ባሇቤት ያዯርጉታሌ ተብሇው ተስፊ ሲጣሌባቸው እነርሱ ሇራሳቸው ሥሌጣን ብቻ የሚያስቡ ከሆኑ፤ ሇላሊው ያስረዲለ፣ ያሳውቃለ፣ ሲባለ እነርሱ ራሳቸው የዴርጅታቸውን ፔሮግራም፣ ሔግ እና መመርያ ማወቅ እና መተግበር ሲሳናቸው፤ የተወዲዯሩበት ዒሊማ እና የሚሠሩት ሥራ ሲሇያይ፤ የሆስፑታለ ሻይረስ አሇ ማሇት ነው፡፡

ኢትዮጵያ ውስጥ ዖመናዊው የፕሇቲካ አካሄዴ ከተጀመረ ጀምሮ ሥርዒታት ቢሇዋወጡ እንን ያሌጠፈ ችግሮች ግን አለ፡፡ የዯጋፉውም ሆነ የተቃዋሚው፣ ያሇፇውም ሆነ የመጣው፣ የሚጋሯቸው ተመሳሳይ በሽታዎች አለ፡፡ ከአዱሱ ትውሌዴ ይሌቅ በነባሮቹ ማመን፤ የተወሰኑትን ብቻ የፕሇቲካ ተዋንያን ማዴረግ፣ በየጊዚው መሇያየት እና መሰነጣጠቅ፤ ሇችግሮች ምንጊዚም የውጭ ተጠያቂን መፇሇግ፤ የማይጨበጥ እና የማይዲሰስ ጠሊት መፌጠር፤ ከተሳትፍ ይሌቅ ቲፍዜነትን መምረጥ፣ ከአመክንዮ ይሌቅ ስሜትን ማዲመጥ፣ ከመሠረተ ሃሳቦች ይሌቅ ግሇሰቦችን መከተሌ፤ የፕሇቲካ አካሄድችን ከግሊዊ ጥቅም አንፃር መመዖን፤ ስሔተትን መቀበሌ እንዯ ውርዯት ማየት፤ ራስን ብቻ ማዲመጥ፡፡

እነዘህ እና ላልች መሰልቻቸው የፕሇቲካውን ሆስፑታሌ ተሊምዯውት እየኖሩ ያለ ቫይረሶች ናቸው፡፡ ከኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ጋር ተሊምዯው፣ መሰልቻቸውንም ተክተው ተቀምጠዋሌ፡፡ የሚመጡ መከሊከ ያዎችም ሆኑ መዴኃኒቶች ሉያጠፎቸው አሌቻለም፡፡ ሆስፑታለ ውስጥ ከመኖራቸው የተነሣ እነርሱ ራሳቸው የሆስፑታለ አካሊት ሆነዋሌና፡፡ እዘህም እዘያም ቢኬዴ፣ ይህኛውንም ሆነ ያኛውን አካሌ ብናይ ይቃወማቸዋሌ፣ እዋጋቸዋሇሁ ይሊሌ፣ ይምሊሌ፣

ይገዖታሌÝÝ ነገር ግን ራሱ የችግሩ እንጂ የመፌትሓው አካሌ ስሊሌሆነ አያክማቸውም፡፡

እዘህኛው ፒርቲ ውስጥ እንዱህ እና እንዱያ አሇ፣ ይህኛው አካሄዴ በዘህ እና በዘያ ምክንያት አያስኬዴም ብል የተሻሇ ነገር ሉፇጥር፣ ላሊ አካሄዴ ሉያሳይ እንዯ አዱስ ይዯራጅና ሳያስበው ያንኑ ስሔተት ይወርሰዋሌ፡፡ ምከንያቱም እነዘህ ችግሮች እንዯ ሆስፑታለ ቫይረስ ቋንቋችንን፣ አሠራራችንን፣ባህሊችንን፣ ሔጎቻችንን፣ መመርያዎቻችንን፣ ውሳኔዎቻችንን ተሇማምዯዋቸዋሌ፡፡

ባሇፇው ሥርዒት ሔዛብ ሁለ የሚያውቀው አንዴ አባባሌ ነበር፡፡ በሀገሪቱ ውስጥ ኮሚቴዎች በ ተብል ምክክር ተዯረገ፡፡ በመጨረሻም ተመካካሪዎች በአንዴ ሃሳብ ሊይ ተስማማሙ ይባሊሌ፡፡ ኮሚቴዎችን አጥንቶ የሚቀንስ ላሊ ኮሚቴ ይቋቋም፡፡ እነዘህ ሰዎች ኮሚቴን እንቀንሳሇን ብሇው ላሊ ተጨማሪ ኮሚቴ እንዱያቋቁሙ ያዯረጋቸው ቫይረሱ ነው፡፡ ይህ ችግር ዙሬም እንን አሌሇቀን ስሊሇ በየመሥሪያ ቤቱ፣ዴርጅቱ፣ ማኅበራቱ፣ ወዖተ አንዲች ችግር ተፇጠረ፣ ሔዛብ ተማረረ፣ አሠራር ተበሊሸ፣ ተብል ሲጠየቅ እንዯ መጀመርያ እና ዋና መፌትሓ ተዯርጎ የሚቆጠረው ኮሚቴ

ማቋቋም ነው፡፡ ያሇ ኮሚቴ ማሰብ እና መሥራት የሚቻሌ አይመስሇንም፡፡ ሇምን? የሆስፑታለ ቫይረስ መፌትሓውን ስሇሇመዯው ችግሩን መፌትሓ እያዯረገው ይኖራሌ፡፡

እዘህ ሲያትሌ ያለ ሰዎች የነገሩኝን ሊውጋችሁ፡፡ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ተዲከመ፡፡ አዲዱሱ ትውሌዴ ራቀው፣ ነባሮቹ አመራሮች መሥራት አሌቻለም ተባሇ፡፡ አመራሩን በአዱስ ሇመተካት፤ በተሇይም አዱሱን ትውሌዴ ቦታ ሇመስጠት፤ ወጣቶች ገብተው እንዱይት ሇማዴረግ በየቦታው፣ በየሬዱዮው፣ በየጋዚጣው ተዯሰኮረና ስብሰባ ተጠራ፡፡ ይሄው ሃሳብም በስብሰባው ቦታ ይበሌጥ ተንፀባረቀ፡፡ በመጨረሻ ምርጫ ተዯረገ፡፡ የሚገርመው ግን የተመረጡት በሙለ

ሽማግላዎች፣ ዯጃዛማች፣ ባሻ፣ ሻሇቃ፣ የተሰኙ½ ብሇው ብሇው ያሌተሳካሊቸው ሰዎች ሆኑ፡፡ የተባሇው እና የሆነው ነገር ሉገጣጠም አሌቻሇም፡፡ ይሄ የሆስፑታሌ ቫይረስ መች በፈከራ ብቻ ይጠፊሌ፡፡

የፕሇቲካ ፒርቲዎቻችን በርእዮተ ዒሇም የተሇያየን ነን ይለና በአዯረጃጀት ግን ተመሳሳይ ናቸው፤ በዴብቅነት፣ በአመራረጥ፣ ከውጭ ሇመጣ ነገር በሚሰጡት ሌዩ ቦታ፣ ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ትናንት ያሌተሳካሊቸው ሰዎች ሇአሥራ ሁሇተኛ እና አሥራ ሦስተኛ ጊዚ መሪነትን የሚሞክሩበት፤ ያጠፈ ሰዎች የሚሸሇሙበት ፕሇቲካዊ አካሄዴ የሁለም ጠባይ ነው፡፡ ሃሳባቸውን ከመናገር አሌፇው ሇመጻፌ የማይ ወዴደ፤ ራሳቸውን በራሳቸው ሇመተቸት የማይዯፌሩ፤ አጠቃሊይ ፕሇቲካዊ አካሄደን፣ አስተሳሰቡን፣ ሇመሇወጥ ከመሥራት ይሌቅ ሇምርጫ ብቻ የሚሠሩ ፒርቲዎችን መመሥረት ተመሳሳዩ ጠባይ ነው፡፡ በትክክሌ ቢታይ፣ ፔሮግራማቸው ቢመረመር፣ ዖጠና ስዴስቱ የሀገራችን ፒርቲዎች ከአራት እና

Page 189: Daniel Kiibret's View

189

አምስት አይበሌጡም ነበር፡፡ ዖጠና ስዴስት ያዯረቸው ርእዮታቸውና ፔሮግራማቸው ሳይሆን መሪዎቻቸው እና ቲፍዜዎቻቸው ናቸው፡፡ ይህ ዯግሞ መዴኃኒት የማያስሇቅቀው የሆስፑታሌ ቫይረስ ነው፡፡

የሆስፑታሌን ቫይረስ በተሇመዯው የሔክምና መንገዴ እና አሠራር ማጥፊት፣ ማዲከም እና ማሊቀቅ አይቻሌም፡፡ ሆስፑታለን ከመዴኃኒቶቹ በሊይ ያውቀዋሌና፡፡ እርሱኮ በሔክምና በሇሞያዎቹ፣ በመዴኃኒት መሣርያዎቹ፣ በአሌጋዎቹ እና ግዴግዲዎቹ፣ በፊርማሲዎቹ እና ሊቦራቶሪዎቹ ውስጥ ነው ያሇው፡፡ ስሇዘህም ሆስፑታለ ሙለ በሙለ በእነዘህ ቫይረሶች ተወርሮ ሥራ ከማቆሙ በፉት ከተሇመደት የተሇየ፤ አዱስ እና መሠረታዊ የሆነ መፌትሓ መምጣት አሇበት፡፡ ሔክምናው ሏኪሞቹን፣ መሣርያዎቹን፣ አሌጋዎቹን፣ ቤቱን ከማከም መጀመር አሇበት፡፡

ሱን አትንኩብን

በቤተ ክርስቲያን ጉዲይ ሊይ የጀመርነውን ውይይት ሇማሰቢያ ጊዚ እናገኝ ዖንዴ ሇጊዚው ዏረፌ እንበሌና ማክሰኞ ዯግሞ የላልቻችሁን አስተያየት በመጨመር እንመሇሳሇን፡፡ ሇዙሬው ሇማረፉያ እነሆ፡፡ «ወጣቱ በአውሮፒ እግር ስ ነፌሱ ሉወጣ ነው፡፡ የሀገሩን እግር ስ እና የሀገሩን ጉዲዮች ከመከታተሌ ይሌቅ በእን ግሉዛ፣ በጣሌያን እና በስፓይን የእግር ስ ተጨዋቾች ሌቡ ተነዴፎሌ፡፡ ሚዱያዎችም ቢሆኑ እንዳው ሇአመሌ ያህሌ

የሀገራችንን ስ ነካ ነካ ያዯርጉና እጥፌጥፌ ብሇው ወዯ አውሮፒ ይሻገራለ» እያሊችሁ ታሙናሊችሁ አለ፡፡

ወገኞች ናችሁ እንዳው፡፡ የጨዋታውን ዒይነት፣ የግቡን ሌዩነት፣ የታክቲክ እና የቴክኒኩን ነገር ተውት ይቅር ግዳሇም፡፡ የተጨዋቾቹን ዛና እና ታዋቂነት፣ የሚያሳዩትን ምትሏት ተውት አይነሣ ግዳሇም፡፡ አሁን እኛ ሀገር በእግር የሚመታ ስ

እንጂ እግር ስ አሇ ይባሊሌ? እንን የአፌሪካ እግር ስ ፋዳሬሽንን ከመሠረቱት ሦስት ሀገሮች አንደ ሌንመስሌ እግር

ስ ከአውሮፔሊን ተወርውሮ የነጠረባት ሀገር እንመስሊሇን? ሇመሆኑ እኛ ሀገር ስሇ ተጨዋቹ እና ስሇ ጨዋታው

ከሚነገረው በሊይ ስሇ ቡዴኖቹ ሽኩቻ እና ስሇ ፋዳሬሽኑ ውዛግብ የሚነገረው አይበሌጥም?

«ወጡ ሳይወጠወጥ ወስከንቢያው ቁጢጥ» ሲባሌ አሌሰማችሁም፡፡ ሱ መከራ እያየ፣ እኛ ማን ሥሌጣን ሊይ ይውጣ የሚሇው ነው የሚያወዙግበን፡፡ መጀመርያ ሱ ሲኖር እኮ ነው ፋዳሬሽን እና የፋዳሬሽን ፔሬዘዲንት የሚያስፇሌገው፡፡

«ጥርስ የሊት ትወቀር አማራት» አለ፡፡ የኢትዮጵያን እግር ስ አሁን ካሇበት ዯረጃ ሇማዴረስ እኮ ግዳሇሽነት እና ክፊት እንጂ ፋዳሬሽን አያስፇሌግም ነበር፡፡

ስንት ዋንጫ እየሳሙ፣ስንት ውጤት እያመጡ፣ ስንት ታሪክ እየሠሩ ዒሇምን የሚያናውጡ ቡዴኖች ያሎቸው ፋዳሬሽኖች

ሳይወዙገቡ እኛ ፉፊ ዴረስ ሄዯን እንካሰሳሇን፡፡ «ቅቤ አንጣሪዋ ተቀምጣ ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት» አለ ወይዖሮ

ዖርፋ፡፡ ፉፊስ ቢሆን «ማስረጃችሁን አምጡ፣ የፉፊ ሔግ አሌተከበረም፣ መተዲዯርያው ተጥሷሌ» እያሇ ያሇ ዯረጃችን ዯረጃ ከሚሰጠን መጀመርያ እስኪ ስታዱዮም ገብቼ ስትጫወቱ ሌያችሁ፣ እስኪ ቡዴኖቻችሁ እንዳት እንዯተዯራጁ

አሳዩኝ፣ እስኪ ስንት ስታዱዮም ገነባችሁ፣ እስኪ ቢሮአችሁ እንዳት እንዯ ተዯራጀ ሌይ» ቢሌ ኖሮ ውዛግቡ ይህንን ያህሌ ዖመን መች ይፇጅ ነበር፡፡ በላሇ ነገር እኮ ነው መከራ የምናየው፡፡

«ሥጋ ቁጠር ቢለት ጣፉያ አንዴ አሇ» የተባሇው ዯረሰና ሇምንዴን ነው ሳችሁ የማያዴገው? ተብሇው ሲጠየቁ «ሔዛቡ የአውሮፒ እግር ስ ስሇሚያይ ከስታዱዮም ስሇ ጠፊ ነው፡፡ ስሇዘህም የአውሮፒ ጨዋታ የማይታይበትን መንገዴ

እንፇሌጋሇን» አለ አለ፡፡ ሇሠራነው ስሔተት ራሳችንን ተጠያቂ የምናዯርግበት፣ ይህ ነገር ሉከሰት የቻሇው ምን ስሔተት

ስሇሠራሁ ነው? ብሇን የምንጠይቅበት ዖመን መቼ ይሆን የሚመጣው፡፡ እንዳው እዴሜ ሌካችንን ሇችግራችን ሁለ

ውጫዊ ምክንያት እንዯፇሇግን ሌንኖር ነው?

የጤፌ ነጋዳ ፒስታ በብዙት ስሇተመረተ ገበያ ጠፊብኝ ብል ያውቃሌ? የቢራ ፊብሪካ እዘህም እዘያም ቢከፇት የሀገሬ ጠጅ ቤቶች መች ንቅንቅ አለ፡፡ እነ ገዯሌ ግቡ፣ እነ ውስኪ ሇምኔ፣ ጠጅ ቤት ይሄው ጢም እንዲለ ናቸው፡፡ ላሊውን

ተውት የሀገሬ ሰው በፉሌሞቹ ሊይ የሚሰጠውን ያንን ሁለ ትችት እየሰማ እንን፣ «ሰው በዏቅሙ ነው የሚጸዴቀው»

ብል ከውጭ ሀገር ፉሌሞች እኩሌ እንዱያውም በሊይ፣ የሀገሩን ፉሌም እያየ አይዯሇም እንዳ?

ሇመሆኑ ሔዛቡ የአውሮፒ እግር ስን ሇምን እንዯሚወዴዯው ያውቁታሌ፡፡ የጨዋታውን ጣዔም እና የቡዴኖቹን የብቃት ዯረጃ አሊነሣውም፡፡ እንዲሊስጎመጃቸው ብዬ፡፡ ኧረ ላሊ ላሊውን፡፡ ሇመሆኑ ኢትዮጵያ ውስጥ ስሇ አንዴ ቡዴን፣

Page 190: Daniel Kiibret's View

190

ተጨዋች፣ የቡዴን አሰሊሇፌ፣ የአሠሌጣኞች ሁኔታ፣ የክሇብ ባሇቤቶች እንቅስቃሴ፣ የገቢ እና ወጭ ጉዲይ ሇማውራት

መረጃ ይገኛሌ? የተጠናከረ ዌብ ሳይት ያሇው ቡዴን አሇ? የተዯራጀ ሙዛየም ያሇው ቡዴን አሇ? የአንዴ ተጨዋች ታሪክ፣

ያገባቸው ግቦች፣ መቼ እንዲገባ፣ የት ሊይ እንዲገባ? በመዛገብ ይያዙሌ? በኢትዮጵያ እግር ስ ታሪክ በዙሬው ዔሇት የዙሬ

ሠሊሳ ዒመት ምን ተዯርሌ? ተብል ቢጠየቅ መሌስ ያሇው ክሇብ እና ፋዳሬሽን አሇን?

በሏሜት ከሚነገረው በዖሇሇ የተጠናቀረ፣ሁለም ሉያውቀው የሚችሌ እና የሰሚውን ሌቡና ሉያረካ የሚችሌ መረጃ አሇ? ስሇ አውሮፒ ቡዴኖች፣ ፋዳሬሽኖች፣ ተጨዋቾች፣ አሠሌጣኞች እኮ ከሚፇሇገው በሊይ የመረጃ ጎረፌ ይፇስሳሌ፡፡ ምን በለ፣ ምን ጠጡ፣ የት ዋለ፣ የጫማ ቁጥራቸው ስንት ነው፣ የቤተሰባቸው ሁኔታ እንዳት ነው ተብል ቢጠየቅ፣ በዯቂቃ

መረጃ ማግኘት ይቻሊሌ፡፡ «የማያውቁት ሀገር አይናፌቅም» ሲባሌ አሌሰማችሁም፣ ታዴያ የማናውቀውን እግር ሳችንን እንዳት እንውዯዯው፡፡

አንዲንዴ ባሇሥሌጣናት እኮ መረጃ መስጠት የሚመስሊቸው ጋዚጠኛ ጠርተው የሚያስቡትን እና የሚፇሌጉትን መናገር ነው፡፡ ይሄኮ ሃሳብን መግሇጥ እንጂ መረጃ መስጠት አይዯሇም፡፡ መረጃ መስጠት ማሇትማ መረጃ መሰብሰብ፣ ሉገኝ በሚችሌበት ቦታ እና መንገዴ ማስቀመጥ፣ በሌዩ ሌዩ የመረጃ ማስተሊሇፉያ መንገድች ወዯ ተጠቃሚዎቹ ማዴረስ ነው፡፡ ዯግሞምኮ እኛ የምንፇሌገውን እና የምንወዯውን ብቻ እንዱታወቅ የምናዯርግ ከሆነ መረጃ መስጠት ሳይሆን ዔንቁሌሌጮሽ ነው የሚሆነው፡፡

ዯግሞስ መረጃ ቢኖርስ ነጻነቱ የት ይገኛሌ፡፡ የአውሮፒ እግር ስን እኮ ብንፇሌግ ስሇ ተጨዋቹ ፣ብንፇሌግ ስሇ አሠሌጣኙ፣ ብንፇሌግ ስሇ ክሇቡ ባሇቤት፣ ብንፇሌግ ስሇ ቡዴኑ ገቢ እና ወጭ፣ ብንፇሌግ ስሇ ፋዳሬሽኑ የዔሇት ውል ስንተች፣ ስንተነትን፣ ስንከራከር ብንወሌ ማን ተቆጭ አሇን፡፡ ጋዚጠኞቹ እንን ዖና ብሇው መዖገብ የሚችለት የሀገሪቱን ዖገባ ጨርሰው ሜዱትራንያንን ሲሻገሩ ነው፡፡ የሚቆጣቸው ፋዳሬሽን፣ የሚያስፇራራቸው ባሇሀብት፣ የሚሰዴባቸው ዯጋፉ፣ የሚዛትባቸው ክሇብ የሇ፡፡ እኛ ሀገርኮ ሱ ሇትንታኔ አይመች፣ የሱም ሰዎች ሇትንታኔ አይመቹ፡፡

ስሇ ጊዮርጊስ ከተቸህ «ፀረ ጊዮርጊስ» ትባሌና መቆሚያ መቀመጫ ታጣሇህ፡፡ ስሇ ቡና ከተናገርክ «ፀረ ቡና» ትባሌና

ምስህ ደሊ ይሆናሌ፡፡ እንንስ ስትተቸው ስታመሰግነው እንን «ሦስት ጊዚ ምስጋና አንደ ሇነገር ነው»ብል

በሚጠራጠርህ ሰው መካከሌ ሆነህ እንዳት ነው ስሇ ሀገራችን ክሇቦች የምትጨነቀውና የምትዯግፇው፡፡ «ዴጋፌ

ተቃውሞን ካሌፇቀዯ፣ እንጀራ እርሾን ካሌወሰዯ» ምን ያዯርጉሌናሌ፡፡

ሁሇት የአውሮፒ ኃያሊን ቡዴኖች ከመጋጠማቸው በፉት እዘህ አዱስ አበባ ሆነን አሰሊሇፊቸውን እናውቀዋሇን፡፡ አሁን

ኢትዮጵያ ውስጥ ማን ሇማን እንዯተሰሇፇ በግሌጽ ይታወቃሌ? በዙሬ ጨዋታ ሇአርሴናሌ የተሰሇፇው በቀጣዩ ጨዋታ አሠሌጣኙ እንን ሳይሰማ ሇማንቸስተር እየተሰሇፇ መከራ አየንኮ፡፡ እዘህ አዱስ አበባ ሆነን የተጨዋቾች የዛውውር መስኮት ሲከፇት ማን ወዯ የትኛው ቡዴን ሉሄዴ እንዯሚችሌ በግምትም፣ በፌንጭም፣ በመረጃም እንናገራሇን፡፡ መሄዴ አሇበት፣ የሇበትም እያሌን እንከራከራሇን፡፡

አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ በሁለም መስክ ማን ወዯ የትኛው ቡዴን ሇመቀሊቀሌ እንዲሰበ፣ እነማን ማንን እንዲስፇረሙ፣ ማን

ከነማን ጋር ሇመፇራረም ውስጥ ውስጡን እየመከረ እንዯሆነ ማወቅ፣ ካወቁስ በኋሊ ሃሳብ መስጠት ይቻሊሌ? ይኼው ስንቶቹ መቼ እንዯ ተነጋገሩና፣ መቼ ሃሳባቸውን እንዯቀየሩ ሳናውቀው ሇላሊ ቡዴን ሲጫወቱ አገኘናቸው አይዯሌ እንዳ፡፡ አንዲንድቹም ጭራሽ የነበሩበትን ቡዴን ሇቅቀው፣ እንዱያውም አብረዋቸው ከተጫወቱት ጋር ተጋጭተው፣ የላሊ ቡዴን አሠሌጣኝ ሲሆኑ ያየናቸው በዴንገት ነው፡፡ የአውሮፒ ስ ቢሆን ኖሮ ቢያንስ ሇመገመት በቻሌን፣ ከተቻሇም ፌንጭ ባገኘን ነበር፡

ሇመሆኑ ኢትዮጵያ ውስጥ ማንንም ሳይፇሩና ሳይሰቀቁ እንዯ ሌብ ሉያወሩበት እና ሉከራከሩበት የሚችለት ጉዲይ የአውሮፒ ስ መሆኑን ታውቃሊችሁ፡፡ ብንዯግፌ፣ ብንቃወም፣ የዯገፌነውን ቡዴን ዒርማ ብናውሇበሌብ፣ ማሌያውን ብንሇብስ፤ ስሇ እያንዲንደ ነገር እያነሳን ብንፇሌጥ ብንቆርጥ ማን ተቆጭ አሇን፡፡ እና እንዯዘህ በነጻነት የሚወራ ጉዲይ ከየት ይገኛሌ ጃሌ፡፡ አቦ ተውና፡፡

ዯጋፉም ተቃዋሚም መሆን እዘህ ሀገር ዔዲ ነው፡፡ የመንግሥት ዯጋፉ ነኝ ካሌክ ገሌማጭህ ብ ነው፡፡ ተቃዋሚም ነኝ ካሌክ የሚያጉረጠርጥብህ በዘያው ሌክ ነው፡፡ የአንደን ማሌያ መሌበስ ቀርቶ ሌትገዙ ስታገሊብጥ ከታየህ መከራ ነው፡፡ እንንስ ስሇ ተጨዋቾቹ አንሥቶ ሇመነጋገር እና ሇመተቸት ይቅር እና በቴላቭዣን ሲቀርቡ እንን እነርሱን ትኩር ብሇህ

ካየህ አንደ «ምን ታፇጣሇህ?» ይሌሃሌ ላሊው ዯግሞ «ምነው ሙዴ ያዛዣሳ» ብል ይተርብሃሌ፡፡ በአውሮፒ ስ ግን፣ ብትዯግፈ ተሇጣፉ፣ ብትቃወሙ አዯናቃፉ የሚሊችሁ የሇም፡፡

Page 191: Daniel Kiibret's View

191

ዯግሞስ ዯጋፉ እና ተቃዋሚ በአንዴ አዲራሽ የሚሰበሰብበት ይህንን የመሰሇ ነገር ከየት ይገኛሌ፡፡ ከመተራረብ፣ ከመተቻቸት ያሇፇ ላሊ ነገር የሇ፡፡ ርግጥ ነው እግር ሱን በፕሇቲካው መንገዴ ሇማስኬዴ የሚፇሌጉት አንዲንድች ብጥብጥ እያነሡ ተቸግረን ነበር፡፡ አሁን ግን ጋብ ብሇዋሌ፡፡ በስኮ በዘህኛው ጨዋታ ካሸነፊችሁ እየጨፇራችሁ ቤታችሁ ትገባሊችሁ፣ አንዴ ሳምንት ትተነትናሊችሁ፣ ከዘያ በኋሊ ሇቀጣዩ ጨዋታ መዖጋጀት ነው፡፡ ትናንት አሸነፊችሁ ማሇት ነገም ታሸንፊሊችሁ ማሇት አይዯሇም፡፡ ብትሸነፈም ሇጊዚው ትናዯደና እንዯ ገና ሇማሸነፌ መሥራት ነው፡፡ ቴክኒክ እና ታክቲክ መቀየር፣ ሥሌጠናውን ማጠናከር ብቻ ነው፡፡ ትናንት ሇምን እንዱህ ሆነ ብል ሙዛዛ ማሇት የሇም፡፡ ላሊ ላሊውንማ ሲያሸንፌና ሲሸነፌ ምን እንዯሚመስሌ አየነውኮ፡፡

ኧረ ሇመሆኑ የአውሮፒ ስ ባይኖር ስሇ ምን እናወራ ነበር፡፡ ሰው ቋንቋ ኖሮት እንዳት ሳያወራ ይኖራሌ? ምሳ ሲበሊ፣ ሻሂ

ሲጠጣ፣ ቡና ሲፇሊ፣ በታክሲ እና በአውቶቡስ ሲኬዴ ታዴያ ምን ይወራ? ሁለም ነገር ፕሇቲካ በሆነበት ጊዚ ታዴያ ምን እናውራ፡፡ ጤፌ ተወዯዯ ፕሇቲካ ነው፣ጤፌ ረከሰም ፕሇቲካ ነው፡፡ ሀገራችን አዯገች ማሇት ፕሇቲካ ነው፣ ሀገራችን ወዯ ኋሊ ቀረች ማሇትም ፕሇቲካ ነው፡፡ እገላ ተሳስቷሌ ማሇት ፕሇቲካ ነው፣ሌክ ነው ብል መናገርም ፕሇቲካ ነው፡፡ ታዴያ

ምን እንበሌ?

ምን እባሌ ይሆን? ማን ሰምቶኝ ይሆን? ተብል በሚወራበት በዘህ ጊዚ እንዯ ሌብ የሚወራ ነገር ማግኘት ቀሊሌ ይመቻሌ

እንዳ! እኛ ተመሌካቾች በሂዯት አንዴ የጥናት ውጤት አግኝተናሌ፡፡ ቢያንስ ስሇ አውሮፒ እግር ስ ስታወራ የትኛውም የፒርቲ አባሌ እንዯማይቆጣ፡፡ አውሮፒውያን ኢትዮጵያውያን ቢሆኑ ኖሮኮ በስፓን ቡዴን ሊይ ትችት ስትሰነዛር የስፓን ኤምባሲ፣ በእንግሉዛ ቡዴን ሊይ ስትወርዴበት የእንግሉዛ ኤምባሲ፣ የጣሌያንን ቡዴን ስታነሣ ጣሌያን ኤምባሲ አያስቀምጡንም ነበር፡፡ አቦ እንን ኢትዮጵያውያን አሌሆናችሁ፤ ተመችታችሁናሌ፡፡

ኑ እንፌጠር ግሪኮች እንዱህ ይሊለ፡፡ በዴሮ ዖመን የአቴና ሰዎች መሌካም መሪዎችን በማጣታቸው ምክንያት ይማረሩ ነበር፡፡ አንዴ ቀን ወዯ ኦሉምፏስ ተራራ

ወጥተው የአማሌክት ንጐሥ የሆነውን ዚውስን ሇመኑት፡፡ «እባክህ ከመንዯራችን እስከ ሀገራችን ዴረስ ባለት ቦታዎች

በመሌካም የሚያስተዲዴሩ መሪዎችን ስጠን» አለት፡፡ ዚውስም «ፉንቄያውያን መጥተው ይግዝችሁን?» ሲሌ

ጠየቃቸው አቴናውያንም «አንፇሌግም» አለ፡፡ «ካርታጎዎች መጥተው ይግዝችሁን?» አሊቸው ዚውስ አሁንም «በቅኝ

መገዙት አንፇሌግም» አለ፡፡ እንዯገናም «ሮማውያንን አምጥቼ በሊያችሁ ሌሹምባችሁን?» ሲሌ ጠየቃቸው፡፡ አቴናውያን በዘህም ሉስማሙ አሌቻለም፡፡ ዚውስ ባቢልናውያንን፣ ፊርሶችን፣ ኬጢያውያንን እና ጢሮሳውያንን አምጥቶ በአቴና አውራጃዎች ሇመሾም ፇቃዲቸውን

ጠየቃቸው፡፡ አቴናውያን ግን ፇጽሞ አይሆንም አለ፡፡ በዘህ ጊዚ ዚውስ «ታዴያ ከየት አምጥቼ ነው መሌካም መሪዎችን

የምሰጣችሁ?» ሲሌ ጠየቃቸው፡፡ «ከመካከሊችን ስጠን» ብሇው መሇሱሇት፡፡ በዘህ ጊዚ ዚውስ አዛኖ እንዱህ አሊቸው፡፡ «ጥሩ በሬ ሇማግኘት ጥሩ ጥጃ፣ ጥሩ ጠቦትም ሇማግኘት ጥሩ ግሌገሌ፣ ጥሩ ወፌ ሇማግኘት ጥሩ ጫጩት፣ ጥሩ ድሮም ሇማግኘት ጥሩ ዔንቁሊሌ ያስፇሌጋሌ፡፡ እናንተ በመሌካም ያሊሳዯጋችኋቸውን ሌጆች እኔ እንዳት አዴርጌ በመሌካም

እሾማቸዋሇሁ፡፡ እኔ ሰውን ፇጠርኩ፤ መሪዎቻችሁን ግን እናንተ ፌጠሩ፡፡»

መሪን ማን ይፇጥረዋሌ?

ፒርቲ? ዴርጅት? ትግሌ? ሰሊማዊ ሰሌፌ? ንግግር? ምርጫ? ወይስ ላሊ? እንዯ ዚውስ ምክር ከሆነ ሔዛብን አምሊክ፣ መሪን ግን ሔዛብ ይፇጥረዋሌ፡፡ መሪዎች የሔዛቡ ሥዔልች ናቸው፡፡ ከተወሇደበት ቀን እስከ ተሾሙበት ቀን ዴረስ በማኅበረሰቡ መካከሌ ሲኖሩ ሔዛቡ በአንዴም በላሊም መሌኩ የሳሇባቸውን ሥዔሌ ነው በሥሌጣን ወንበር ሊይ ሆነው የሚያሳዩን፡፡

መሪዎቻችን የተረቶቻችን፣ የዖፇኖቻችን፣ የአባባልቻችን፣ የእምነቶቻችን፣ አመሇካከቶቻችን፣ የአኗኗራችን የአበሊሊችን እና የአጠጣጣችን ውጤቶች ናቸው፡፡

ወሊጅ ሳልን ሲመገብ ዲ ውስጥ ግቡ ይባለ ከነበሩ ሌጆች ግሌጽነትን መጠበቅ፣ ከወሊ ጆቻቸው ጋር በአንዴም ጉዲይ ሳይወያዩ እና በሃሳብ ሌዔሌና ሇውሳኔ ሳይበቁ ከሚያዴጉ ሌጆች ተወያይቶ መግባባትን እና ከኃይሌ እና ከሥሌጣን ይሌቅ

Page 192: Daniel Kiibret's View

192

በሃሳብ ሌዔሌና መተ ማመንን መጠበቅ፣ ሌጅ እና ፉት አይበርዯውም እየተባለ ከሚያዴጉ ሌጆች መካከሌ የሔፃናትን መብት የሚያከብሩ መሪዎች መመኘት፤

ወሊጆቻቸው ችግሮቻቸውን ተነጋግረው፣ተከራክረው እና ጊዚ ወስዯው ከመፌታት ይሌቅ በትንሽ በትሌቁ ሲዯባዯቡ እና ሲፊቱ እያዩ ካዯጉ ሌጆች መካከሌ የክርክር እና የውይይት ባሔሌ ያሇው፣ ሌዩነቱን አቻችል የሚኖር፣ ጊዚ ወስድ ችግሮችን የሚፇታ እና በትንሽ በትሌቁ ፒርቲውን ጥል የማይወጣ መሪ መጠበቅ፣ ሴቷ ሌጅ በቤት ሥራ ስትዲፊ እያየ እርሱ ሲራገጥ ከሚውሌ ሌጅ መካከሌ የጾታ እኩሌነትን የሚያሰፌን መሪ መሻት፣ ከየቢሮው እና ከየፊብሪካው፣ ከመንግሥት ካዛና እና ከቤተ እምነት ሙዲየ ምጽዋት፣ ከግብር እና ከቀረጥ፣ በተመነተፇ ገንዖብ ከሚያዴግ ሌጅ መካከሌ የሀገሩን ገንዖብ የማይበሊ መሪ መፇሇግ፣

በቤተሰቡ መካከሌ በሚነገሩ አባባልች እና ተረቶች፣ ስዴቦች እና ርግማኖች አንደ ብሓረሰብ ከላሊው ተሇይቶ ሲሳቅበት እና ሲቀሇዴበት፣ሲተረትበት እና ሲሾፌበት፣ ሲናቅ እና ሲንቋሸሽ እየሰማ ያዯገን ሌጅ አዴገህ የብሓር ብሓረሰቦችን እኩሌነት የምታሰፌን መሪ ሁን ብል ያሇ ዏቅሙ ማሸከም፣ አስተማሪውን እያንጠጠ፣ እየተዯባዯበ እና በትምህርት ሰዒቱ እየቀሇዯ የሚያዴግን ሌጅ ማይምነትን ከሀገር የምታጠፊ መሪ ሁን ማሇት፣

ታናናሽ ወንዴሞቹን እና እኅቶቹን እያንቆራጠጠ፣ የሠፇር ሴቶችን መቆሚያ መቀመጫ እያሳጣ፣ ሇምን ቀና ብሊችሁ አያችሁኝ ብል የሸሚን እጅጌ እየሰበሰበ ያዯገን ሌጅ ዳሞክራሲያዊ መሪ እንዱሆን መመኘት ያሌዖሩትን ማጨዴ ነው፡፡

በሀገራችን ጀግንነት ስሇሚዯነቅ፣ ጀግናም ስሇሚከበር፣አንበሳ እና አጋዛን፣ ነብር እና ዛሆን መግዯሌ ስሇሚያሸሌም፣ በባሔሊዊው ትምህርት ፇረስ ጉግስ እና ጦር ውርወራ፣ ሽመሌ ስንዖራ እና ጋሻ ምከታ፣ ውኃ ዋና እና ዛሊይ ከሌጅነት ጀምሮ ይሰጥ ስሇነበር ሀገራችን አያላ የጦር ሜዲ ጀግኖችን አፌርታሇች፡፡ በጠሊት ሊይ አስዯናቂ ዴሌ የሚቀዲጁ፣ ዴንበራቸውን ሇአፌታም የማያስዯፌሩ፣ ጀግንነት ከነጭ እና ቀይ የዯም ሴሊቸው ጋር ሦስተኛ ሔዋስ የሆነሊቸው አርበኞችን አፌርታሇች፡፡

ነገር ግን የአመራር፣ የአስተዲዯር እና የአሠራር ጀግኖችን፣ የዳሞክራሲ እና የሰብአዊ መብት ጀግኖችን፣ የክርክር እና የውይይት ጀግኖችን ገና አሊፇራችም፡፡ የመቻቻሌ አና የመዯማመጥ፣ ተቃራኒን ሃሳብ፣ የማንዯሰትበትን ውሳኔ፣

የምንጠሊውን አመሇካከት እንዯ በጎ የሚቀበለ መሪዎችን ገና አሊገኘችም፡፡ አንዴ ሰው እንዲሇው «ኮምፑውተሩ

ባሌተጫነበት ሶፌት ዌር ሉሠራ አይችሌም»፡፡

ሇመሆኑ፤ ከሠፇር እዴር እስከ ቤተ መንግሥት፣ ከቀበላ እስከ ፒርሊማ፣ ከአንዯኛ ክፌሌ እስከ ዩኒቨርሲቲ ኢትዮጵያ የምትፇሌጋቸውን ዒይነት መሪዎች ሇማፌራት የሚያስችሌ ዖፇን፣ ተረት፣ አባባሌ፣ ጨዋታ፣ ብሂሌ፣ ወግ፣ ባሔሌ፣ ሥርዒት

አሇንን? እንዯ ኢትዮጵያ ባሇች ሚዱያ እና ንባብ፣ ትምህርት እና ሇዖመናዊ ሥሌጣኔ መጋሇጥ ውሱን በሆነባት ሀገር፤ ሰዎች አብዙኛውን ጊዚያቸውን ከአካባቢያዊ ባሔሊቸው እና ወጋቸው ጋር ነው በሚያሳሌፈባት፤ ካነበቡት መጽሏፌ የሰሙት ተረት፣ ከተማሩት ትምህርት የበለት ዴግስ፣ ከተከታተለት ሚዱያ የዋለበት ጨዋታ፣ ካገኙት ሥሌጠና ያመሹበት የሌቅሶ ዴንን በሚበዙበት ማኅበረሰብ ውስጥ፤ ኅብረተሰቡ የሚፇሌጋቸውን መሪዎች ሇመፌጠር የሚያስችሌ

ባሔሌ አሇውን?

አባቱ አንዴም ቀን ጋዚጣ ሲያነብ ያሊየው፣ እንዱያነብም ያሊዯረገው፣ በቤታቸው ውስጥ ከትምህርት መጻሔፌት በቀር ላሊ መጽሏፌ ሲገዙ አይተው የማያውቁ፣ እናቶች ከብበው ቡና ሊይ፣ አባቶች ከበበው ጠጅ ቤት እና ሌቅሶ ቤት ሲያውካኩ እንጂ መጽሏፌ ሲያነብቡ፣ ባነበቡት እና በተረደት ነገርም ሲከራከሩ ያሌሰማን ሌጅ፣ ነገ አዴጎ ስሇ ፔሬስ ነጻነት ዖብ

ይቆማሌ የሚሇው ማን ዯፊር ነው?

ስሞቻችን እንን «በሇው ፣ቁረጠው፣ ፌሇጠው፣ አንቆራጥጠው፣ ግዙቸው፣ ዋኝባቸው»፣ በሆኑበት ሀገር፣ መሪነትን

ሲያስብ ጉሌበትን የማያስብ መሪ ከየት እናመጣሇን?

ቤተሰቦቻችን፣ እዴሮቻችን፣ ዔቁቦቻችን፣ የትምህርት ክፌልቻችን፣ የጽዋ ማኅበሮቻችን፣ ሰንበቴዎቻችን፣ መጅሉሶቻችን፣የእምነት ተቋሞቻችን፣ የወጣት እና የሴት ማኅበሮቻችን፣ የሞያ እና የሲቪክ ማኅበሮቻችን፣ መንግሥታዊ

ያሌሆኑ ዴርጅቶቻችን፣ ምን ዒይነት መሪዎች አሎቸው? ስሇ ፒርሊማው እና ስሇ ጠቅሊይ ሚኒስትሩ፣ ስሇ ካቢኔው እና ስሇ ምክር ቤቱ ከመነጋገራችን በፉት በዔሇት ተዔሇት ኑሮአችን ታሊቁን ቦታ ስሇ ሚይት ስሇ እነዘህ ተቋማት አሠራር፣ አመራር፣ የመሪዎች አመራረጥ፣ ዴምጽ አሰጣጥ እስኪ እንነጋገር፡፡

Page 193: Daniel Kiibret's View

193

ሇመሆኑ በዔዴር እና በዔቁብ የምረጡኝ ዖመቻ አሇ? በየትምህርት ቤቱ የክፌሌ ኃሊፉን ስም ጠሪ መምህር ይመርጠዋሌ፣

ወይስ ሃሳቡን አቅርቦ ብትመርጡኝ ሇክፌሊችን እንዱህ እና እንዱያ አዯርጋሇሁ ብል ተማሪው ይመርጠዋሌ? ሇመሆኑስ

በክፌሌ ኃሊፉ ምርጫ ተማሪዎች በኮሮጆ ውስጥ ዴምጽ ይሰጣለ? በእዴር እና በዔቁብ ሉቀመንበር እና ሰብሳቢ ምርጫ

ጊዚ ዴምጽ እንዳት ነው የሚሰጠው፣ ምርጫው ዱሞክራሲያዊ፣ ግሌጽ እና የማይጭበረበር ነው?

የዩኒቨርሲቲ ፔሬዘዲንቶች፣ ዱኖች፣ የዱፒርትመንት ሉቃነ መናብርት ሃሳባቸውን አቅርበው፣ ምረጡን ብሇው፣ ተወዲዴረው፣ የምረጡን ዖመቻ አዴርገው፣ ተከራክረው በዴምጽ አሰጣጥ ሥርዒት ተመርጠው የሚመሩበት ዖመን መቼ

ነው የሚመጣው? ተማሪዎችስ የተማሪ ምክር ቤቶችን መሪዎች፣ የፒርሊማ አባሊት በሚመረጡበት ሥርዒት

የሚመርጡት እና ሇወዯፉቱ የፕሇቲካ እና የመሪነት ሔይወታቸው ሌምዴ የሚቀስሙት መቼ ነው?

ታዴያ እነዘህን ሁለ እንዯዋዙ ዖሌሇን የሀገር መሪ ከየት እናገኛሇን፡፡ ዚውስ እንዲሇው እኛ ያሌፇጠርነውን መሪ ፇጣሪ

ከየት ያመጣዋሌ? ከአፌሪካ? ከአውሮፒ? ከአሜሪካ? ከቻይና? ወይስ ከሊቲን አሜሪካ? ሇምን መንዯራችንን በተገቢው መንገዴ ከማስተዲዯር አንጀምርም፡፡ በኮንድሚኒየም ሔንፃዎች፣ በሪሌ እስቴት መንዯሮች፣ በአፒርትመንቶች፣ ግሌጽ ምርጫን፣ አንዲች የሇውጥ ዔቅዴ ይዜ ተመርጦ መሥራትን፣ በየጊዚው ሪፕርት ማዴረግን፣ ተሰብስበን ሥራን መገምገምን፣

በሚገባ የሠራውን መሸሇምን፣ በሚሰጠን አካባቢያዊ ኃሊፉነት ያሇ ቸሌታ ማገሌገሌን ሇምን እንጀምረውም? መሪዎችን

ሇምን አንፇጥርም? መሪነት ፒርሊማ ከገቡ፣ ከተሾሙ እና ሥሌጣን ከያ በኋሊ እንዳት ይጀመራሌ? ሰዎች እየመሩ ቆይተው ወዯ ሥሌጣን መምጣት አሇባቸው እንጂ ወዯ ሥሌጣን መጥተው መሪነትን መማር የሇባቸውም፡፡

የዔዴሩ ሙሴ ከተመረጡ ስንት ጊዚያቸው ነው? ሥሌጣናቸውስ ገዯብ አሇው? የዔቁቡ ዲኛ ሇስንት ዒመት ነው በዒመት

አንዴ ዔጣ በነፃ እየበለ የሚኖሩት? የሥሌጣናቸው ገዯብ እስከ መቼ ነው? የሰበካ ጉባኤው ምክትሌ ሉቀ መንበር፣ የአካባቢው መጅሉስ ሉቀ መንበር፣ የወጣቶች ማኅበር ሰብሳቢው፣ የሴቶች ማኅበር ሉቀ መንበር፣ የፋዳሬሽኑ ፔሬዘዲንት፣ የኮሚኒቲው ሰብሳቢ፣ የቦርደ ሉቀ መንበር፣ የኮሚቴው ሉቀ መንበር፣ የክሇቡ ፔሬዘዲንት፣ የዴርጅቱ

ፔሬዘዲንት፣ የሥሌጣናቸው ገዯብ ይታወቃሌ? እዘያ ቦታስ ከተቀመጡ ስንት ጊዚ ሆናቸው? የሚተካቸው ሰው ስሊጡ

ነው? እርሳቸው ተቀብተው ነው የተቀመጡት? ሇመሆኑስ እንዳት እንዯሚቆዩ እያሰቡ ነው የሚኖሩት ወይስ ጥሩ ሥራ

ሠርተው እንዳት ሇላሊው እንዯ ሚያስረክቡ? ታዴያ በጊዚ ገዯብ ሥሌጣን ሊይ የሚወጡ፣ ጊዚያቸው ሲዯርስ

ሪፕርታቸውን አቅርበውና የሚገባቸውን ሠርተው ወንበራቸውን ሇላሊው የሚያስረክቡ መሪዎች ከየት ነው የምናገኘው?

ከመካከሊችን ያሌፇጠርናቸውን ከየት እናስመጣ?

ኑ በየአካባቢያችን የነገ መሪዎቻችንን እንፌጠር፡፡ ሔዛብ ነው መሪውን በአርአያው እና በአምሳለ የሚፇጥረው፡፡ መሪ በአንዴ ቀን ምርጫ፣ በአንዴ ሰሞን ንግግር አይፇጠርም፤ መሪ በሂዯት የሚገኝ ነው፡፡ ባሔሩ ያሌያዖውን ዏሣ መረቡ አያጠምዯውም፡፡ ኩርንችት ተዖርቶ በሇስ፣ እሾህ ተዖርቶም ወይን የሚያበቅሌ መሬት የሇም፡፡

የብርጭቆው ወይስ የምንጩ ውኃ በአንዴ ሀገር ውስጥ አንዴ ኩሬ ብቻ ነበረ፡፡ የሀገሩም ሰዎች ውኃ የሚጠጡት ከዘያ ኩሬ ነው፡፡ አንዴ ቀን የሀገሩ ሽማግላዎች ሇዴግስ ተሰብስበው እያሇ ውኃ ተቀዲ፡፡ ውኃው ግን ቆሻሻ ነበረ፡፡ ተጋባዤቹ በተቀዲሊቸው ውኃ ተበሳጩና ላሊ ውኃ እንዱቀዲሊቸው ጠየቁ፡፡ ነገር ግን በዴጋሚ የተቀዲው ውኃም ቆሻሻ ነበረ፡፡ በዘህ ጊዚ ተጋበዟ በሃሳብ ሇሁሇት ተከፇሇ፡፡ አንዲንደ ችግሩ ከብርጭቆው ነውና ብርጭቆው መቀየር አሇበት አሇ፡፡ ላሊው ዯግሞ የሇም ላሊ ውኃ እንዯገና መቀዲት አሇበት አለ፡፡

ክርክሩ እያየሇ በመሄደ ሁሇቱም ነገሮች እንዱዯረጉ ተወሰነ፡፡ ብርጭቆውም ተቀየረ፤ ውኃውም እንዯገና ተቀዲ፡፡ ነገር ግን

አሁንም ውኃው ንጹሔ ሉሆን አሌቻሇም፡፡ በዘህ ጊዚ አንዴ ጠቢብ አዙውንት አንዴ ሃሳብ አመጡ፡፡ «እስኪ ውኃው

የሚቀዲበት ኩሬ ይታይ» ሲለ፡፡

እርሳቸው የሰጡትን ሃሳብ ተከትል ኩሬው ታየ፡፡ እውነትም ኩሬው ቆሽሾ ነበር፡፡ እኒያ ሽማግላም «ውኃ እየቀያየርን ስንቀዲ፣ ብርጭቆም ስንቀይር የኖርነው እንዳው በከንቱ ነው፡፡ ችግሩ ከብርጭቆውም፣ ከተቀዲውም ውኃ አሌነበረም፡፡

ችግሩ ከምንጩ ነበር» አለ፡፡ ከዘያም የመንዯሯ ሰዎች ተሰብስበው በመውረዴ ኩሬውን ከሌዩ ሌዩ አቅጣጫ መጥተው ካበሊሹት ቆሻሻዎች አጸደት፡፡ የመንዯርዋም ነዋሪ ንጹሔ ውኃ መጠጣት ጀመረ ይባሊሌ፡፡

Page 194: Daniel Kiibret's View

194

ይህ ታሪክ ከቤተ ክህነታችን ታሪክ ጋር ይመሳሰሊሌ፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቤተ ክህነት ያጋጠመውን ፇተና በተመሇከተ ከምእመናንም ሆነ ከተቆርቋሪ ወገኖች ሁሇት ዒይነት መፌትሓዎች ይሰማለ፡፡ የመጀመርያው ችግር ፇጠሩ የምንሊቸውን ሰዎች በላልች ሰዎች መተካት መፌትሓ ነው የሚሌ ሲሆን፣ ሁሇተኛው ዯግሞ የቤተ ክርስቲያንዋን ሔንፃዎች፣ቢሮዎች፣ መኪናዎች፣ ወዖተ መቀየር ችግሩን ይፇታሌ ብል የሚያምን ነው፡፡

የሰዎች መሇዋወጥ ችግሮችን በመጠኑም ቢሆን አይፇታም ተብል አይታመንም፡፡ ከዘህም በሊይ የተሻ ሰዎች ሇተሻሇ ዔዴገት የእመርታ መሠረቶችም ይሆናለ፡፡ ወይንም ዯግሞ ዔዴገቱን በማፊጠን፣ተፇሊጊውን ሇውጥ በማቀሊጠፌ እና ውጤቱን በማስቀጠሌ ከፌተኛ ሚናም ይኖራቸዋሌ፡፡

ነገር ግን የግሇሰቦች መሇዋወጥ ብቻውን የቤተ ክህነቱን ችግር አይፇታም፡፡ ሔመሙን በመጠኑ ይቀንሰው ካሌሆነ በስተቀር፡፡

አንዲንዴ ወገኖች የቤተ ክህነቱን ችግሮች ከሥር ከመሠረታቸው ስሇማናያቸው አሁን የተፇጠሩ ወይንም በተወሰኑ ግሇሰቦች ምክንያት የተከሰቱ፤ ያሇበሇዘያም ዯግሞ እንግዳ ክስተት አዴርገን እናያቸዋሇን፡፡ ብዎቹ ፇተናዎች ግን ዙሬ ተባብሰው፣ ወይንም መኖራቸውን ራሳቸው በራሳቸው ገሌጠው፣ ያሇበሇዘያም እኛ ሇማወቅ ችሇን ይሆናለ እንጂ እዘያው ቤተ ክህነቱ ውስጥ ተወሌዯው ያዯጉ ናቸው፡፡

ሇምሳላ ቁሌፌ ፇተናዎቻችን የሆኑት ዖረኛነት፣ ፕሇቲካዊ ጥገኛነት እና ያሌተስተካከሇ አሠራር ዙሬ የተጀመሩ ነገሮች አይዯለም፡፡

በቤተ ክህነቱ ታሪክ የሸዋ፣ የጎጃም፣ የጎንዯር፣ የትግሬ እየተባለ የሚነገርሊቸው ዖመናት አለ፡፡ እነዘህ ዖመናት ያሇ ሃፌረት ሲነገሩ ስንሰማ ዖረኛነት ሥር ሰዴድ የኖረ ፇተና እንጂ ዙሬ የመጣ ወረርሽኝ አሇመሆኑን እንረዲሇን፡፡ አሌፍ አሌፍ እንዯነ

አቡነ ጎርጎርዮስ ካሌእ ያለ አበው ከንፌሮ መካከሌ እንዲመሇጠች ጥሬ ይህንን ፇተና ቢያሌፈትም ብዎች ግን «እገላ

ያገሬ ሰው ስሇሆነ» እያለ በኩራት መናገርን፣ መመካትን እና መጠቀምን ያሇ መሸማቀቅ ሲተገብሩት ኖረዋሌ፡፡

በውጭ ሀገር እየኖረ ይህንን እቃወማሇሁ የሚሇው ወገኔም ቢሆን ቤተ ክርስቲያኑን በታቦቱ ስም ከመጥራት ይሌቅ

በወን እና በጎጡ መጥራት የሚቀናው ነው፡፡ «የነ እገላ ቤተ ክርስቲያን» የሚባሌ ኑፊቄም፣ ዔብዯትም የሆነ አመሇካከት እንዯሌቡ እጁን ከትቶ የሚዖው እዘያው ባሔር ማድ ነው፡፡

አንዲንደም ቢሆን እነ እገላ የሚያዯርጉትን የሚቃወመው የርሱ ወገኖች ስሊሌሆኑ እንጂ ተግባሩ ስሔተት ስሇሆነ

አይዯሇም፡፡ ያሇበሇዘያማ «እነ እገላ እዘያኛው ቤተ ክርስቲያን ሞሌተውታሌ» እያለ እያማረሩ ሇራስ ወገን እና አመሇካከት ብቻ ላሊ ቤተ ክርስቲያን ማነፅ መች ይኖር ነበር፡፡ አንዲንዳ እንዱያውም ጥፊቱን ሇምን እኛ አሊጠፊነውም

የሚባሌ ሁለ ይመስሊሌ፡፡ ከዘያም ባስ ሲሌ የአንዲንድቻችን እምነት «የጎመን ምንቸት ውጣ የሥጋ ምንቸት ግባ» ዒይነት ነው፡፡

ፕሇቲካውን መንተራሱንም ቢሆን ከጥንት ሇምዯነው የመጣን ነው፡፡ ቤተ ክህነቱ ከቤተ መንግሥቱ ጋር መሳ ሇመሳ ሆኖ

መኖሩ ጠቅሞታሌ? ወይስ ጎዴቶታሌ? በሚሇው ሊይ እንወያይ ካሌሆነ በቀር አብረው አሌሠሩም ማሇት ግን አይቻሌም፡፡ በርግጥ አንዲንድቹ ይህንን ክስተት የኢትየጵያ ብቸኛ ክስተት እያዯረጉ ሉያወግበት ይነሣለ፡፡ ነገር ግን ቤተ ክህነቱ ቤተ መንግሥቱን ተጠቅሞ ሇሀገር ፣ሇወገን፣ ሇወንጌሌ መስፊፊት እና ሇዴኅነት የሚጠቅም ሥራ እስከሠራ ዴረስ ሇምን አብራችሁ ሆናችሁ ተብል ሉወቀስ አይችሌም፡፡ ከጥንቶቹ የነአብጋርን እና የነቆስጠንጢኖስን፣ ከሀገራችን የነአብርሃ እና አጽብሃ፣ የነካላብን እና የነ ገብረ መስቀሌን መጥቀስ ይቻሊሌ፡፡

ነገር ግን ቤተ ክህነቱ በቤተ መንግሥቱ አለታዊ ተጽዔኖ ውስጥ ወዴቆ መሇካዊ /ፇቃዴ ፇጻሚ/ ከሆነ ግን ችግር ነው፡፡ ትናንትም ሆነ ዙሬ በዖመናዊው ዒሇም ቤተ መንግሥቱን በማቅናትም ሆነ በማገዛ፣የቤተ መንግሥቱንም እገዙ በመጠቀም የሚሠሩ አብያተ ክርስቲያናት አለ፡፡ የሩሲያን፣ የአርመንያን፣ የግሪክን አብያተ ክርስቲያናት መጥቀስ ይቻሊሌ፡፡

በሀገራችንም በንጉሡም፣ በዯርግም ሆነ በኢሔአዳግ ዖመን ቤተ ክህነቱ ከቤተ መንግሥቱ ጋር ሠርቷሌ፡፡ ሁሇቱም ተከባብረው እና ተጠባብቀው፣ ነጻነታቸውን ጠብቀው እና ተረዲዴተው እስከ ሠሩ ዴረስ ሁሇቱም ይጠቀማለ፡፡ ይህ ሲፇርስ ግን ወይ ሁሇቱም አሇያም ቢያንስ አንደ ይጎዲለ፡፡

Page 195: Daniel Kiibret's View

195

እስካን ባለኝ መረጃዎች ከቤተ ክህነት ውጭ በሆኑ ጸሏፌት ሇፕሇቲካ እና ሇዖር በነበራቸው አመሇካከት የተዯነቁት ፒትርያርክ ብጹዔ ወቅደስ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ናቸው፡፡ በዖመናቸው የነበሩ የዯርግ አባሊት በጻፎቸው መጻሔፌት ይህ

አቋማቸው በአዴናቆት ተዖክሯሌ፡፡ ሇምሳላ «ነበር» በተሰኘው የዖነበ ፇሇቀ ክፌሌ ሁሇት መጽሏፌ ሊይ «ሇምሳላ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሔድ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ ብጹእ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት እንዯራሴ የመሆን ፌሊጎት

አሌነበራቸውም፡፡ በብ ሌመናና ማግባባት «እሺ እንዲሊችሁ ይሁን» ከአለ በኋሊ የእጩ ተመራጭነት ቅፅ እንዱሞለ

ተሰጥቷቸው በመጠይቁ መሠረት በማከናወን ሊይ እንዲለ «ብሓረሰብ» የሚሌ ረዴፌ ሊይ እንዯዯረሱ «አሌፇሌግም ያሌችሁ ሇዘህ ነው፡፡ እኔ በየትም ቦታ፤ በማንኛውም ጊዚ የምወክሇው ሃይማኖቴንና ምእመናንን ብቻ ነው፡፡ ከዘህ

ውጭ ወኪሌ የመሆን ተሌዔኮ የሇኝም፤ እንዱኖረኝም አሌፇሌግም፡፡» ብሇው በማንኛውም ሁናቴ የፕሇቲካ ወጋግራ

መሆን እንዯማይሹ በጠንካራ አንዯበት ተናገሩ፡፡በቅጹም ሊይ ሳይፇርሙበት «ያውሊችሁ» ብሇው ሉሄደ ተነሡ፡፡ «ኧረ

ግዴ የሇም ይተውት ብጹዔ አባታችን» ተብሇው ያመኑበትን ብቻ በቅፁም ሊይ አስፌረው ያሊመኑበትን ትተው ፇረሙ» ይሊሌ ቤተ ክርስቲያን በግብጻውያን ጳጳሳት መመራቷ የራሱ የሆነ ጥቅም እና ጉዲት ነበረው፡፡ ከጉዲቱ አንደ ጠንካራ፣ በዖመናት የተፇተነ እና ሥር የያዖ ቤተ ክህነት እንዲይኖረን ማዴረጉ ነው፡፡ የቤተ ክህነቱን ሥራ ነገሥታቱ እና ግብፃውያን ጳጳሳቱ ከካህናተ ዯብተራ ጋር ብቻ በመሆን ማከናወናቸው የቤተ ክርስቲያንዋን እዴሜ ግማሽ እንን ያሇው ቤተ ክህነት እንዲይኖረን አዴርሌ፡፡

ቤተ ክርስቲያን የሀገሪቱ ብቸኛ የትምህርት ተቋም በነበረች ጊዚ ሇራስዋም ሆነ ሇሀገሪቱ የሚሆን የተማረ የሰው ኃይሌ ታመረት ነበር፡፡ ሇቅዲሴው፣ ሇማኅላቱ፣ ሇአቋቋሙ፣ ሇሰዒታቱ፣ ሇትርሜው፣ ሇቅኔው፣ሇዴው የሚሆን የሰው ኃይሌ ራስዋ በራስዋ ታወጣ ነበር፡፡ ቤተ ክህነት በዖመናዊ መንገዴ ሲቋቋም ግን የሔግ ጉዲይ፣የሂሳብ ጉዲይ፣የሥራ አመራር ጉዲይ፣ የመዛገብ አያያዛ ጉዲይ፣ የመረጃ ቴክኖልጂ ጉዲይ ጉዲዮቿ ሆኑ፡፡

ስትራቴጂያዊ ዔቅዴ ማቀዴ፤ ኦዱት ማዴረግ፣ ሔንፃዎችን በዖመናዊ መንገዴ ማሠራት እና ማስተዲዯር፤ ዖመናዊ ት/ቤቶችን ማቋቋም እና ማስተዲዲር፣ የጤና ተቋማትን ማቋቋም እና ማስተዲዯር፣ የንግዴ ቦታዎችን ማስተዲዯር ወዖተ ተጨማሪ ሥራዎቿ ሆኑ፡፡

ነገር ግን ሇእነዘህ ተግባራት የሚሆን የሰው ኃይሌ ማምረቻ የሊትም፡፡ ከሚያመርቱ ተቋማትም አትወስዴም፡፡ በሚሉዮን

ብሮች ታንቀሳቅሳሇች፤ በበቂ የሰው ኃይሌ የተዯራጀ የፊይናንስ መምሪያ ግን የሊትም፡፡ ላሊው ቀርቶ «ፑች ትሪ

አካውንቲንግ» እንን እንዯ ናፇቃት ሉቀር ነው፡፡ አንደ ዯብር ገንዖብ ሊይ ይተኛሌ፣ ላሊው ዯብር ጧፌ ይሇምናሌ፡፡ ተመሳሳይ ሞያ ያሊቸው አገሌጋዮች በቦታ መሇያየት ብቻ የሰማይ እና የምዴር ያህሌ ርቀት ያሇው ዯሞዛ ያገኛለ፡፡

የ35000 አብያተ ክርስቲያናት የሔግ ጉዲይ ይመሇከታታሌ፤ ነገር ግን በቂ የሰው ኃይሌ የያዖ የሔግ መምሪያ የሊትም፡፡

ስንት በፑ ኤች ዱ፣ ስንት በዱግሪ? ስንት በዱፔልማ የተማረ፤ የራስዋንም የሔግ ሥርዒት የጠነቀቀ ባሇሞያ አሠማርታሇች? ቢባሌ መሌሱ ከባዴ ነው፡፡

ብ ሔንፃዎች ታስገነባሇች፣ አንዴ ክፌሇ ከተማ እንን ያሇውን የግንባታ ባሇሞያ የሊትም፡፡ አያላ ዖመናዊ ት/ቤቶች በሥርዋ አለ፤ ነገር ግን የትምህርት ሚኒስቴር በሥርዋ የሊትም፤ አያላ የጤና ተቋማት አሎት፣ ነገር ግን የጤና ቢሮ

አሊዯራጀችም፤ ብ ይጠበቅባታሌ፣ ነገር ግን ቢያንስ የአምስት ዒመት ስትራቴጂክ ዔቅዴ የሊትም፡፡ ከ45 ሚሉዮን በሊይ

ምእመን አሊት፤ ነገር ግን ከ3000 በሊይ የሚታተሙ መጽሓት እና ጋዚጦች የሎትም፤

የቅዴስት ሥሊሴ መንፇሳዊ ኮላጅ ሇቤተ ክርስቲያኒቱ መመሇሱ እና ዯቀ መዙሙርትን ማፌራቱ እሰየው የሚያሰኝ ቢሆንም አዯረጃጀቱ ግን አሁን ቤተ ክርስቲያኒቱ ከሚያስፇሌጋት የሰው ኃይሌ አንፃር ባሇመቃኘቱ ችግርዋን ሉቀርፌሊት

አሌቻሇም፡፡ ሇምሳላ ያህሌ ቅዴስት ሥሊሴ መንፇሳዊ ዩኒቨርሲቲን መንፇሳዊ እና ዒሇማዊ/secular/ ኮርሶችን እንዱሰጥ አዴርጎ ማዋቀር ይቻሌ ነበር፡፡ በአንዴ በኩሌ ነገረ መሇኮትን በላሊ በኩሌ አስተዲዯርን፣ ሔግን፣ የሂሳብ አያያዛን፣ የቅርስ አጠባበቅን፣ አንትሮፕልጂን፣ ፉልልጂን፣ የኮምፑውተር ሳይንስን፣ ታሪክን፣ ኢኮኖሚክስን እና ላልችን የተማረ፤ በሁሇት በኩሌ የተሳሇ የሰው ኃይሌ እንዱያፇራ ቢዯረግ ኖሮ ቤተ ክርስቲያን የት በዯረሰች ነበር፡፡

እነ መሌአከ ሰሊም ሳሙኤሌ ተረፇ፣ እነ መሌአከ ብርሃናት አዴማሱ ጀንበሬ፣እነ አሇቃ አያላው፣ እነ መሌአከ ታቦር ተሾመ ዖሪሁን፣ እና ላልቹም በዔውቀት እና በሔይወት ያስጌጧት ቤተ ክህነት ዙሬ ሇጋዚጠኛ መሌስ ሇመስጠት የሚበቃ ሰው እያጣች መምጣቷ የዯረሰችበትን ዯረጃ ያሳያሌ፡፡ አንዴ በዖመዴ የተቀጠረ ጨዋ ሰው በአንዴ የቤተ ክህነት ስብሰባ ሊይ

ንግግር ያዯርጋሌ አለ፡፡ ሉቁ ዯግሞ ከኋሊው ተቀምጠዋሌ፡፡ የርሱ ዯመወዛ 1500 ብር፣ የርሳቸው ዯመወዛ 400 ብር

Page 196: Daniel Kiibret's View

196

ነው፡፡ በንግግሩ መጽሏፌ ጠቀስኩ ይሌና ግእን ይሰባብረዋሌ፡፡ ሉቁ አሊስችሊቸው ብል «ምናሇ መጀመርያ ብትማር»

ይለታሌ፡፡ እርሱም ዖወር ብል «ብማርማ ኖሮ እንዯርስዎ በ400 ብር ዯመወዛ መቅረቴ ነበር» አሊቸው አለ፡፡

የኢሔአዳግ መንግሥት ሥሌጣን ከያዖ በኋሊ እንን የመንግሥት መ/ቤቶችን አሠራር ሇማስተካከሌ ስንት ጊዚ ማሻሻያ ተዯርሌ፤ መዋቅር ተቀይሯሌ፣ ቢፑ አር እና ካይዖን ተተግብሯሌ፡፡ ቤተ ክህነት ግን መዋቅሯን ሇማስጠናት፣ሇማሻሻሌ፣ እንዯ ቢ ፑ አር እና ካይዖን የመሳሰለ የአሠራር ማሻሻያ መንገድችን ሇመተግበር አሌሞከረችም፡፡ ቢያንስ ሩቅ ሳትሄዴ ከመንግሥት እንን መማር አሌቻሇችም፡፡

እነዘህ ሁለ የሚያመሇክቱት ሥር የሰዯዯ እና ከትናንት ጀምሮ የተያያዖ የአሠራር ችግር መኖሩን ነው፡፡ ዙሬ የምናየው የአሠራር ችግር የእነዘህ ሁለ ትብትቦች ውጤት ነው፡፡

እናም እነዘህ በሽታዎች በአጠቃሊይ መሌኩ የሚፇታ፣ ምንጫቸውን የሚያስተካክሌ ነገር ካሌመጣ በቀር፣ እንዯኔ እምነት ሰዎችን በመቀያየር ብቻ የቤተ ክህነቱን አሠራር ውጤታማ እና ቤተ ክርስቲያኒቱን የሚመጥን ማዴረግ የሚቻሌ አይመስሇኝም፡፡

ታዴያ መፌትሓው ምንዴን ነው?

እንዯኔ እንዯኔ የቤተ ክህነትን ችግሮች ሇመፌታት ቁሌፌ መፌትሓዎች አራት «መ»ዎች ናቸው፡፡

1/መረዲት፡ የቤተ ክርስቲያኒቱን ጉዜ፣ የነበረባትን ፇተና እና የቤተ ክህነቱን የችግር ምንጮች በሚገባ መረዲት ማሇት ነው፡፡ ከስሜታዊነት፣ ከወገንተኛነት እና ሇእኔ ይዴሊኝ ከሚለ ስሜቶች ርቀን፤ ችግሩን በሚገባ መገንዖብ አሇብን፡፡ ችግሩን በሚገባ ካሌተረዲን፤ የቤተ ክህነትን እና የቤተ ክርስቲያንን አንዴነት እና ሌዩነት ካሌተገነዖብን፤ የምንሰጠው

መፌትሓ «እንክርዲደን እንነቅሊሇን ስትለ ስንዳውን እንዲትነ ቅለት» የተባሇውን የወንጌሌ ሔግ የሚያፇርስ ይሆናሌ፡፡

2/መሳተፌ፡ የቤተ ክርስቲያንን ፇተናዎች በምኞት እና በቅን ሃሳብ፣ በቁጭት እና በመብከንከን ብቻ መፌታት አይቻሌም፡፡ ራስን የመፌትሓው አካሌ ማዴረግም ያስፇሌጋሌ፡፡ ከምኞት እና ከንዳት ያሇፇ ተግባር ያሻሌ፡፡ በእግር ስ ሜዲ ዋንጫ በተመሌካች ዴጋፌ እና ፌሊጎት አይመጣም፡፡ በተጨዋቾች ጥንካሬ እና ተጋዴል እንጂ፡፡ ዋንጫ በተመሌካች ዴጋፌ የሚመጣ ቢሆን ኖሮ የዖንዴሮውን የዒሇም ዋንጫ መውሰዴ የነበረባት ዯቡብ አፌሪካ ነበረች፡፡

በክርስትና ጉዜም ያሇ ክርስቲያኖች ሱታፋ የሚፇታ ችግር የሇም፡፡ አንዲንድች የሚፇሌጉት ነገር እንዱሁ እንዱመጣ ይሻለ፡፡ አንዲንድችም የተወሰኑት ሰዎች በሚያዯርጉት ተጋዴል እየተዯሰቱ ይቀመጣለ፡፡ ላልችም እናንተ ሇምን እንዱህ

አታዯርጉም? ሇምን እንዱህ ወይንም እንዱያ አይዯረግም? እያለ ስሇጠየቁ ዴርሻቸውን የተወጡ ይመስሊቸዋሌ፡፡ ይህ ግን መፌትሓ አያመጣም፡፡ እያንዲንዲችን የምንችሇውን ስናዯርግ እንጂ፡፡

አንዲንድቻችን ዯግሞ «አሁን የኔ ብቻ መሮጥ፣ መጋዯሌ፣ መፌጨርጨር ምን ሇውጥ ሉያመጣ ነው? እነ እገላ እና እነ

እገላ ዛም ብሇው፣ እነ እገላ የተውትን እኔ ምን አሇፊኝ? አሁን ሇመሆኑ እኔን ማን ከሰው ሉቆጥረኝ ነው?» ይሊለ፡፡

አንዴ ነገር እናስብ፡፡ በማቴ 25 ሊይ ጌታችን በዲግም ምጽአት ይጠይቃቸዋሌ የተባለትን ጥያቄዎች እናስብ፡፡ «ተርቤ

ሇምን አሊበሊኸኝም?» አሇ እንጂ «ረሃብን ከምዴረ ገጽ ሇምን አሊጠፊህም?» አሊሇም፡፡ «ታሥሬ ሇምን

አሌጠየቅኸኝም?» አሇ እንጂ «እሥር ቤቶችን ሇምን አሊጠፊህም?» አሊሇም፡፡ ይህ ምን ያሳየናሌ? የዏቅማችንን ማዴረጋችንን እንጂ ጠቅሊሊውን ችግር መፌታታችንን እግዘአብሓር አይጠይቅም ማሇት ነው፡፡ ችግሩን መፌታት መቻሌ እና ሇመፌትሓው አስተዋጽዕ ማዴረግ ይሇያያለ፡፡ ሇመፌትሓው መነሣት የኛ፤ ችግሩንም መፌታት የእግዘአብሓር ዴርሻ ነው፡፡

3/መሠዋት፡ ክርስትና በመስቀሌ ሊይ የተመሠረተ ነውና ያሇ መሥዋዔትነት ሉዛ አይችሌም፡፡ ከመስቀሌ የወረዯ ክርስትናም ክርስትና አይሆንም፡፡ ምንም ዒይነት መሥዋዔትነት ሇመክፇሌ ካሌተዖጋጀን፤ ምንም ዒይነት ችግርን አንፇታም፡፡ የምናጣው ክብር፣ ዛና፣ ስም፣ ገንዖብ፣ ሥሌጣን መኖር አሇበት፡፡ መሸነፌን መቀበሌ አሇብን፡፡ ይህ ነው

ሰማዔትነት፡፡ ጌታችን ተሸንፍ አሸነፇ፡፡ እኛስ? ክንፌ ሇማግኘት እግርን ማጣት ያስፇሌጋሌኮ፤ እኛስ?

ብዎቻችን ምናችንም እንዱነካ አንፇሌግም፡፡ በሚጋዯለ ሰዎች ሊይ ግን እንፇርዲሇን፡፡ ጥቂት መሥዋ ዔትነትም ሇመክፇሌ ዛግጁ አይዯሇንም፤ ብ ሃሳቦችን ግን እንሰነዛራሇን፡፡ እነ እገላን እንዱሠው እንጎተ ጉታሇን፤ እኛ ግን የእሳቱ

ጢስ እንን እንዱነካን አንሻም፡፡ ቀዯምት ኢትዮጵያውያን አበው «ሰማዔትነት አያምሌጥህ» ይለ ነበር፤ የአሁኖቹ ዯግሞ

«ሰማዔትነት አይዴረስብህ» ነው የምንሇው፡፡ ዋንጫው ከተገኘ «አሇንበት» እንሊሇን፤ ዋንጫው ከጠፊ ግን «እኔ

Page 197: Daniel Kiibret's View

197

የሇሁበትም» ነው መሌሳችን፡፡ ታዴያ እንዳት መፌትሓ ይገኛሌ፡፡ ሇመሆኑ በተጋዴል እንጂ በስብሰባ የተሸነፇ ሰይጣን

አሇ? በሰማዔትነት እንጂ በሃሳብ ብዙት ዴሌ የተዯረገ ፇተና አሇ?

መሥዋዔትነቱን ከባዴ የሚያዯርገው ከቤተ ክርስቲያን ችግር የሚያተርፈ ወገኖች ስሊለ ነው፡፡ እነዘህ ወገኖች ችግሩን

ይፇሌጉታሌ፡፡ በችግሩ ቤተ ክርስቲያን ብትጎዲም እነርሱ ያተርፊለና፡፡ ሇምሳላ ቤተ ክርስቲያን አንዴ ከሆነች «የሊይ ፇሪ

የታች ፇሪ» እያለ የሚያምታቱ ሰዎች ቦታ ያጣለ፤ ቤተ ክርስቲያን አስተዲዯርዋ ከተጠናከረ ያሇ ዔውቀት እና ያሇ ዏቅም በዛምዴና ብቻ ውጭ መውጣት ይቀራሌ፤ ያሇ ችልታ እና ያሇ በቂ ሔይወት መመንኮስ ይቀራሌ፣ ክህነት መቀበሌ ይቀራሌ፣ መሾም ይቀራሌ፣ የቤተ ክርስቲያን የገንዖብ ሥርዒት ከተስተካከሇ መዛረፌ ይቀራሌ፤ ቅደስ ሲኖድስ ከጠነከረ እዘህም እዘያም ቤተ ክርስቲያን መክፇትና ገንዖብ መሰብሰብ ይቀራሌ፤ ያሇ ችልታ እና ብቃት ጵጵና ማግኘት ይቀራሌ፤ ስሇዘህም ችግሩ እንዱቀጥሌ ይፇሇጋሌ፡፡

እስኪ ተመሌከቱ ቀዴሞ ምእመናን ወዯ ቤተ ክርስቲያን ሲሄደ ተአምር ሰምተው ነበር የሚመሇሱት፤ እምነቱ፣ ጠበለ፣

ገዴለ፣ ዴርሳኑ ያዯረጉትን ተአምር ይሰማለ፡፡ እኛ ግን ምንዴን ነው የምንሰማው? ጭቅጭቅ፣ ንትርክ፣ እገላ እና እገላ ተዯባዯቡ፣ ተሇያዩ፣ እንዱህ እና እንዱያ ተባባለ፣ እንዱህ ያሇ ሥርዒት ፇረሰ፤ እንዱህ ያሇ ኑፊቄ ተሰጠ፡፡ ጆሮዎቻችንኮ

በጎ ነገር ናፇቃቸው፤ ይህ እንዱመጣ ግን ተጋዴል እና ሰማዔትነት የግዴ ይሊሌ፡፡ «እንበሇ መከራ ኢይትረከብ ጸጋ» ነውና፡፡ ያሇ ሔማማት ፊሲካ የሇም፡፡

4/መንፇሳዊነት፡ የመጨረሻው፣ ግን ወሳኙ ነገር ነው፡፡ መንፇሳውያን በላለበት ቦታ መንፇሳዊ ነገር መፌትሓ አያገኝም፡፡ መንፇሳዊነት ማሇት የሃይማኖትን ትምህርት ማወቅ፤ ቤተ ክርስቲያን መሄዴ፤ የቃሌ ጸልትን መሸምዯዴ፣ የቤተ ክርስቲያንን መዒርጋት መያዛ፤ በቤተ ክርስቲያን መዋቅር ውስጥ ማገሌገሌ ማሇት አይዯሇም፡፡ እነዘህ መንፇሳዊነትን የሚያጎሇብቱ ነገሮች እንጂ በራሳቸው መንፇሳዊነት አይዯለም፡፡

መንፇሳዊነት ኑሮ ነው፤ አመሇካከት ነው፤ ሔይወት ነው፤ ቅኝት ነው፡፡ መንፇሳዊነት በፇሪሃ እግዘአብሓር ተቃኝቶ፤ በቃሇ እግዘአብሓር ተመርቶ፤ መንፇሳዊን ጥበብ ገንዖብ አዴርጎ ውስጥን መሇወጥ ነው፡፡

አንዴ ክርስቲያን እግዘአብሓርን በምንም መንገዴ ካሌፇራ፤ ቃሇ እግዘአብሓርን ከተሇማመዯው፤ የማያምንባቸውን

ነገሮች ሇሥነ ሥርዒት ሲሌ ብቻ የሚያዯርግ ከሆነ፤ ምንም ዒይነት መንፇሳዊ ነገር ከስሔተቱ ካሊቆመው፤ «እግዘአብሓርን

የማይፇራ ሰውንም የማያፌር» ከሚባሌበት ዯረጃ ዯርሷሌ ማሇት ነው፡፡ እንዱህ ያሇው ሰው የተአምራት ቅጣት እንጂ ምክር እና ተግሣጽ አይመሌሰውም፡፡

በመሆኑም የሳኦሌን ኃጢአት የሚመክት የዲዊት መንፇሳዊነት፤ የኤሌዙቤሌን ኃጢአት የሚመክት የኤሌያስ መንፇሳዊነት፤ የዴርጣዴስን ኃጢአት የሚመክት የጎርጎርዮስ መንፇሳዊነት፤ የብርክሌያን ኃጢአት የሚመክት የዮሏንስ አፇወርቅ መንፇሳዊነት፤ የግራዘያኒን ኃጢአት የሚመክት የአቡነ ጴጥሮስ መንፇሳዊነት፤ ያስፇሌጋሌ፡፡

አንዴ የጥንት አባት «በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ትሌቁ ችግር የሚፇጠረው መንፇሳውያን ያሌሆኑ ሰዎች መንፇሳዊ ሥራ

ሲሠሩ ነው» ብል ነበር፡፡ ያሌመነኑ ሰዎች ከመነኮሱ፤ ክርስቲያን ያሌሆኑ ሰዎች ከቀሰሱ፤ እግዘአብሓርን የማያውቁት ሰዎች ካስተማሩ፤ ዯመወዛ፣ቤት እና መኪና የሚያቸው ሰዎች ከጰጰሱ፤ ፌትፌት ያሌሰሇቻቸው ሰዎች ባሔታውያን ከሆኑ፤ የዖር ዙር ያሌሇቀቃቸው ሰዎች የሁለ አባት ከተባለ፤ከራሳቸው ጋር ያሌታረቁ ሰዎች ሇታራቂነት እና አስታራቂነት ከተቀመጡ፤ መንፇሳዊነት ሽታውም ጠፌቷሌ ማሇት ነው፡፡

ሇዘህም ሳይሆን አይቀርም ሇመንፇሳዊ ችግሮች የታክቲክ እና የቴክኒክ እንጂ የመንፇስ መፌትሓ ስንፇሌግ የማንገኘው፡፡

አንዲንዴ ጊዚኮ እኛ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አሇን፤ ቤተ ክርስቲያን ግን ከእኛ ውስጥ ወጥታሇች፤ እኛ በክርስትና ውስጥ ነን፤ ክርስትና ግን ከእኛ ውስጥ ወጥቷሌ፤እኛ በክህነቱ ሌብስ ውስጥ ነን፤ ክህነቱ ግን ከእኛ ውስጥ ወጥቷሌ፤ እኛ በስብከቱ ቀሚስ ውስጥ ነን፤ ስብከቱ ግን ከውስጣችን ወጥቷሌ፡፡ እኛ በገዲም እንኖራሇን፤ ገዲማዊ ሔይወት ግን በኛ ውስጥ የሇም፡፡ ሇአንዲንድቻችን ጵጵስና ፔሮፋሽን ነው፤ ቅስና ፔሮፋሽን ነው፣ ሰባኪነት ፔሮፋሽን ነው፤ ምንኩስና ፔሮፋሽን ነው፤ዛማሬ ፔሮፋሽን ነው፣ እንዯ ጥብቅና፣ እንዯ ንግዴ፣ እንዯ ሔክምና፣ እንዯ ጋዚጠኛነት፣ እንዯ ምሔንዴስና፣ የእንጀራ ማግኛ ሞያ፡፡

ታዴያ እንዳት መንፇሳውያን መሆን ይቻሊሌ?

በመጽሏፇ መነኮሳት እንዯ ተጻፇው በቤተ መንግሥት ውስጥ ሆነው እንዯ ቤተ ክህነት የሚኖሩ፣ በቤተ ክህነትም ሆነው እንዯ ቤተ መንግሥት የሚኖሩ ነበሩ፤ አለ፡፡ ይሁዲ በአካሌ ከክርስቶስ ጋር ነበር፤ ሌቡ ግን ከነ ሉቀ ካህናት ቀያፊ ጋር ጌታን ሇመስቀሌ ያዴማሌ፤ ማርያም እንተ እፌረት በአካሌ ከአመንዛሮች ጋር ነበረች፤ ሌቧ ግን ክርስቶስን ይፇሌግ ነበርና

Page 198: Daniel Kiibret's View

198

ከእግዘአብሓር ጋር ነበር፡፡ ይሁዲም ሌቡ ወዲሇበት ሄዯ፤ ማርያምም ሌቧ ወዯ ነበረበት መጣች፡፡ ሇመሆኑ ከሁሇቱ ሰዎች

መንፇሳዊው ማን ነበር?

በአንዴ ወቅት አንዴ አባት የተናገሩትን እዘህ ሊይ ማንሣት ያስፇሌጋሌ፡፡ ሇስብሰባ ወዯ አንዴ መንግሥታዊ ዴርጅት ሄጄ ከባሇሥሌጣናት ጋር ተሰብስቤ ነበር፡፡ በስብሰባው መካከሌ አንዯኛው ባሇ ሥሌጣን በግእዛ ሲጠቅስ ሰማሁት፤

ተገረምኩ፡፡ ስብሰባው ሲያበቃ ጠብቄ ያንን ሰው «አንተ የቤተ ክህነት ሰው ነህ እንዳ? ቅዴም አንዴ ነገር ስትናገር

ሰምቼሃሇሁ» አሌኩት፡፡ ሰውዬውም «አዎ ነኝ፤ ምነው ገረመዎት እንዳ» አሇኝ፡፡ «የቤተ ክህነት ሰው እንዱህ ባሇ ሥፌራ

ይኖራሌ ብዬ አሌገምትም ነበር?» ብዬ መሇስኩሇት፡፡ እርሱም «አባቴ የቤተ ክህነት ሰውኮ በየቦታው አሇ፡፡ የቤተ ክህነት

ሰው የላሇው ቤተ ክህነት ውስጥ ብቻ ነው» አሇኝ ብሇው ነገሩን፡፡

ዋናው መፌትሓው ይሄው ነው፡፡ የቤተ ክህነት ሰው በቤተ ክህነት እንዱያገሇግሌ ማዴረግ፡፡

እኔ በቀጣይ ማክሰኞ የማቀርባቸው ሃያ ዛርዛር የመፌትሓ ሀሳቦች አለ፡፡ የእናንተንም አስቡበት፡፡ ጊዚው አንዴ ሌብ ሆነን ሇአንዱት እምነት የምንነሣበት ነውና፡፡

ቅኝ አሌተገዙንም?

አባት ሁሌጊዚ ሇሌጁ ስሇ ሀገሩ ታሪክ እና ወግ ይነግረዋሌ፡፡ በተሇይም አንዴ ነገር ዯጋግሞ ያነሣሇት ነበር፡፡ «ኢትዮጵያ ከሁለም የአፌሪካ ሀገሮች ተሇይታ ቅኝ ያሌተገዙች፣ራስዋን ችሊ የኖረች ሀገር ናት፡፡ የራስዋ ፉዯሌ፣ የራስዋ የዖመን አቆጣጠር፣ የራስዋ ባሔሌ ያሊት ናት» ይሇዋሌ፡፡ አንዴ ቀን ታዴያ ሌጁ ጥያቄ አነሣ፡፡

«ኢትዮጵያ ግን በእውነት ቅኝ አሌተገዙችም?» የሚሌ፡፡ እናም አባቱን መሞገት ጀመረ፡፡

«አባዬ ግን በእውነት ኢትዮጵያ በአውሮፒውያን ቅኝ አሌተገዙችም? ወይስ ሇሞራላ ብሇህ ነው ነጻነቷን ጠብቃ የኖረች ሀገር ናት እያሌክ የምትነግረኝ» አሇው ሌጁ፡፡

አባትዬውም ዯንግጦ «ምነው ሌጄ ምን አዱስ ነገር ተገኘ? ይህኮ እኔ የፇጠርኩት አይዯሇም፡፡ ዒሇም በሙለ የሚያውቀው እውነት ነው፡፡ የትኛውንም መጽሏፌ አገሊብጥ፣ የትኛውንም ሉቅ ጠይቅ፣ ይህንኑ ብቻ ይነግሩሃሌ» አሇው፡፡

ሌጁም «ይህ ከሆነማ ሆኗሌ ተብል የሚታሰበውና የሚታየው ነገር ይሇያያሌ» አሇው፡፡

«እንዳት ማሇት» አሇ አባት፡፡

«ኢትዮጵያ ቅኝ አሇመገዙቷ ሆኗሌ ተብል የሚታሰበው ነገር ነው፤ የሚታየው ነገር ግን ቅኝ ተገዛታ የኖረች

ብቻ ሳይሆን አሁንም ቅኝ እየተገዙች መሆንዋን የሚያሳይ ነው»

አባት ግራ ገብቶት ሌጁን ትኩር ብል አየው፡፡ «መቼም የዙሬ ሌጆች ተፇሊሳሚዎች ናችሁ፡፡ የማታመጡት ነገር የሊችሁም፡፡ እኛ አሜን ብሇን የተቀበሌነውን ነገር ሁለ መጠራጠር አመሊችሁ ሆኗሌ፡፡ ምን አግኝተህ ነው ይህንን ያሌከው?» ሲሌ ጠየቀው፡፡

«ሇምሳላ በቀዯም ዔሇት እኔና አንተ እዘያ ቢሮ ሄዴን፡፡ ታስታውሳሇህ?» አሇው ሌጁ፡፡ «አዎ እና ምን ተፇጠረ?» አሇው አባት፡፡

«በር ሊይ የተፇጠረውን ታስታውሰዋሇህ?» ሌጁ መሌሶ ጠየቀ፡፡

«ምን ተፇጠረ? ተፇተሽን ገባን፡፡ አሇቀ» አሇው አባት፡፡

«በጣም ጥሩ እኔ እና አንተ ተፇትሸን ገባን፡፡ ከእኛ አጠገብ የነበረው ፇረንጅ ግን ሰሊምታ ብቻ ቀርቦሇት ገባ፤ ሇምን? እኔ እና አንተ ግብር ከፊይ የዘህች ሀገር ዚጎች ነን፡፡ እኔ እና አንተ አጥንታቸውን ከስክሰው፣ ዯማቸውን አፇሰሱ እያሌን ዖወትር የምናነሣቸው አባቶቻችን ሌጆች ነን፡፡ ነገር ግን እኛ አንታመንም፤ ስሇዘህ ተፇተሽን፡፡ ፇረንጁ ግን ታማኝ ነው፤ እናም ሳይፇተሽ በጥሩ ፇገግታ ገባ፡፡ እኛ አዯጋ ሉያዯርሱ ይችሊለ ተብሇን እንጠረጠራሇን፤ ፇረንጁ ግን ንጹሔ ነው ተብል ይታመናሌ፡፡

«ሆሆ» አሇ አባት፡፡ «እና ይሄ ከቅኝ ግዙት ጋር ምን አገናኘው?»

«ቆይ ቆይ ታገሠኝ፡፡ እዘያ ቢሮ ብቻ አይዯሇምኮ፡፡ ታሊሊቅ በዒሊት ሲከበሩ በየአዯባባዩ ሏበሻ ሆነህ ፍቶ ግራፌ ሊንሣ፣ ፉሌም ሌቅረጽ ብትሌ ጠባቂው አያሳሌፌህም፡፡ ፇቃጁም በመከራ ነው የሚፇቅዴሌህ፡፡ እርሱም ቢሆን ዖመዴ ካገኘህ፡፡ ፇረንጅ ከሆንክ ግን መሌክህ ብቻ ይበ ቃሌ፡፡ የፇሇግከውን ብትቀርጽ፣ የፇሇግከውን

Page 199: Daniel Kiibret's View

199

ብታነሣ ማን ጠያቂ አሇህ፡፡ እስኪ ወዯ ታሪካዊ ቦታዎች ሂዴ፤ ሇሏበሻ ያሌተፇቀደ ቦታዎች ሇፇረንጅ ክፌት ናቸው፡፡ አንተ የማታገኘውን መረጃ ፇረንጅ በቀሊለ ያገኘዋሌ፡፡

«አጎቴ ከውጭ ሀገር የመጣ ጊዚ ትዛ ይሌሃሌ? ምሳ ሉጋብዖን እዘያ ሆቴሌ ገባን፡፡ እኔ መጀመርያውኑም እንዱህ ያለ ፇረንጅ የሚያዖወትራቸው ሆቴልች መሄደን አሌፇሇግኩትም ነበር፡፡ ዯግሞም ተናግሬያሇሁ፡፡ ግን ከሄዴን በኋሊ ያሌኩት ነው የዯረሰው፡፡

«ምን ተፇጠረ፤ ነበርኩ አይዯሇም እንዳ?»

«አዎ ነበርክ፡፡ ነገር ግን አንተ ቅኝ ግዙትን መሬት ሊይ ነው የምትፇሌገው፤ እኔ ዯግሞ ሰው ሊይ፡፡ አንተ ስሇ ዴንበር የምታስበው በምዔራብ፣ በምሥራቅ፣ በሰሜን፣ በዯቡብ እያሌክ ነው፡፡ እኔ ዯግሞ ዴንበሩን ከመካከሊችን ነው የምፇሌገው፡፡

«እኛ ነበርን ወዯ ሆቴለ ቀዴመን የገባንው፡፡ ወንበር ይዖን የተቀመጥነው፡፡ ነገር ግን አስተናጋጆቹ ሁለ ፇረንጆቹን ሇማስተናገዴ ነበር ሽር ጉዴ የሚለት፡፡ እኛ ተቀምጠን ከኋሊችን የመጡት ፇረንጆች ቀዴመው ተስተናገደ፡፡ አጎቴ ነገሩ ስሊሌገባውና የአስተናጋጆቹ ንዛህሊሌነት ብቻ ስሇመሰሇው ከራሱ ሀገር ጋር አወዲዴሮ ተናዯዯ፡፡ በኋሊም በመከራ ነው የታዖን፡፡ የሚገርመው ነገር የምግብ ዛርዛሩን ሳየው አንዴም ኢትዮጵያዊ ምግብ አሊገኘሁም፡፡ ሇኔ አሌገረመኝም፡፡ እዘያ ቤት የሚጠበቀው ፇረንጅ እንጂ ሏበሻ አይዯሇም፡፡ አንተም እንዴትሄዴ የሚጠበቅብህ ፇርንጀህ ነው፡፡ ተወው ምግቡን፡፡ ምግቡ የተጻፇበት ቋንቋ እንግሉዛኛ እና ፇረንሳይኛ ብቻ ነው፡፡ አንዲች የሀገርህ ቋንቋ የሇውም፡፡ ከምግብ ዛርዛሩ ውስጥ ምን የሚሌ የእንግሉዛኛ ቃሌ እንዲየሁ ታውቃሇህ?

«ምን አየህ ዯግሞ? ዙሬ ሇጉዴ ነው መቼም አመጣጥህ» አሇው አባቱ እየ፡፡

«ታንግ ኤንዴ ሰንበር ይሌሌሃሌ ምግቡ»

«ታንግ ኤንዴ ሰንበር ዯግሞ ምንዴን ነው?»

«እይውሌህ ምሊስ እና ሰንበር የሚሇውን ሇመግሇጥ ነዋ፡፡ ምግቡን ሲያፇረንጁት እኮ ነው፡፡ ምናሇ መጀመርያ በአማርኛ፣ ከዘያም ስሙን በእንግሉዛኛ፣ ቀጥል ስሇ ምግቡ ባሔሌ እና ይዖት መጠነኛ ማብራርያ ቢሰጡ፡፡ አይ ቅኝ ያሌተገዙ ሔዛብ፡፡

«ቋንቋ አሇን ግን አንጽፌበትም፡፡ ቁጥር አሇን ግን አናስብበትም፤ ባሔሌ አሇን ግን አንኮራበትም፡፡ እስኪ ቻይናን እያት፡፡ መሊውን ዒሇም በቻይና ምግብ ቤት ስታጥሇቀሌቀው፡፡ የሠራተኞቹ አሇባበስ፤ የምግብ ቤቱ ስም፤ ስሙ የተጻፇበት ቋንቋ፤ የምግቦቹ ስያሜ፣ ስያሜያቸው የተጻፇበት ቋንቋ፣ ግዴግዲው ሊይ የተጻፇው እና የተሳሇው ነገር፣ የሚቀርብበት ዔቃ ምኑ ቅጡ ቤጂንግ ያሇህ ነው የሚመስሌህ፡፡

«እስኪ ዖመድችህን እያቸው አባዬ፤ ኢትዮጵያዊውን ስምኮ ዴራሹን እያጠፈት ነው፡፡ በግእዛ፣ በአማርኛ፣ በትግርኛ፣ በኦሮምኛ፣ በወሊይትኛ፣ በሲዲምኛ ስሞች መጠራት እየቀረኮ ነው፡፡ የአሁኑ ዖመን የስም ፌሌስፌና ቢቻሌ የሌጆችህ ስም ከአራት ፉዯሌ ያሌበሇጠ፣ ሇቁሌምጫ የሚያመች እና ያሌተሇመዯ ይሁን የሚሌ ነው፡፡ ይህ አይዯሇም ግን ችግሩ፡፡ እነዘህን ነገሮች ሇማሟሊት እየተረባረብን ያሇነው የፇረንጅ ስሞች ሊይ ነው፡፡ ሌክ ቅኝ የተገ አፌሪካውያን የሀገራቸውን ነባር ስሞች እየዖነጉ በቅኝ ገዣዎቹ ስሞች እንዯተጠሩት እኛም ያንን መንገዴ ሳንወረር እየተከተሌነው ነው፡፡

«የነገው ትውሌዴ የሚወጣባቸውን ትምህርት ቤቶችንስ ታያሇህ? የሚያስተዋውቁትኮ ብቁ ኢትዮጵያዊ መምህር አሇን ብሇው ሳይሆን አንዲች ፇረንጅ እኛ ትምህርት ቤት ያስተምራሌ እያለና እርሱን በቴላቭዣን እያሳዩ ነው፡፡ ምን ያዴርጉ ይህ ቅኝ ያሌተገዙ ሔዛብ ይህንን ነው የሚወዯው፡፡ ማንዳሊ ሇነጻነት የተዯረገ ረዣሙ ጉዜ በተሰኘው መጽሏፊቸው ሊይ፣ በኢትዮጵያ አየር መንገዴ ወዯ አዱስ አበባ ሲመጡ፣ አስተናጋጆቹን እና ፒይሇቶቹን ኢትዮጵያውያን ሆነው ሲያገኟቸው የተሰማቸውን ስሜት ይህ ቅኝ ያሌተገዙ ሔዛብ አያውቀውም፡፡

«እስኪ የትምህርት ቤቶቹን ስሞች እይ፤ አጸዯ ሔፃናቱም፣ አዲዱስ የግሌ ኮላጆቹም በአብዙኛውኮ ኢትዮጵያዊ ስም የሊቸውም፡፡ እነዘህ ሦስት ሺ ዒመት በነጻነት ኖረች በምትባሌ ሀገር የተከፇቱ፣ እነዘህ ፇረንጆች ሳይዯፌሯት በነጻነት ኖረች ተብል በሚዖመርሊት ሀገር የሚያስተምሩ፣ እነዘህ ቅኝ ሳንገዙ ዴንበራችንን አስከብረን ኖርን እያለ ሌጆቿ በሚፍክሩሊት ሀገር ያለት ትምህርት ቤቶች ፇረንጅኛ ስያሜን በፇረንጅኛ ካሌሰጡ ያዯጉ አይመስሊቸውምኮ፡፡ ከሀበሻ ገና ይሌቅ የፇረንጅ ክሪስማስ የሚያከብሩት ትምህርት ቤቶቻችን በርግጥም ቅኝ ግዙት ያሌነካን መሆናችንን ይመሰክራለ፡፡

«የቻይናን፣ የጃፒንን እና የሔንዴን ፉሌም ያየ ሰው ሰዎቹ ኢትዮጵያውያን ሆነው ቢሠሩት እንን የቻይና፣ የሔንዴ እና የጃፒን ፉሌም መሆኑን ማወቅ ይችሊሌ፡፡ እዘያ የሚያየው ባሔሌ እና ኑባሬ፣ እዘያ የሚታየው ሥርዒት እና ወግ፣ እዘያ የሚዯረገው ዴርጊት፣ ሃሳቡ እና አመሇካከቱ የቻይና፣ የሔንዴ፣ የጃፒን ነው፡፡ እስኪ አባዬ ብዎቹን የኛን ሀገር ፉሌሞች ተመሌከት፡፡ ሰዎቹ ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን ባናውቅ ኖሮ የኢትዮጵያ ፉሌም መሆኑን እንዳት እናውቅ ነበር? ዯግነቱ ብዎቹን የፉሌም ተዋንያን በዴራማ እና በቴላቭዣን ማስታወቂያ አስቀዴመን ማወቃችን ጠቀመን እንጂ፣ ተቀጥረው ሇላሊ ሀገር የሚሠሩ ነበር የሚመስሇን፡፡

Page 200: Daniel Kiibret's View

200

«አሇባበሱ፣ ቤቱ፣ መኪናው፣ ባሔለ፣ ጠባዩ፣ ምኑ ነው ኢትዮጵያዊ? ሃሳቡ እንን ሳይቀር የፇረንጅ ሃሳብኮ ነው፡፡ ፇረንጅ መንገዴ ሇመንገዴ የሚታኮስ ፉሌም ስሇ ሠራ እኛም በሰሊም ሀገር፤ ሇዘያውም ከስንት ዒመታት በኋሊ ባገኘናት ቀሇበት መንገዴ ሊይ የሚታኮስ ፉሌም መሥራት አሇብን? የፌቅር ፉሌሞቻችን እንን የፇረንጅን የፌቅር ጠባያት ነው የሚያሳዩን፤ ሏበሻ አያፇቅርም? ሏበሻ የፌቅር ዖፇን የሇውም? በአማርኛ፣ በኦሮምኛ፣ በትግርኛ፣ በሶማሌኛ፣ በአፊርኛ ፌቅር የሇም? ሇመሆኑ ሏበሻ ሃሳብ የሇውም፤ ተረት የሇውም፤ ጉዲይ የሇውም፤ ሇፉሌም የሚበቃ ኑሮ የሇውም፣ ሇፉሌም የሚበቃ ታሪክ የሇውም? ቅኝ ሳንገዙ ሦስት ሺ

ዒመት በነጻነት ኖረን፣ ዴንበር አስከብረን፣ ሇፉሌም እንን የሚበቃ ነገር እንዳት አሊተረፌንም?

«ይሄ ዖርፊፊ ከናቴራ ሇብሶ፣ ቀበቶ የላሇው ቦርፊፊ ሱሪ ሶርቶ፣ እንዯ ባሔታዊ ሠንሰሇት ታጥቆ የሚሄዯው የሀገሬ ወጣት እውነት ቅኝ ያሌተገዙ ነው? አሜሪካውያን ጥቁሮች ሇምን ይህንን ዒይነት ሌብስ እንዯሇበሱ ያውቀዋሌ? በዘያ የባርነት እና የሌዩነት ዖመን ቀበቶ እንዲያዯርጉ፣ ዖርፊፊ ሌብስ እንዱሇብሱ ሇምን ይዯረግ እንዯነበር ይገባዋሌ? እነማን ከትውሌዴ ሀገራቸው በሠንሠሇት ታሥረው ሇባርነት እንዯተዲረጉ? እነማንስ በተወሰደበት ሀገር በሠንሰሇት ታሥረው በከባዴ የጉሌበት ሥራ እንዯ ተሰቃዩ ያውቀዋሌ? እነዘያ ሇሦስት መቶ ዒመታት የነበረባቸውን ስቃይ ሇማስታወስ ያዯርጉታሌ፤ ላሊውን ባህሊቸውን አጥፌተውባቸዋሌና ይህንን ባህሊቸውን ያጠፊባቸውን ታሪክ በመከራ ይስቡታሌ፡፡ ታዴያ ቅኝ አሌተ ገዙም ያሌከው ወገኔ ይህንን ሲሇብሰውስ ምን ማሇቱ ነው?

«እና አባዬ ምናሌባት መሬቱ ቅኝ አሌተገዙ ይሆናሌ፡፡ እርሱም ቢሆን ያጠራጥረኛሌ፡፡ መሬት ማግኘቱ አንዲንዳ ከሀገሬ ሰዎች ይሌቅ ሇውጮቹ ሲቀናቸው አያሇሁና፡፡ የርሱም አመሇካከት ተቀይሮ ይሆናሌ፡፡ እኛ ሰዎቹ ግን ሌባችን ቅኝ የተገዙ ይመስሇኛሌ፡፡ ይሌቅ ሆኗሌ ብሇን በምናስበውና በሆነው መካከሌ ያሇውን ሌዩነት ማስተዋሌ እንጀምር፡፡ ምናሌባት እየሆነ ያሇው ሆኗሌ ብሇን ከምናስበው የተሇየ እንዲይሆን፡፡»

አባት ትኩር ብል ነበር ሌጁን የሚያየው፡፡ እርሱም በሌጁ ሊይ ሆኗሌ ብል የሚያስበውና እየሆነ ያሇው ተሇያይቶበት፡

ንጉሡ ራቁታቸውን ናቸው

ሁሇት እራት አግባ ብሌሃተኞች ወዯ አንዴ ንጉሥ ግቢ ያመሩና ዯጅ ይመታለ፡፡ የግቢው ጠባቂም አቤት ይሊሌ፡፡ እነዘያ

ብሌሃተኞችም «ሇንጉሡ ኃጢአተኛ ሰው የማያየው አዱስ ሌብስ ሌንሠራ መጥተናሌ» ይሊለ፡፡ ግቢ ጠባቂውም ሲሮጥ

ሄድ ሇንጉሡ ጉዲዩን ያቀርባሌ፡፡ ንጉሡ ይፇቅደና ሰዎቹ ገብተው እጅ ነሡ፡፡ «ምን ዒይነት ሌብስ ነው የምትሠሩት» አለ

ንጉሡ፡፡ ብሌሃተኞቹም «ኃጢአት የሠራ ቀርቶ ያሰበም ሰው ሉያየው የማይችሌ አዱስ ዒይነት ሌብስ ነው» ሲለ ማብራርያ ሰጡ፡፡ ንጉሡም በነገሩ ተዯስተው የሚያስፇሌጋቸውን ሁለ መዴበው ሌብሱን እንዱሠሩሊቸው አዖ፡፡

በወርቅ እና በብር የተንቆጠቆጡት፣ ሌዩ ዴርጎ እና ቤት የተሰጣቸው እነዘያ ብሌሃተኞች ቤቱን ዖግተው ሥራ ጀመሩ፡፡ ከጥቂት ጊዚያት በኋሊ ንጉሡ አንደን ባሇሟሊቸውን ሥራው የት እንዯ ዯረሰ እንዱያይሊቸውት ሊኩት፡፡ ብሌሃተኞቹም ተቀብሇው አስተናገደት፡፡ ባሇሟለ ወዯ ቤታቸው ሲገባ የሚያየው ነገር አሌነበረም፡፡ ባድ የሌብስ መሥሪያ ማሽን፣ ባድ

ጠረጲዙ እና ባድ አዲራሽ፡፡ ግራ ተጋባ፡፡ ከብሌሃተኞቹ አንደ ወዯ ጠረጴዙው አመራና «አዩ ጌታው፤ እጀ ጠባቡ እያሇቀ

ነው» አሇው ባድውን ጠረጴዙ እያሳየ፡፡ ባሇሟለ ግን እንን እጀ ጠባብ ብጫቂም ጨርቅ በጠረጴዙው ሊይ ሇማየት

አሌቻሇም፡፡ ነገር ግን «ኃጢአት የሠራ ሰው ሌብሱን ማየት አይችሌም» ተብሎሌና «አሊየሁም» ቢሌ ኃጢአት ስሇ ሠራህ

ነው የሚሇው እንጂ የሚያምነው ስሇላሇ «በጣም የሚገርም እጀ ጠባብ ነው፡፡ መቼም ንጉሣችን ሲያዩት ይዯሰታለ» ብል ራሱን እየነቀነቀ አዯነቀ፡፡ በሌቡ ግን ግራ እንዯተጋባ ነበር፡፡

«ንጉሥ የሚያምረውን እንጂ የሚያምርበትን፣ ንጉሥ የሚፇሌገውን እንጂ የሚያስፇሌገውን አይነግሩትም» ይባሊሌና ወዯ

ቤተ መንግሥቱ ተመሌሶ ሇንጉሡ «እጅግ የሚገርም፣ ዒይን ያሊየው ጆሮም ያሌሰማው ሌዩ የሆነ እጀ ጠባብ ተሠርቷሌ፡፡» ሲሌ ሪፕርቱን አቀረበ፡፡ አሁንም ከተወሰነ ጊዚ በኋሊ ንጉሡ ላሊ ባሇሟሊቸውን ሊኩት፡፡ ያም ባሇሟሌ ወዯ ብሌሃተኞቹ ቤት ገብቶ አካባቢውን ሲያይ ዯነገጠ፡፡ እንን የተሰፊ ሌብስ የተዖረጋ ክር የሇም፡፡ ነገር ግን የቀዴሞው ባሇሟሌ አየሁ

ብል ይሄኛው አሊየሁም ቢሌ ከዯኛው ማነሱ ነው፡፡ ብሌሃተኞቹም ወዯ ጠረጴዙው ወስዯው «እጀ ጠባቡ ይህንን

ይመስሊሌ፤ ሱሪው ዯግሞ በመሰፊት ሊይ ነው፡፡ የሚቀረን ጫማው ነው» እያለ ማስጎብኘት ቀጠለ፡፡

ባሇሟለ እንንስ አዱስ የተሠራ እጀ ጠባብና የተሰፊ ሱሪ ቀርቶ አሮጌ ሌብስ እንን እንን ሇማየት አሌታዯሇም፡፡ ነገር

ግን ኃጢአተኛ ከሚባሌ «እንዯ ዖመኑ ይኖሩ እንዯ ንጉሡ ይናገሩ» ነውና «ይህንን ነገር ሇማየት በመታዯላ ፇጣሪዬን

Page 201: Daniel Kiibret's View

201

አመሰግነዋሇሁ፡፡ ይህንን ነገር ሇማየት ፇሌገው ያሊዩ ስንት አለ፡፡ በሥራችሁ ንጉሡ እንዯሚዯሰቱ ርግጠኛ ነኝ» ብል

አመስግኗቸው ወጣ፡፡ በሌቡ ግን «እነዘህ ሰዎች ያሾፊለ እንዳ፤ ምን ዒይነት ነገር ነው እየሠሩ ያለት» እያሇ ያጉተመትም ነበር፡፡ ሇንጉሡም ዴንቅ ነገር ማየቱን ከዘያኛው አስበሌጦ አንቆሇጳጵሶ አቀረበ፡፡

በመጨረሻ ራሳቸው ንጉሡ የሥራውን ማሇቅ ሇማየት ከባሇሟልቻቸው ጋር መጡ፡፡ እነዘያም ብሌሃተኞች

እንዯተሇመዯው ወገባቸውን አሥረው ማስጎብኘት ጀመሩ፡፡ «ይሄ እጀ ጠባቡ፣ ይሄ ሱሪው፣ ይሄ ካባው፣ ይሄ ጫማው

ነው» እያለ ያሳያለ፡፡ ንጉሡ ምንም ነገር ሇማየት አሌቻለም፡፡ ነገር ግን የእርሳቸው ባሇሟልች አየን ብሇው እያወሩ

እርሳቸው አሊየሁም ቢለ ራሳቸውን ማስገመት ነው፡፡ ሔዛቡስ ምን ይሊሌ? ዯግሞም ዋናው ነገር እርሳቸው አየሁ

ማሇታቸው እንጂ ማየታቸው አይዯሇም፡፡ ይህንን ሁለ አስበው «በሔይወቴ ሊየው የምፇሌገውን ነገር ነው ያየሁት፡፡

በነገሥታት ታሪክ እንዯዘህ ያሇ ሌብስ መሌበሱ የተነገረሇት ንጉሥ የሇም፡፡ ሌዩ የሆነ ሽሌማት ይዖጋጅሊችኋሌ» ብሇው አዴናቆታቸውን ገሇጡ፡፡ አጅበዋቸው የመጡትም ምንም ነገር ሇማየት ባይችለም ኃጢአተኛ እንዲይባለ ሲለ አዯነቁ፤ አመሰገኑ፡፡

«ንጉሥ ሆይ» አሇ አንዯኛው ብሌሃተኛ «ሔዛቡ ሁለ በዏዋጅ ተጠርቶ ይህንን ሌብስ ሇብሰው ማየት አሇበት»፡፡

የንጉሡም ባሇሟልች «እውነት ነው፤ ይህንን መሰለ ሌብስማ የቤት ሌብስ አይሆንም» ብሇው እያዲነቁ ሃሳቡን ዯገፈት፡፡ ንጉሡም ተስማሙ፡፡

ዏዋጅ ታወጀ፡፡ «ንጉሡ ኃጢአት የሠራ ሰው ሉያየው የማይችሌ ሌብስ ስሊሠሩ እንዱህ ባሇ ቀን፣ እንዱህ ባሇ ቦታ፣ በዘህ

ሰዒት ወጥታችሁ እንዴታዩ» ተባሇ፡፡ በተባሇውም ቀን ሔዛቡ ጉዴ ሇማየት ግሌብጥ ብል ወጣ፡፡ ንጉሡም ወዯ ብሌሃተኞቹ ዖንዴ መጡ፡፡ ሁሇቱ ዯኞች እየተረዲደ ንጉሡን ማሌበስ ቀጠለ፡፡ እነዘያ ብሌሃተኞች ንጉሡ የሇበሱትን

ሌብስ ሙሌጭ አዴርገው አውሌቀው «አሁን ሱሪውን፣ አሁን እጀ ጠባቡን፣ አሁን ካባውን» እያለ አሇበሷቸው፡፡ ንጉሡም እየሳቁ፣ፇገግ እያለ፤ በርያቸው የተሰሇፈትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ሌብሱን ሇበሱ ተባሇ፡፡ ንጉሡም በሌባቸው

«ራቁቴን ሉያስኬደኝ ነው እንዳ?» ይሊለ፡፡ ግን አይናገሩትም፡፡ ተከታዮቻቸውም «እኒህ ሰውዬ ሉያብደ ነው እንዳ፤

ራቁታቸውን ናቸውኮ» ይሊለ ግን አይናገሩትም፡፡ አፌ እና ሌብ እንዯ ተሇያዩ ንጉሡ ሇብሰው ጨረሱ ተባሇ፡፡

ከዘያም ሠረገሊው ቀረበና ንጉሡ በትረ መንግሥት ጨብጠው ቆሙ፡፡ ባሇሟልቻቸውም ሰግዯው አጨበጨቡ፡፡ ከዘያም ሠረገሊ ነጅው እንዯ ዙሬ ንጉሡን ራቁታቸውን አይቷቸው ስሇማያውቅ ሳቅ እያፇነው ሠረገሊውን መንዲት ጀመረ፡፡ ወዯ

አዯባባዩም ወጡ፡፡ ሔዛቡ ሁለ አጨበጨበ፡፡ አንደ ሇዯኛው «ግሩምኮ ነው፤ ከየት አገኙት ባክህ» ይሊሌ፡፡ ኃጢአተኛ

እንዲይባሌ፡፡ በሌቡ ግን «በቃ ስምንተኛው ሺ ማሇት ይሄ አይዯሇም እንዳ፡፡ ንጉሥ ራቁቱን ሲሄዴ ከማየት በሊይ ምን

ምሌክት አሇ» ይሊሌ፡፡ ላሊው ዯግሞ «ተመሌከት፣ ተመሌከት እጀ ጠባቡ ሲያብረቀርቅ፣ ንጹሔ ሏር እኮ ነው» ይሌና

በውስጡ ግን «አብዯዋሌ፣ አብዯዋሌ እንጂ፤ ዯኅና ዖመዴ አጥተዋሌ» ብል ያማሌ፡፡ ሁለም ራሱን ሊሇማዋረዴ እና ኃጢአተኛ ሊሇመባሌ ሲሌ ያሊየውን እንዲየ እያዯረገ ይጨዋወታሌ፡፡ በሌቡ ግን ግማሹ ይስቃሌ፣ግማሹ ያፌራሌ፣ ግማሹ ይራገማሌ፣ ቀሪውም ያማሌ፡፡

ንጉሡም ከሔዛቡ የሚቀርብሊቸውን ሌክ የላሇው ሙገሳ እየሰሙ፤ የባሇሟልቻቸውን ውዲሴ እያዲመጡ ሰውነታቸው

በሙለ ጥርስ በጥርስ ሆነ፡፡ በውስጣቸው ግን ብርደ አሊስቆም አሊቸው፡፡ ነፊሱ ይቀጠቅጣቸው ጀመር፡፡ «ምን ዒይነት

ሞኝ ብሆን ነው የነዘያን አጭበርባሪዎች ምክር የሰማሁት፤ አሁን የውስጤን ብናገር ማን ያምነኛሌ» ይለ ነበር፡፡

በዘህ መካከሌ እናቱን ተከትል የመጣ አንዴ ሔፃን ሌጅ «እማዬ፣ እማዬ እይ፣ ንጉሡኮ ራቁታቸውን ናቸው» አሇና

ጮኸ፡፡ በርያው የነበሩ ሁለ «ዛም በሌ፤ ይሄ ገና ከሌጅነቱ ኃጢአት የወረሰው፡፡ ምን የዙሬ ዖመን ሌጆች እንዱህ ያሇው

ግሩም ነገር አይታያችሁ፡፡ ዛም በሌ፤ የተረገመ» እያለ ተረባረቡበት፡፡ እናቱም አፇሩ፡፡ በዘህ ሰዒት ካፉያ እየጣሇ ነበር፡፡ ንጉሡ ግን ፇገግታቸው እየጨመረ፣ ስቃያቸውም እያየሇ ሄዯ፡፡ ያ ሔፃን ሌጅ ከእናቱ እጅ አፇትሌኮ ወጣና ሠረገሊውን

እየተከተሇ «ኧረ ንጉሡ ራቁታ ቸውን፤ ኧረ ንጉሡ ራቁታቸውን» እያሇ መጮኽ ቀጠሇ፡፡ ሔዛቡም በኃጢአተኛነቱ እያዖነበት፣ ርግማኑንም እያዣጎ ዯጎዯበት፣ ዛናሙም እያየሇ፣ ንጉሡም እንዯቆሙ ትእይንቱ ቀጠሇ፡፡

ሔዛቡ ያጨበጭባሌ፣ ባሇሟልችም እንጀራቸው ነውና ሔዛቡ እንዱያጨበጭብ ያስተባብራለ፡፡ ቀራቢዎቻቸው እጅ ያውሇበሌባለ፤ ንጉሡም የሚቀርብሊቸውን ሁለ በዯስታ ይቀበሊለ፡፡ በላሊ በኩሌ ዯግሞ ሔዛቡም ያማሌ፡፡ በዘህ ዖመን መፇጠሩን ይረግማሌ፡፡ በንጉሡ እብዯት ይናዯዲሌ፣ ይዛታሌ፡፡ ባሇሟልቻቸውም በውስጣቸው አፌረዋሌ፡፡ በነዘያ ሁሇት ብሌሃተኞች ዴርጊት ተበሳጭተዋሌ፡፡ እንዱህ ባሇው ዖመን ባሇሟሌ በመሆናቸው ራሳቸውን ይረግማለ፤ ዖመኑንም

Page 202: Daniel Kiibret's View

202

ይረግማለ፣ በውስጣቸውም ያማለ፡፡ ግን ምኑንም አይናገሩትም፡፡ እንዱያውም በተቃራኒው ሥራቸው ነውና

ሳያጨበጭብ ቆሞ የሚያዩትን ሰው «አጨብጭብ፣ ኃጢአተኛ!´ እያለ ይቆጣለ፡፡

ብርደ እየከፊ፣ ዛናሙ እየጨመረ መጣ፡፡ ንጉሡም ጥርሳቸውን እያፊጩ፣ ሰውነታቸው በብርዴ እየተርገፇገፇ፣ ብርደ አጥንታቸው ዴረስ እየሠረሠራቸውም ቢሆን ከመሳቅና፣ ፇገግ ከማሇት፣በዯስታ እጃቸውን ሇሔዛቡ ከማንሣትና ራሳቸውን

ከመነቅነቅ አሌተቆጠቡም፡፡ ያ ሔፃን ሌጅ ብቻ ከኋሊ ከኋሊ እየተከተሇ «ኧረ ንጉሡ ራቁታቸውን ናቸው፣ ኧረ ንጉሡ

ራቁታቸውን ናቸው» እያሇ ይጮኻሌ፡፡ በርሱ ሊይ የሚዯርሰው ርግማኑና ቁጣውም አሁንም እንዯ ቀጠሇ ነው፡፡

በመጨረሻ ግን ንጉሡ አሌቻለም፡፡ ብርደ እና ዛናቡ ከዏቅማቸው በሊይ ሆነ፡፡ ሰውነታቸው መርገፌገፌ፣ ጥርሳቸውም እንዯ ገጠር ወፌጮ መፊጨት ጀመረ፡፡ ውጫዊ ማስመሰያ ውስጥን ሸፌኖ መቆየት የሚችሇው ጥቂት ጊዚ ነውና ንጉሡም የውስጣቸው ሔመም እንዯሌብ ፇገግ ሇማሇት እና ዯስተኛ ሇመምሰሌ አሊስቻሊቸውም፡፡ የሆነውን ሳይሆን እንዱሆን

የሚፇሌጉትን ተቀብል መዛሇቅ አይቻሌም፡፡ ሽሌ ከሆነ ይገፊሌ፣ ቂጣ ከሆነ ይጠፊሌ፡፡

በዴንገት ንጉሡ ሠረገሊ ነጅውን «አቁም!» ብሇው በቁጣ ተናገሩት፡፡ እርሱም ሳቁ ወዯ ዴንጋጤ ተሇወጠበትና አቆመ፡፡

«ያ ሔፃን ሌጅ ብቻ ነው እውነተኛ፡፡ አዎን እውነት ነው እኔ ራቁቴን ነኝ፡፡ ሁሊችሁም ውሸታችሁን ነው፡፡ እኔም ውሸቴን

ነው» አለና ተቀመጡ፡፡ ባሇሟልቻቸውም የቀዴሞ ካባቸውን ሰጧቸው፡፡

አንዲንድቹ ባሇሟልች «እኛ ምን እናዴርግ ራሳቸው ናቸው ሇዘህ የበቁት» አለ፡፡ ላልቹ ዯግሞ «ጥፊተኞቹ እኛ ሳንሆን

ያኔ ተሌከው ያሊዩትን እንዲዩ አዴርገው የተናገሩት ናቸው» ብሇው ወቀሱ፡፡ የቀሩትም «ሰሚ አጥተን ነው እንጂ ኧረ እኛስ

ተናግረን ነበር» ብሇዋሌ፡፡ ከሔዛቡም አንዲንድቹ «አሊሌችሁም፣ እኔ ቀዴሞም ተናግሬ ነበር» ያለ አለ፡፡ «ዴሮም ነገሩ

አሊማረኝም ነበር» ያለም ነበሩ፡፡

አንዯኛው ሰውዬ ዯግሞ ሁለንም ያስዯነቀ ነገር ተናገረ፡፡

«ሇዘያ ሔፃን ሌጅ ንጉሡ ራቁታቸውን መሆናቸውን የነገርኩትኮ እኔ ነኝ» ሲሌ፡፡

እነዘያ ሁሇት ብሌሃተኞች ግን ብራቸውን ይዖው የት እንዯ ዯረሱ እስካሁን አሌታወቀም፡፡

የአንዴ አባት ምክር

በአንዴ ወቅት በዲጋ እስጢፊኖስ ገዲም ተገኚቼ ነበር፡፡ በዘያ ገዲም የሚኖሩ አባት የነገሩኝ ነገር ሇሔይወት መመርያ የሚሆን ነው፡፡ አሁን ከዯረስንበት ወቅት ጋር የሚሄዴ ነውና ሊካፌሊችሁ፡፡

በወቅቱ እንዯ ዙሬው በቤተ ክርስቲያን ሊይ የፇተና ማዔበሌ ተነሥቶ ነበር፡፡ ያ ወቅት የፕሇቲካው ማዔበሌም እጅግ

ያየሇበት ጊዚ ነው፡፡ አንዲንድቻችን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የምንሰጠው አገሌግልት ምን ፊይዲ ይኖረዋሌ? ምንስ ሇውጥ

ያመጣሌ? ችግሩ እንዯሆነ እየባሰው እንጂ እየተሻሇው አሌሄዯም፤ ታዴያ ጊዚያችንን፣ ገንዖባችንን እና ዔውቀታችንን ዛም

ብሇን እየከሰከስን ይሆን? አሁን የኛ ሌፊት የክፈ ሰዎችን ክፊት ሇመሸፇን እና በክፊታቸው እንዱቀጥለ ሇማዴረግ ካሌሆነ

በቀር ችግሩን ይፇታዋሌ? ወዖተ፣ ወዖተ፣ ጥያቄዎች ይነሡ ነበር፡፡

ያን ጊዚ እኒህ አባት እንዱህ አለን፡፡

«ብ ሌጆችን የወሇዯች የምትወዴዯው ባሎ የሞተባት አንዱት እናት ነበረች፡፡ ቤተ ዖመድቿ ምንም ሳይራሩ ያሇ ፌሊጎቷ ሇአንዴ ክፈ ባሌ አጋቧት፡፡ ይህ ባሌ ግዳሇሽ፣ ገንዖብ ወዲዴ፣ ጠጥቶ ከመስከር፣ በሌቶ ከመጥገብ፣ በስተቀር ላሊ ሞያ የሇውም፡፡ ሲወጣ ሲገባ ይዯበዴባታሌ፡፡ እንጨት ሽጣ፣ ኩበት ሇቅማ፣ እንጀራ ጋግራ፣ ጠሊ ጠምቃ ያጠራቀመቻትን ገንዖብ ነጥቆ ይወስዴባታሌ፡፡ ሇዖመድቹም ይበትነዋሌ፡፡

የት ትሂዴ? የሠፇሩ ሔግ፣ ባህለ እና ሌማደ፣ በሙለ የእርሷን ሮሮ እና ሌመና የሚሰማ አሌሆነም፡፡ እርሱን እንዯ ሔጋዊ

ባሌዋ ነው የሚቆጥሩት፡፡ የት ሂዲ መከራዋን ትናገር፡፡ የትስ ሂዲ ከችግሩ ትገሊገሌ?

Page 203: Daniel Kiibret's View

203

ይህ ክፈ ባሌዋ እርሷን ብቻ ሳይሆን ሌጆቿንም ያሰቃያቸው ነበር፡፡ እነርሱም በዘያ ቤት ውስጥ መከራውን እና ስቃዩን፣ ረሃቡን እና ጭቅጭቁን እየሰሙ መኖር መረራቸው፡፡ በዘያ ቤት ሰሊም ጠፊ፡፡ ፌቅር ጠፊ፡፡ ምንጊዚም የሚሰማው ክፈ ነገር እና ሌብ የሚያዯማ ነገር ሆነ፡፡ ሰው ሁለ ስሇዘያ ቤት ያወራሌ፡፡ መንገዴ ሊይ ሲያገኛቸው ስሇ ቤታቸው ይጠይቃቸዋሌ፡፡ እነርሱም በሃፌረት ይሸማቀቃለ፡፡ ስሇዘህም እናታቸውን ጥሇው ወዯ ላሊ ቦታ መሄዴና ስሇዘያ ቤት ከማያስቡበት እና ከማይሰሙበት ቦታ መዴረስ ፇሇጉ፡፡ የሚችለትን ያህሌ እየሠሩ፣ ሇራሳቸው የሚበቃቸውን እየኖሩ፣ መከራውን መገሊገሌ እና እፍይ ብሇው መኖር አሰኛቸው፡፡

ታዴያ ይህንን ሃሳባቸውን ሇአንዴ ሽማግላ ጠቢብ ሰው ነግረው ገንዖብ እና ሃሳብ እንዱሰጣቸው ፇሇጉ፡፡ ሄዯውም አማከሩት፡፡ ያም ሽማግላ ሃሳባቸውን ሁለ ከሰማ በኋሊ እንዱህ አሊቸው፡፡

«ሌጆቼ ሌክ ናችሁ ሩቅ ሀገር ሄዲችሁ፣ የምትችለትን ያህሌ እየሠራችሁ፣ የራሳችሁን ኑሮ በመኖር ችግሩን ሁለ መርሳት

እና መገሊገሌ ትችሊሊችሁ፡፡ ምን ያስጨንቃችኋሌ? ቤት ያሇው እዘህ ብቻ ነው እንዳ? ሀገርስ ያሇው እዘህ ብቻ ነው

እንዳ? ግን አንዴ ነገር አስቡ፡፡ እንዱህ ማዴረጋችሁ ራሳችሁን ብቻ ከችግሩ ታወጣሊችሁ እንጂ ችግሩን አትፇቱትም፤ እናንተ ችግሩን ትረሳሊችሁ እንጂ ችግሩን አታስወግደትም፡፡

«ዯግሞም የእንጀራ አባታችሁ እናታችሁን የበዯሇውን ያህሌ እናንተም ትበዴሎታሊችሁ፡፡ እስኪ አስቡት ሇዘህች

ሇእናታችሁ ከእናንተ በቀር የዯስታዋ ምንጭ ማን ነው? ሁለም ነገርዋ የሚያሳዛን እና የሚያስመርር ነው፡፡ እናንተ ግን የዯስታዋ ምንጮች ናችሁ፡፡ የእንጀራ አባታችሁ እናታችሁን ያሳዛናታሌ፤ የእናንተ ጥሊችኋት መሄዴም ያሳዛናታሌ፤ እርሱ ብቻዋን እንዴትሇፊ ትቷታሌ፤ እናንተ ጥሊችኋት ስትሄደም ያሇ አጋዣ ትተዋታሊችሁ፤ እርሱ በመስረቅ ዖረፊት፣ እናንተም

ባሇ መስጠት ዖረፊችኋት፤ ታዴያ ከእርሱ በምን ተሻሊችሁ?

እናንተኮ ያሰባችሁት ሇእናታችሁ ሳይሆን ሇራሳችሁ ነው፡፡ እናታችሁ ስሇተቸገረች አይዯሇም ያዖናችሁት፣ ችግሩ እናንተን ስሇነካ ነው፤ እናታችሁ ስሇተራበች አይዯሇም ያዖናችሁት ረሃቡ ስሇነካችሁ ነው፡፡ በእናታችሁ ሊይ የዯረሰው ችግሳይሆን ስሇችግሩ ከየሰው አፌ መስማት ነው የሰሇቻችሁ፤ ችግሩን ሇመቅረፌ አይዯሇም መሄዴ የፇሇጋችሁት፤ ችግሩን ሊሇማየት እና ሊሇመስማት ነው፡፡

ከዘያ ይሌቅ ሥራ ሠርታችሁ ገንዖብ አግኙ እና ሇእናታችሁ ምግብ ስጧት፤ የሚያስርባትን የእንጀራ አባታችሁን በዘህ ትቃወሙታሊችሁ፣ ሌብሷን ቀይሩሊት፣ የሚያሳርዙትን አባታችሁን በዘህ ትቃወሙታሊችሁ፣ ስትታመም አሳክሟት፣ የሚያሳምማትን የእንጀራ አባታችሁን በዘህ ትቃወሙታሊችሁ፤ የወግ እቃዎቹን ሰብስቡና አስቀምጡሊት፤ዛክረ ታሪን ሉያጠፊ የተነሣውን የእንጀራ አባታችሁን በዘህ ትቃወሙታሊችሁ፤ እርሱ እያረጀ ሲሄዴ እናንተ ግን እያዯጋችሁ ነው፡፡ ስሇዘህም እየበዙችሁ እና እየመሊችሁ ሂደና ይህንን ቀፌዴድ የያዙትን የመንዯሩን ሔግ አስተካክለት፡፡ ምናሌባት የእንጀራ አባታችሁ ቢሞት ላሊ የእንጀራ አባት ዯግሞ እንዲይተካ፡፡ እንዯዘያ ካዯረጋችሁ እናንተ የእናታችሁ ሌጆች ናችሁ፡፡ ያሇ በሇዘያ ግን የእንጀራ አባታችሁ ተባባሪዎች ናችሁ፡፡

ሸረሪት ታውቃሊችሁ፡፡ ከሰው ቤት ግዴግዲ ሊይ ዴር አዴርታ፤ ወሌዲ ከብዲ ትኖራሇች፡፡ ቤቱ በእሳት ሲያያዛ ግን ከቤቱ ወጥታ ቀዴማ የምትሮጥ እርሷ ናት፡፡ ቤቱ የኖርኩበት ነው፡፡ ወግ መዒርግ ያየሁበት ነው፤ እሳቱን በማጥፊት አስተዋጽዕ ማዴረግ አሇብኝ አትሌም፡፡ መሸሽን ብቻ ነው የምትፇሌገው፡፡ ሇራስዋ ብቻ ነው የምታስበው፡፡ ይህ ከሸረሪትነቷ የመጣ ነው፡፡

እናንተ ግን ሰዎች እንጂ ሸረሪቶች አይዯሊችሁም፡፡ ሰዎችን እያያችሁ ከሀገራችሁ እና ከቤተ ክርስቲያናችሁ ሌትርቁ አትችለም፡፡ አያገባንም ሌትለ አትችለም፡፡ እሳቱን ማጥፊት ትታችሁ ከእሳት ሇማምሇጥ ብቻ ሌትሮጡ አትችለም፡፡

ይህንን ካዯረጋችሁ ሸረሪቶች እንጂ ሰዎች አይዯሊችሁም፡፡» አሎቸው

ይህንን ሰምተው ሌጆቹ ወዯ እናታቸው ተመሇሱ፡፡

እስኪ እኔም አንዴ ጥያቄ ሌጠይቃችሁ፡፡ የዘህች ሀገር እና የዘህች ቤተ ክርስቲያን ጠሊቶች ፌሊጎት ምንዴን ነው? ይህች

ሀገር እና ይህች ቤተ ክርስቲያን ያሇ ረዲት እንዱቀሩ ማዴረግ አይዯሇምን? እናንተም እንተዋት፣ እናቁም፣ እንሽሽ ስትለ

ያሇ ረዲት እያስቀራችኋት ነው፡፡ የእነርሱ ፌሊጎት ኢትዮጵያን እና ተዋሔድን ተስፊ ማስቆረጥ አይዯሇምን? እናንተም ተስፊ

ከቆረጣችሁ ተሳካሊቸው ማሇት ነው፡፡ ሌጆቻቸውን እያስመረሩ ማስኮብሇሌ አይዯሇምን? ከኮበሇሊችሁ ተሳካሊቸው

ማሇት ነው፡፡ ታሪክን፣ ቅርስን፣ ክብርን፣ ሌዔሌናን መመዛበር እና ማራከስ አይዯሇምን? እናንተም ታሪኩን፣ ቅርሱን፣

Page 204: Daniel Kiibret's View

204

ባህለን፣ ክብሩን ርግፌ አዴርጋችሁ ትታችሁ በራሳችሁ ዒሇም ብቻ ስትቀሩ የእናንት ፌሊጎት ሳይሆን የእነርሱ ፌሊጎት ተሳካ ማሇት ነው፡፡

ታዴያ አሁን እናንተ መመሇስ ያሇባችሁ አንዴ ጥያቄ ነው፡፡ የምትፇሌጉት የጠሊቶቿ ፌሊጎት እንዱሳካ ነው ወይስ በመከራ

ውስጥ ያሇችውና ቀን የጣሊት የእናታችሁ ፌሊጎት እንዱሳካ ? ምረጡ፡፡

ሰው በቁሙ ሏውሌት ሇምን ያሠራሌ?

በዒሇም ሊይ የሔዛቦቻቸውን ዴምፅ የማይሰሙ እና ራሳቸው ፇሊጭ ቆራጭ የሆኑ መሪዎች ባለባቸው ሀገሮች አንዴ የተሇመዯ ክፈ ተግባር አሇ፡፡ መሪዎቹ በቁማቸው ሏውሌቶቻቸውን ያሠራለ፡፡ መንገደን፣ ሔንፃውን፣ ስታዱዮሙን፣

ት\ቤቱን፣ ሆስፑታለን ሁለ በስማቸው ይሰይሙታሌ፡፡ በየሄደበት ስሇ እነርሱ ብቻ ይነገራሌ፣ ይዖመራሌ፣ ይጻፊሌ፡፡ ሀገሪቱ የአንዴ ሰው ንብረት እስክትመስሌ ዴረስ፡፡

የኢራቁ ሳዲም ሁሴን፣ የሰሜን ኮርያው ኪም ኤሌ ሱንግ፣ የኮንጎው ሞቡቱ ሴሴሴኮ፣ የኢትዮጵያው መንግሥቱ ኃይሇ ማርያም፣ የቻይናው ማኦ ሴቱንግ፣ የሉቢያው መሏመዴ ጋዲፉ የቅርብ ጊዚ ትዛታዎቻችን ናቸው፡፡

ሇመሆኑ እነዘህ ሰዎች በቁማቸው እያለ በሚሉዮን ድሊሮችን አውጥተው ሏውሌቶቻቸውን መሥራት ሇምን ፇሇጉ? ሁለን የፇጠረ እግዘአብሓር እንን ያሊዯረገውን፣ በግሌ ገንዖባቸው የሠሩት ይመስሌ ሁለን ነገር ሇምን በስማቸው

ይጠሩታሌ? ሔዛባቸው ገንዖብ ስሇተረፇው ነው? ወይስ ሔዛባቸው በጣም ስሇሚወዴዲቸው በናንተ ስም ካሌሆነ ታንቀን

እንሞታሇን ስሊሊቸው ነው?

የእነዘህ ሰዎች ትሌቁ ችግራቸው ከውጭ ሳይሆን ከውስጣቸው የሚመነጭ ነው፡፡ ምንም እንን በርያቸው የሚገኙ

«ራት አግባዎቻቸው» (የአቡነ ጎርጎርዮስ ቋንቋ ነው) ሲያወዴሷቸው ቢውለ እነርሱ ግን በዖመናቸው በጎ እንዲሌሠሩ

ያውቁታሌ፡፡ እነዘህ በር ያቸው ሆነው እናንተ ካላሊችሁ ዒሇም የሇችም እያለ የሚነግሯቸው «ካህናተ ዯብተራ» (ቤተ መንግሥትን ተጠግተው ነገሥታቱ ሔግ እንዱጥሱ፣ቅደሳኑ ከነገሥታቱ እንዱጣለ ያዯርጉ የነበሩ የመካከሇኛው ዖመን

የኢትዮጵያ ካህናት) እንዯሚለት ሳይሆን ሔዛቡ «ንቀሌሌን» እያሇ እንዯሚጸሌይ ይረደታሌ፡፡

እነዘህ አምባ ገነኖች ከሞቱ በኋሊ እንንስ ሥራቸው ዛክረ ሥራቸው ሁለ እንዯሚረሳ፣ እንዯሚመዖበር እና ግብዏተ መሬቱ አብሯቸው እንዯሚፇጸም ነፌሳቸው ትነግራ ቸዋሇች፡፡ ነፌስን ማታሇሌ አይቻሌምና፡፡ ከነፌስ ጠባያት አንደ ዏዋቂነት ነው፡፡ ዏዋቂት ነፌስን ከውጭም ከውስጥም የሚመጣ ከንቱ ውዲሴ፣ የሏሰት ሪፕርት፣ የማስመሰያ ተኩስ እና የማታሇያ ስሜት አያታሌሊትም፡፡ እርሷ ምንጊዚም ትክክሇኛውን ነገር ብቻ ትረዲሇች፡፡

እነዘህ ሰዎች ወዯ ቤታቸው ሲገቡ፤ አሌጋቸው ሊይ ሲወጡ፣ መጸዲጃ ቤት ሲቀመጡ፣ ወይንም በላሊ መንገዴ ሇብቻቸው የሚሆኑበት አጋጣሚ ሲፇጠር ነፌሳቸው እውነታውን ታረዲቸዋሇች፡፡

እናም ከሞቱ በኋሊ ሇእነርሱ ሏውሌት የሚያቆም፣ መንገዴ በስማቸው የሚሰይም፣ በየዒመቱ በዒሊቸውን የሚያከብር፣ ዛክረ ታሪካቸውን የሚያስታውስ ትውሌዴ እንዯ ማይኖር ይገባቸዋሌ፡፡ ጅብ ሇምን ላሉት ይሄዲሌ ቢለ ቀን የሚሠራውን ስሇሚያውቅ ነው እንዯሚባሇው፡፡

እነዘህ ሰዎች ዖመናቸው ከሞቱ በኋሊ እንዯማትቀጥሌ ያውቋታሌ፡፡ ኃይሊቸው ሲዯክም ጀንበራቸው እንዯምትጠሌቅ ተረዴተውታሌ፡፡ እናም ሲሞቱ ሏውሌት እንዯ ማይቆ ምሊቸው ስሚያውቁት በቁማቸው ሏውሌታቸውን ማቆም ይፇሌጋለ፡፡ ይህ ሏውሌታቸው ከሞቱ በኋሊ እንዯማይኖር ቢያውቁት እንን በቁም ተዛካራቸውን ማውጣት ይመርጣለ፡፡

ከሞቱ በኋሊ ሥራቸው እንዯሚቀጥሌ ያወቁ ቅደሳን፣ ሰማዔታት፣ ጻዴቃን፣ መሪዎች፣ ዯራስያን፣ ሰዒሌያን፣ አርበኞች ሇፇጣሪያቸው፣ ሇሔዛባቸው እና ሇሀገራቸው ስሇሚያከ ናውኑት በጎ ሥራ እንጂ ስሇሚዖከረው ስማቸው አይጨነቁም፡፡ ከበጎ ሥራ በሊይረዣ ዖመን የሚኖር ሏውሌት እንዯላሇ ያውቃለ፡፡ ስሇሚዖከረው ስማቸው ሳይሆን ስሇሚጠቀመው ሔዛባቸው ይጨነቃለ፡፡ ስሇ እነርሱ ስም ሳይሆን ስሇ ሃይማኖታቸው፣ ሀገራቸው፣ ሔዛባቸው የክብር ስም ይጨነቃለ፡፡

Page 205: Daniel Kiibret's View

205

በጣም በሚገርም ሁኔታ ሏውሌታቸውን ራሳቸው ካቆሙ ሰዎች ይሌቅ ሏውሌታቸውን ተተኪው ትውሌዴ ያቆመሊቸው

ሰዎች እስከ ዙሬ ይታወሳለ፣ ይከበራለ፡፡ ዏፄ ምኒሉክ ባቡር ሲያስገቡ፣ ስሌክ ሲያስመጡ፣ መንገዴ ሲያሠሩ፣ ት/ቤት

ሲያስገነቡ፣ ሆስፑታሌ ሲያቆሙ፣ ቤተ ክርስቲያን ሲያስተክለ ኖሩ፡፡ ሇዘህ በጎ ሥራቸው ከሞቱ በኋሊ ትውሌደ «እምዬ

ምኒሉክ» እያሇ የማይጠፊ ስም ሰጣቸው፡፡ ሏውሌታቸውን አቆመሊቸው፡፡ በ1984 ዒም አካባቢ የመንግሥትን ሇውጥ ተጠቅመው ጥቂት እበሊ ባዮች ሏውሌታቸውን እናወርዲሇን ብሇው ሲነሡ ሔዛብ እንዯ አራስ ነበር ተቆጥቶ፣ እንዯ ንብ መንጋ ተቆጭቶ ነበር የተነሣባቸው፡፡

ቀዯምት ኢትዮጵያውያን ቅደሳን አበው የእግዘአብሓር ስም እንዱከብር፣ የቀዯሙት አባቶቻቸው ስም እንዱዖከር እንጂ ስሇራሳቸው ስም ተጨንቀው አያውቁም ነበር፡፡ አብርሃ እና አጽብሏ በራሳቸው ስም ቤተ ክርስቲያን አሌሠሩም፡፡ የኋሊ ሰዎች ግን መሌካሙን ሥራቸውን አይተው በስማቸው ታቦት ቀረጹሊቸው፡፡

ሏውሌት በቁም መሥራት የክብር መሇኪያ፣ የሥራ ማሳያ ቢሆን ኖሮ ከአንዴ ወጥ ዏሇት አሥራ አንዴ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ያነፀው ቅደስ ሊሉበሊ ቢያንስ አንዴ ሏውሌት ሇራሱ ባቆመ ነበር፡፡ እርሱ የፇጣሪው ስም የሚሠራበትን ሠራ፡፡ ፇጣሪውም የሊሉበሊ ስም የሚጠራበትን መታሰቢያ አዯረገሇት፡፡ ይኼው በዔሇተ ገና ስሙ ሇዖሇዒሇም ሲዖከር ይኖራሌ፡፡ የራሳቸውን ሏውሌት ሇመሥራት የሚጨነቁት እንዯ ሊሉበሊ ሇፇጣሪያቸው የሚያቀርቡት አምኃ የላሊቸው ናቸው፡፡

ታሊቁ ኢትዮጵያዊ ሏዋርያ አቡነ ተክሇ ሃይማኖት ወዯ ዯብረ አስቦ ዋሻ ገብተው ሲጋዯለ በስማቸው ገዲም አሌገዯሙም፡፡ ያነፁት በእመቤታችን ስም የሚጠራ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በስማቸው ታቦት የተቀረጸው፣ ቤተ ክርስቲያን የታነፀው

ካረፈ ከብ ዒመታት በኋሊ ነው፡፡ እርሳቸው 500 ዒመታት ሉዖሌቅ የሚችሌ የቁም ሏውሌት ስሇ መሥራት

አሌተጨነቁም፡፡ ከጽዴቅ በሊይ ምን ሏውሌት አሇና፡፡ ዙሬ ግን ስማቸው ከ500 ዒመታት በሊይ ተሻግሮ በመሊው ዒሇም ይጠራሌ፡፡ ከጎንዯር ነገሥታት ሁለ አያላ አብያተ ክርስቲያናትን በማሠራት፣ ገዲማትን በመገዯም፣ ሇብዎቹ ነገሥታት አንጋሽ እና ጠባቂ በመሆን እቴጌ ምንትዋብን የሚስተካከሊት የሇም፡፡ ናርጋ ሥሊሴ፣ ክብራን ገብርኤሌ እና የጎንዯርዋ ቁስቋም ዯብር እስከ ዙሬም ታሪክዋን በህያውነት ይመሰክሩሊታሌ፡፡ በዱፔልማሲው፣ በኪነ ሔንፃው፣ በሥነ ጽሐፈ፣ በሥነ ሥዔለ እና በትርሜ መጻሔፌቱ ሁለ ከእርሷ በኋሊ ማንም ያሌተካውን ሥራ ሠርታሇች፡፡

ሇዘህ ሁለ ሥራዋ ግን ሏውሌት አሊቆመችም፤ ስሇ እርሷ የምናገኘው ሥዔሌ እንን ከቅዴስት ዴንግሌ ማርያም ሥዔሌ ሥር በተማኅጽኖ ሰግዲ፣ እመቤታችንን ከፌ፣ ራስዋን ዛቅ ያዯረገችበትን የትኅትና ሥዔሎን ነው፡፡ እርስዋ በትኅትና ዛቅ ብትሌም፣ በጎ ሥራዋ ግን ከሦስት መቶ ዒመታትም በኋሊ ከትውሌድች በሊይ ከፌ ብል ማነነቷን ይመሰክራሌ፡፡

የራሽያ ኮሚኒስት መሪዎች ስማቸውን ከዖመናት በሊይ ሇማስጠራት ሲለ ከተማውን ሁለ በስማቸው ጠርተውት ነበር፡፡ በየመንገደ ሏውሌታቸው ቆሞ ነበር፡፡ ፍቶዎቻቸው ዒይን እስኪያሰሇቹ ዴረስ በመሊ ሀገሪቱ ተሰቅሇው ነበር፡፡ እነዘህ ሁለ ነገሮች ከሰባ ዒመታት በሊይ መዛሇቅ አሌቻለም፡፡ ዙሬ በስማቸው የጠሯቸው ከተሞች ተቀይረዋሌ፤ ሏውሌቶቻቸው ፇርሰዋሌ፣ ፍቶዎቻቸው የዔቃ መጠቅሇያ ሆነዋሌ፡፡ ዛክረ ስማቸውም ተረስቷሌ፡፡ የሚያስታውሰውም ካሇ በበጎ አያነሣውም፡፡

አዱስ አበባ ውስጥ ከሚገርሙኝ ነገሮች አንደ የተፇሪ መኮንን ት/ቤት ጉዲይ ነው፡፡ ያንን ት/ቤት ዯርግ መጣና «እንጦጦ

አጠቃሊይ» ብል ሰየመው፡፡ እስካሁን ግን የትኛ ውንም ባሇታክሲ «እንጦጦ አጠቃሊይ ውሰዯኝ» ብትለት እንጦጦ

ተራራ ይወስዲችሁ ይሆናሌ እንጂ ተፇሪ መኮንን ት/ቤት አይወስዲችሁም፡፡ መንግሥት ቢቀይረው እንን ሔዛቡ

አሌተቀበሇውም ማሇት ነው፡፡ ሇዘህ ነው «ስዴስት ኪል፣ ተፇሪ መኮንን» እያሇ ታክሲው የሚጠራው፡፡

ይህ ነገር አንዴ ቁም ነገር እንዴናስታውስ ያዯርገናሌ፡፡ ሏውሌትን እዴሜ የሚሰጠው ምንዴን ነው? የሚሇውን ጥያቄ መሌስ፡፡ አንዴን መታሰቢያ ረዣም ዖመን እንዱኖር የሚያዯርገው የተሠራበት ቁሳቁስ አይዯሇም፡፡ በሔዛቡ ዖንዴ ያሇው ቅቡሌነት እንጂ፡፡ እንዯ ሳዲም ሏውሌት በውዴ ዋጋ የተሠራ አሌነበረም፡፡ ነገር ግን ዙሬ የሇም፡፡

በአዱስ አበባ ከተማ መንግሥት ያሌሰየማቸው ሔዛቡ ግን ሇመታሰቢያነት የሚጠራቸው ስንት አካባቢዎች፣ መንገድች፣ አዯባባዮች አለ፡፡ መንግሥት ያሇ ሔዛቡ ተቀባይነት ሏውሌት ያቆመሇት ማርክስ ግን ሏውሌቱን ከነመኖሩ የሚያስታውሰው የሇም፡፡ ጥቁር አንበሳ አጠገብ ያሇው የመንግሥቱ ኃይሇ ማርያም ሏውሌትም ተረስቷሌ፡፡

Page 206: Daniel Kiibret's View

206

ዙሬ ዙሬ ይህንን በመገንዖብ የፕሇቲካ መሪዎች እንን በቁም ሏውሌት ማቆምን እየተውት መጥተዋሌ፡፡ የኢሔአዳግ መሪዎችን እዘህ ሊይ ማንሣት እፇሌጋሇሁ፡፡ እስከዙሬ ዴረስ በትግሌ ሇተሠው ቀዯምቶቻቸው እንጂ በሔይወት ሊለት መሪዎቻቸው ሏውሌት ሲያቆሙ አሊየንም፡፡ በአንዴ ወቅት የኤች አይ ቪ ምርመራ ማዴረግ አሇማዴ ረጋቸውን የተጠየቁት ጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ ምርመራ ማዴረጋቸውን ነገር ግን የምርመራውን ውጤት ሇገበያ እንዲሊቀረቡት

ተናገሩ፡፡ እርሳቸው «ሇገበያ ማቅረብ» ብሇው የጠሩት በየአዯባባዩ ቢሌ ቦርዴ እያሠሩ መሇጠፌን ነበር፡፡ ምነው ዖመናችን

መንፇሳውያን መሪዎች ከፕሇቲካ መሪዎች በአመክንዮ እና በሰብእና የሚያንሡበት ሆነብን?

ስሊሊዯረግክሌኝ ነገር አመሰግንሃሇሁ

እነሆ ታክሲ ይዢ ከሲ ኤም ሲ ወዯ መገናኛ ሇመሄዴ መንገዴ ዲር ቆሜ ነው፡፡ እነዲጋጣሚ አንዱት ዱ ኤክስ መኪና ከፉቴ

ቆመች፡፡ የምታሽከረክረው ሌጅ በእጇ እንዴገባ ጠቆመችኝ፡፡ «ስታስተምር ስሇማውቅህ ነው» አሇችኝ፡፡ አመስግኜ ጋቢና ተቀመጥኩ፡፡ የተቀመጥኩበት ወንበር ሊይ በመስተዋት የተሇበጠ ጥቅስ ነበረበት፡፡ መስተዋቱ የተያያዖበት ፌሬሙ በአበባ ያጌጠ ነው፡፡ ምናሌባት ሇሰው ሌትሰጠው ያዖጋጀችው መሆን አሇበት፡፡ እንዲጋጣሚ ጥቅሱን አንሥቼ ከኋሊ ወንበር ሊይ

ሳዯርገው «ስሊሊዯረግክሌኝ ነገር ሁለ አመሰግንሃሇሁ» ይሊሌ፡፡

የጻፇው ሰው ስሔተት ሠርቷሌ፡፡ መሆን የነበረበት «ስሊዯረግክሌኝ ሁለ» ነው፡፡ በስሔተት አንዴ ተጨማሪ «ሊ» አስገብቶበታሌ፡፡ ሌንገራት ወይስ ሌተወው እያሌኩ አመነታሁ፡፡ ነገር ግን ይህንን ስሔተት ሊታስተውሇው ትችሊሇች ብዬ

ስሊሰብኩ መንገሩን መረጥኩ፡፡ «ጥቅሱን የጻፇሌሽ ሰው ሳይሳሳት አይቀርም» አሌት ቀስ ብዬ፡፡ «እውነትክን ነው»

አሇችና አንዴ እጇን ወዯ ኋሊ ሌካ ጥቅሱን ወዯ አምጥታ አየችው፡፡ «የቱ ጋ ነው ባክህ የተሳሳተው» አሇችኝ፡፡

«ስሊዯረግክሌኝ ሇማሇት ፇሌጎ ስሊዯረግክሌኝ ብልታሌ» አሌት በጣቴ ፉዯለን እያሳየሁ፡፡ «እርሱን ነው እንዳ፤ አይ

ፇሌጌው ነው» አሇች ጥቀሱን ወዯ ቦታው እየመሇሰች፡፡

«ስሊሊዯረግክሌኝ የሚሇውን ነው የፇሇግሽው?»

«አዎ፤ አይባሌም እንዳ»

«ሰምቼ አሊውቅም»

«ሇላሊ ሰው ሊይሠራ ይችሊሌ፡፡ ሇኔ ግን ይሠራሌ»

«እንዯዘህ የሚሌ ጥቅስ ግን ያሇ አይመስሇኝም»

«ይህ ከሔይወት መጽሏፌ የተገኘ ጥቅስ ነው» አሇችና ፇገግ አሇች፡፡

«የቱ ነው ዯግሞ የሔይወት መጽሏፌ?»

«እያንዲንደ ሰው የየራሱ የሔይወት መጽሏፌ አሇው፡፡ በዘያ መጽሏፌም በሔይወቱ ያገኛቸው ነገሮች ተመዛግበዋሌ፡፡

በዘያ መጽሏፌ በሔይወት ተፇትነው የነጠሩ ምርጥ ምርጥ ጥቅሶች ይገኛለ»

«ፇሊስፊ ነገር ሳትሆኚ አትቀሪም»

«አንተም የሔይወት መጽሏፌህን ካነበብከው፤ ፇሊስፊ መሆንህ አይቀርም፡፡»

«ግን ሇምንዴን ነው ስሊሊዯረግክሌኝ ሁለ አመሰግንሃሇሁ ያሌሽው»

አየህ እያንዲንደ ጥቅስ ከጀርባው የሚጠቀስ ታሪክ አሇው፡፡ ታኩን ካሊወቅከው ጥቅሱ በዯንብ አይገባህም»

Page 207: Daniel Kiibret's View

207

«እስኪ በዯንብ እንዱገባኝ ታሪኩን ንገሪኝ»

«እንዱህ በቀሊለ ያሌቃሌ ብሇህ ነው»

«አንዴ ቦታ አቁመን ሇምን አትነግሪኝም»

«ይህንን ያህሌ ያስፇሌግሃሌ?»

«በጣም አኛ፤ ስሊሊዯረግክሌኝ ሁለ አመሰግንሃሇሁ የሚሌ ሰምቼ አሊውቅማ»

መገናኛ ስንዯርስ ወዯ አንዴ ጥግ አቆመች፡፡ እናም እንዱህ ነገረችኝ፡፡ እንዯ እኔ ውጭ ሀገር መሄዴ የሚወዴ ሰው አሌነበረም፡፡ ከቻሌኩ እንዯ ሰው ቪዙ አግኚቼ ካሌቻሌኩም እንዯ በርበሬ እና ሽሮ ተፇጭቼ አሜሪካ መሄዴ አሇብኝ ብዬ ቁርጥ ሃሳብ ነበረኝ፡፡ ያውም ዯግሞ አሜሪካ ገብቼ ዚጋ መሆን ነው የምፇሌገው፡፡እዘህ ሀገር መማር፣ መሥራት፣ መኖር ፇጽሞ አሌቻሌኩም፡፡ ሔሌሜም እውኔም አሜሪካ ነው፡፡ ስሇ ጤንነቴ ከሚጠይቀኝ ሰው ይሌቅ ስሇ አሜሪካ የሚነግረኝ ሰው ነበር የምወ ዴዯው፡፡ ያ በጣም የሚወዴዯኝ እና የምወዴዯው አጎቴን እንን አስቀይሜዋሇሁ፡፡ እርሱ ዚግነቱን የሚሇውጥ ሰው ዯመኛው ነው፡፡ ከወንዴሞቼ እና እኅቶቼ

ጋር ምነው ምንስ ቢሆን እንዳት ዚግነት ይቀየራሌ ?እያሇ ይጣሊሌ፡፡ እኔ ዯግሞ ካሌቀየርኩ ሞቼ እገኛሇሁ ብዬ ተነሣሁ፡፡

ቤተ ሰቦቼ ቢለኝ ቢሠሩኝ ይህንን ሔሌም መተው ስሊሌቻሌኩ አሇ በሚባሇው መንገዴ ሁለ እኔን አሜሪካ ሇመሊክ ሞከሩ፡፡ ከአጎቴ በቀር፡፡ አንዴን ነገር ሙጭጭ ስትሌበት ጥምም ነው የሚሌብህ፡፡ ሇዯኞቼ የተሳካው መንገዴ ሁለ ሇእኔ ጠመመ፡፡ ላሊው ቀርቶ ኬንያ ሄጄ ፔሮሰስ ጥበቃ ሦስት ዒመት ተቀመጥኩ፡፡ ጠብ የሚሌ ነገር አሌነበረም፡፡

የኬንያው አሌሳካ ሲሌ ዐጋንዲ ገባሁ፡፡ እዘያ እንዱያውም የተሻሇ ነገር ማየት ችዬ ነበር፡፡ አንዴ ፔሮሰስ ገዛቼ አንዴ ስዴስት ወር ጠበቅኩና ተሳካ፡፡ ሇኢንተርቪው ተጠርቼ ስገባ ሰውነቴ ይንቀጠቀጥ ነበር፡፡ የማውቀውን ነገር እንን መናገር አቃተኝ፡፡ የኔ መውዯቅ ሳያንስ ባሇ ፔሮሰሱንም አዖጋሁበት፡፡

እንዯገና አገሬ ገብቼ ላሊ ነገር ጀመርኩ፡፡ ዱቪ ገዛቻሇሁ፤ ፍርጂዴ ፒስፕርት ሇማሠራት ሞክሬያሇሁ፤ ሇባዙር እና

ሇኤግዘቢሽን በሚሌ ቪዙ ሇማሠራት ገንዖብ ከሰክሻሇሁ፡፡ ብቻ ተወው፤ ዯኞቼ «ዋሌያ» እያለ ይቀሌደብኛሌ፡፡ እንዯ ዋሌያ ከሀገሬ ውጭ እንዴኖር አሌተፇቀዯሌኝማ፡፡ ያሌተሳሌኩት ታቦት፤ ያሌሄዴኩበት ጠበሌ፣ ያሊማከርኩት ባሔታዊ፣ ያሌከፇሌኩበት ኤምባሲ የሇም፡፡ ሁለም ጭጭ ምጭጭ አለ፡፡

ሲጨንቀኝ ከእግዘአብሓር ጋር ተጣሊሁ፡፡ ባይኖር ነው እንጂ ቢኖርማ እንዳት ይህንን ሁለ ጸልት፤ ይህንን ሁለ ሥዔሇት አይሰማም፤ ቢያዲሊ ነው እንጂ ባያዲሊማ ሇላልች ያዯረገውን ሇእኔ ማዴረግ እንዳት ያቅተዋሌ ብዬ ተቀየምኩት፡፡

ቀና ብዬ ባየው ሰማዩ ቀሇሇኝ አሊህን ሠፇራ ወሰደት መሰሇኝ

ያሇውን ወልዬ ታስታውሰዋሇህ፡፡ በ1977 ከዴርቁ በኋሊ ነበር እንዱህ ያሇው፡፡ እኔም እንዱያ ነው የሆነብኝ፡፡

አንዶ እንዯኔ የጨነቃትም

አሇህም እንዲሌሌ እንዱህ ይዯረጋሌ የሇህም እንዲሌሌ ይመሻሌ ይነጋሌ

ብሊሇች አለ፡፡

በመጨረሻ በኑሮዬ ተስፊ ቆረጥኩና ከማይሆኑ ሌጆች ጋር ገጠምኩ፡፡ የሔይወቴ መመርያ መቃም፣መጠጣት፣መጨፇር ሆነ፡፡ ተያይዖን ከከተማ እንወጣሇን፡፡ እንቅማሇን እንጠጣሇን፡፡ ከዘያም ሉዯረግ የሚቻሇውን ሁለ እናዯርጋሇን፡፡ ሊይፌ እንቀጫሇን፡፡

Page 208: Daniel Kiibret's View

208

እናቴ አዖነችብኝ፡፡ ውጭ ያለት ወንዴሞቼ እና እኅቶቼም እየዯወለ ሉመክሩኝ ሞከሩ፡፡ ማን ሉሰማቸው፡፡ አጎቴማ ዖወትር ኀዖን ብቻ ሆነ ሥራው፡፡ ዖመድቼ ሁለ ሇምክር ተሰሇፈ፡፡ እነርሱ ሉመክሩኝ ባሰቡ ቁጥር እኔ ከእነርሱ ራቅሁ፡፡

በኋሊ ሊይ አጎቴን «እንዯዘያ ስሆን እያየኸኝ ሇምን ነበር እንዯ ላልቹ ያሌመከርከኝ» ብዬ ጠይቄው ነበር፡፡ ያሇኝን

አሌረሳውም፡፡ «ሰው በኑሮው ተስፊ በቆረጠበት ሰዒት፣ ሰው ጥፊትን እያወቀ በሚሠራበት ሰዒት፣ ጸልት እንጂ ምክር

አይመሌሰውም» ነበር ያሇኝ፡፡

አንዴ ሁሇት ዒመት በዘህ ሁኔታ ከቀጠሌኩ በኋሊ ዯግሞ እርሱም ሰሇቸኝ፡፡ ዯኞቼን ሁለ ዖጋኋቸው፡፡ በሬን ዖግቼ ቤቴ መዋሌ ጀመርኩ፡፡ አሁን እናቴ ይበሌጥ ጨነቃት፡፡ ሌጄን ምን አስነኩብኝ ማሇት ጀመረች፡፡ ውጭ መውጣት አስጠሊኝ፡፡ ሙዘቃ እና ፉሌም ከፌቼ ቤት ውስጥ መዋሌ፣ ማዯር ጀመርኩ፡፡ አንዴ ቀን ምን እንዯነካኝ አሊውቅም በዴንገት ተነሥቼ እንጦጦ ኪዲነ ምሔረት ሄዴኩ፡፡ ተሳሇምኩና እዘያው ቁጭ አሌኩ፡፡ የተቀመጥኩት ከዋናው የግቢው በር አጠገብ ነበር፡፡ አንዴ መንፇሳዊ ትምህርት ይሰማኛሌ፡፡ ዴምፁንወዯምሰማበት ዖወር ስሌ አንዴ ሌጅ በትንሽ ቴፔ ነበር የሚያሰማው፡፡ ሄጄ ጠየቅኩትና በአሥር ብር ሸጠሌኝ፡፡ የሔይወቴ ሇውጥ ያኔ ተጀመረ፡፡

በሰይጣን እጅ የወዯቀ ቅርስ ከአርባ ዒመት በፉት በተመሠረተው የቅደስ ጳውልስ ሆስፑታሌ ቅጥር ግቢ ገብታችሁ ወዯ ዋናው ሔንፃ ስትዖሌቁ፣ በስተ ግራ በኩሌ አንዴ ታሪካዊ፣ ግን ዯግሞ ብም ተመሌካች የላሇው ቅርስ ታያሊችሁ፡፡ ሦስት ሥዔልች ጎን ሇጎን በግዴግዲው ሊይ ተሇጥፇዋሌ፡፡

ሥዔልቹን የሳሎቸው ታዋቂው ሰዒሉ ሜትር አርቲስት ልሬት አፇወርቅ ተክላ መሆናቸውን በሥዔለ ሊይ ባሠፇሩት ፉርማ

ማወቅ ይቻሊሌ፡፡ የተሳለት ዯግሞ የዙሬ አርባ ዒመት በ1962 ዒም ነው፡፡ የመጀመርያው ሥዔሌ ዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ ሔመምተኞችን ሲጎበኙ የሚያሳይ ሲሆን ሁሇተኛው ሥዔሌ ዯግሞ ሆስፑታለ ሲከፇት፣ ከሆስፑታለ በሊይ ክንፈ አረንዳ ቢጫ ቀይ የሆነ መሌአክ፤ በመካከሌ ሊይም ዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ የሆስፑታለን መከፇት ሲያበሥሩ፤ ሔዛቡም ሇሔክምና ወዯ ሆስፑታለ ሲሄዴ የሚያሳይ ነው፡፡

ሦስተኛው ሥዔሌ ግን በቦታው የሇም፡፡

አሳዙኙ ነገርም የሚጀምረው ከዘህ ነው፡፡

ሥዔለን የሚያውቁት የሆስፑታለ ባሇሞያዎች እንዯነገሩኝ ከሆነ ሦስተኛው ሥዔሌ ዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ አረጋውያንን ሲያሇብሱ የሚያሳይ ሥዔሌ ነበረ፡፡ ይህ ሥዔሌ ንጉሠ ነገሥቱን አምርሮ በሚጠሊው በዯርግ ዖመን እንን ከቦታው ማንም አሌነካውም ነበር፡፡ ከስዴስት ወር በፉት ግን ማንም ሳያውቅ ሥዔለ በዴንገት ተሠወረ፡፡

የት ገባ? ተብል ተፇሇገ፣ተፇሇገ፣ ሉገኝ ግን አሌቻሇም፡፡ ምናሌባት የጥንት ቅርስ ዖራፉዎች ሰርቀውት ይሆናሌ የሚሌ ጥርጣሬ በሆስፑታለ ኃሊፉዎች ዖንዴ አዯረ፡፡ ነገር ግን የተፇራው ነገር አሌነበረም፡፡

ሥዔለ በሆስፑታለ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ውስጥ ተጨመዲዴድ ወዴቆ ተገኘ፡፡ የሆስፑታለን ኃሊፉዎች የገረማቸው ሁሇት ነገር ነው፡፡ መጀመርያ ይህንን አዴራጎት የፇጸመው ሰው ሇብ ሰዒታት ያንን ሥዔሌ ሲፌቅ እንዳት አንዴ ሰው እንን

አሊየውም? ሁሇተኛ ዯግሞ እንዳት ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ሉጥሇው ቻሇ? እነዘህን ነገሮች ዙሬ ዴረስም መመሇስ አሌተቻሇም፡፡ እኔ ግን በሰይጣን እጅ የወዯቀ ቅርስ ብየዋሇሁ፡፡ ይህ ሰው ዏፄ ኃይሇ ሥሊሴን ይጠሊቸው ይሆናሌ፤ በርሳቸው ዖመንም ግፌ ተፇጽሞበት ይሆናሌ፡፡ ይህንን ስሜቱን ግን ቅርስ በማጥፊት አይዯሇም መበቀሌ የሚችሇው፡፡ ክፈ ተግባር ዲግም እንዲይፇጸም በማዴረግ እንጂ፡፡

ቅርስ የምንወዲቸውን ሰዎች ብቻ የሚወክሌ አይዯሇም፡፡ ክፈ ታሪክም ቢሆን ቅርስ አሇው፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን የግራኝን ካባ ያስቀመጠችው ስሇምትወዴዯው አይዯሇም፡፡ ታሪክ ስሇሆነ እንጂ፡፡

እንዯኔ እንዯኔ የላኒን ሏውሌትም መፌረስ አሌነበረበትም፡፡ ሌጆቻችንን ዒሊምን ስሇበጠበጠው ላኒን ስሇሚባሌ ሰው በተረት ከምንነግራቸው ሏውሌቱን እያሳየን ብንነግራቸው ይበሌጥ ይገባቸው ነበር፡፡

በቅደስ ጳውልስ ሆስፑታሌ የነበረውን የዏፄ ኃይሇ ሥሊሴ ሥዔሌ የገነጠሇውን ሰው ሰይጣናዊ ሃሳብ የምንቃወመው እና ሇላልች መሰልቹም ትምህርት የምንሰጠው ያንን ሥዔሌ መሌሰን በቦታው ከሰቀሌነው ብቻ ነው፡፡

Page 209: Daniel Kiibret's View

209

የሆስፑታለ ምንጮች እንዯነገሩኝ ከሆነ ሜዱካሌ ዲይሬክተሩ ድክተር መስፌን ሥዔለን ሇማስጠገን ልሬት አፇወርቅ ተክላን አነጋግረዋቸው ነበር፡፡ ነገር ግን ሉጠገን የሚችሇው በብሓራዊ ሙዛየም ብቻ መሆኑን ነግረዋቸዋሌ፡፡ ሙያው ወይንም ገንዖቡ ያሊችሁ፤ የቅርስ ተቆርቋሪዎች እባካችሁ ይህንን በሰይጣን እጅ የወዯቀ ቅርስ እንታዯገው፡፡

ጤፌ እና እንጀራ

በኢትዮጵያውያን የዔሇት ተዔሇት ሔይወት ውስጥ ታሊቅ ቦታ ካሊቸው ትውፉታውያን ምግቦቻችን መካከሌ እንጀራ አንደ ነው፡፡ እንጀራ ሇኢትዮጵያውያን ምግባቸው ብቻ ሳይሆን የባሔሊቸው፣ የርእዮተ ዒሇማቸው፣ የታሪካቸው፣ የማንነታቸው እና የሔይወ ታቸው መገሇጫም ነው፡፡ ኑሮውን ሇማሳካት ውጣ ውረደ የከበዯው ወገን

እንጀራ በሰማይ እኔ በእግሬ ሆኜ አሌዯርስበት አሌኩኝ ባክኜ ባክኜ

በማሇት ኑሮን እንጀራ ብል ሲጠራው፡፡ በበጋ እህለን ጨርሶ ክረምትን በቀጠና ያሳሌፌ የነበረው የጥንቱ ገበሬ ዯግሞ የችግሩን ስፊት

እኛስ ይህችን ክረምት ወጣናት በመሊ በኩርማን እንጀራ ጎመን ተጠቅሌሊ

ብል ነበር የሚገሌጠው፡፡

ሽማግላዎቻችን ሔይወትን እንጀራ ብሇው ይጠሯትና ሔይወቱ የተቃና የተሳካ እን ዱሆን የሚፇሌጉትን «እንጀራ

ይውጣሌህ» ብሇው ይመርቁታሌ፡፡ እኛም «የዔሇት እን ጀራ ስጠን» ብሇን እንጸሌያሇን፡፡

ትውፉታዊው እንጀራ ክብ ነው፡፡ መጋገርያውም ምጣዴም ሆነ ማቅረቢያው ሞሰብም ክብ ናቸው፡፡ የጥንት ቤቶቻችን፣

ቤተ መንግሥቶቻችን እና አብያተ መቅዯሶቻችንም በአብዙኛው ክቦች ናቸው፡፡ «ቤተ ንጉሥ ቅርጽ» ይባሊለ፡፡ ሰፋደም፣ ዴስቱም፣ ሞሰበ ወርቁም፣ ሙዲዩም፣ አውዴማው፣ ክምሩ፣ ጎተራው፣ ክብ ናቸው፡፡ ምናሌባት የእንጀ ራችን ተጽእኖ

ይሆን በእነርሱ ሊይ ያረፇው? የሚሇው ጥናት የሚፇሌግ ይመስሇኛሌ፡፡

ኢትዮጵያውያን ዒሇም ክብ ናት ብሇው ያምኑ ከነበሩት ቀዯምት ሔዛቦች መካከሌ ይመስለኛሌ፡፡ በ13ኛው መክዖ

መጻፈን የሚናገረውና በዲጋ እስጢፊኖስ ገዲም የሚገኘው /እኔ ከዏሥር ዒመት በፉት ነበር ያነበብኩት/ መጽሏፇ ማስያስ

«ምዴር ጋን ትመስሊሇች» ይሊሌ፡፡ የጋን ቅርጽ ያሇውን ሞሊሊ የክበብ ቅርጽ ሊስተዋሇ የዯራሲው ሃሳብ ከዖመናዊው ሃሳብ ጋር ያሇውን አንዴነት ይገነዖባሌ፡፡ ኢትዮጵያውያን ዒሇም ክብ ናት ብሇው ያምኑ እንዯነበር የሚያሳየን ላሊው ሥዔሊዊ ማስረጃ ዯግሞ የቅዴስት ሥሊሴን ሥዔሌ ሲስለ ሥሊሴ ዒሇማትን በእጃቸው እንዯያ ሇማመሌከት ይጠቀሙ የነበሩት ዒሇምን ክብ አዴርገው ሥሇው በሥሊሴ እጅ በማስያዛ ነው፡፡

ጥንታውያኑ ሉቃውንት ሰባቱ ሰማያትን ሲስለ እንን በሰባት ክበቦች እያዯረጉ ነበር የሚያመሇክቷቸው፡፡ በጥንታውያን ሥዔልቻችንም የሰዎችን መሌክ በክበብ ቅርጽ ተስሇው ነው የምናገኛቸው፡፡ ይህም ብቻ አይዯሇም ነገሥታቱ ራሳቸውን የዒሇም ገዣዎች አዴርገው በሚቆጥሩበት ዖመን ከነገሥታቱ ቀሇበት ሊይ ሇገዣነታቸው ምሌክት የምትቀመጠው ለሌ እንን ክብ ነበረች፡፡

የእንጀራችን ክብነቱ ከባሔሊችን እና አስተሳሰባችን ጋር መስተጋብር አሇው፡፡ ኢትዮጵ ያውያን ተሰባስበው በአንዴነት የመመገብ ባሔሌ አሊቸው፡፡ እንዯ አሁኑ እየተቆረሰ መቅረብ ከመጀመሩ በፉት ዯግሞ ሁለም በየዯረጃው እና በየመዯቡ ሰብሰብ ብል ነው የሚቀርበው፡፡ ሇማዔዴ የሚቀርቡ ሰዎች ሇምግቡ የሚኖራቸው ርቀት ተመሳሳይ እንዱሆን ይመስሇኛሌ እንጀራችን ክብ የሆነው፡፡ በክብ ነገር ርያ የሚቀመጡ ሰዎች የትም አቅጣጫ ሊይ ቢቀመጡ ሇዘያ ነገር የሚኖራቸው ቀረቤታ እኩሌ ነውና፡፡ በተሇይም የወጡን በመካከሌ መቀመጥ ስናየው ከየትም አቅጣጫ የሚቆርስ ሰው ሇወጡ እኩሌ ተሳታፉነት ይኖረዋሌ፡፡

Page 210: Daniel Kiibret's View

210

ይህም ብቻ ሳይሆን ክብ የሆነውን እንጀራ ከየትኛውም አቅጣጫ የተቀመጡ ሰዎች እየቆረሱ ሲመገቡት በስተ መጨረሻ መካከሇኛው ነጥብ ሊይ እጆቻቸው ይገናኛለ፡፡ ይህም የአንዴነትን እና የመቀራረብን ብልም የመፊቀርን ስሜት ያመጣሌ፡፡ ጉርሻ ትሌቅ ሥፌራ በያዖበት በቀዯመው ባሔሊችን ውስጥ ክቡ እንጀራ አስፇሊጊ ነበር፡፡ የሚጎ ራረሱት ሰዎች በክቡ እንጀራ ርያ ሲቀመጡ ወዯየትኛውም ጎራሽ ይዯርሳለ፡፡ ከአንደ አቅጣጫ ወዯላሊው አቅጣጫ ሇመጎራረስም ከአራት መዒዛኑ ይሌቅ ክቡ አመቺ ነው፡፡

ክብ ነገር ይበሌጥ የመቀራረብን እና የመወያየትን ስሜት ስሇሚፇጥር በሚሌ ሃሳብ ነበር የአርሴናለ አሠሌጣኝ አርሴን ቬንገር ጃፒንን ጎብኝተው ከተመሇሱ በኋሊ አራት መዒዛን ሆነው ተሠርተው የነበሩትን የኤምሬትስ ስታዱዮም የመሌበሻ፣ የመታጠቢያ እና የመዛናኛ ቦታዎች እንዯገና አስፇርሰው የክበብ ቅርጽ እንዱኖራቸው ያስዯረጉት፡፡

ሇአመጋገባችን ብቻ ሳይሆን ወጋዊ ሇሆነው ባሔሊችንም የእንጀራችን ቅርጽ ስምሙ ነው፡፡ ክብ ሠርቶ ወግን እየሰሇቁ ሇመመገብ እና ምግቡ ካሇቀም በኋሊ በዘያው ሇመቀጠሌ የሞሰቡም ሆነ የእንጀራው ቅርጽ ማኅበራዊ መስተጋብርን የሚፇጥር ነው፡፡

የኢትዮጵያውያን ሔይወት ከእንጀራ ጋር የተያያዖ መሆኑን ከሚያሳዩን ነገሮች አንደ የጤፌ አመጣጥ ራሱን የቻሇ ትውፉታዊ ታሪክ ያሇው መሆኑ ነው፡፡ አንዴ ነገር በሔዛብ ሔይወት ውስጥ ቦታ ሲኖረውና ከሔዛቡ ባሔሌ ጋር የተዋሏዯ ሲሆን የየት መጣ አፇ ታሪክ እና ትውፉት ባሇቤት ይሆናሌ፡፡ እንጀራም የዘህ ባሇቤት ነው፡፡

በትግርኛ ‗ጣፌ‘፣ ‗በኦሮምኛ ‗ጣፉ‘ በአማርኛ ‗ጤፌ‘ እየተባሇ ሇሚጠራው ሇእንጀራ አባቱ የሆነውን ጤፌ አመጣጥ

በተመሇከተ ታሪከ ነገሥታችን የመዖገበው አፇ ታሪክ እንዱህ ይሊሌ፡፡ ከክርስቶስ ሌዯት በፉት 2000 ዒመት አካባቢ አንዱት ሌጃገረዴ ነበ ረች፡፡ ይህች ሌጃገረዴ አንዱት ሴት ሌጅ ከሰው፣ አንዴ ዖንድ ዯግሞ ከዖንድ ወሇዯች፡፡ ዖንድውም ሰውን ሁለ እያሳዯዯ ይበሊ ጀመር፡፡ ሔዛቡም እኅቱን አማሊጅ አዴርገው አጋቦስ ሇተባሇው ሇዘህ ዖንድ በየጊዚው ሉገብሩሇት፣ እርሱም እያሳዯዯ መብሊቱን ሉተው ተዋዋለና ዔርቀ ሰሊም ወረዯ፡፡

አራት መቶ ዒመታት ያህሌ በዘህ ሁኔታ እንዯኖሩ ገብጋቦ ወይም አንጋቦ የተባሇ ሰው ከሏማሴን መጣ፡፡ የሔዛቡን

መከራም ተመሇከተ፡፡ ሇምን ትገብሩሇታሊችሁ? ቢሊቸውም ያሇበሇዘያ ይጨርሰናሌ፡፡ ሇመገበር የተገዯዴነውም ሇመግዯሌ ቢያቅተን ነው አለት፡፡ አንተ ግን ብትገዴሇው ገዡችን ትሆናሇህ ብሇው ቃሌ ገቡሇት፡፡

እርሱም አጋቦስ የተባሇው ዖንድ ከሚተኛበት ቦታ ሄድ ሰባት ር አጥር በዯረቅ እንጨት አሳጠረ፡፡ ከዘያም በአራት መዒዛን እሳት ሇቀቀበት፡፡ አጋቦስ የተባሇውም ዖንድ ሙቀት ተሰምቶት ቢነሣ ርያውን በእሳት ተከብቧሌ፡፡ ዖንድው ብርቱ ስሇነበር እንዯምንም እሳቱን እያሇፇ እስከ ሰባተኛው አጥር ዯርሶ ነበር፡፡

ነገር ግን የእሳቱ ወሊፇን እና ጭስ መፇናፇኛ ባሳጣው ጊዚ ገብጋቦ ጋሻ እና ጦር ይዜ ወይንም እንዯ አንዲንድቹ መጥረቢያውን አንሥቶ ጦርነት ገጠመውና መሏሌ አናቱን ፇሇጠው፡፡ ከተፇሇጠው የዖንድ ጭንቅሊትም ዯም እና እዣ መሬት ሊይ ፇሰስ፡፡ ያም ዯም እና እዣ የፇሰሰበት መሬት ዔሇቱኑ ዛናም ቢዖንብበት በቦታው ሊይ ጤፌ በቀሇ፡፡

ዖንድውንም እኅቱ አሌቅሳ ቀበረችው፡፡ የተቀበረበትም ሥፌራ «ተመን ዚውዕ» ተብል በአኩስም ምዔራብ እስከ ዙሬ አሇ ይባሊሌ፡፡

አንጋቦ ግደርን፣ ግደር ሰባትሶን፣ ሰባትሶ ተዋስያን፣ ተዋስያ ማክዲን ወይንም ንግሥት ሳባን ወሇደ ይሇናሌ ታሪከ ነገሥታችን፡፡ የጤፌን ታሪክ ከንግሥተ ሳባ ታሪክ ሲያስ ቀዴመው፡፡

ጤፌ በኢትዮጵያውያን አፇ ታሪክ ውስጥ ይህንን ያህሌ ቦታ ያሇው፣ ሇአመጣጡ ራሱን የቻሇ የየት መጣ ታሪክ የሚተረክሇት ባሇ መዒርግ ምግብ ነው፡፡ የሚገርመው ግን ጤፌ ተገኘ የሚለበት መንገዴ ቢሇያይም ሳይንቲስቶቹም ጤፌ

ተገኘ የሚለት በሰሜን ኢትዮጵያ ከ4000 እስከ 1000 ዒመት ቅዴመ ሌዯተ ክርስቶስ ባሇው ጊዚ ውስጥ ነው፡፡

ካሔሳይ ገብረ እግዘአብሓር «ኅብረ ብእር» በሚሇው አንዯኛ መጽሏፈ ዒይነቶቹን እስከ 32 የሚያዯርስሇት ጤፌ፣

ከ1800 እስከ 2100 ሜትር ከፌታ፣ ከ450 እስከ 550 ሚሉ ሜትር በሚዯርስ ዛናብ፤ከ10 እስከ 27 ዱግሪ ሴንቲ ግሬዴ በሚሆን ሙቀት ይበቅሊሌ፡፡

ጤፌ ዙሬ ዙሬ ሇብ ኢትዮጵያውያን የእህሌ ውዴነት ማሳያ ነው፡፡ እህሌ ተወዯዯ ማሇት ጤፌ ተወዯዯ፣ እህሌ ረከሰ ማሇትም ጤፌ ረከሰ ማሇት ነውና፡፡ ዏፄ ምኒሌክም ዙሬ የአዴአ በርጋ ማኛ ጤፌ የሚባሇውን የጤፌ ዒይነት ከዯቡብ ጎንዯር ስማዲ ጋይንት አስመጥተው እንዱበቅሌ ያስዯረጉት ቤተ መንግሥቱም ያሇ ጥሩ ጤፌ አሌሆን ብሎቸው መሆን

Page 211: Daniel Kiibret's View

211

አሇበት፡፡ በሀገሩ እያሇ «ስይት» ጤፌ ይባሌ የነበረው ነጭ ጤፌ ከስማዲ እየመጣ አሊረካቸው ቢሌ ተመሳሳይ አፇር እና አየር አፇሊሌገው አዴአ ሊይ ስሇዖሩት ይሄው ዙሬ አዴአ በርጋ የነጭ ጤፌ ሀገር ሆነ፤ ስይት የሚሇው ስሙ ተቀይሮም ማኛ

ተባሇ ይለናሌ ሟቹ መሪጌታ ተስፊ ጥሩነህ «አማርኛ በአማርኛ መፌቻ መዛገበ ቃሊት» በተሰኘ ያሌታተመ መጽሏፊቸው፡፡

እንጀራ ፌቅር የሚያስይዛ ምግብ ይመስሇኛሌ፡፡ ከጎረቤታችን ኬንያ እስከ አሜሪካ ባለ የኢትዮጵያውያን ምግብ ቤቶች የሚመገቡ የውጭ ሀገር ዚጎች በዋናነት የሚመርጡት እንጀራ መመገብን ነው፡፡ ኬንያ በአንዴ ምግብ ቤት የምትሠራ

ወጣት «በጣም የሚገር መው ነገር አንዴ ጊዚ እንጀራን የቀመሰ የውጭ ሀገር ሰው ከዘያ በኋሊ ከምግብ ቤታችን

አይጠፊም» ብሊኛሇች፡፡

ይህንን ነገር ይበሌጥ ያየሁት ኢየሩሳላም ነው፡፡ የትንሣኤን በዒሌ ሇማክበር በኢየሩ ሳላም ዳር ሡሌጣን ገዲም የሚሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን ከዘሁ ተዖጋጅቶ የሚሄዴ የትንሣኤ ዴግስ አሊቸው፡፡ በፊሲካ ዋዚማ እኩሇ ላሉት፣ ቅዲሴው ካሇቀ በኋሊ በገዲሙ ግቢ ውስጥ ራት ይበሊሌ፡፡ በኢየሩሳላም የሚኖሩ ፌሌስጥኤማውያን በጉጉት ከሚጠ ብቋቸው ቀናት አንደ ኢትዮጵያውያን ትንሣኤን የሚያከብሩባት ይህቺ ላሉት ናት፡፡ ፌሌስጥኤማውያኑ ወዯ ዳር ሡሌጣን ገዲም በዘያች ላሉት የሚመጡት ትንሣኤን ከኛ ጋር ሇማክበር አይዯሇም፡፡ ሇምን እንዯሚመጡ ምክንያቱን የምታውቁት ከዳር ሡሌጣን ቤተ ክርስቲያን ቅዲሴ ካሇቀ በኋሊ ዖግይታችሁ ከወጣችሁ ነው፡፡

እንጀራው እና ወጡ አሌቆ ይጠብቃችኋሌ፡፡ ምነው? ስትለ መሌሱ አንዴ ነው፡፡ በዘያች ላሉት በጉጉት ሲጠባበቁ ያዯሩት ፌሌስጥኤማውያን ዒመት ሙለ የጉሇትን እንጀራ ሇማግኘት ተሻም ተው ጨርሰውታሌ፡፡እንጀራ እንን እኛን ምዔራባውያንን እና ፌሌስጥኤማውያንን እንን በፌቅር ጥሎቸዋሌ፡፡ አይ የእንጀራ ነገር፡፡

አሇቃ ገብረ ሏና ተረት ናቸው እውነት

የአባታቸውን ስም አንዲንድቹ ዯስታ ተገኝ ነው ሲለ ላልቹ ዯግሞ ገብረ ማርያም ነው ይሊለ፡፡ ምናሌባት ግን አንደ የዒሇም ላሊው የክርስትና ስማቸው ሉሆን ይችሊሌ፡፡ የእናታቸው ስም ዯግሞ መሌካሜ ሇማ መሆኑን የእንጦጦ ራጉኤሌ

125ኛ ዒመት መታሰቢያ መጽሓት ይገሌጣሌ፡፡ ታኅሣሥ 10 ቀን 1978 ዒም የታተመው አዱስ ዖመን ጋዚጣ ግን የእናታቸውን ስም ሣህሉቱ ተክላ ይሇዋሌ፡፡ የተወሇደት በዯቡብ ጎንዯር ዜን፣ ፍገራ ወረዲ፣ ናበጋ ጊዮርጊስ በተባሇው ቦታ

በ1814 ዒ.ም በኀዲር ወር ውስጥ ነው፡፡

የመጀመርያውን ትምህርታቸውን በአካባቢያቸው ከቀሰሙ በኋሊ ወዯ ጎጃም ሄዯው ቅኔ ተቀኙ፡፡ ከዘያም ጎንዯር ከተማ ተመሌሰው ከመምህር ወሌዯ አብ ወሌዯ ማርያም ጸዋትወ ዚማ፣ ከባሔታዊ ገብረ አምሊክ አቋቋም፣ ከዏቃቤ ስብሏት ገብረ መዴኅን ትርሜ መጻሔፌትን እንዱሁም ዴን ተምረዋሌ፡፡

አሇቃ ገብረ ሏና ቀሌዯኛነታቸው ገና ከትምህርት ቤት የጀመረ ይመስሊሌ፡፡ እንዱያውም የቦሩ ሜዲው መምህር አካሇ

ወሌዴ እና የአሇቃ ገብረ ሏና መምህር የሆኑት መምህር ወሌዯ አብ ወሌዯ ማርያም አሇቃን «አንተ በቀሌዴህ ተጠራ»

ሲሎቸው መምህር አካሇ ወሌዴን ዯግሞ «አንተ በዔወቀትህ ተጠራ» እንዲሎቸው ይነገራሌ፡፡

አሇቃ ገብረ ሏና በዘህ የሰፊ ዔውቀታቸው የተነሣ በ26 ዒመታቸው ጎንዯር ሉቀ ካህንነት ተሾመው ነበር፡፡ በዘህ ሹመትም ሇሰባት ዒመታት ማገሌገሊቸው ይነገራሌ፡፡ በዘህ ወቅት በትርሜ መጻሔፌት ዔውቀታቸውና በስብከታቸው በጎንዯር የታወቁ ነበሩ፡፡ በፌትሏ ነገሥት ሉቅነታቸውም በዲኝነት እየተሰየሙ አገሌግሇዋሌ፡፡ አሇቃ ገብረ ሏና ቀሌዴ ዏዋቂነታቸው በሔዛብ ዖንዴ በይፊ እየታወቀ የመጣው በዘህ ወቅት ነው፡፡

አሇቃ ገብረ ሏና በቀሌዴ ዏዋቂነታቸው የተነሣ የትንሹ ራስ ዒሉ አጫዋች ሆኑ፡፡ ዏፄ ቴዎዴሮስ ሥሌጣኑን ሲይ አሇቃን በቤተ መንግሥት ነበር ያገኟቸው፡፡ አሇቃ የቤተ መንግሥቱን ሰዎች በቀሌዲቸው ሸንቆጥ ስሇሚያዯርጉ ከኮስታራው ቴዎዴሮስ ጋር መስማማት አሌቻለም ነበር፡፡ በመጀመሪያ ከዏፄ ቴዎዴሮስ ጋር የተጋጩት ቴዎዴሮስ ሇአንዴ ቤተ ክርስቲያን ሁሇት ካህንን እና ሦስት ዱያቆን ይበቃሌ ያለትን ሀሳብ አሇቃ ባሇመቀበሊቸው ነው፡፡ የመሰሊቸውን ሃሳብ ሇዙ ባሇው አነጋገር የሚገሌጡት አሇቃ ዏፄ ቴዎዴሮስ የዯብረ ታቦርን መዴኃኔዒሇም አሠርተው አስተያየት ቢጠይቋቸው የቤተ

ክርስቲያኑን ጠባብነት ሇመግሇጥ «ሇሁሇት ቀሳውስት እና ሇሦስት ዱያቆናት መቼ አነሰ» ብሇው መናገራቸው ይወሳሌ፡፡

እንዱያውም ዏፄ ቴዎዴሮስ «ገብረ ሏና ፌትሏ ነገሥቱን ጻፌ፣ ፌርዴ ስጥ፣ ገንዖብም ያውሌህ ፣ቀሌዴህን ግን ተወኝ» ሲለ ተናግረዋቸው ነበር ይባሊሌ፡፡ አሇቃ ግን አሊቆሙም፡፡

Page 212: Daniel Kiibret's View

212

በተሇይ ዯግሞ በንጉሡ ባሇሟሌ በብሊታ አዴጎ ሊይ «አዴግ» /በግእዛ አህያ ማሇት ነው/ እያለ በሚሰነዛሩት ትችት በተዯጋጋሚ ተከስሰው ዏፄ ቴዎዴሮስ ዖንዴ ቀርበዋሌ፡፡ በመጨረሻ ቴዎዴሮስ ክስ ሲሰሇቻቸው ምሊስ ቀርቶ ታገለና

ተሸናነፈ ብሇው ፇረደ፡፡ በዘህ ትግሌ አሇቃ ተሸነፈ፡፡ ንጉሡም እንግዱህ ምን ይበጅህ? ሲለ ቢጠይቋቸው « ዴሮስ ይሄ

የአህያ ሥራ አይዯሌ» ብሇው በመመሇሳቸው ከአካባቢያቸው ሇማራቅ ሲለ ንጉሡ ገብረ ሏናን ሇትግራይ ጨሇቆት ሥሊሴ አሇቃ አዴርገው በመሾም ወዯ ትግራይ ሊቸው፡፡ ከአንቶኒዮ ዱ አባዱ ጋር በዏፄ ቴዎዴሮስ ዖመን ስሇ ሆነው ሁለ

ዯብዲቤ ይሇዋወጥ የነበረው፣ የዋዴሊው ሰው ዯብተራ አሰጋኸኝ ጥር ስዴስት ቀን 1858 ዒ.ም ሇአንቶኒዮ ዱ አባዱ

በጻፇው ዯብዲቤ እንዱህ በማሇት ይህን ሁኔታ ገሌጦት ነበር «አሇቃ ገብረ ሏናን ንጉሥ መቱዋቸው፣ በሽመሌ፡፡ ወዯ

ትግሬ ወዯ ሊስታ ተሰዯደ፡፡ እጅግ ተዋረደ፡፡ እኔም በዋዴሊ አገኘኋቸው፡፡ ወዯ ቆራጣ ሄደ፡፡»

ካህናት በዏፄ ቴዎዴሮስ ሊይ ባመፁ ጊዚ በአዴማው ካለበት ካህናት መካከሌ አንደ ገብረ ሏና መሆናቸው ስሇታወቀ ዏፄ ቴዎዴሮስ በአሇቃ ገብረ ሏና ሊይ አምርረው ሉቀጧቸው ዙቱ፡፡ አሇቃም ሸሽተው ጣና ሏይቅ ሬማ መዴኃኔዒሇም ገዲም ገቡ፡፡ በዘያም ባሔታዊ ጸዏዲ ገብረ ሥሊሴ የተባለ የአቋቋም ሉቅ አገኙ፡፡ ሁሇቱም ተወያይተው በጎንዯር አቋቋም ስሌት

የመቋሚያውን የአካሌ እንቅስቃሴ ጨምረው ዛማሜውን አዖጋጁት፡፡ ባሔታዊ ጸዏዲ «ከእንግዱህ እኔ ወዯ ዒሇም

አሌመሇስም፤ አንተ ይህንን ስሌት አስተምር » ብሇው አሇቃ ገብረ ሏናን አዯራ አሎቸው፡፡ ከዏፄ ቴዎዴሮስ ሞት በኋሊ

በ1864 ዒ.ም ዏፄ ዮሏንስ ሲነግሡ ከገዲም ወጥተው ወዯ ትግራይ አቀኑ፡፡

አሇቃ ገብረ ሏና በዏፄ ዮሏንስ አዯባባይ ፌትሏ ነገሥትን እየተረጎሙ ብ ተቀምጠዋሌ፡፡ በዘህ ምክንያት በአኩስም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን በሚገኙ አንዲንዴ የብራና መጻሔፌት ሊይ የአሇቃ ገብረ ሏና ስም ሠፌሮ የሚገኘው በዘህ ምክንያት ነው የሚለ አለ፡፡ ዏፄ ዮሏንስ በመተማ ጦርነት ሔይወታቸው ሲሠዋ አሇቃ ገብረ ሏና ወዯ ናበጋ ጊዮርጊስ ተመሇሱ፡፡

በመቀጠሌም በቴዎዴሮስ ቤተ መንግሥት የሚያውቋቸው ምኒሌክ በሸዋ መንገሣቸውን ተከትሇው ወዯ ሸዋ መጡ፡፡ አሇቃ ገብረ ሏናን ወዯ አዱስ አበባ እንዱመጡ ያዯረጉት ሉቅነታቸውን የሚያውቁት እነ ጸሏፋ ትእዙዛ ገብረ ሥሊሴ እና እነ አሇቃ ገብረ ማርያም ናቸው፡፡

ዏፄ ምኒሌክ በዏፄ ቴዎዴሮስ ቤተ መንግሥት ሳለ አሇቃ ገብረ ሏናን ስሇ ሚያውቋቸው በዯቡብ ጎንዯር የሚገኘውን የአቡነ

ሏራን ገዲም ሾሟቸው፡፡ ይህንንም የታዋቂው ገጣሚ የመንግሥቱ ሇማ አባት አሇቃ ሇማ ኃይለ «አሇቃ ገብረ ሏና÷ የጎንዯር የከተማው ናቸው፤ ትምህርታቸውም እዘያው ነው፡፡ አቡነ ሏራ የሚባሌ ገዲም በበጌምዴር ነው ወዱህ እሱን

ተሾመው ነበር በአጤ ምኒሉክ፡፡ ኻጤ ዮሏንስ ጀምሮ በምኒሉክ ጊዚ እንዯ አቡነ ሏራ የከበረ ገዲም አሌነበረም» በማሇት መስክረውታሌ፡፡ አሇቃ ከዯቡብ ጎንዯር ወዯ አዱስ አበባ የተዙወሩት የአቡነ ሏራን ገንዖብ ሇገበሬዎች አከፊፇለ ተብሇው

ተከስሰው ነበር፡፡ አሇቃ ሇማ ይህንን ጉዲይ ሲያስታውሱት ¬«የስእሇቱን ገንዖብ አበሊሹ፣ ገንዖቡን አጠፈ ብል ከሠሠ አገሩ፤ ተከሰው በኃጢአት መጡ፤ ኻጤ ምኒሉክ፡፡ አትሄዴም ተባለ ቀሩ፡፡ ትሌቅ ሰው አይዯለም እንዳ፤ ሆሆይ ገብረ

ሏና የማይታወቀበት ወዳት አሇ፤ አሌተሾሙም ራጉኤሌ ነበሩ፤ የወር ቀሇብ አጤ ምኒሉክ እየሰጧቸው»

ንጉሥ ምኒሌክ አሇቃን የእንጦጦ ራጉኤሌ የአቋቋም መምህር አዴርገው ሾሟቸው፡፡ ቤትም ተሰጣቸው፡፡ በኋሊም የእንጦጦ ራጉኤሌ አስተዲዲሪ ሆነው ተሾሙ፡፡ እርሳቸውም ትርሜ መጻሔፌትን እያስተማሩ እንጦጦ ተቀመጡ፡፡ ጥቂት ጊዚ በአዱስ አበባ እንዯተቀመጡ እንዯገና ወዯ ጎንዯር ሄዯው ዯራ ውስጥ ቁሊሊ ሚካኤሌ ተወሌዯው ያዯጉትን ወይዖሮ

ማዖንጊያን አገቡና ተክላ/ አሇቃ ተክላን/፣ በፌታ/ጥሩነሽ/ እንዱሁም ሥኑ /አሇቃ/ የተባለ ሌጆች ወሇደ፡፡ ተክላ ሇትምህርት ሲዯርስ ከላሊው የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ጋር እርሳቸው ከባሔታዊ ጸዏዲ ገብረ ሥሊሴ ጋር ሆነው ያዖጋጁትን ዛማሜም አስተማሩት፡፡ ይህም ተክላ ከሦስቱም ሌጆቻቸው የመጀመርያ ሳይሆን እንዲሌቀረ እንዴንገምት ያዯርገናሌ፡፡

አሇቃ ገብረ ሏና ዯርቡሽ ጎንዯርን ሲወርር/ /1880 ዒም/ ሌጃቸውን ወዯ ወል ሌከው እርሳቸው ዖጌ ገዲም ገቡ፡፡ በኋሊም ዏፄ ምኒሌክ ዯርቡሽን ሇመውጋት ወዯ ፍገራ መምጣታቸወን ሲሰሙ ከተዯበቁበት ወጥተው ንጉሡን ተከትሇው ወዯ አዱስ አበባ ተመሇሱ፡፡ ምኒሌክም እንዯገና የራጉኤሌ አሇቃ አዯረገው ሾሟቸው፡፡ ሌጃቸው ተክላ ወል ንጉሥ ሚካኤሌ ዖንዴ እያለ የተንታ ሚካኤሌ በዒሌ ሲከበር ከአባታቸው የተማሩትን ዛማሜ በተመስጦ አቀረቡት፡፡ ንጉሥ ሚካኤሌም በዘህ ተዯንቀው በዘያው በተንታ እንዱያገሇግለ አዯረጉ፡፡ የተክላ ዛማሜ በይፊ የተጀመረው ያኔ ነው ይባሊሌ፡፡ በኋሊ ራስ ጉግሣ ዛናውን ሰምተው ንጉሥ ሚካኤሌን በማስፇቀዴ ወዯ ዯብረ ታቦር አምጥተው ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያንን ሾሟቸው፡፡

አሇቃ ገብረ ሏና ሇአዲዱስ አስተሳሰብ ፇጣን ምሊሽ የሚሰጥ አእምሮ ከነበራቸው ሉቃውንት ወገን ነበሩ፡፡ ፍቶ መነሣት የሰይጣን ሥራ ነው በተባሇበት ዖመን የፌትሏ ነገሥቱ ሉቅ አሇቃ ገብረ ሏና ከዏፄ ምኒሌክ ጋር ፍቶ ተነሡ፡፡ እንዱያውም

Page 213: Daniel Kiibret's View

213

ጣሌያን ከብሊቴን ጌታ ኅሩይ ቤት በርብሮ አቃጠሇው እንጂ ዏፄ ምኒሉክ ከቤተ ክህነት ሰዎች ጋር ፍቶ የተነሡት መጀመሪያ ከአሇቃ ጋር ከተነሡ በኋሊ ነው ይባሊሌ፡፡

በአዴዋው ዖመቻ ዋዚማ በኢትዮጵያ ሊይ ተንኮሌ ይሸርቡ የነበሩትን አባ ማስያስን እና ዏሥራ ሁሇቱን ሰሊይ ፇረንጆች ተንኮሊቸውን ቀዴመው ተረዴተው በተሇመዯው ዯፌረታቸው በቅኔ እየሸነቆጡ ከቤተ መንግሥት እንዱባረሩ ያዯረቸው አሇቃ መሆናቸው ይወሳሌ፡፡

አሇቃ ከዘህም በሊይ ፇጣሪን በቅኔ የተሟገቱ ሉቅም ነበሩ፡፡ ኮንኖ ኃጥኣን ኩልሙ ኢይዯሌወከ ምንተ አፌቅሩ ጸሊእትክሙ እንዖ ትብሌ አንተ

ብሇው የሙግት ቅኔ የተቀኙ ናቸው /ጠሊቶቻችሁን አፌቅሩ የምትሌ አንተ ኃጥኣንን ሇምን በገሃነም ትቀጣሇህ ታዴያ፡፡/

አሇቃ በአዱስ አበባ እያለ ከመንንቱና ከመሳፌንቱ ጋር ያሊስማሟቸው ብ ነገሮች ነበሩ፡፡ የመጀመርያው ትንባሆ

ይጠጣለ ተብል የተነገረው ሏሜት አንዴ ቀን በቅኔ ማኅላት ፑ¬ፒቸው ወዴቆ በመጋሇጣቸው ነው፡፡ ከዘህም በተጨማሪ በአዴዋ ጦርነት ታሊቅ ጀብደ ሇፇጸሙት ሇዯጃዛማች ባሌቻ ዏፄ ምኒሌክ የሚወዶትን ጎራዳያ ቸውን

ሲሸሌሟቸው «ወይ ጎራዳ ወይ ጎራዳ፣ ከቤቷ ገባች» በማሇት በሽሙጥ በመናገ ራቸው ባሌቻ እገሊሇሁ ብሇው ተነሡ፡፡ ይህም አሌበቃ ብሎቸው ከእቴጌ ጣይቱ ጋር በነገር ተረፈና መሊ የቤተ መንግሥቱ ሰው አዯመባቸው፡፡ ዏፄ ምኒሌክ አሇቃን ምን ቢወዶቸው በተሇይ ከዯጃች ባሌቻና ከእቴጌ ጣይቱ ጋር የፇጠሩትን ጠብ አሌወዯደሊቸውም፡፡

በእዘህ ምክንያት አሇቃ ገብረ ሏና ከአዱስ አበባ ሇቅቀው እንዱወጡ ተወሰነ ባቸው፡፡ በጎንዯርና በወል ጥቂት ጊዚ ከሰነበቱ በኋሊ ሌጃቸውን ገብረ ሏና ሞተ ብሇህ ተናገር ብሇው ወዯ አዱስ አበባ ሊኩት፡፡ አሇቃ ተክላ ይህንን መርድ በቤተ መንግሥቱ ሲያረደ ምንም እንን ገብረ ሏና ከብዎቹ ጋር ቢረፈ ታሊቅ ኀዖን ሆነ፡፡ ከተወሰኑ ቀናት በኋሊም

አሇቃ ራሳቸው አዱስ አበባ ገቡና ጉዴ አሰኙ፡፡ ምኒሌክ አስጠርተው ሞቱ ከተባሇ በኋሊ ከየት መጡ ቢባለ «በሰማይ

ጣይቱ የሇች፣ ምኒሌክ የሇ፣ጠጅ የሇ፣ጮማ የሇ፡፡ ባድ ቤት ቢሆንብኝ ሇጠባቂው ጉቦ ሰጥቼ መጣሁ» ብሇው ሁለንም አሳቋቸው፡፡ ጣይቱም መንንቱም ይቅር አሎቸው፡፡

አሇቃ ገብረ ሏና እዴሜያቸውም እየገፊ አዯብም እየገ መጡ፡፡ አዱስ አበባ ተቀምጠውም ትርሜ መጻሔፌት ማስተማር ቀጠለ፡፡ ዏፄ ምኒሌክ የአብያተ ክርስቲያናቱን የግብዛና መሬት ሇመንንቱ በመስጠታቸውና ካህናቱ ምንም ባሇማግኘታቸው የተቆጡት አሇቃ ገብረ ሏና ተቃውሟቸውን በቀሌዴ ሇዏፄ ምኒሌክ አቀረቡ፡፡ ይህም ከወይዙዛርቱና ከመንንቱ ጋር መሌሶ አጋጫቸው፡፡

ከዘህ በኋሊ አዱስ አበባ መቀመጥ ስሊሌቻለ ሇመጨረሻ ጊዚ በ1896 ዒም አካባቢ ወዯ ዯብረ ታቦር ተመሇሱ፡፡ ያኔ ሌጃቸው አሇቃ ተክላ ዯብረ ታቦር ኢየሱስን እሌቅና ተሾመው ነበር፡፡

ሇጥቂት ቀናት ዯብረ ታቦር ከሌጃቸው ጋር ሰንብተው ወዯ ትውሌዴ ቦታቸው ናበጋ ጊዮርጊስ መጡ፡፡

በዔዴሜያቸው መጨረሻ ዛምተኛ ሆነው ነበር፡፡ ቀዴሞ በሠሩት ሥራ እየተፀፀቱ አንዯበታቸውን ከነገረ ዖርቅ ከሇከለ፡፡

ከጥሩ ምግብና ከጥሩ መጠጥም ተቆጠቡ፡፡ ቅደሳት መጻሔፌቱንም ሰብስበው «መሳቂያና መዖበቻ አዯረግችሁ» እያለ

ይቅርታ ይጠይቋቸው ነበር ይባሊሌ፡፡ በዘህ ሁኔታ ከሰነበቱ በኋሊ በ84 ዒመታቸው፣ የካቲት 24 ቀን 1898 ዒ.ም ዏረፈ፡፡

ፔሮፋሰር ሳቤክ

አንዴ መምህር ስሇ source credibility ሇተማሪዎቻቸው የሚከተሇውን ገጠመኝ ተናገሩ፡፡ አንዴ ጊዚ ከዯኞቻችን ጋር

ተሰብስበን በአንዴ ጉዲይ ሊይ ስንነጋገር ነበር፡፡ እኔም አንዴን ሃሳብ አነሣሁና ሙግት ጀመርን፡፡ ያንን ሃሳቤን ሇማስረዲት

ያቀረብ ቸውን ማስረጃዎች እና መከራከርያዎች ወዲጆቼ ሉቀበለኝ አሌቻለም፡፡ በኋሊም አንዴ ሃሳብ መጣሌኝ፡፡

የኔውን ሃሳብ እንዯገና አሣመርኩና «ባይገርማችሁ ፔሮፋሰር ሳቤክ የተባለ የታወቀ የእንዱህ ያሇ የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲ

ምሁር እንዱህ እና እንዱያ ብሇዋሌ» እያሌኩ ማስረዲት ጀመርኩ፡፡ ያን ጊዚ ሁለም በአዴናቆት ያዲምጡኝ፤ ራሳቸውንም

ይነቀንቁ ጀመር፡፡ እኔም በፔሮፋሰር ሳቤክ ስም ሃሳቤን ሁለ አስረዴቼ ተቀባይነትም አግኝቼ ቤቴ ገባሁ፡፡

Page 214: Daniel Kiibret's View

214

የሚገርማችሁ ግን ፔሮፋሰር ሳቤክ ማሇት ፔሮፋሰር ሳ/SA/ ቤክ /BEK/ ማሇት «ሳሙኤሌ በቀሇ» ማሇቴ ነበር፡፡ ነገር

ግን የውጭ ሃገር ምሁር ስም አስመስዬ ስሇተናገርኩት ተቀባይነት አገኘሁ፡፡ ያንኑ ሃሳብ ግን እኔ ራሴ አንሥቼ ስከራከርበት

ማንም ሉቀበሇው ፇቃዯኛ አሌነበረም፡፡

እንጀራ እንዳት ተቦክቶ እንዳት ይጋገራሌ? ጥጥ እንዳት ተሇቅሞ፣ እንዳት ተባዛቶ፣ እንዳት ተፇትል፣ እንዳትስ

ይሸመናሌ? በሬ እንዳት ይጠመዲሌ፣ እንዳትስ ይታረሳሌ? ቡና እንዳት ተቆሌቶ፣ እንዳትስ ተወግጦ፣ እንዳትስ ይፇሊሌ?

ሽሮ እንዳት ወጥ ይሆናሌ? ሇሚለት ሃሳቦች ሁለ የግዴ የውጭ ሀገር መጽሏፌ እና የውጭ ሀገር ምሁራን፣ የውጭ ሀገር

ዴርጅቶች እና የውጭ ሀገር ጥናት መጥቀስ ፣በዘያም ሊይ ተነሥቶ መከራከር የዏዋቂነት ማሳያ የሆነበት ክፈ ሌማዴ ሇን፡፡

ይህ ሌማዴ ዙሬ የተፇጠረ ብቻ ሳይሆን ሥር የሰዯዯ መሠረት ያሇው ይመስሇኛሌ፡፡ በእምነት ታሪካችን ውስጥ እንን

ኢትዮጵያውያን የዯከሙባቸውን እና የዔውቀት እና የትጋት ውጤቶቻቸው የሆኑትን ጥበቦች እና ዴርሰቶች፣ ቅርሶች እና

ሀብቶች በኅብረተሰቡ ዖንዴ ተቀባይነት እንዱኖራቸው እና ከበሬታን እንዱያገኙ ሲባሌ ከኢየሩሳላም የመጡ፣ ከግብጽ

የተገኙ፣ ከመካ የወጡ እያሌን የፔሮፋሰር ሳቤክን ማዔረግ ስንሇግሳቸው ኖረናሌ፡፡

ብራና ዲምጠው፣ ቀሇም በጥብጠው፣ ብርዔ ቀርፀው ታሊሊቅ ሥራ የሠሩ ቀዯምቶቻችንም ኢትዮጵያዊ ስማቸውን

ከገሇጡ፣ «ነቢይ በሀገሩ አይከበርም» የተባሇው ይዯርስብናሌ ብሇው በመፌራት የውጭ ሀገር መሠረት ያሇው የብዔር ስም

እንዱጠቀሙ ተገዴዯዋሌ፡፡ በኋሊም በዘሁ የስም መኩሼነት የተነሣ የዯከሙበት ሥራ የእነዘያ የውጭ ሀገር ሰዎች ሥራ

እየተዯረገ ተቆጥሮባቸዋሌ፡፡

ላሊው ቀርቶ ይህንን ጠባያችንን ጠንቅቀው ያወቁት የውጭ ሀገር ሰዎች እንን የሀገርን ስም የሚያስጠሩ እና የሏበሻን

ታሪክ ከፌ አዴርገው የሚዖክሩ ነገሮችን በዘያው በተሇመዯው ሌማዴ መሠረት ሇውጭ ሀገር ሰዎች እየሰጡ እንዱጽፈ እና

የስም ዛርፉያ እንዱያካሂደ አዴርገናቸዋሌ፡፡ የሊሉበሊ የሥነ ሔንፃ ጥበብ በአውሮፒውያን የተገነባ ነው እየተባሇ ሇብ

ዖመናት የተነገረው፤ ኢትዮጵያዊው ፇሊስፊ ዖርዏ ያዔቆብና ዯቀ መዛሙሩ ወሌዯ ሔይወት ኢትዮጵያውያን አይዯለም

የተባለት በዘሁ ሌማዴ መሠረት ነው፡፡

የፔሮፋሰር ሳቤክ ጉዲይ የእምነት ሰዎችን ብቻ ሳይሆን ፕሇቲከኞቻችንንም የሇከፇ በሽታ ነው፡፡ በስዴሳቹ አጋማሽ እና

መጨረሻ ሇሀገሪቱ እናስባሇን ብሇው የተነሡት አብዮታውያን ምሁራን የሀገሪቱን ነባራዊ ችግር አጥንተው፤ የሀገሪቱን ነባር

ፌሌስፌናዎች እና መንገድች ፇትሸው፤ ሇኢትዮጵያዊው ችግር ኢትዮጵያዊ መፌትሓ ከማፇሊሇግ ይሌቅ ማርክስ እና ላኒን

ሇዘህች ሀገር ከእነርሱ በሊይ ያስቡ ይመስሌ፣ የኢትዮጵያን ዔጣ ፇንታ ከማርክሲዛም ላኒኒዛም ውስጥ ማፇሊሇግ ነበር

የያት፡፡

ነገራቸው ሁለ ሔዛቡ ምን ይሊሌ? እኔ ራሴስ ምን አስባሇሁ? ሇሀገሬ የሚበጀው ሀገራዊ መንገዴስ የቱ ነው? ከማሇት

ይሌቅ ማርክስ እንዱህ ብሎሌ፣ ላኒን እንዱህ ብሎሌ እያለ እነ ማርክስ እንን የማያውቁትን ትርሜ እየሰጡ ነበር

ሲተሊሇቁ የነበሩት፡፡ «የተሻሇው ሀገራዊ ሃሳብ እና መፌትሓ የኔ ነው» ከሚሇው ይሌቅ የተሻሌኩት ማርክሲስት፣ ላኒኒስት

እኔ ነኝ ነበር ክርክሩ፡፡

ከጎጃም እና ጎንዯር ይሌቅ ሩሲያን እና ዩክሬንን፣ ከወሇጋ እና ጋምቤሊ ይሌቅ ሀንጋሪን እና ቼኮዛልቫኪያን፣ ከሏዱስ

ዒሇማየሁ ይሌቅ ማክሲም ጎርኪን፣ ከጸጋዬ ገብረ መዴኅን ይሌቅ ፐሽኪንን፣ ከወንፇሌ እና ዯቦ ይሌቅ ወሌባ እና ማሌባን፣

ያጠኑት የዘህች ሀገር ሌጆች ነበሩ መግባባት ያቃታቸው፡፡ ሇሁለም ነገር መነሻዎቻቸው እና መከራከርያዎቻቸው

ፔሮፋሰር ቴቤክ ናቸው፡፡ አንዲንድቹም የራሳቸውን ሃሳብ ማቅረብ መሸነፌ እና መናቅን ስሇሚያስከትሌባቸው ቢቻሌ

ሇማርክስ እና ላኒን፣ ባይቻሌም ሇማዕ እና ሇቼ ጉቬራ፣ ያም ካሌተሳካ ሇፉዯሌ ካስትሮ እየሰጡ ያቀርቡ የነበሩት ይኼው

ሌክፌት አስገዴዶቸው ነው፡፡

የሀገሪቱ ባሇ ሥሌጣናት እና መሪዎች ሇሀገራቸው ጋዚጠኞች ተናግረው፣ ነገ የእነርሱ ቃሇ መጠይቅ ሲጠቀስ ትውሌዯ

ኢትዮጵዩውያኑ አዱስ ዖመን እና የኢትዮጵያ ሬዱዮ፣ አዱስ አዴማስ እና አዱስ ነገር፣ ሪፕርተር እና በሬሳ ተብል ከሚነገር

ይሌቅ ፊይናንሻሌ ታይምስ እና ኒውዮርክ ታይምስ፣ ቢቢሲ እና አሌጄዘራ፣ ተብሇው ፔሮፋሰር ሳቤክ ቢጠቀሱሊቸው

Page 215: Daniel Kiibret's View

215

የሚመርጡ ይመስሇኛሌ፡፡ ሇዘህም ነው የራሳችንን ጉዲይ በእንግሉዛኛ እና በዏረብኛ ተጽፍ፣ መሌሰን በአማርኛ

እንዴንሰማውና እንዴናነበው የሚዯረገው፡፡

«የኛ ሙሽራ ኩሪባቸው

በእንግሉዛ አናግሪያቸው» እየተባሇ ይዖፇን የነበረው የሠርግ ዖፇን እዘህም ይሠራሌ ማሇት ነው፡፡

የውጭ ሀገር ዱፔልማቶችን እና የውጭ ሀገር ታሊቅ ዴርጅቶችን ሠራተኞች እና ኃሊፉዎች ሇማሳመን እና ስሇሀገሪቱ

በእነርሱ አፌ እንዱነገር፣ ብልም «የእገላ ሀገር ባሇ ሥሌጣን የሀገሪቱን ዔዴገት አዯነቁ፤ እገላ የተባለት የዘህ መሰለ ዒሇም

ዏቀፌ ዴርጅት ሌዐክ ኢትዮጵያ በአስዯናቂ ዔዴገት ሊይ ናት አለ» እየተባሇ ዚና እንዱሠራ የሚዯረገው የፔሮፋሰር ሳቤክ

ሌክፌት ስሇያዖን ካሌሆነ በቀር ላሊ ምን ሉሆን ይችሊሌ? ከኢትዮጵያውያን የኑሮ ሁኔታ፣ ከሀገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ፣ በሀገሪቱ

ሊይ ከሚታዩት ተጨባጭ ሇውጦች፣ በሔዛቡ ሊይ ከሚታየው ገጽታ፣ ራሱ ተጠቃሚው ከሚናገረው ይሌቅ ሇምን

የእነዘህ ሰዎች ምስክርነት አስፇሇገ?

አንዲንዴ ጊዚኮ ክርክራችን በራሱ አስገራሚ ነው፡፡ ኢትዮጵያ አዴጋሇች ወይስ አሊዯገችም፤ በኢኮኖሚያችን ሊይ ሇውጥ

መጥቷሌ ወይስ አሌመጣም፣ የኑሮ ዋጋ ተወዴዶሌ ወይስ ረክሷሌ፣ እያለ ሇመከራከር የዒሇም ባንክ እና ዒሇም ዏቀፈ

የገንዖብ ዴርጅት እንጂ እኛ ራሳችንን ከቁም ነገር አንቆጠርም፡፡ እነርሱ አዴጋችኋሌ ካለን ሔዛቡ የፇሇገውን ቢሌ ችግር

የሇውም፤ አሊዯጋችሁም ካለንም ሔዛቡ የፇሇገውን ያህሌ ቢያዴግ አንቀበሇውም፡፡ የግዴ ፔሮፋሰር ሳቤክ መመስከር

አሇባቸው፡፡

ብሇነው ብሇነው የተውነውን ነገር

ባሎ ትናንት ሰምቶ ታንቆ ሉሞት ነበር

እንዯተባሇው ሔዛቡ እና የሀገር ውስጥ ሚዱያው ሲያቦካው እና ሲጋግረው ሇኖረው ነገር ማብራርያ ወይንም መሌስ

የሚሰጠው በውጭ ሀገር የሚኖሩት፣ የሚታተሙት፣ የሚሠሩት፣ የተዯራጁት ፔሮፋሰር ሳቤክ አንዴ ነገር ከተናገሩ ነው፡፡

አንዲንዴጊዚማ ፔሮፋሰሩ ያለት ሳይነገረን መሌሱን እንሰማዋሇን፡፡ ይህም ሔዛቡ በአማርኛ ከሚናገረው ይሌቅ ፔሮፋሰር

ቴቤክ በእንግሉዛኛ የሚናገሩት ይበሌጥ ያስዯነግጣሌ ማሇት ነው፡፡

በምርጫ ጊዚ ከሚታዩት ገጽታዎቻችን አንደ ይሄ ሌክፌት ነዉ፡፡ ምርጫው ዳሞክራሲያዊ ነው አይዯሇም?

ተጭበርብሯሌ ወይስ አሌተጭበረበረም? ዯረጃውን የጠበቀ ነው ወይስ የወረዯ? ሇሚለት መከራከርያዎች እገላ ወይንም

እገሉት የተባለ ታዙቢ፣ እገላ የተባሇ የውጭ ሀገር ሰው፣ እነ እገላ የተባለ የውጭ ሀገር ዱፔልማቶች፣ ወይንም ዯግሞ

የእገላ ሀገር መንግሥት ምን አሇ? ነዉ ክርክሩ፡፡ ሔዛቡ ያሇውን ማንም ሉሰማው ፇቃዯኛ አሌነበረም፡፡ በምርጫው

መሳካት ተጠቃሚው፤ በመጭበርበሩም ተጎጅው ሔዛቡ ነው፡፡ ከእርሱ በሊይ ሉሰማ የሚገባው አሌነበረም፡፡ ግን

«የሏምላ ውኃ ጥሩ ነው የሚጠጣው የሇም፣ የዴኃ ምክር መሌካም ነው የሚሰማው የሇም» የተባሇው ነው

የተፇጸመው፡፡

ሔጎቻችን እና ሥርዒቶቻችን ሲረቀቁ እንን እንዯ ትሌቅ ነገር የሚነሣው «ከኢትዮጵያውያን ባህሌ እና ወግ፣ በኢትዮጵያ

ካለ ብሓረሰቦች ነባር ሌምድች፣ ከሀገር ሽማግላዎች እና ምሁራን ይህ እና ያ ሃሳብ ተገኝቷሌ» የሚሇው ሳይሆን «የእገላ

ሀገር ሌምዴ ተቀስሟሌ፤ በእነ እገላ ሀገር እንዱህ እና እንዱያ ይዯረጋሌ» የሚሇው ጉዲይ ነው፡፡ በነጥቡ ሊይ ክርክር

ሲነሣም እንዯ ማስረጃ የሚቀርበው የዘያ ሀገር አሠራር እና ሔግ፣ ሌምዴ እና ባህሌ ነው፡፡

«መሌክ ከፇጣሪ፣ ሞያ ከጎረቤት» ይባሊሌና መሌካም መሌካሙን መቅሰም የሚያስፇሌግም የማይጠሊም ነው፡፡ ነገር ግን

ዋናው መመዖኛው ፔሮፋሰር ሳቤክ ምን አለ? የሚሇው ሳይሆን ሇኢትዮጵያ ምን ይበጃታሌ?የሚሇው መሆን አሇበት፡፡

በዘያ ሀገር የሚበሊው ሁለ በኛ ሀገር አይበሊም፣ በዘያ ሀገር ነውር የሆነው ሁለ በኛም ነውር አይሆንም፣ በዘያ ሀገር

የሚፇቀዯው ሁለ በኛ ሀገር አይፇቀዴም፣ የዘያ ሀገር የኑሮ ፌሌስፌና ከሀገራችን ሉሇይ ይችሊሌ፤ የነርሱ ዯረጃ ከዯረጃችን፣

ፌሊጎታቸውም ከፌሊጎታችን የሚሇይበት ነገር ይኖረዋሌ፡፡ ዯግሞም የዘያ ሀገር ሰዎች ያንን ሔግ እና አሠራር ሲቀርጹ

ሇሀገራቸው እንዱጠቅም ብሇው እንጂ ሇኛ አርአያ ምሳላ ሇመሆን ብሇው አይዯሇም፡፡ ስሇዘህም ወሳኙ ጫማውን በእግር

Page 216: Daniel Kiibret's View

216

ሌክ ማስተካከለ እንጂ እግርን በጫማ ሌክ መቁረጡ አይዯሇም፡፡ ሇኢትዮጵያ እና ሇኢትዮጵያውያን እስካሌበጀ ዴረስ

አሜሪካ የሠሇጠነችበት፣ ቻይና የተመነዯገችበት፣ ጀርመን የተመነጠቀችበት ቢሆንም እንን ሉቀር፣ ሉሻሻሌ እና ሉቀየር

ይችሊሌ፡፡

ሀገር እንወዲሇን

ሰውዬው የውጭ ሀገር ዚጋ ቢሆኑም ዏሥር ዒመታት ኢትዮጵያ ውስጥ አስተምረዋሌ፡፡ ሚስተር ዡክ ይባሊለ፡፡ ሻሂ

እየጠጡ ኢትዮጵያዊውን ዯኛቸውን እየጠበቁ ነው፡፡ ሁሇት ጊዚ ፈት እንዲለት ዯኛቸው ከች አሇ፡፡ አረንዳ ቢጫ

ቀይ የተጠሇፇበት ቆብ አዴርሌ፡፡ በሇመደት የኢትዮጵያውያን ባህሌ መሠረት ከመቀመጫቸው ተነሥተው ተቀበለት፡፡

ወንበር ስቦ እንዯ ተቀመጠ ያጠሇቀውን ቆብ ጠረጲዙው ሊይ አኖረው፡፡ ሚስተር ዡክ የተቀመጠውን በኢትዮጵያ ባንዳራ

የተጠሇፇ ቆብ አየት አዯረጉና «እናንተ ኢትዮጵያውያን ሇምንዴን ነው በባንዳራችሁ ማጌጥ የምትወደት?» አለና

ኢትዮጵያዊውን እንግዲቸውን ጠየቁት፡፡

«እኛ ኢትዮጵያውያን ሀገራችንን እንወዲሇን፡፡ በሀገራችን ሇመጣ ርኅራኄ የሇንም፡ ይህ የሀገር ፌቅር በዯማችን ውስጥ

አራተኛ ሴሌ ሆኖ ተቀምጧሌ፡፡ ሇዘህ ነው» አሊቸው፡፡

«ቆይ ግን ሀገራችንን እንወዲሇን ስትለ ምን ማሇታችሁ ነው? ሇመሆኑ ምኑን ነው የምትወደት? ሇእናንተ ሀገር ማሇትስ

ምን ማሇት ነው? ወን እና ተራራው ነው? ሜዲው እና ጫካው ነው? ምኑ ነው ሀገር?»

ኢትዮጵያዊው ትኩር ብል እያያቸው «ሁሇመናው ነው፡፡ ሰው፣ እንስሳው፣ ሜዲው፣ ተራራው፣ ጫካው፣ ወን፣

ሁለም» አሇና መሇሰሊቸው፡፡

«እኔ ግን አይመስሇኝም» አለት ሚስተር ዡክ፡፡

«እንዳት?» ተገርሞ ጠየቃቸው፡፡

«እናንተ ሇሀገራችሁ የዴመት ፌቅር ይመስሇኛሌ ያሊችሁ»

«የዴመት ፌቅር ምን ዒይነት ነው» እንግዲው ተገርሞ እንዯገና ጠየቀ፡፡

«ቤት ያከራዩኝ ሰውዬ ምን እንዲለኝ ታውቃሇህ፡፡ ዴመት ሌጆቿን የምትበሊው ስሇምትወዲቸው ነው፡፡ ፌቅሯን

የምትገሌጠው ሌጆቿን በመብሊት እና ሇዖሊሇም ሆዶ ውስጥ በማዴረግ ነው አለኝ»

«እና»

«እናማ እናንተም ሇሀገራችሁ ያሊችሁን ፌቅር የምትገሌጡት ሀገራችሁን በመብሊት ይመስሇኛሌ»

«ያንን ያህሌ እንዯርሳሇን ብሇው ነው» አንገቱን ወዖወዖ እንግዲው፡፡

«ኧረ እንዱያውም ሳይብስ አይቀርም፡፡ አሁን ሇምሳላ እናንተ ኢትዮጵያውያን በቅኝ ገዣዎች ባሇመገዙታችሁ ስትኮሩበት

አያሇሁ፡፡ ሌክ ነው ሇጀግኖች አባቶቻችሁ ምስጋና ይግባቸውና ሇዘህ የታሪክ ዔዴሌ አብቅተዋችኋሌ፡፡ የሦስት ሺ ዖመን

የነጻነት ታሪክ አሇን እያሊችሁ በኛ በአፌሪካውያን ሊይ ትኮሩብናሊችሁ እንጂ በሦስት ሺ ዖመን ምን ሉሠራበት እንዯሚችሌ

አሊሳያችሁንም፡፡ ነጻነትን እንዳት ማግኘት እንዯሚቻሌ አሳያችሁን እንጂ በነጻነት እንዳት መጠቀም እንዯሚቻሌ አርአያ

ሌትሆኑን አሌቻ ሊችሁም፡፡ እርስ በርስ ስትዋጉ፣ አንዲችሁ የሠራችሁትን ላሊችሁ ስታጠፈ፣ መቶ ዒመት የሇፊቸሁበትን

Page 217: Daniel Kiibret's View

217

በአንዴ ቀን ዯምስሳችሁ እንዯገና ስትጀምሩ ነው የኖራችሁት፡፡ እስቲ ተመሌከቱት የሦስት ሺ ዖመን ታሪክ አሇን ነውኮ

የምትለት፡፡ ታዴያ ሦስት ሺ ዖመን ተጉዙችሁ እዘህ መዴረስ ብቻ ነው የቻሊችሁት? አቆጣጠራችሁ ግን በምንዴን ነው?

አንዴ ዒመትስ በእናንተ ዖንዴ ስንት ቀን ነው?

«ሇመሆኑ ሀገራችሁን ስሇምትወደ ነው እርስ በርስ ስትዋጉ የኖራችሁት? ሀገራችሁን ስሇምትወደ ነው የቀዯመውን

እያፇረሳችሁ እንዯ አዱስ የምትጀምሩት? ወንን ሰው ሲነካባችሁ ዖራፌ ብሊችሁ ትነሣሊችሁ፤ እናንተ ግን ወንን

አትጠቀሙበትም፡፡ መሬቱን ሰው ሉቆርስ ሲመጣ አራስ ነብር ሆናችሁ ትነሣሊችሁ፤ እናንተ ግን መሬቱን አታሇ ሙትም፡፡

ቅርሳችሁን ሰው ሉዖርፌ ሲመጣ የቻሇ ይዖምታሌ ያሌቻሇ ያቅራራሌ፤ እናን ተም ግን ቅርሱን አትጠብቁትም፡፡ አሁን ይሄ

ምቀኝነት ነው ወይስ ሀገር መውዯዴ ነው?»

ኢትዮጵያዊው እንግዲ ያሌጠበቀው ነገር ስሇመጣበት ትክዛ እንዯማሇት አሇና «በርግጥ ችግሮች ሉኖሩ ይችሊለ፡፡

አንዲንዴ ዋሌጌዎች የሚሠሩት ሥራ ግን መሊውን ሔዛብ መወከሌ የሇበትም» አሊቸው፡፡

«ሌክ ነህ» አለ ሚስተር ዡክ «ሌክ ነህ ጥቂቶች ሁለንም አይወክለም፡፡ የማየው ነገር ግን ይህንን አባባሌህን

እንዲሌቀበሇው ያስገዴዯኛሌ፡፡ ተመሌከት ቅቤው ውስጥ ሙዛ እየጨመረ የሚሸጠውኮ የራሳችሁ ሰው ነው፡፡ ሇውጭ

ሀገር አይዯሇም የሚሸጠው ሇገዙ ጎረቤቱ ነው፡፡ ሂዴ እስኪ በየሱቁ ስንት ጊዚው ያሇፇበት የታሸገ ምግብ ይሸጣሌኮ፡፡

ገዣው የላሊ ሀገር ሰው አይዯሇም፡፡ የራሳችሁ ወገን ነው፡፡ ያዯረ ኬክ፣ ያዯረ ምግብ፣ የተበሊሸ ሥጋ የምትሸጡትኮ

ሇጠሊት ሀገር አይዯሇም ሇራሳችሁ ሰው ነው፡፡ አሁን እነዘህ ሰዎች ሀገራችንን እንወዴዲሇን ብሇው ግሥሊ ሲሆኑ ባይ

ይገርመኛሌ፡፡ ወገናቸውን እየገዯለ ምኑን ነው የሚወዴደት እሊሇሁ፡፡ አሥር ብር የገዙችሁትን ዔቃ አንዲች እሴት

ሳትጨምሩበት በገዙ ወገናችሁ ሊይ መቶ ብር አትርፊችሁ ያሇ ርኅራኄ እየሸጣችሁ ሀገራችሁን ትወዴዲሊችሁ ማሇት

ነው?» «መሬቱን ብቻ ነው እንዳ ሀገር የሚለት? በአንዴ መንዯር ውስጥ የሚገኝ መሸታ ቤት መንዯርተኛውን

እየበጠበጠ ስሊስቸገረ የቀበላ ጥበቃዎች መጡና ዴምጽ ቀንሱ አሎቸው፡፡ እነርሱም እሺ አለና የሚገርም ዖፇን ከፇቱ

አለ፡፡»

«ምን የሚሌ?»

«እኛም አንተኛ ሰውም አናስተኛ የሚሌ»

«ሆሆይ! ይህቺን አገር አገሊብጠው ነውኮ የሚያውቋት» አሇ እንግዲው ተዯንቆ፡፡

«ሂዴና ሠራተኛውን እየው፡፡ ላሊ ትርፌ ሀገር ያሇው፣ በቅኝ ገዣዎች ተገዴድ የሚሠራ ነውኮ የሚመስሇው፡፡ አንዲንደ

ዖግይቶ ይገባሌ፣ አንዱት ነገር ሳይሠራ ሇሻሂ ይወጣሌ፤ እጁን ወዯ ኋሊ አጣምሮ እየተዛናና ቢሮ ይመሇሳሌ፣ አንዱት ነገር

ሳይሠራ ሇምሳ ይወጣሌ፡፡ አንዴ ነገር ከጠየቅከው «ነገ፣ ነገ» ነው የሚሇው፡፡ ነገ መቼ እንዯሆነ አይታወቅም፡፡

ግንባታዎቻችሁ ሇጠሊት ሀገር የሚሠሩ እንጂ እንወዴዲታሇን ሇምትሎት ሀገር የሚሠሩ አይመስለም፡፡ የሚጀመሩበትን

እንጂ ግንባታው የሚያሌቅበትን ጊዚ ማንም አያውቅም፡፡ ተሠርቶ ሳይመረቅ ይፇራርሳሌ፡፡ ከሚሠራበት ገንዖብ የሚበሊው

ይበሌጣሌ፡፡ ሠራተኛው ምዴጃ ከብቦም ተረት ያወራሌ፣ አካፊ ተዯግፍም ሥራ ሊይ ተረት ያወራሌ፡፡

«ሇመሆኑ እነዘያ የዘህ ሁለ ግንባታ ሠሪዎቹ፣ አሠሪዎቹ፣ ተቆጣጣሪዎቹ አሁን አንተ እንዯ ምትሇኝ ሀገራቸውን ይወዲለ

ማሇት ነው? የትኛዋን ሀገር ነው የሚወዴደት? ወይስ እኛ የማናውቃት ላሊ ኢትዮጵያ የምትባሌ ሀገር አሇቻችሁ?

ቻይናዎቹ ያለትን ሰምተሃሌ?»

«ምን አለ?»

«መንገዴ ሲሠሩ፣ እነርሱ ቀን ቀን የሠሩትን እና የሰበሰቡትን የአካባቢው ሰው ላሉት ላሉት አፌርሶ እና አግዜ እየወሰዯ

Page 218: Daniel Kiibret's View

218

አስቸገራቸው፡፡ በኋሊ እንዯ እኔው ሀገራችሁን ትወዲሊችሁ ሲባሌ ሰምተው ስሇነበር «ቆይ እነዘህ ኢትዮጵያውያን ላሊ

ሀገር አሊቸው እንዳ? ከሀገራቸው ሰርቀው የት ነው የሚወስደት?» አለ ይባሊሌ»

«አሁን አሁንኮ ትውሌደ ጉዲዩን እያስተዋሇ እየተሇወጠ ነው፡፡ ምናሌባት ቀዴሞ እንዱህ ያሇ ነገር ሉኖር ይችሊሌ» አሇ

ኢትዮጵያዊው እንግዲ፡፡

«የሇም የሇም እንዱያውም ብሷሌ፡፡ አዱሱ ትውሌዴ የምትሇው የሚገኘውኮ እኔ በማስተምርበት ኮላጅ ነው፡፡ አየሁትኮ፡፡

ቤተ መጻሔፌት ገብቶ በዴኻ ሀገር በጀት የታተመ መጽሏፌ የሚሰርቅ፣ የሚቀዲዴዴ፣ እሊዩ ሊይ ትርኪ ምርኪ ነገር

የሚጽፌ ይህ ነው ሀገር ወዲደ ትውሌዴ? ከእርሱ ቀጥል እዘህ ትምህርት ቤት የሚማረው የራሱ ወንዴም እና እኅት

መሆኑን እንን የሚረሳው ነው ሀገር ወዲደ? ከዔውቀት ክርክር ይሌቅ በጎጠኛነት ተቧዴኖ መዯባዯብ የሚቀናው ነው

ሀገር ወዲደ ትውሌዴ? ነገሩ ምን ያዴርግ የሚያስተምሩትም ቢሆኑኮ የሀገራቸውን ሰው የሚያስተምሩ፣ እንወዲታሇን

ሇሚሎት ሀገር ትውሌዴ ሉያፇሩ የሚያስተምሩ አይመስለም፡፡ የዙሬ ሃያ ዒመት ባዖጋጁት ማስታወሻ እያስተማሩት፣

ከቤተ መጻሔፌት አውጥተው ቢሮአቸው የዯበቁትን መጽሏፌ ማጣቀሻ እየሰጡ ጥናት እያዖት ምን ያዴርግ፡፡ በገጠሩ

ሴት ሌጅ በሌጅነቷ ተጫውታ ሳትጨርስ ትዲርና በሌጅነቷ ትወሌዲሇች፡፡ እርሷም ሌጅ፣ የወሇዯችውም ሌጅ ይሆንባትና

አብረው እየተጫወቱ ያዴጋለ፡፡ አሁንም ኮላጃችሁን እንዯዘያው አዯረጋችሁትኮ፡፡

«አሁን በየሔክምና ቦታው የሚሠራው የዴሮው ትውሌዴ ነው ሌትሇኝ ነው? ሇመሆኑ እርሱ ሀገር ወዲዴ ነው? ጊዚ

ባሇፇበት መዴኃኒት ወገኑን የሚያክመው፣ በመንግሥት በጀት የተገዙ መዴኃኒት አውጥቶ የሚሸጠው፣ ገንዖብ ሇመሰብሰብ

ብቻ የላሇ ምርመራ እያዖዖ ዴኻው ተማርሮ ከሔክምና ይሌቅ ወዯ ዲማ ከሴ እንዱዛ ያዯረገው ሀገሩን ስሇሚወዴዴ

ነው?

«እስቲ የመኪና ምርመራ እንዳት እንዯሚዯረግ ተመሌከት፡፡ መኪናው ሳይታይ በስሌክ እኮ ነው የሚመረመረው፡፡

ሇመሆኑ መርማሪው ሰውዬ ይሄ መኪና እርሱን፣ ቤተሰቡን፣ ዖመድቹን እንዯማይገጭ ርግጠኛ ነው? ሀገሩን ስሇሚወዴ

ነው ሔዛብ እንዱያሌቅ ፇቅድ የተበሊሸ መኪና ጤነኛ ነው ብል የሚፇርመው?

«በአንዴ ወቅት አዱስ አበባ መንገድቿን ሰየመች ተብል በየቦታው ተሇጠፇ፡፡ ሦስት ወር አሌሞሊውም ሲወዴቅ እና

ሲጠፊ፡፡ ማን ዖረፇው? ሀገር ወዲደ፡፡ ተካዮቹስ ቢሆኑ ሇምን ዖወር ብሇው አሊዩትም? ሀገር ወዲዴ ስሇሆኑ፡፡

«እኔ ሀገር የመውዯዴን ጉዲይ አሁን እርስዎ ባሰቡበት መንገዴ አስቤው አሊውቅም፡፡ ብቻ እኛ የሀገራችን ጉዲይ ሲነሣ

ዯመ ቁጡዎች፣ አትንኩን ባዮች እና ኮስታሮች መሆናችንን አውቃሇሁ፡፡» አሇ ኢትዮጵያዊው እንግዲ፡፡

«ሌክ ነህ ይህንንማ ዒሇም በሙለ ይመሰክርሊችኋሌኮ፡፡ ይህች ሀገርኮ ዛም ብሊ እንዱሁ በነጻነት አሌኖረችም፡፡ አንዲች

ሌዩ ነገርማ አሊችሁኮ፡፡ ሀገራቸውን ባይወዴደ ኖሮ አባቶቻችሁ ዯማቸውን ባሌገበሩ ነበር፡፡ አጥንታቸውን ከስክሰው

ዴንበር ባሊጠሩ ነበር፡፡ ዖመናዊ መሣርያ የታጠቁትን በባህሊዊ መሣርያ ባሊሸነፈ ነበር፡፡ ግን ሀገር መውዯዴ ይሄ ብቻ

ነወይ) ላሊ አይንካን እኛ ግን እንዯፇሇግን እንጫረስ፣ ላሊ አይዛረፇን እኛ ግን እንዖራረፌ፣ ላሊ አይጨቁነን እኛ ግን

እንጨቋቆን፣ ቅኝ ገዣ መጥቶ ቀንበር የሆነ ሔግ አያውጣብን እኛ ግን እርስ በርሳችን ቀንበር እንጫጫን፣ ጠሊት ወርሮ

መብታችንን አይንካ፣ እኛ ግን መብታችንን እርስ በርስ እንገፊፇፌ ነው የምትለት) ይሄኮ ነው ያሌገባኝ ነገር፡፡ ሀገር

ማሇትኮ መሌክዏ ምዴሩ ብቻ አይዯሇም፤ ይሄ ባሇጉዲይ ሆኖ ቢሮህ የመጣው፣ታምሞ ሉታከም አንተጋ የመጣው፣ሉማር

አንተ ጋ የመጣው፣ሉገዙ ሱቅህ ጋ የቆመው፣ በሞያህ እያገሇገሌከው ያሇኸው፣በመኪናህ ሊይ የተሳፇረው፣ እርሱኮ ነው

ሀገር» አለ ሚስተር ዡክ፡፡

«እንዳ ሚስተር ዡክ በዏሥረኛው ዒመት ሀገራችን መረረዎት መሰሇኝ፡፡ እርስዎም እንዯኛው ዯመ ቁጡ ሉሆኑ ነው

ማሇት ነው፤ባሇፇው ታምመው ተኝተው እያሇ የኢትዮጵያዊ ዯም ነበር እንዳ የተዯረገሌዎ» አሇ ኢትዮጵያዊው ነገሩን ወዯ

ቀሌዴ ወስድ ሀሳብ ሇማስቀየር፡፡

«አየህ ይህች ሀገር ይበሌጥ ስታውቃት ይበሌጥ የምታሳዛን፣ ይበሌጥ የምታስቆጭ፣ ይበሌጥ የምታንገበግብ ናት፡፡ ቆይ

Page 219: Daniel Kiibret's View

219

ግን ይህንን ሁለ የምታዯርጉት ሀገራችሁን ስሇምትወደ ከሆነ ሀገራችሁን ባትወዴደ ኖሮስ ከዘህ የከፊ ምን ታዯርጉ

ነበር?አንዴ እዘህ ሀገር የሰማሁት ቀሌዴ ነገር አሇ፡፡ አንዴ ባሌ ሚስቱን ይዯበዴባታሌ፡፡ እርሷም ቤቷን ትታ ትወጣሇች፡፡

በኋሊ ሽማግላ ገብቶ ታረቁ ይሊቸዋሌ፡፡ ባሌም እኔኮ ስሇምወዲት ነው የመታኋት፣ የፌቅር ነው ይሊሌ፡፡ ሚስቲቱም

ስትወዯኝ ከሆነ እንዱህ የምትመታኝ ስትጠሊኝ ምን ሌታዯርግ ነው? አሇችው አለ፡፡ አሁንም እናንተ በሀገራችሁ ሊይ

ራሳችሁ ይህንን ሁለ ግፌ የምትፇጽሙት ሀገር ወዲዴ ስሇሆናችሁ ከሆነ ብትጠሎት ኖሮ ምን ሌታዯርጉ ነበር?

100%

ሦስት ምሁራን ያቀረቡት ጥናት ተጠቃሌል የታተመበትን ‹‹ያሇ መቻቻሌ ፕሇቲካ ሰማዔታት›› የተሰኘ መጽሏፌ ሳነብ

ከ1969 - 1970 ዒ.ም የነበረውን የአገራችን ሌዐሊን እና ኀያሊን ፌትጊያ በዏይነ ኅሉናዬ እየቃኘኹ ነበር፡፡ ከዘህ በፉት

ካነበብቸው ዖመኑን ከተመሇከቱ ጽሐፍች ጋር እያዙመዴኩ አወጣሁ፤ አወረዴኩ፡፡ ከዘያም ሇምን እንዯዘያ ‹‹ቀይ

ሽብር›› እና ‹‹ነጭ ሽብር›› እየተባባሌን መጨራረስ አስፇሇገን? ያን ሁለ ጭካኔ እና የእብዴ ውሻ ሥራ ምን አመጣው?

አብዮት ሇማካኼዴ የስንት ሰው ዯም መፌሰስ አሇበት? ውቃቤው እንዱረካ የስንት ሰው ?ሔይወት መቀጠፌ አሇበት?

ከማይም እስከ ምሁር፣ ከሲቪሌ እስከ ወታዯር እንዱያ ሲጨፊጨፌ አዯብ የሚገዙ እንዳት ጠፊ?

እንዯ እኔ እምነት የችግሩ አንደ መነሻ ‹‹መቶ በመቶ የማሸነፌ አባዚ›› ይመስሇኛሌ፡፡ ኢሔአፒም፣ መኢሶንም፣ ዯርግም ላሊውም መቶ በመቶ አሸንፍ፣ ላሊውን አካሌ ዯምስሶ በጠሊቱ መቃብር ሊይ የአብዮት ሏውሌት ሇመሥራት ነበር የሚያስበው፡፡ ሁለም ሇማሸነፌ እንጂ ሇመሸነፌ አሌተዖጋጀም ነበር፡፡ ሲያሸንፌ ዯግሞ ያኛውን ወገን ከምዴረ ገጽ ጠራርጎ አጥፌቶ ብቸኛ አሸናፉ ሇመኾን ነበር የሚያስበው፡፡ ስሇዘህም ሰውን መግዯሌ፣ ማረዴ፣ መጨፌጨፌ ድሮ የማረዴ ያህሌ እና ከዘያም በታች ቀሌል ታየ፡፡ ሁለንም ነገሮች መቶ በመቶ ማሸነፌ አይቻሌም፡፡ የተወሰነ የመሸነፉያ መንገዴ ማዖጋጀት ያስፇሌጋሌ፡፡ ብሸነፌስ ምንዴን

ነው የምኾነው፣ አሸናፉዬን በምን ዏይነት ሁኔታ ነው የማየው? ያሸነፇኝ ሁለ ጠሊቴ ነው ወይ? ሁሇታችንስ አብረን

ሌናሸንፌ አንችሌም ወይ? ወይም ዯግሞ የአሸናፉነታችን መጠን ብቻ ሉሇያይ አይችሌም ወይ? ብል ማሰብም ያስፇሌጋሌ፡፡

በምርጫ 97 የታየው አንደ ችግር ይህ ይመስሇኛሌ፡፡ ሁለም ተቀናቃኝ አካሊት መቶ በመቶ ወይም በዘያ ዖመን ቋንቋ

‹‹በዛረራ›› ሇማሸነፌ ብቻ ነበር የተዖጋጁት፡፡ ገዣውም ፒርቲ ይኹን ተቃዋሚው መቶ በመቶ አሸንፇው አንደ ላሊውን ዴባቅ ሇመምታት እንጂ አሸናፉነትን በተወሰነ እና መኾን በሚገባው መጠን ሇመቀበሌ ዛግጁ አሌነበሩም፡፡ አማራጫቸው

ወይ ዚሮ አሌያም መቶ ብቻ ነበር፡፡ በመካከሌ ምንም ነገር አሌተገኘም፡፡ መቶውን ጠቅሌል lመውሰዴ እንጂ 99 ሇማዴረግ የተዖጋጀ እንን አሌነበረም፡፡ ይህ ዯግሞ ከአብዮቱ ዖመን ጀምሮ የሇመዴነው ጠባይ ኾኗሌ፡፡

ኔሌሰን ማንዳሊ ከተፇቱ በኋሊ በተዯረገው የመጀመሪያው የዯቡብ አፌሪካ ምርጫ ፒርቲያቸው ብቻውን ሔገ መንግሥቱን ሇማሻሻሌ የሚችሌበትን የአሸናፉነት ዴምፅ አሊገኘም ነበር፡፡ ዯቡብ አፌሪካን ከአፒርታይዴ አገዙዛ ሇማሊቀቅ ግማሽ ምእት ዒመት ያህሌ የታገሇው የአፌሪካ ብሓራዊ ኮንግረስ ያን የአሸናፉነት አክሉሌ ያሇመቀዲጀቱን በተመሇከተ ማንዳሊ

ተጠይቀው ሲመሇሱ፡- ‹‹መቶ በመቶ ማሸነፌ አሌነበረብንም፡፡ ያ ቢኾን ኖሮ ማንንም ሳናማክር ሔገ መንግሥቱን እንዲሻን እናዯርገው ነበር፡፡ አሁን ግን የግዴ ከላልች ጋር መወያየት፣ መግባባት እና መተማመን ያስፇሌገናሌ፡፡ ታዱያ ከላልች ጋር

አብረን እንዴ ንሠራ ከሚያዯርገን ዴሌ በሊይ ምን ዴሌ አሇ?›› ነበር ያለት፡፡

በእኛም ቤት እንዱህ የሚሌ ጠፌቶ ነው ያ ሁለ ትርምስ የተፇጠረው፤ ብዎችም ያገኙትን ዔዴሌ እንዯ ዋዙ ያጡት፡፡

ይህ መቶ በመቶ ካሊሸነፌኩ የሚያሰኝ አባዚ በአንዲንድች የዯኝነት እና የትዲር ሔይወት ውስጥም እናየዋሇን፡፡ አብረው ኖረው፣ ተዋዯናሌ ብሇው፣ ስንት ታሪክ ሠርተው የነበሩ ባሌ እና ሚስት ወይም ዯኛሞች በመካከሊቸው ጠብ የተፇጠረ ዔሇት ይኽው በሽታ ያገረሽባቸዋሌ፡፡ ሁሇቱም መቶ በመቶ ማሸነፌ ስሇሚፇሌጉ ያኛውን ወገን ሇመጉዲትም ኾነ አፇር ዴሜ ሇማስጋጥ የማይፇነቅለት ዴንጋይ አይኖርም፡፡ ሁሇቱም ወገኖች ያኛው ወገን ተዋርድ፣ አንገቱን ዯፌቶ፣ ዯኽይቶ፣ አጥቶ ነጥቶ፣ ተንከራትቶ፣ ወዴቆ ካሊዩት በስተቀር አይረኩም፡፡

በመካከሌ ሽማግላ ገብቶ ሇማስታረቅ ሲሞክር እንን ይቅርታ ካሌጠየቀኝ/ ካሌጠየቀችኝ የሚሌ እንጂ ይቅርታ ሌጠይቅ የሚሌ ወገን ማግኘት ከባዴ ነው፡፡ ያኛውን አካሌ እግር ሥር አንበርክኮ፣ ጫማ ሲስም እና ሲማፀን ማየት

Page 220: Daniel Kiibret's View

220

ያስዯስታቸዋሌ፡፡ ‹‹የ'ታባቱ/ የ'ታባቷ ተንበርክኮ /ተንበርክካ ሇመነኝ/ሇመነችኝ›› ብል መፍከር ጀግንነት ነው፡፡ በተወሰነ መሌኩ እንን ሇመሸነፌ የተዖጋጀ ስሇማይኖር ማስታረቁ ከባዴ ይኾናሌ፡፡

ብ ጊዚ እንዱያውም ዔርቅ አስቸጋሪ የሚኾነው ሁሇቱ ታራቂ ወገኖች መቶ በመቶ አሸንፇው መውጣት ስሇሚፇሌጉ

ነው፡፡ አንዲንዴ ጊዚ'ኮ ከዔርቁ ስምምነት በኋሊ ሁሇቱም ወገኖች የሚተርኩትን ስንሰማ በቦክስ መዴረክ አንደ ላሊውን ዖርሮት ቀበቶ ውን ተሸሌሞ የመጣ እንጂ ተዯራዴሮ፣ ተስማምቶ፣ ሰጥቶ እና ተቀብል፣ የተወሰነ ተሸንፍ፣ የተወሰነ አሸንፍ የተስማማ አይመስሌም፡፡

የአገራችንን የንግዴ ሂዯት ስናየው ‹‹መቶ በመቶ የማሸነፌ›› ጠባይ የተጠናወተው ነው፡፡ ተዯብቆ ወዯ አምራች አገር ሄድ፣ ተዯብቆ ዔቃ አምጥቶ፣ ጉቦ ሰጥቶ ከጉምሩክ አውጥቶ፣ የእርሱ ዔቃ ብቻ ገበያ ሊይ እንዱውሌ አዴርጎ፤ ከዘህ ሁለ በኋሊ

ዯግሞ 100% አትርፍ ሲገኝ ነው የሚረካው፡፡ ሸማቹም ቢኾን ያሇ ዋጋው ዋጋ ሰጥቶ ካሌገዙ በቀር አይረካም፡፡ 30

በመቶ፣ 40 በመቶ፣ 50 በመቶ የሚባሌ ትርፌ ከትርፌ አይቆጠርም፡፡ ማጭበርበርን እና ዯረጃውን ያሌጠበቀ ዔቃ መሸጥን

የሚያስከትሇው ይህ ‹መቶ በመቶ ካሊተረፌኩ› የሚያሰኝ አባዚ ነው፡፡

ተቋራጩም ቢኾን አውጥቶ አውርድ፣ ዯረጃ አሳንሶ፣ የዔቃ ጥራት ቀንሶ፣ ነካ ነካ አዴርጎ ዙቅ ያሇ ትርፌ ካሊተረፇ የሠራ አይመስሇውም፡፡ ትሊንት የተመረቀ ሔንፃ ዙሬ ተሰንጥቆ፤ የምረቃው ዔሇት ዴሌዴዩ ሲጠገን፣ የርክክቡ ጊዚ መንገደ ነቅቶ፣ አፈን ከፌቶ ኡኡ ሲሌ የምናየው ወይ ተቋራጩ መቶ በመቶ ሇማትረፌ ሲሌ ከተገቢው ዯረጃ በታች ሠርቶት ነው፤ አሇበሇዘያም ዯግሞ አሠሪው መቶ በመቶ ሇመብሊት ሲሌ በዘህ መንገዴ አሠርቶት ነው፡፡

አንዴን አካሌ ፌጹም አዴርጎ የማወዯሱ አባዚ የመጣውም ከዘህ መቶ በመቶ ካሊሸነፌ ከሚሌ ጠባይ ነው፡፡ ‹‹የእኛ የኾነው መሌአክ ነው፡፡ ያኛው ዯግሞ ሰይጣን ነው፡፡ በመካከሌ ምንም ነገር የሇም፡፡ መሌአኩን ስናወዴስ ምንም ዏይነት እንከን አይታየንም ወይም ሇማየት ፇቃዯኛ አይዯሇንም፡፡ የማይሳሳት፣ ቅን አሳቢ፣ የሌማት አርበኛ፣ ታጋሽ፣ ጀግና፣

ንጹሔ፣ ምንጊዚም በጎ ነገር ብቻ የሚሠራ አዴርገን ነው የምንስሇው፡፡ ይኽን እና ያንን ተሳስቷሌ ብሇን ብንናገር ከ100% ስሇሚቀንስብን ዏይኔን ግንባር ያዴርገው ነው የምንሇው፡፡ ያኛው ወገንም ቢኾን አንዴ ቀን ተስቶ ስሇ እርሱ ዯካማ ጎን

የተነገረ እንዯ ኾነ tናጋሪውን እንዯ ጠሊት ነው የሚያየው፡፡

በተቃራኒው ዯግሞ የላሊው ወገን ዯግነት፣ ቅንነት፣ በጎነት፣ መሌካም ሥራ፣ ንጽሔና የማይታየው አሇ፡፡ እርሱ ስሇ

ተቃወመው እና ስሇ ጠሊው ብቻ ስንዳ ቢያመርት ‹‹እንክርዲዴ ነው››፤ ጠሊ ቢጠምቅ ‹‹አተሊ ነው››፤ ጠጅ ቢጥሌ

‹‹አንቡሊ ነው››፤ መን ገዴ ቢሠራ ‹‹በዏፄ ኀይሇ ሥሊሴ ጊዚ የታሰበ ነው››፤ ት/ቤት ሲገነባ ‹‹ጥራት የሇውም››፤ ከማሇት

ውጭ አንዶንም ቅንጣት በጎ ሥራ ሇማየት ፇቃዯኛ አይኾንም፡፡ «ከጠሊት በጎ ነገር አይገኝም´ የሚሇው አባዚ ስሊሇ መቶ

በመቶ መጥሊት እንጂ ‹98 በመቶ ሇመጥሊት› እንን ፇቃዯኛ አይኾንም፡፡ ተቃራኒውን ጠሊት አዴርጎ ስሇሚያየው የሚ ረካው መቶ በመቶ ሲጠፊ እንጂ በግማሽ ሲሻሻሌ ሇማየት እንን በጄ አይሌም፡፡

በአገራችን የፉሌም ኢንደስትሪ በማዯግ ሊይ ነው፡፡ ይህ ኢንደስትሪ ከገጠሙት ፇተናዎች አንደ ግን ‹‹መቶ በመቶ

የማሸነፌ አባዚ›› ነው፡፡ የፉሌሙ ባሇቤት መቶ በመቶ ማትረፌ ስሇሚፇሌግ ብ ክፌያ የማይጠይቁ ባሇሞያዎችን

ሇማሰባሰብ ይተጋሌ፤ ‹‹ገንዖብ የሇኝም፤ ሇሞያው ፌቅር ብዬ ነው›› እያሇ በመሇመን ያሠራሌ፡፡ አንዲንድቹን በርዲታ፣ ላልቹን በአነስተኛ ክፌያ ያሠራሌ፡፡ እንዱህ እያዯረገ ሇወግ ሇማዒርግ ከዯረሰ በኋሊ ፉሌሙ ሲመረቅ የዯረቀ አበባ

ከመስጠት ያሇፇ ባሇውሇታዎቹ ትዛ አይለትም፡፡ ‹‹እነ እገላ ረዴተውኛሌ›› ሇማሇት እንን ይኮራሌ፡፡

በገንዖቡ ብቻ ሳይኾን በአሠራሩ ሊይም ‹‹መቶ በመቶ የማሸነፌ አባዚ›› አሇ፡፡ ባሇቤ ቱም፣ ዲይሬክተሩም፣ ተዋናዩም እኔ ያሌኩት ብቻ ይኹን ይሊለ፡፡ ማንም ሇማንም የማርያም መንገዴ እንን ሇመስጠት ፇቃዯኛ አይዯሇም፡፡ ሁለንም

ሉያግባባ/ ግን የተሻሇ ውጤት ሉያስገኝ የሚችሌ መንገዴ ከመፇሇግ ይሌቅ ሁለም ሇማሸነፌ ስሇሚጥሩ እና በኋሊ ፉሌሙ

ሲወጣ ‹‹እንዯዘህ'ኮ ነበር፤ በኋሊ'ኮ እኔ ነኝ እንዯዘህ ያስዯረግኹት›› ማሇት ስሇሚፇሌጉ ፉሌሙን ሇመሥራት ከወሰዯው ጊዚ በሊይ የእነርሱ ገሃዲዊ እና ውስጣዊ ትግሌ ረጅም ጊዚን ይወስዲሌ፡፡

አሁን አሁን እየተሇወጠ መጣ እንጂ'ኮ በመንግሥት ሚዱያ እና በግለ ሚዱያ መካከሌ የነበረው ትግሌ «መቶ በመቶ

ካሊሸነፌኩ´ በሚሇው አባዚ የተቃኘ ትግሌ ነበር፡፡ ሇመንግሥት የብኀን መገናኛ የመንግሥት ስሔተት አይታየውም፤

‹‹ቅደስ መንግሥት›› ነውና፡፡ ሇብዎቹ የግሌ ሚዱያዎች ዯግሞ የመንግሥት ስሔተት እንጅ በጎ ጎኑ፣ መሌካም ሥራው

ፇጽሞ አይታያቸውም፤ ‹‹ርኩስ መንግሥት›› ነውና፡፡ ሁሇቱም ‹‹መቶ በመቶ ማሸነፌ›› ስሇሚፇሌጉ ሇመቀራረብ እና

በተወሰነ መሌኩ የጋራ ጠባይ ሉኖ ራቸው እንን አሌቻሇም፡፡ ዴረ ገጾቻችንን እንን ስናይ ወይ ስሇ ‹‹ቅደስ

Page 221: Daniel Kiibret's View

221

መንግሥት›› አሇበሇዘያም ስሇ ‹‹ርኩስ መንግሥት›› የሚተነትኑ እንጂ ሇማጣጣም እና ሚዙናዊ ሇመኾን የሚሞክሩ አይዯሇም፡፡ እንዱህ ያለትን ገጸ ዴሮች ሇማግኘት ከባዴ ነው፡፡

በቀን የሚሸነፌ ጨረቃ፣ በላሉት የሚሸነፌ ፀሏይ በላሇበት ቦታ ጽንፇኝነት ሥር ይሰዴዲሌ፡፡ ሰውዬው በአርባዎቹ መጨረሻ እና በኀምሳዎቹ መጀመሪያ ሊይ ነበር አለ፡፡ ታዱያ ጣሇበትና ሁሇት ሚስቶችን አገባ፡፡ አንዶ ወጣት ላሊዋ

ባሌቴት፡፡ ወጣትዋ ‹‹ባሌሽ ሽማግላ ነው›› መባሌ ስሇማትፇሌግ ወጣት ሇማዴረግ ቆርጣ ተነሣች፤ ባሌቴ ቷም ‹‹ወጣት

አግብታ ትመናቀራሇች›› ሊሇመባሌ ባሌዋን ሽማግላ ሇማዴረግ ታጥቃ ተነሣች፡፡ ሁሇቱም ሚስቶች ሇዘህ ውሳኔያቸው የወሰደት ርምጃ ወጣትዋ ሽበቱን መንቀሌ፣ ባሌቴቷም ጥቁሩን ፀጉር መንቀሌ ነበር፡፡ ሁሇቱም መቶ በመቶ ሇማሸነፌ ስሇ ፇሇጉ የሚያግባባ መካከሇኛ ነገር ሇማግኘት እንን አሌቻለም፡፡ እናም አንዶም ነጩን ላሊውም ጥቁሩን ፀጉር ነቅሇው ነቅሇው በመጨረሻም መሊጣ አዯረጉት ይባሊሌ፡፡ ቢያንስ ከጥቁሩም ተቀንሶ ከነጩም ተቀንሶ ሰውዬው ጎሌማሳ

የሚኾንበትን መንገዴ እንን ቢያስቡ ምን ነበረበት ?!

ሁሌጊዚም የሚገርመው ነገር ይህ ነው፡፡ በነጭ እና በጥቁር መካከሌ ግራጫ የሚባሌ ነገር የሇንም፡፡ አማራጫችን ሁለ

ወይ ነጭ አሇበሇዘያም ጥቁር ብቻ ነው - ቀን ወይም ላሉት፤ ቅደስ ወይም ርኩስ፤ መሌአክ ወይም ሰይጣን ብቻ ነው፡፡ ካሇፇው ታሪ ካችን ሇመማር እና በጎዎቹን ይዖን ስሔተቶችን አርመን ሇመዛ ያሌታዯሌነውም አዱስ የሚመጣ ሁለ

ያሇፇውን መቶ በመቶ ካሌቀየረ ወይም ካሌተቃረነ በቀር የኖረ ስሇማይ መስሇው ነው፡፡ አዱስ አሇቃ እንን በየመ/ቤቱ ሲመዯብ ቢቻሌ ላሊ ቢሮ ቢቀመጥ፣ ካሌተቻሇም ወንበር እና ጠረጴዙውን ቀይሮ ቢቀመጥ የሚመርጠው መቶ በመቶ ሇመሇ የት እና ሇማሸነፌ ነው፡፡ ዯርግ የንጉሡን ውርስ ዴራሹን አጠፊው፤ አሁን የመጣውም የዯርግን ውርስ አጠፊ፤ ተቃዋሚ ኾነው ነገ መንግሥት መኾን የሚመኙትም የኢሔአዳግን ውርስ ካሊጠፈ የነገሡ አይመስሊቸውም፡፡ ተቻችል፣

ተወራርሶ፣ ተመቻምቾ (compromise) ሇመዛ ፇቃዯኝነቱ አይታይም፡፡

በሃይማኖቶች መካከሌም ይኽው መቶ በመቶ የማሸነፌ አባዚ እየተንጸባረቀ ነው፡፡ የራሱን አጉሌቶ የላልችን ተችቶ የሏሳብ ክርክር እና የአስተምህሮ ሌዔሌናን ከማሳየት ይሌቅ የእርሱን መኖር ከላልች መጥፊት ጋር ያያይዖዋሌ፡፡ የእርሱ መኖር የሚረጋገ ጠው ላልች ሲጠፈ ብቻ ነው ብል ያምናሌ፡፡ ፇጣሪ ሇምን ሰይጣንን ጨርሶ ማጥፊት እንዲሌፇሇገ እንን ሇመመርመር ፇቃዯኛ አይዯሇም፡፡ እንዯ እኔ እምነት ግን ተቃራኒን መቶ በመቶ ማጥፊትን ከእርሱ እንዲንማር ፇሌጎ ይመስሇኛሌ፡፡

አንደ ላሊውን ይተች፤ እርሱም ሲተች፣ ሲነቀፌ ይቀበሌ፤ ላሊውን ጨርሶ ሇማጥፊት መነሣትን ግን ምን አመጣው? ነጥብ ሇማስቆጠር ብቻ ሳይኾን ነጥብን ሇመቀ በሌም ፇቃዯኛ መኾን ያስፇሌጋሌ፡፡

ርኅራኄ የሚባሇው ነገር መቶ በመቶ ካሊሸነፌኩ የሚሌ አባዚ ባሇበት ቦታ አይገኝም፡፡ ሰውን ከገዯለ በኋሊ መቆራረጥ፣

ከመ/ቤት ካባረሩ በኋሊ ላሊ ቦታ እንዲይቀጠር ነገር ዒሇሙን (ማኅዯሩን) ማበሊሸት፣ ከፉቱ ሇፉቱ ተመሳሳይ ሱቅ መክፇቱ ሳያንሰው ንግዴ ፇቃደን ሇማስነጠቅ መተን፣ አንዴን ሰው እስከ መጨረሻው መበቀሌ፣ ርኅራኄ ሲጠፊ የሚከሠቱ ናቸው፡፡

ዴሮ ሌጅ ኾኜ ያነበብኹት አንዴ የተረት መጽሏፌ እንዱህ የሚሌ ታሪክ ነበረው፤ የበግ ሥጋ መንገዴ ሊይ ወዴቆ ያገኙ ሁሇት ቀበሮዎች ሇእኔ ይገባሌ ሇእኔ ይገባሌ እየተ ባባለ መጣሊት ጀመሩ፡፡ ሥጋውን ሇመካፇሌም ኾነ ሸጠው ገንዖቡን ሇመካፇሌ ፇቃዯኞች አሌኾኑም፡፡ መንገዴ አሊፉዎች ሁለ የተሇያዩ አማራጭ የዔርቅ ሏሳቦች ቢያመጡሊቸውም ሁሇቱም

‹‹ሥጋው ሳይነካካ መቶ በመቶ ካሊገኘን ሞተን እንገኛሇን፡፡›› አለ፡፡ ተናክሰው ተናክሰው ተዲከሙ እና ሁሇቱም ወዯቁ፡፡ በዘህ መካከሌ አንዱት ቡችሊ በዘያ መንገዴ ስታሌፌ ሁሇት ቀበሮዎች ቆስሇው ወዴቀው አንዴ ሙዲ ሥጋ መካከሊቸው ተጋዴሞ ታያሇች፡፡ ወዱያው ግራ ቀኙን ተመሌክታ ሥጋውን አፇፌ አዯረገችና በረረች፡፡

ይህን ትዔይንት የተመሇከተ መንገዯኛ፡-

ቀበሮ ሲጣሊ፣ ተስማምቶ እንዲይበሊ፣ መንትፊቸው ሄዯች፣ ዖዳኛ ቡችሊ፤

ብል ገጠመ አለ፡፡

Page 222: Daniel Kiibret's View

222

ሥጋውን መቶ በመቶ እኔ ብቻ ነኝ የምበሊው ማሇት፣ ሥጋውን ሇሁሇቱም የማይበጅ ሦስተኛ አካሌ እንዱበሊው አሳሌፍ መስጠት ማሇት ነው፡፡

አባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫ

ቅደስ ያሬዴ ቀጥል ታሊቅ ቦታ የያዖ ኢትዮጵያዊ ሉቅ፡፡ ዏፄ ዲዊት ዯግሞ «ኢትዮጵያዊው ቄርልስ» ብሇውታሌ፡፡ አባቱ ሔዛበ ጽዮን እናቱ አምኃ ጽዮን ይባሊለ፡፡ እንዯ ዴርሳነ ዐራኤሌ አባቱ በመጀመርያ የትግራይ በኋሊ ዯግሞ የሰግሊ

«ጋሥጫ» ገዣ ነበረ፡፡ እንዯ ገዴለ ዯግሞ ጠቢብና የመጻሔፌት ዏዋቂ፤ የእግዘአብሓር ወዲጅና በቤተ መንግሥት

በነበረችው ዴንን «ሥዔሌ ቤት» ከሚያገሇግለ ካህናት ወገን ነበር፡፡ የመካከሇኛውን ዖመን ታሪክ የመረመርን እንዯሆነ ሁሇቱም ምንጮች ስሇ አንዴ ጉዲይ የተሇያዩ መረጃዎች የሚሰጡ ሳይሆኑ አይቀርም፡፡

ሇምሳላ በንጉሥ ሊሉበሊ ዖመን የአራቱ የኢትዮጵያ ግዙቶች አስተዲዲሪዎች የታሊሊቅ አዴባራት ገዣዎች ነበሩ፡፡ ከዘህም በሊይ የአንዲንዴ ገዲማት አበምኔቶችና በቤተ መንግሥት የሚያገሇግለ ካህናት አንዴ አንዴ አውራጃ ወይም ወረዲ ይሾሙ ነበር፡፡ በመሆኑም የአባ ጊዮርጊስ አባት ክህነትን ከገዣነት የዯረበ ሳይሆን አይቀርም፡፡ የአባ ጊዮርጊስን እናት ገዴለ

«ወእሙኒ እም ስዩማነ ወሇቃ» ይሊታሌ፡፡ ይህም በወሇቃ /የዙሬው ዯቡብ ወል፣ ቦረና / ከነበሩ መንንት ወገን መሆኗን ያመሇክታሌ፡፡

አባ ጊዮርጊስ የተወሇዯው በ1357 ዒ.ም ነው፡፡ /ገዴለ ያረፇበትን ዖመንና ያረፇው በተወሇዯ በ60 ዒመቱ መሆኑን

ስሇሚገሌጥ ከዘያ በመነሣት የሚገኝ ነው፡፡/ ወሊጆቹ ሌጅ ስሇላሊቸው ዖወትር እያዖኑ ወዯ እግዘአብሓር ይጸሌዩ ነበር፡፡ አባ ጊዮርጊስ የተወሇዯው በቅደስ ዐራኤሌ አብሳሪነት መሆኑን ዴርሳነ ዐራኤሌ ይተርክሌናሌ፡፡

አባ ጊዮርጊስ የመጀመርያውን የቤተ ክርስቲያን ትምህርት የተማረው ከአባቱ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ምክንያቱም አባቱ

የመጻሔፌት ሉቅ መሆኑን ስንመሇከትና ገዴለም አባ ጊዮርጊስን በተመሇከተ «ወሶበ ሌሔቀ ሔቀ ወሰድ ኀበ ጳጳስ ወሴሞ

ዱያቆን» የሚሇውን ስናጤነው አባቱ የመጀመርያውን ዯረጃ ትምህርት ካስተማረው በኋሊ ከጳጳሱ ዖንዴ ወስድ ዱቁና

አሹሞታሌ ማሇት ነው፡፡ ገዴለ ዱቁና የሰጡትን ጳጳስ ስም አይነግረንም፡፡ ነገር ግን በ1341 ዒ.ም ወዯ ኢትዮጵያ የመጡትና እስከ ዏፄ ዲዊት ዖመነ መንግሥት መጀመርያ የነበሩት አቡነ ሰሊማ መተርጉም ሳይሆኑ አይቀርም፡፡

ዱቁና ከተቀበሇ በኋሊ ሇትምህርት ወዯ ሏይቅ እስጢፊኖስ ተሊከ፡፡ ወዯ ሏይቅ የገባው በዏፄ ዲዊት ዖመነ መንግሥት

/1374-1306 ዒ.ም/ መሆኑን ገዴለ ይገሌጣሌ፡፡ ሏይቅ እስጢፊኖስ የተሇያዩ ሉቃውንት የሚገኙባት፣በብ መጻሔፌት የተሞሊችና ሪያዋን በሏይቅ በመከበቧ የተማሪን ሃሳብ ሇማሰባሰብ አመቺ የሆነች ቦታ ናት፡፡ አባ ጊዮርጊስ በሏይቅ እስጢፊኖስ ትምህርት አሌገባው ብል ሇሰባት ዒመታት ተቀምጦ ነበር፡፡ አብረውት የሚማሩት ተማሪዎች ይህ ትምህርት

የማይገባው ስሇ ምንዴን ነው? በእርሱ ኃጢአት ነው ወይስ በወሊጆቹ ? ይለት ነበር፡፡ በዘያ ጊዚ የሏይቁ መምህር

የነበረው ዏቃቤ ሰዒት ሠረቀ ብርሃን ሇአባቱ «ሌጅህ ትምህርት አይገባውምና የቤተ መንግሥት ነገር አስተምረው» ብል

መሇሰው፡፡አባቱ ሔዛበ ጽዮን ግን «አንዴ ጊዚ ሇእግዘአብሓር ሰጥቼዋሇሁ፤ እዘያው ገዲሙን ያገሌግሌ » ብል እንዯ ገና ሊከው፡፡

አባ ጊዮርጊስ ዔውቀት ስሇ ተሠወረው ሁሌጊዚ በሥዔሇ ማርያም ሥር እየተንበረከከ ይጸሌይ ነበር፡፡ የሏይቅ እስጢፊኖስ

ገዲምንም እህሌ በመፌጨት ያገሇግሌ ነበር /በ1988 ዒ.ም የሏይቅ እስጢፊኖስ ገዲምን የጽሐፈ አዖጋጅ በጎበኘበት ጊዚ

አባ ጊዮርጊስ ይፇጭበት የነበረውን የዴንጋይ ወፌጮ ገዲማውያኑ አሳይተውታሌ/፡፡ አንዴ ቀን እመቤታችን

ተገሇጠችሇትና «አይዜህ ዔውቀት የተሠወረብህ ትምህርት ስሇማይገባህ ሳይሆን የእግዘአብሓር ዴንቅ ሥራ እንዱገሇጥ

ነውና ታገሥ» አሇችው፡፡ ከዘያም ጽዋዔ ሌቦና አጠጣችው፡፡

ከዘህ በኋሊ በሏይቅ እስጢፊኖስ ትምህርቱን በሚገባ ተምሮ አጠናቀቀ፡፡ በዔውቀቱም ቀዴሞ የሚያውቁት ሁለ ይዯነቁበት ነበር፡፡

አባ ጊዮርጊስ በዚማ /የያሬዴን ዚማ ከአቡነ ሳሙኤሌ ዖጋርማ እንዯተማረው ገዴለ ይነግረናሌ፡፡ /በዘያ ዖመን በዏፄ ዲዊት አማካይነት በሰሜን ኢትዮጵያ የያሬዴ ዴ ዋና ማዔከሌ በሆነው በዯብረ ነጎዴዴ ተሾሞ ሳያስተምር

አሌቀረም፡፡ምክንያቱም በኢትዮያ የዴ ሉቃውንት ዛርዛር ውስጥ አባ ጊዮርጊስ ይጠቀሳሌና/፣ በትርሜ መጻሔፌትና በቅኔ የጠሇቀ ዔውቀት እንዲሇው ዴርሰቶቹ ይመሰክራለ፡፡

Page 223: Daniel Kiibret's View

223

የማስተማር ሥራውን የጀመረው በዘያው በሏይቅ እስጢፊኖስ መሆኑን ገዴለ በሚከተሇው መሌኩ ይገሌጠዋሌ

«ወአብርሃ ሇቤተ ክርስቲያን እንተ ተሏንጸት በሏይቅ ባሔር፣ ወእም አሜሃ አሏ ይስአለ እም ኀቤሁ ኩልሙ ሰብአ

ሀገር ቃሇ መጻሔፌት ወትርሜሆሙ፣ ወኩለ ቃሇ ማኅላት፡፡»

ከሏይቅ በኋሊ በዘያ ዖመን ሸግሊ በመባሌ ትጠራ ወዯ ነበረችው ወዯ ትውሌዴ ሀገሩ ወዯ ጋሥጫ ተዖ፡፡ በዘያ ጊዚ የነገሥታቱ መቀመጫ በዘያ የነበረ ይመስሊሌ፡፡ ሇዘህ ሦስት ምሌክቶች አለ፡፡ የመጀመርያው በነገሥታቱ መቀመጫ

አካባቢ አብያተ ክርስቲያናት እንዯሚበት ሁለ /አኩስምን፣ ሊስታን፣ ጎንዯርን፣ አንኮበርንና አዱስ አበባን በምሳላነት

ማንሣት ይቻሊሌ፡፡/ በጋሥጫም በዘያ ዖመን ብ አብያተ ክርስቲያናት ነበሩ፡፡ ሁሇተኛው ዯግሞ በገዴለ ሊይ አባ ጊዮርጊስ ወዯ ሸግሊ በመጣ ጊዚ ወዯ ቤተ መንግሥት እንዲስገቡት የሚገሌጠው ነው፡፡ ሦስተኛው መረጃ ጋሥጫ የዏፄ ይስሏቅ የክረምት ጊዚ ማረፉያ እንዯነበረች ገዴለ መግሇጡ ነው፡፡

አባ ጊዮርጊስ ወዯ ሸግሊ ሲመጣ አባቱ በጣም አርጅቶና መንኩሶ ነበር፡፡ ስሇዘህም በአባቱ እግር ተተክቶ በቤተ መንግሥቱ ያሇችውን ሥዔሌ ቤት እንዱያገሇግሌ ወዯዘያው አስገቡት፡፡ በቤተ መንግሥቱም የንጉሡን ሌጆች ከማስተማሩም በሊይ በቤተ መንግሥቱ ርያ ከነበሩት ሉቃውንት መካከሌ አባ ጊዮርጊስ አንደ ነበር፡፡ በአንዴ ወቅት ግብፃዊው ጳጳስ አቡነ በርተልሜዎስ ሥሊሴን አንዴ ገጽ ብሇው ያምናለ ተብሇው በተከሰሱ ጊዚ ነገሩን እንዱያጣሩ ከተመረጡት ከቄስ ሏፄ ተከሥተ ብርሃንና ከሏይቁ መምህር ከዏቃቤ ሰዒት ዮሴፌ ጋር አብሮ ተሌኮ ነበር፡፡ እነዘህ ሦስት አበው ጳጳሱን ካነጋገሩ በኋሊ ክሱ ውሸት መሆኑን በማረጋገጥ ስሇ ምሥጢረ ሥሊሴ የሚገሌጠውን የጳጳሱን እምነት በጽሐፌ ይዖው መጡ፡፡

በቤተ መንግሥቱ በነበረ ጊዚ የንጉሡን ሌጆች ይስሏቅን፣ ቴዎዴሮስን፣ እንዴርያስን፣ ሀብተ ኢየሱስን፣ ሔዛቅያስን፣ ኢዮስያስን፣ ዖርዏ ያዔቆብንና ሴት ሌጁን እላኒን በምግባርና በሃይማኖት ቀርጿቸዋሌ፡፡ ከእነዘህም መካከሌ ዖርዏ ያዔቆብ በዴርሰቱ ሲመስሇው ቴዎዴሮስ ዯግሞ በሔይወት መስልታሌ፡፡ ዏፄ ዲዊት የአባ ጊዮርጊስን ሉቅነትና መሌካም ሥነ ምግባር በሚገባ ስሊወቀ በጋብቻ ሉዙመዯው ወድ ስሇነበር ሌጁን እንዱያገባ ዖወትር ይጠይቀው ነበር፡፡ አባ ጊዮርጊስ ግን በዴንግሌና ጸንቶ ሇመኖር እንዯሚፇሌግ ከመግሇጽ አሌተቆጠበም፡፡ የዏፄ ዲዊት ጥያቄ ስሇበዙበት ወዯ አቡነ በርተልሜዎስ ሄድ ቅስናን ከተቀበሇ በኋሊ ወዱያው መነኮሰ፡፡ ገዴለ የት እንዯ መነኮሰ አይገሌጥሌንም ነገር ግን አንዴም በሏይቅ እስጢፊኖስ ያሇበሇዘያም በዯብረ ጎሌ ሉሆን እንዯሚችሌ ሥርግው ሏብሇ ሥሊሴ ግምታቸውን አስቀምጠዋሌ፡፡

ከመነኮሰ በኋሊ ወዯ ሸግሊ በመምጣት «ወእምዴኅረዛ ኮነ አቡነ ጊዮርጊስ መምህር ሇነገሥት ወሇካህናት ዖዯብተራ

ወሇኩለ ዏበይተ ቤተ መንግሥት፣ ሇንቡራነ እዴ ወሇመንንት፣ ሇመሳፌንት ወሇኩለ ተዏይነ ቤተ መንግሥት- ከዘህ በኋሊ ሇነገሥታትና በቤተ መንግሥቱ ሇነበሩ ካህናት እንዱሁም በቤተ መንግሥቱ ሇነበሩ ታሊሊቆች፣ ሇንቡራነ እዴና

ሇመንንት፣ ሇመሳፌንትና በቤተ መንግሥቱ ሇነበሩ ባሇሟልች ሁለ መምህር ሆነ፡፡»

አባ ጊዮርጊስ በሸግሊ በነበረ ጊዚ በወባ በሽታ ታምሞ ሉሞት ዯርሶ እንዯ ነበር ገዴለ ይናገራሌ፡፡ ታምሞ በነበረ ጊዚ አንዴ ላሉት ቅደስ ጴጥሮስና ቅደስ ጳውልስ ተገሌጠውሇት ከእኛ ጋር ትኖር ዖንዴ ሌንወስዴህ መጣን አለት፡፡ እርሱም የዴርሰት ሥራዬን ሳሌሠራና እግዘአብሓርንም አብዛቼ ሳሊመሰግነው አሁን አትውሰደኝ ሲሌ ሇመነ፡፡ እነርሱም ሌመናውን ተቀብሇውት ከሔመሙ ፇውሰውት ሄደ፡፡ ሇዘህም ይመስሊሌ ከበሽታው እንዯ ተፇወሰ ወዴያው የዴርሰት ሥራውን የጀመረው፡፡

የመጀመርያ መጽሏፈን ጽፍ እንዯ ጨረሰ ጠፌቶበት እንዯ ነበር ገዴለ ይተርካሌ፡፡ በቤቱ ውስጥ የነበሩትን መጻሔፌት ሁለ እያገሊበጠ ቢፇሌገውም ሉያገኘው አሌቻሇም፡፡ አንዴ ቀን በቤተ ክርስቲያን ላሉት በአገሌግልት ሊይ እያሇ

እመቤታችን ተገሌጣ «ሇምን አስቀዴመህ ሳትነግረኝ ጻፌክ?» ስትሌ ጠየቀችው፡፡ እርሱም «አንቺን ዯስ ያሰኘሁ መሰልኝ

ነውና ይቅር በይኝ» ሲሌ መሇሰሊት፡፡ ከዘህ በኋሊ የዴርሰት ሥራውን ፇቅዲሇት ተሠወረችው፡፡ «ወሶቤሃ በርሃ ሌቡ ከመ

ፀሏይ ወሏተወ ውስተ ኅሉናሁ ባሔረየ መሇኮት፤ ወነጸረ ኩል ኅቡአት - ከዘህ በኋሊ ሌቡ በራሇት፣ ኅሉናውም ነገረ

መሇኮትን ዏወቀ፡፡ የተሠወረውንም ሁለ ተመሇከተ» ይሊሌ ገዯለ፡፡

የመጀመርያው ዴርሰቱ አርጋኖን የተሰኘውና በቅኔ ስሇ እመቤታችን ቅዴስት ዴንግሌ ማርያም የሚያመሰግነው መጽሏፈ

ነው፡፡ ስሇ አርጋኖን ዴርሰቱ ገዴለ በሚከተሇው መንገዴ ይገሌጠዋሌ «ወሰመዮ በሠሇስቱ አስማት ዖውእቶሙ አርጋኖነ

ውዲሴ፣ ወመሰንቆ መዛሙር ወእንዘራ ስብሏት - በሦስት ስሞችም ሰየማቸው እነርሱም አርጋኖነ ውዲሴ፣ መሰንቆ

መዛሙርና እንዘራ ስብሏት ይባሊለ፡፡» ይህ አገሊሇጥ አንዴ ነገር እንዴናስተውሌ ያዯርገናሌ፡፡ ይሄውም ስሇ አርጋኖን መጽሏፌ ይዖት ነው፡፡ በገዴለ ሊይ አርጋኖን መጽሏፌ አንዴ ሆኖ ሦስት ክፌልች ያለት ይመስሊሌ፡፡ እስካሁን የዘህ ጽሐፌ አዖጋጅ አርጋኖንንና እንዘራ ስብሏትን ሇየብቻ አግኝቷቸዋሌ፡፡ አርጋኖን ከሰኞ እስከ ዒርብ ሊለት ዔሇታት

Page 224: Daniel Kiibret's View

224

ተከፊፌል የተዖጋጀ ሲሆን፣ እንዘራ ስብሏት ግን ከ«ሀ » እስከ «ፕ» ያለትን ፉዯሊት በመክፇያነት በመጠቀም የተዖጋጀ ነው፡፡ ይህም አርጋኖንን አባ ጊዮርጊስ ሲያዖጋጀው አንዴ ሆኖ በኋሊ ግን በየክፌለ እየተጻፇ የተባዙ ይመስሊሌ፡፡

እመቤታችን አርጋኖንን ስሇ ወዯዯችሇት ዘማት /ምናሌባት ዢማ ይሆን?/ በሚባሇው ሀገር በነበረ ጊዚ «ከዴርሰቶችህ ሁለ

እንዯ አርጋኖን የምወዯው የሇም» ብሊዋሇች፡፡ ዏፄ ዲዊትም ዴርሰቱን በጣም ከመውዯደ የተነሣ በወርቅ ቀሇም እንዲጻፇው ገዴለ ይገሌጣሌ፡፡

ከዘህ በኋሊ የዯረሰው ዯርሰት ውዲሴ መስቀሌ ይባሊሌ፡፡ ቀጥልም መጽሏፇ ስብሏት ዖመዒሌት ወዖላሉት የተባሇውን

/ወይም እርሱ ራሱ መጽሏፇ ብርሃን ብል የሰየመውን/ መጽሏፌ አዖጋጅቷሌ፡፡ ይህን መጽሏፌ «መጽሏፇ ብርሃን» ብል

የሰየመበትን ምክንያት ገዴለ ሲያበራራ «አስመ ውእቱ ያበርህ ወያስተርኢ ፌናወ ስብሏቲሁ ሇእግዘአብሓር ወፌናወ ስብሏቲሆሙ ሇትጉኃን ወሇኩልሙ ማኅበረ ቅደሳን ሌዐሊነ ብርሃን ወዒዱ ይነግር እንዖ ያስተሏውዛ ውዲሴሃ ሇዴንግሌ

ንጽሔት— የእግዘአብሓርን የምስጋናውን መንገዴ ያበራሌ /አብርቶ ያመሇክታሌና፣ ሌዐሊነ ብርሃን የሆኑትን የማኅበረ

ቅደሳንንና የትጉኃንን የምስጋናቸውን መንገዴ ያመሇክታሌና፣ የእመቤታችንንም የምስጋናዋን ጣዔም ይገሌጣሌና/

ይሊሌ፡፡»

በዘያ ጊዚ በነበረው ሌማዴ ካህናቱ ቁርባን በሚያቀብለ ጊዚ ሔዛቡ ወዯ ካህናቱ መጥተው ሲቀበለ ንግሥቲቱ ግን

ካሇችበት ካህናቱ ሄዯው ነበር የሚያቆርቧት፡፡ አባ ጊዮርጊስ ግን «ይህ ቁርባን ንጉሠ ነገሥት ነውና ንግሥቲቱ ወዯዘህ

መጥታ ሌትቀበሌ ይገባታሌ እንጂ እኛ መሄዴ የሇብንም » ሲሌ ተቃወመ፡፡ ይህ ነገር ንግሥቲቱንና አባ ጊዮርጊስን ስሊጋጫቸው ዏፄ ዲዊት ችግሩን ሇመፌታት አባ ጊዮርጊስን ወዯ ሀገረ ዲሞት ንቡረ እዴነት ሾሞ ሊከው፡፡

አባ ጊዮርጊስና አቡነ ሳሙኤሌ ዖዋሌዴባ የተገናኙት አባ ጊዮርጊስ ወዯ ዲሞት በሚዛ ጊዚ ነበር፡፡ አባ ጊዮርጊስ አሇባበሱ እንዯ ተርታ ሰው በመሆኑ አቡነ ሳሙኤሌ በመጀመርያ አሊወቁትም ነበር፡፡ በዘህም የተነሣ አባ ጊዮርጊስ ቅር ብልት ወዯ ዲሞት ተመሇሰ፡፡ እንዯ ሥርግው ሏብሇ ሥሊሴ ግምት ሁሇቱን ያሊግባባው ሥርዒተ ጸልት ሳይሆን አይቀርም፡፡ በዘያ ጊዚ በዋሌዴባ ሥርዒተ ጸልቱ ሰባት ጊዚ በቀን መጸሇይን የሚያዛ ነበር፡፡ አባ ጊዮርጊስ ግን በቀን ሰባት ጊዚ ብቻ መጸሇዩ

ሇእግዘአብሓር ያንሰዋሌ ብል ያምን ነበር፡፡ ምናሌባትም በዘያን ጊዚ 22 ሰዒት የሚፇጀውን ሰዒታት ሳያዖጋጅ አሌቀረም፡፡

ከዘህ በኋሊ የአባ ጊዮርጊስ ዋናው ትኩረቱ በዴርሰቱ ሊይ ሆነ፡፡ ወዯ ጳጳሱ ወዯ አቡነ በርተልሜዎስ ዖንዴ በመሄዴ የቅዲሴ ዴርሰት ሇመዴረስ እንዱፇቀዴሇት ከጠየቀ በኋሊ የቅዲሴ ዴርሰት ማዖጋጀቱን ገዴለ ይገሌጣሌ፡፡ ይህም የኢትዮጵያ

ቅዲሴያት ዯራሲያቸው ማን ነው? ሇሚሇው ጥያቄ መሌስ ፌንጭ የሚሰጠን ይሆናሌ፡፡ ገዴለ እንዯሚተርከው አንዲንዴ ካህናት የአባ ጊዮርጊስን ቅዲሴ ተቃውመው ነበር፡፡ ነገር ግን እግዘአብሓር አርዮስን በቀጣበት መንገዴ ቀጥቷቸዋሌ፡፡

አባ ጊዮርጊስ ነገረ ሃይማኖትን ጠንቅቆ የተረዲና የሚያስረዲ ስሇነበር በዖመኑ የተነሡ የሃይማኖት ክርክሮች ሁለ እርሱ ከላሇ አይሳኩም ነበር፡፡ በዘያ ጊዚ በሸዋ በይፊት ራሳቸውን ቤተ እስራኤሌ እያለ የሚጠሩ አይሁዴ ነበሩ፡፡ ከአቡነ ዚና ማርቆስ ጀምሮ ብ መምህራን ወዯነዘህ ሔዛቦች እየተሠማሩ ወንጌሌን አስተምረዋሌ፡፡ አቡነ ዚና ማርቆስ ወዯ ክርስትና ሇተመሇሱት ቤተ እስራኤሊውያን በእመቤታችን፣ በቅደስ ሚካኤሌ፣ በአባ ኖብና በሰማዔቱ በጊጋር ስም አራት አብያተ ክርስቲያናትን አሠርተው ነበር፡፡ ሁሇቱ የመጀመሪያዎቹ አሁንም አለ፡፡ ይህ ሁለ ቢሆንም ቤተ እስራኤሊውያኑ ሙለ በሙለ ወዯ ክርስትና አሌተመሇሱም ነበር፡፡

ከእነዘህ አይሁዴ መካከሌ አንደ ከክርስቲያኖች ጋር በነገረ ሃይማኖት ሇመከራከር ጥሪ አቀረበ፡፡ «ክርስቲያኖች ከረቱኝ

ወዯነርሱ ሃይማኖት እገባሇሁ እኔ ከረታኋቸውም ወዯኔ ሃይማኖት ይገባለ» ሲሌ ነገሩን ጥብቅ አዯረገው፡፡ ዏፄ ዲዊት ይህን ጉዲይ ሲሰማ በጣም ስሇ ተናዯዯ ሉቃነ ካህናቱን፣ ንቡራነ እደንና የመጻሔፌት ዏዋቂዎችን ሁለ ከየሀገሩ እንዱሰባሰቡ አዖዖ፡፡ አይሁዲዊው በአንዴ ወገን መምህራኑ በአንዴ ወገን ሆነው ክርክሩን ጀመሩ፡፡ የመጀ መርያው እዴሌ

የተሰጠው ሇአይሁዲዊው በመሆኑ ቀጥል ያሇውን ጥያቄ አቀረበ፡- «እናንተ የእግዘአብሓር ሌጅ ነው የምትለት ይሄ ክርስቶስ እውነት የእግዘአብሓር ሌጅ ከሆነ፣ ወዯ ቢታንያ በመጣ ጊዚ አሌዒዙር የተቀበረበትን ቦታ ሳያውቅ ቀርቶ

'አሌዒዙርን የት ቀበራችሁት?» ብል እንዯ ጠየቀ በወንጌሊችሁ ተጽፎሌ፡፡ ሇዘህ መሌስ ስጡኝ፣እኔንም ከመጽሏፇ ኦሪቴ

ጠቅሳችሁ ጠይቁኝ? » ሲሌ የመከራከርያ ነጥቡን አቀረበ፡፡

በዘህ ጊዚ አባ ጊዮርጊስ ታሞ አሌጋ ሊይ ነበር፡፡ ሉቃውንቱም እንዱህ ያሇው ነገር ያሇ እርሱ አይሆንምና አባ ጊዮርጊስ ይምጣ ሲለ ሇዏፄ ዲዊት ጥያቄ አቀረቡ፡፡ አባ ጊዮርጊስም በአሌጋ ሊይ እያሇ እንዱመጣ ተዯረገ፡፡ በአሌጋ ሊይ ሆኖም በጉባኤው ሊይ ተገኘ፡፡ ጉባኤተኞቹ የቀረበውን ጥያቄ ነገሩት፡፡ አባ ጊዮርጊስ የሰጠውን መሌስ ገዴለ በሚከተሇው መንገዴ

Page 225: Daniel Kiibret's View

225

ይገሌጥሌናሌ «እኔ ግን በወንጌሌ ሳይሆን በኦሪት እከራከርሃሇሁ፡፡ የምኩራብ መጻሔፌት ሁለ ሇቤተ ክርስቲያን የታወቁ ናቸውና፡፡ ምኩራብ ዖራች ቤተ ክርስቲያንም አጨዯችው፤ ምኩራብ ፇተሇችው ቤተ ክርስቲያን ሇበሰችው፤ አዲምን በገነት

ሳሇ አዲም ሆይ ወዳት ነህ? ብል የጠየቀው ማነው? አብርሃምንስ ሚስትህ ሣራ ወዳት ናት? ብል የጠየቀው ማነው?

እስቲ መሌስሌኝ? ሰይጣንንስ ከወዳት መጣህ? ብል የጠየቀው ማነው? እግዘአብሓር አብ አይዯሇምን?» በዘህ ጊዚ አይሁዲዊው መሌስ አጥቶ ዛም አሇ፡፡ ንጉሡ፣ ሉቃውንቱና መንንቱም እጅግ ተዯሰቱ፡፡

አባ ጊዮርጊስ ላሊው ያጋጠመው ክርክር ቢቱ ከተባሇው ሰው ጋር ያዯረገው ክርክር ነበር፡፡ ቢቱ «በምጽአት ጊዚ

የሚመጣው ወሌዴ ብቻውን እንጂ አብና መንፇስ ቅደስ አይመጡም» የሚሌ ኑፊቄ ማስተማር ጀምሮ ነበር፡፡ ቢቱ ከዘህ

ኑፊቄው በተጨማሪ የጥንቆሊ ሥራም ይሠራ ነበር፡፡ ቢቱ በጥንቆሊ ሥራው የተነœ በቤተ መንግሥቱ ተቀባይነት የነበረው ሰው እንዯ ነበረ ገዴለ ይናገራሌ፡፡ ይህን መሰለን ተግባር አጥብቆ የተዋጋው ዖርዏ ያዔቆብ እስኪመጣ ዴረስ ነገሥታቱ ምንም ክርስቲያኖች ቢሆኑ በዘህ መሰለ ስንኩሌ ሔፀፅ ይዋጡ ነበር፡፡

ቢቱና አባ ጊዮርጊስ ወዯ ንጉሥ ዲዊት ቀርበው በጉዲዩ ሊይ መነጋገር እንዯሚፇሌጉ ገሇጡ፡፡ ዏፄ ዲዊትም ጳጳሱና ሉቃውንቱ ባለበት እንዱነጋገሩ ስሇ ወሰነ ጳጳሱ እንዱመጡ አዖዖ፡፡ በዘህ ጊዚ ተንኮሇኛው ቢቱ ከአባ ጊዮርጊስ ጋር ከተከራከረ እንዯሚረታ ስሊወቀ ንጉሡ የአባቶቻችንን ሃይማኖት ክዶሌና አትምጣ የሚሌ ዯብዲቤ በአባ ጊዮርጊስ ስም ጽፍ ጳጳሱን ሉጠሩ በሄደት መሌእክተኞች እጅ ሊከ፡፡ ወዴያውም ሇዏፄ ዲዊት ይህንን ነገር አሳበቀ፡፡ ዏፄ ዲዊትም ፇጣን መሌእክተኞች ሌኮ የፉተኞቹ መሌእክተኞች እንዱመሇሱ አዯረገና ዯብዲቤው ተነበበ፡፡ የቢቱ ተንኮሌ ያሌገባው ንጉሥ ዲዊት ይህን ዯብዲቤ ሲመሇከት አባ ጊዮርጊስን በዯም አበሊ እስኪነከር ዴረስ እንዱዯበዯብ አዴርጎ ወዯ እስር ቤት አስገባው፡፡ ዏፄ ዲዊት እስኪሞትና ሌጁ ቴዎዴሮስ እስኪነግሥ ዴረስም በዘያ ቆየ፡፡ ቢቱ ግን በመሌአክ ተቀስፍ ሞተ፡፡

አባ ጊዮርጊስ በወኅኒ ቤት እያሇ ጴጥሮስና ጳውልስ እየመጡ ያጽናኑት ነበር፡፡ ውዲሴ ሏዋርያት የተሰኘውንና የሏዋርያትን ምስጋና የያዖውን መጽሏፌ ያዖጋጀው በወኅኒ በነበረ ጊዚ ነው፡፡ አብዙኞቹን ዴርሰቶቹን በዘህ ጊዚ ሳያዖጋጃቸው እንዯማይቀር ይገመታሌ፡፡ ዏፄ ዲዊት በሞተ ጊዚ አባ ጊዮርጊስ እጅግ አዴርጎ አዖነ፡፡ እንዱያውም አንዲንድች

«በመሞቱ ዯስ ሌትሰኝ ይገባሃሌ እንጂ እንዳት ታሇቅሳሇህ?» ብሇው ጠይቀውት ነበር፡፡ አባ ጊዮርጊስ ግን «ጥቂት ቢኖር

እወዲሇሁ፤ እመቤታችንን የሚወዴ ሰው ነውና» ብል ነበር የመሇሰው፡፡

ዏፄ ቴዎዴሮስ አባ ጊዮርጊስን ከወኅኒ ቤት አውጥቶት በጥንቱ ቦታ አስቀመጠው፡፡ አባ ጊዮርጊስ ግን የቤተ መንግሥትን ነገር ሇመሸሽ ስሇ ፇሇገ በጋሥጫ ከመቀመጥ ይሌቅ ርቆ ጥንት ወዯ ነበረበት ወዯ ዲሞት በመሄዴ ማስተማር ጀመረ፡፡ ወዯ ዲሞት ሲሄዴ እግረ መንገደን ወዯ ዯብረ ሉባኖስ ገብቶ የአቡነ ተክሇ ሃይማኖትን መቃብር ተሳሌሟሌ፡፡ በዘያ ጊዚ የዯብረ

ሉባኖሱ አበ ምኔት እጨጌ ዮሏንስ ከማ /ሰባተኛው የዯብረ ሉባኖስ እጨጌ/ እንዯ ነበሩ ገዴለ ይናገራሌ፡፡

ነገር ግን በዔውቀቱ የሚቀኑበት፣ በችልታው የሚመቀኙት ሰዎች ነገር ሠርተው ከንጉሥ ቴዎዴሮስ ጋር ስሊጣለት እሌም ካሇ በረሃ እንዱጋዛ ተዯረገ፡፡ አባ ጊዮርጊስ ከግዜት የወጣው ዏፄ ቴዎዴሮስ ሲሞት ነበር፡፡

የአባ ጊዮርጊስ ላሊው ተማሪ የነበረው ዏፄ ይስሏቅ በ1399 ዒ.ም መንግሥቱን ሲይዛ አባ ጊዮርጊስን ከግዜት አውጥቶ

ወዯ ጋሥጫ መሇሰው፡፡ በዘያ ጊዚ አባ ጊዮርጊስ እዴሜው 42 ዒመት ሲሆን በስዯትና በጤንነት መታወክ የተነሣ ከባዴ ጉዲት ዯርሶበት ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ብውን ጊዚውን በጾም፣ በጸልትና በዴርሰት ያውሇው ነበር፡፡

«ወበአሏቲ መዋዔሌ ተስዔል አሏደ መስፌን ዖስሙ ቴዎዴሮስ ዖይሰመይ ካዔበ ሉቀ ሏራ በእንተ ሃይማኖት ርትዔት ወዯረሰ ልቱ መጽሏፌ ዖይሰመይ ፌካሬ ሃይማኖት፡፡ ወሶበ ርእይዎ ወአንበብዎ ሇውእቱ መጽሏፌ ንጉሥ ወኩልሙ ካህናተ ምሥጢር ይቤለ አማንኪ ዮሏንስ አፇ ወርቅ፣ ወቄርልስ አፇ በረከት ተንሥኡ በመዋዔሉነ፡፡ ኢትዮጵያ ተመሰሇት

በቁስጥንጥንያ፣ ወተአረየታ ሊዔሇ እስክንዴርያ - አንዴ ቀን ቴዎዴሮስ የተባሇ መስፌን፣ ዲግመኛም የጦሩ አዙዣ የሚሆን፣

አባ ጊዮርጊስን ስሇ ርትዔት ሃይማኖት ጠየቀው፡፡ አባ ጊዮርጊስም ፌካሬ ሃይማኖት የተባሇውን መጽሏፌ ዯርሶ ሰጠው፡፡ ንጉሡና የምሥጢር ሉቃውንት የሆኑ ካህናት ይህንን በተመሇከቱ ና ባነበቡ ጊዚ በእውነት ዮሏንስ አፇወርቅና አፇ በረከት የሆነው ቄርልስ በዖመናችን ተነሥተዋሌ፡፡ ኢትዮጵያም ቁስጥንጥንያን መስሊሇች፣ ከእስክንዴርያም በሊይ ከፌ ከፌ ብሊሇች

ብሇው አዯነቁ» ይሊሌ ገዴለ፡፡ አባ ጊዮርጊስ ፌካሬ ሃይማኖት የተሰኘውንና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የምታምነውንና የምታወግዖውን በግሌጥና በዛርዛር የጻፇበትን መጽሏፌ እንዳት እንዯ ዯረሰው ሲገሌጥ፡፡ ፌካሬ ሃይማኖት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን እምነት በግሌጥና በዛርዛር በማስቀመጥ ረገዴ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ የመጀመርያው ሥራ ነው የሚሌ እምነት የዘህ ጽሐፌ አዖጋጅ አሇው፡፡ የዖረዖራቸው የመናፌቃን ስሞችን እና ክህዯታቸውን ስናይ በዖመኑ የነበሩ ሉቃውንት ስሇ ዒሇም ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ያሊቸውን ዔውቀት ያሳየናሌ፡፡

Page 226: Daniel Kiibret's View

226

አባ ጊዮርጊስ መከራ ያሌተሇየው አባት ነበር፡፡ ገዴለ እንዯሚተርከው በቤተ መንግሥቱ የነበሩ ሰዎች የርሱን መከበርና

መወዯዴ አይፇሌጉትም ነበር፡፡ በተሇይም ፌካሬ ሃይማኖት የተሰኘውን መጽሏፌ በመጻፈ የተነሣ መከበሩ አሌተዋጠሊቸውም፡፡ ስሇዘህም ነገር ሠርተው ከዏፄ ይስሏቅ ጋር አሁንም አጣለት፡፡

ዏፄ ይስሏቅ አባ ጊዮርጊስን አሳስሮ ውኃ ወዯማይገኝበት ዏሇታማ ቦታ አጋዖው፡፡ በዘያም በመከራ ሇብ ጊዚ ኖረ፡፡ በዘያ እያሇ ዖወትር በጸልት አብዛቶ ይተጋ ነበር፡፡ እግዘአብሓርም ዏፄ ይስሏቅ ወዯ ሌቡናው እንዱመሇስ አዯረገ፡፡ ንጉሡ በአባ ጊዮርጊስ ሊይ የፇጸመው ነገር ሁለ ፀፀተው፡፡ አገሌጋዮቹንም ጠርቶ አባ ጊዮርጊስን እንዱያመጡት አዖዖ፡፡ ነገር ግን እነዘያ ተንኮሌ ሠሪዎች የአባ ጊዮርጊስ መምጣት ተንኮሊቸውን ስሇሚያጋሌጠው አባ ጊዮርጊስ ሞቷሌ ብሇው አስወሩ፡፡ ይህንን ሲሰማ ዏፄ ይስሏቅ ፇጽሞ አዖነ፡፡

አባ ጊዮርጊስ ሞቷሌ እየተባሇ መወራቱን ከዯቀ መዛሙሩ ስሇ ሰማ በሔይወት የመኖሩን ዚና ጽፍ ሇዏፄ ይስሏቅ እንዱያዯርስሇት አውል ንፊስን ሊከው፡፡ አውል ንፊሱ ዯብዲቤውን ተሸክሞ በመሄዴ ዏፄ ይስሏቅ በዴንን ተቀምጦ በነበረ ጊዚ ጉሌበቱ ሊይ አስቀመጠው፡፡ ንጉሡ ምትሏት የተሠራበት ስሇ መሰሇው ዯነገጠና መንንቱንና ሔዛቡን ሰብስቦ ጉዲዩን ገሇጠ፡፡ ወዱያውም አሳት አስነዴድ ቢጥሇው ሉቃጠሌ አሌቻሇም፡፡ ወዯ ውኃም ቢጨምረው አሌጠፊም፡፡ በዘህ ተዯንቆ ወረቀቱን ከፌቶ አነበበው፡፡ ዯብዲቤው ከአባ ጊዮርጊስ የተሊከ መሆኑን ሲያውቅ ዏፄ ይስሏቅ ዯነገጠ፡፡ እነዘያን መሌእክተኞች ይዜ ወዯ ወኅኒ ጨመራቸው፡፡ አባ ጊዮርጊስንም ከግዜት ያወጡት ዖንዴ ሊከ፡፡

አባ ጊዮርጊስ ወዯ ቤተ መንግሥቱ ሲመጣ ንጉሡ በዯስታ ተቀበሇው፡፡ ዯብዲቤውን በማን እጅ እንዯ ሊከውም ጠየቀው፡፡ አባ ጊዮርጊስም ዯብዲቤውን በሰው ሳይሆን በእግዘአብሓር ፇቃዴ በነፊስ እንዯ ሊከው አስረዲ፡፡

ከግዜት ከተመሇሰ በኋሊ እመቤታችን ተገሌጣሇት መከራው ሁለ እንዯ ሏዋርያት መሆኑን ገሇጠችሇት፡፡ አእምሮውን

ብሩህ፣ ሌቡናውን ትጉኅ የሚያዯርግ እጅግ ብ ምሥጢር ነገረችው፡፡ ተሰናብታው ከሄዯች በኋሊ «እጅግ ብ መብራት

አቅርቡ አምስት ፇጣን ጸሏፉዎችንም አምጡ » ብል አዖዖ፡፡ እርሱ እየነገራቸው እነርሱ እየጻፈ እረፌት ሳያዯርጉ ሦስት ቀን ሙለ አስጽፍ መጽሏፇ ምሥጢር የተሰኘውን መጽሏፌ ፇጸመ፡፡ አባ ጊዮርጊስ ይህንን ያዯረገው ምናሌባት በስዯትና በመከራ ስሇ ዯከመ ሳይሆን አይቀርም፡፡ አምስቱ ጸሏፌት የየዴርሻቸውን አጠናቅቀው በአንዴ አዯረጉት፡፡ አባ ጊዮርጊስም

ይህን ተመሌክቶ በእጅጉ አዯነቀ፡፡ «እኔ የዘህን መጽሏፌ ቃሌ አሌተናገርኩም፤ መንፇስ ቅደስ በእኔ አፌ ተናገረ እንጂ » ሲሌ በወቅቱ መመስከሩን ገዴለ ይናገራሌ፡፡

ይህንም መጽሏፌ መጽሏፇ ምሥጢር ሲሌ ሰየመው፡፡ የጻፇው በ1409 ዒ.ም እዴሜው 52 በዯረሰ ጊዚ ሲሆን የዘህ መጽሏፌ ቅጅ በነጋዴያን እጅ እስከ ኢየሩሳላም ዴረስ በወቅቱ ሄድ እንዯ ነበር ገዴለ ያስረዲሌ፡፡

መጽሏፇ ምሥጢር የተጻፇበትን ዖመንና ምክንያት የዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ዚና መዋዔሌ ከዘህ በተሇየ ነው የሚያስቀምጠው፡፡

«በመዋዔሉሁ ሇዛንቱ ንጉሥ ዖርዏ ያዔቆብ ኮነ ተቃሔዎ በእንተ ሃይማኖት ወተዋሥአ አባ ጊዮርጊስ ምስሇ አሏደ አፌርንጅ

ወሞዒ እስከ ከሠተ ወጸሏፇ መጽሏፇ ምሥጢር - በዘህ በንጉሥ ዖርዏ ያዔቆብ ዖመን በሃይማኖት ምክንያት ክርክር ሆነ፡፡

አባ ጊዮርጊስም ከአንዴ ፇረንጅ ጋር ተከራክሮ ረታው፡፡ መጽሏፇ ምሥጢር የተባሇውን መጽሏፌም ዯረሰ፡፡» ይሊሌ፡፡ ይህ ግን የሚያስኬዴ አይመስሌም፡፡ ምክንያቱም አባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫ በዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ዖመን ዏርፍ ነበርና፡፡

ዏፄ ይስሏቅ ሇአባ ጊዮርጊስ ምዴረ ሰዎን /ይህ ቦታና ጋሥጫ ቅርብ ይመስሊለ፡፡ እንዯዘህ መጽሏፌ አዖጋጅ ግምት

ከወሇቃ ወንዛ ማድ ያሇው ሀገር ሰግሊ፣ ወዱህ/ ወዯ ሰሜን ሸዋ/ ያሇው ሀገር ዯግሞ ምዴረ ሰዎን ተብል ሳይጠራ አሌቀረም፡፡ ምክንያቱም ገዴሇ አባ ጊዮርጊስ ስሇ ምዴረ ሰዎን ሲናገር በዘያ የአባ በጸልተ ሚካኤሌ ገዲም እንዲሇ ይተርካሌ፡፡ የአባ በጸልተ ሚካኤሌ ገዲም ያሇው ከአባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫ ገዲም ሥር ነው፡፡ አባ ጊዮርጊስ በግዜት በነበረ

ጊዚ በራእይ እመቤታችን ተገሌጣ ዔረፌቱ በአባ በጸልተ ሚካኤሌ ገዲም እንዯሚሆን እንዯ ነገረችው ገዴለ ይተርካሌ፡፡/

የተባሇውን የጳጳሳት መቀመጫ የነበረውን ሀገር በርስትነት ሰጥቶት ነበር፡፡ አባ ጊዮርጊስ በምዴረ ሰወን ንጉሥ ይስሏቅ ክረምቱን ያሳሌፌበት በነበረው ቦታ ሊይ ቤተ ክርስቲያን ሠራ፡፡ በዘያም በማስተማርና በጾም በጸልት ይተጋ ነበር፡፡ በጋሥጫ እያሇ ዏፄ ይስሏቅ አስጠራው፡፡ በዘያ ጊዚ ንጉሡ የመናገሻ ማርያምን ቤተ ክርስቲያን አሠርቶ ስሇ ነበር እንዱባርክሇት ፇሌጎ ነበር፡፡ አባ ጊዮርጊስ ምንም እንን በዘያ ጊዚ ታምሞ የተኛም ቢሆን ወዯ ንጉሡ ተዖ፡፡ እዘያ ሲዯርስ በጣም ተዲክሞ ነበር፡፡ ሥርዒቱን ሇመፇጸምም ዏቅም አሌነበረውም፡፡ ስሇዘህም ንጉሥ ይስሏቅ በአሌጋ ተሸክመውት እንዱዜሩና ቤተ ክርስቲያኗን እንዱባርካት አዯረገ፡፡

ቡራኬውን ከፇጸመ በኋሊ ዯቀ መዛሙሮቹን ሰብስቦ «ከሞትኩ አባቴ በጸልተ ሚካኤሌ መከራ ወዯ ተቀበሇባትና እኔም

ቤተ ክርስቲያን ወዲነፅኩባት ቦታ ወስዲችሁ ቅበሩኝ» ሲሌ አዖዙቸው፡፡ ሇዯቀ መዙሙርቱ የመጨረሻ የስንብት ትምህርቱን

Page 227: Daniel Kiibret's View

227

እያስተማራቸው እነርሱም በአሌጋ ተሸክመውት ወዯ ጋሥጫ እያመሩ ሳሇ በመንገዴ ሊይ ሏምላ ሰባት ቀን 1417 ዒ.ም

በ60 ዒመቱ ዏረፇ፡፡ ከመናገሻ ወዯ ጋሥጫ የሚወስዯው መንገዴ በአዱስ አበባ በኩሌ አዴርጎ፣ በዯብረ ጽጌ በኩሌ ወጥቶ፣ በመርሏ ቤቴና በጉንዯ መስቀሌ በኩሌ በማሇፌ በሚዲና በወረሞ በኩሌ ወዯ ቦረና የሚሻገር ይመስሊሌ፡፡

የዘህ ጽሐፌ አዖጋጅ በ1986 ዒ.ም በሰሜን ሸዋ ሚዲ ጉንዯ መስቀሌ ቤተ ክርስቲያን በተገኘ ጊዚ አባ ጊዮርጊስ በመንገዴ ሊይ በማረፈ ሇጊዚው ዏጽሙ ያረፇበትን ቦታ ካህናቱ በክብር ጠብቀው አሳይተውታሌ፡፡ በገዴለም ሊይ በዖመድቹና በዯቀ

መዛሙሮቹ መካከሌ የት ይቀበር? በሚሇው ጉዲይ ሊይ ክርክር መነሣቱንና ንጉሡ በገዲሙ እንዱቀበር መወሰኑን ይገሌጣሌ፡፡ ከዘህም በሊይ ዯግሞ ክርክሩ አሌቆ ዏጽሙ ወዯ ቤተ ክርስቲያኑ እስኪገባ ዴረስ በላሊ ቦታ ዏጽሙ ዏርፍ መቆየቱን ገዴለ ጨምሮ ይገሌጣሌ፡፡ በመሆኑን ያረፇበት ቦታ ጉንዯ መስቀሌ ሳይሆን አይቀርም፡፡

እስካሁን ዴረስ ያለን ምንጮች የአባ ጊዮርጊስ ዴርሰቶች ቁጥራቸው ከዏርባ በሊይ እንዯሆኑ ይገሌጣለ፡፡ በስም የምናውቃቸው ግን የሚከተለትን ብቻ ነው፡፡ ምናሌባት ብ ጥናት ማዴረግ ሳያስፇሌገን አይቀርም፡፡

1. ሰዒታት ዖመዒሌት ወዖላሉት

2. ኖኅተ ብርሃን /ከመጽሏፇ አርጋኖን ጋር አብሮ ታትሟሌ/

3. ውዲሴ መስቀሌ

4. ቅዲሴ

5. ውዲሴ ሏዋርያት

6. አርጋኖነ ውዲሴ

7. ፌካሬ ሃይማኖት

8. መጽሏፇ ምሥጢር

9. ውዲሴ ስብሏት

10. እንዘራ ስብሏት

11. ሔይወተ ማርያም

12. ተአምኖ ቅደሳን

13. መጽሏፇ ብርሃን

14. ጸልት ዖቤት ቤት

አባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫ ስሙ እና ክብሩ የተዖነጋ ሉቅ ነው፡፡ አብዙኞቹ መጻሔፌቱም ሇአንባብያን አሌቀረቡም፡፡ በርግጥ ከጥቂት ዒመታት ወዱህ መጽሏፇ ምሥጢር የተሰኘው መጽሏፈ በአማርኛ ተተርጉሞ ቀርቧሌ፡፡ ይህ መጽሏፌ በማኅበረ ቅደሳን፣ በገዲሙ እና በቅርቡ ዯግሞ በባህሌ እና ቱሪዛም ሚኒስቴር ሦስት ጊዚ ሇኅትመት ቀርቧሌ፡፡ ዖመኑ የአባ ጊዮርጊስ ነው ያሰኛሌ፡፡ ማኅበረ ቅደሳንም ገዲሙን ሇመርዲት ከፌተኛ ፔሮጀክት ቀርጾ እየተንቀሳቀሰ ነው፡፡

እኔ ገዲሙን ከአንዴ ቀን የእግር ጉዜ በኋሊ በቦታው አይቼዋሇሁ፡፡ በዯቡብ ወል ቦረና ውስጥ ይገኛሌ፡፡ ከዯሴ እስከ ከሊሊ አንዴ ቀን፤ ከከሊሊ እስከ አባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫ አንዴ ቀን ይወስዲሌ፡፡ ገዲሙ ርያውን በሙስሉም የተከበበ፤ በተራራ ሊይ የሚገኝ ነው፡፡ አብዙኞቹ መነኮሳት ዏቅመ ዯካማ ናቸው፡፡ ቦታው አስቸጋሪ በመሆኑ ብ ወጣት መነኮሳት አይሄደበትም፡፡ የሚገርመው ነገር የአካባቢው ሙስሉሞች ሇገዲሙ ሌዩ ከበሬታ አሊቸው፡፡

Page 228: Daniel Kiibret's View

228

እስኪ በተሇይም በውጭ ሀገር የምትኖሩ እና ዏቅሙ ያሊችሁ ምእመናን፣ ታሪክ ወዲጆች እና ሀገር ወዲድች ይህ ታካዊ ቅርስ እንዲይጠፊ የምትችለትን አዴርጉ፡፡ ትሌቁ ችግራቸው የዒመት ቀሇብ ነው፡፡ በየአካባያችን ማኅበራትን እና

ኮሚቴዎችን አቋቁመን መጻሔፌቱን ብናሰባስብ÷ በተሇይ በፇረንሳይ እና በእንግሉዛ ያለትን፤ ስሇ እርሱ ብንጽፌ፤ ገዲሙን

ብንረዲ፤ ሰንበት ት/ቤቶቻችን በስሙ ቤተ መጻሔፌት እንዱያቋቁሙ ብናግዙቸው፡፡ በስሙ በተሇይም በአዱስ አበባ ከተማ ቤተ ክርስቲያን ብንተክሌ፡፡ በየዒመቱ ሏምላ ሰባት ቀን የቅዴስት ሥሊሴ በዒሌን የሚያነግሡ አዴባራት የእርሱንም ታቦት

አስገብተው በዴርብ ቢያነግሡት፡፡ ቀኑ «የሉቃውንት ቀን» ተብል ቢከበእርሱንና ላልች ሉቃውንትን የምናስብበት ቀን ቢሆን፡፡ ዏውዯ ጥናቶች፤ ሴሚናሮች፤ የቅኔ እና የዚማ ምሽቶችን በማዖጋጀት ብናስበው፡፡

ሥጋ በሌ ዔጽዋት

ብዎቻችን ሥጋ በሌ እንስሳት መኖራቸውን እናውቃሇንም ተምረናሌም፡፡ እናም አይገርመንም፡፡ ሥጋ በሌ ዔጽዋት

መኖራቸውን ግን ብ ጊዚ ሰምተንም ተምረንም ስሇማናውቅ ከመገረም አሌፍ «እንዳት ሉሆን ቻሇ?» የሚሌ ጥያቄንም ይፇጥርብናሌ፡፡ ሥጋ በሌ እንስሳትስ በክርናቸው ዯቁሰው፣ በጥርሳቸው ዖንጥሇው ይበሊለ፡፡ ሇመሆኑ እነዘህ ሥጋ በሌ

ዔጽዋት እንዳት አዴርገው ነው ሥጋ የሚበለት? ዯግሞስ በምን ሆዲቸው ይፇጩታሌ? እያሇ ጥያቄው ይቀጥሊሌ፡፡

ሥጋ በሌ ዔጽዋት አፇጣጠራቸው እንዯ ዔጽዋት አኗኗራቸው እንዯ አራዊት ነው፡፡ ነፌሳቱ የሚያውቋቸው በተክሌነታቸው አብበው ሲሇመሌሙ ነው፡፡ በውስጣቸው ግን የአውሬነት ጠባይ ስሊሇ የዋኾቹ ነፌሳት አትክሌት ናቸው ብሇው ሲጠቸው ረዣም ቅጠሊቸውን ጥቅሌሌ ያዯርጉና ነፌሳቱን እምሽክ አዴርገው ይበሎቸዋሌ፡፡

ከእስስት እና ከእንሽሊሉት ያመሇጡ ነፌሳት እንን በእነዘህ ሥጋ በሌ ዔጽዋት በቀሊለ ይጠቃለ፡፡ የንብ ጥበብ፣ የቢራቢሮ ውበት፣ የጢንዘዙ ጩኸት፣ የተርብ ኃይሇኛነት፣ የትንኝ ተናዲፉነት፣ አይበግራቸውም፡፡

ሇምን? እነዘህ ሥጋ በሌ ዔጽዋት መሌካቸውም፣ ቁመናቸውም፣ አሃናቸውም፣ እንዯ ዔጽዋት ነው፡፡ የሚኖሩትም ከዔጽዋት ጋር ከዔጽዋት መካከሌ ነው፡፡ እንዯ ዔጽዋት አበባ አሊቸው፤ ቅጠሌ አሊቸው፤ ግንዴ አሊቸው፤ ሥር አሊቸው፤ ሌምሊሜ አሊቸው፡፡ እንዯ ዔጽዋት ከመሬት ተነሥተው ወዯ ሊይ ያዴጋለ፤ አፇር እና አየር ይወስዲለ፤ በሁሇመናቸው ዔጽዋትን ይመስሊለ፡፡

ነገር ግን የዋኾቹ ነፌሳት ሉያውቁት የማይችለ አንዴ ዴብቅ ጠባይ አሊቸው፡፡ እርሱም ሇላሊ ያሌተገሇጠ የአውሬነት ጠባይ በውስጣቸው አሇ፡፡ ይህንን ጠባይ እንንስ ነፌሳቱ ሰውም ያወቀው በቅርቡ ነው፡፡ በባህሊዊው ዔውቀት ሥጋ የሚበሊ አውሬ መኖሩን እንጂ ሥጋ የሚበሊ ተክሌ መኖሩን የሚናገር ታሪክም፣ ተረትም፣ ወግም፣ አባባሌም የሇም፡፡

ይህ ጠባያቸው ነው እንግዱህ ሳይዯክሙ አዴፌጠው ግዲያቸውን በእጃቸው ሊይ እንዱጥለ ያዯረጋቸው፡፡ የደር አራዊት አንዴ ጊዚ አውሬ መሆናቸው በሁለም ዖንዴ ስሇታወቀ፤ በአራዊት እንበሊሇን ብሇው የሚሰጉ እንስሳት ብዎች ናቸው፤ እያንዲንደ እንስሳም ከእነርሱ የሚያመሌጥበትን የየራሱን ጥበብ በዖመናት ብዙት አከማችቷሌ፡፡ ያዯፌጣሌ፣ ያመሌጣሌ፣ ይሸውዲሌ፣ ይመሳሰሊሌ፣ ቀሇሙን ይቀይራሌ፣ ጊዚ ይመርጣሌ፤ ይናዯፊሌ፤ ይቧጭራሌ፤ ከባሰበትም በአሌሞት ባይ ተጋዲይነት ይጋዯሊሌ እንጂ በቀሊለ እጁን አይሰጥም፡፡ ይህንን የግዲዮቻቸውን ጠባይ ያወቁት አራዊትም ሇመብሊት የሚያስቧቸውን እንስሳት የሚያጠቁበት አያላ ዖዳ ዖይዯዋሌ፡፡ ኃይሌ፣ ጉሌበት፣ ጥበብ ይጠቀማለ፡፡ ጊዚ መርጠው አዴብተው ያጠቃለ፡፡ ግዲይ እንዱህ በቀሊለ አይጣሌምና ብ ዴካም እና ሌፊት አሇባቸው፡፡

ሥጋ በሌ ዔጽዋት ግን ይህ ሁለ የሇባቸውም፡፡ ጠባያቸውን አሳምረው፣ ዔጽዋትን መስሇው፤ እስከ ጊዚው ዴረስ አውሬነታቸውን በሌምሊሜያቸው እና በአበባቸው ሠውረው ጸጥ ይሊለ፡፡ ነፌሳቱ እንዯ ሇመደት አበባ ሇመቅሰም እና ቅጠሌን ሇመብሊት፣ ሇእረፌት እና ሇመዛናናት ወዯ እነርሱ ሲጠጉ ግን ተክሌነታቸው ያበቃና አውሬነታቸው ብቅ ይሊሌ፡፡ የገባ አይወጣም፡፡ የተያዖ አያመሌጥም፡፡

አሁን አሁን ከሰዎች መካከሌ ማኅበረሰቡን እያስቸገሩ ያለት ሥጋ በሌ ዔጽዋት ናቸው፡፡

Page 229: Daniel Kiibret's View

229

እነዘህ ሥጋ በሌ ዔጽዋት በመሌካቸው፣ በቁመናቸው፣ በንግግራቸው፣ በአስተሳሰባቸው፣ በአቀራረባቸው ፌጹም ትኁታን፣ ዯጋጎች፣ ቅኖች፣ ታዙዤች፣ አስተዋዮች፣ ታማኞች፣ የተማሩ፣ የተመራመሩ ይመስሊለ፡፡ ውስጣቸው ግን ተቃራኒ ነው፡፡

በሁሇተኛው የዒሇም ጦርነት ጊዚ አንዴ እንግሉዙዊ ነበረ፡፡ እንግሉዛ ጀርመንን መምታት አሇባት እያሇ ባገኘው አጋጣሚ ሁለ ይናገራሌ፡፡ የእንግሉዛ መንግሥት የሚወስዯውን ማንኛውንም ርምጃ ይዯግፊሌ፡፡ መቼም የእንግሉዛኛ ንግግሩ ሇጉዴ ነው፡፡ ከቃሊት፣ ከሰዋስው፣ ከአባባሌ አንዲች አያዙንፌም፡፡ አገሬው የሚሳሳታቸውን የተሇመደ ስሔተቶች እርሱ ጨርሶ አይሳሳ ታቸውም፡፡ ስሇ እንግሉዛ እና ስሇ እንግሉዙዊነት የርሱን ያህሌ ሰባኪ እና ተቆርቋሪ አሌነበረም፡፡ አንዲንዳ መንግሥት ያመናቸውን ስሔተቶች እንን እርሱ ስሔተት አይዯለም ብል ይከራከራሌ፡፡

ታዴያ የእንግሉዛ የስሇሊ ዴርጅት ተጠራጠረው፡፡ ተጠራጠረውና ክትትለን በጥብቅ ቀጠሇ፡፡ ከብ ምርመራ በኋሊ ታዴያ የጀርመን ሰሊይ ሆኖ አገኘው፡፡ አሇምክንያት እንዯዘያ ሇምሇም ተክሌ አሌሆነም፡፡ ውስጡ ሥጋ በሌ ቢሆን ነው፡፡

እየዯጋገመ ወዯዴኩሽ ይሇኛሌ ማርያምን ይኼ ሰው ሌቡ ይጠሊኛሌ ያሇችው የገጠር ዖፊኝ ይህንን የእንግሉዛ ሥጋ በሌ ዔጽ ጉዲይ ቀዴማ ሳትዯርስበት የቀረች አይመስሇኝም፡፡

ስሇ ነጻነት ይሰብካለ፣ ስሇ ሴቶች መብት ይከራከራለ፣ ስሇ ትዲር ይቆረቆራለ፣ ስሇ ሔፃናት ይራራለ፤ ሃይማኖትን ያጠብቃለ፤ ምግባርን ያከርራለ፤ ገንዖብን ይጠሊለ፤ ክብርን ይንቃለ፤ ዛናን ይጠየፊለ፤ ሥሌጣንን ይርቃለ፡፡ ይህንን ሁለ የሚያዯርጉት ግን አምነውበት፣ ወዴዯውት እና ውስጣቸው ከዘህ ተሠርቶ አይዯሇም፡፡ ጊዚ እስኪያገኙ ዴረስ ብቻ ነው፡፡

«አንገት ዯፉ፣ ሀገር አጥፉ» የሚሇው አባባሌ ማኅበረሰባችን እነዘሀን ሥጋ በሌ ዔጽዋት በመጠኑም ቢሆን እንዯ ዯረሰባቸው ያመሇክታሌ፡፡ ሁለም አንገት የዯፈ ሰዎች አገር ያጠፊለ ማሇት አይዯሇም፡፡ ነገር ግን ተክሌ መስሇው ሇስሌሰው ውስጣቸው አውሬ የሆኑ ሰዎች አውሬ መሆናቸውን በግሌጥ ካሳዩ ሰዎች ይበሌጥ ይጎዲለ ማሇት ይመስሇኛሌ፡፡

ፀጉሩን ቆጣጥሮ፣ ያረጀ እና የተቀዲዯዯ ሌብስ ሇብሶ፤ ፉቱ ኮስተር፤ ዒይኑ ዯፌረስ፤ ጡንቻው ፇርጠም፣ ጣቱ ረዖም ያሇ፤

ልቲ አንጠሌጥል ሠንሠሇት ጠቅሌል የሚመጣን ጎረምሳ ማን ያምነዋሌ? የቻሇ ይሸሸዋሌ፤ ያሌቻሇ በዛምታ ያሳሌፇዋሌ፤ ከባሰም ይተናኮሇዋሌ፡፡ እርሱን የሚያምን፣ የሚቀበሌና የሚያስተናግዴ አይገኝም፡፡ አሇባበሱን ሽክ አዴርጎ፤ ፀጉሩን

አሳምሮ፤ ሌብሱን ቀያይሮ፤ ጫማውን ወሌውል፤ የፉሌም አክተር መስል ቢመጣ ግን «ኖር» ባዩ «ሌተዋወቅህ» ባዩ ብ

ነው፡፡ የሚጠራጠረው ቀርቶ «መጠርጠር» የሚሇውን ቃሌ በእርሱ አጠገብ የሚያወራ አይገኝም፡፡

ግን «በቆብ ውስጥ ያሇን ኃጢአትና በኮት ሊይ ያሇን ጽዴቅ» ፇጣሪ ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡ ይባሊሌ፡፡ ይበሌጥ መጠንቀቅም ገጽታው የሚያስፇራውን አይመስሇኝም፡፡ እርሱማ ሁለም ያፇጥጥበታሌ፡፡ ከባደስ በሇስሊሳው የዔባብ ቆዲ ውስጥ ያሇው መርዛ ነው፡፡

እስኪ አስተውለ፡፡ በሀገራችን አያላ ሔፃናት የተዯፇሩት በጠሊቶቻቸው እና በሚፇሩት ሰው፣ አይዯሇም፡፡ በጣም በሚወዶቸው፣ በሚቀርቧቸው፣ በሚያምኗቸው ሰዎች ነው፡፡ እነዘህ ሰዎች ሇሔፃናቱ ከወሊጆቻቸው በሊይ ዯግ እና ቅርብ ሆነው ነው ዴርጊቱን የሚፇጽሙት፡፡ ዴርጊቱን ፇጽመው ሇመሠወር የሚያስችሊቸውም ሥጋ በሌ ዔጽዋት በመሆናቸው ነው፡፡ ገጽታቸው፣ አሇባበሳቸው፣ ንግግራቸው እና በማኅበረሰቡ የሚታወቁበት ጠባይ በውስጣቸው ከዯበቁት ጠባይ በተቃራኒው እና እጅግ በዯግነት የተሞሊ ነው፡፡ እናም ይህንን አስነዋሪ ተግባር ይፇጽማለ ብል ማንም አይጠረጥርም፡፡

አሁን ዔጽዋትን ሥጋ ይበሊለ ብል ማን ይጠረጥራሌ?

እንዯ እባብ ብሌህነትን ትተው እንዯ ርግብ የዋሔ ብቻ ይሆኑ እኅቶቻችን ብ ጊዚ የሚዯፇሩት በየሠፇራቸው በሚያስፇራሯቸው፣ በሚዛቱባቸው እና ይጎደናሌ ብሇው በሚያስቧቸው ጎረምሶች አይዯሇም፡፡ እንዱያውም እነዘህ ጎረምሶች ማኅበረሰቡ በክፈ ጠባያቸው ስሇሚያውቃቸው ይጠነቀቃቸዋሌ፤ ሉያዯርጉት ሲያስቡም ይነቃባቸዋሌ፡፡ ፕሉስም በአንዴም ሆነ በላሊ መንገዴ በዒይነ ቁራኛ ይጠብቃቸዋሌ፡፡

አዯገኞቹስ ሥጋ በሌ ዔጽዋት ናቸው፡፡ ሰሊምተኞች፤ ትኁቶች፤ ሇእኅቶቻችን ተቆርቋሪዎች፤ ከአፊቸው የማር ወሇሊ ጠብ የሚሌ፤ ተናግረው አሳማኞች፤ አሇባበሳቸው እና አካሄዲቸው በጨዋነት የተሞሊ፤ ሲቀርቧቸው ክፈ ነገሮችን ሁለ አውጋዤች፤ ኃጢአትን እና ወንጀሌን እንን ሉፇጽሙ፣ ቃለን ሰምተው የሚያውቁ የማይመስለ እነዘህ ናቸው የእኅቶቻችን ጠሊቶች፡፡

Page 230: Daniel Kiibret's View

230

መቼም ዯግን ነገር የሚጠሊ የሇም፡፡ ርግቦቹ እኅቶቻችን ሇፌቅር የሚመች፤ ሇኑሮ የሚዯሊ፤ ሇትዲር የሚሆን ጨዋ የተማረ፤ እንንስ እኔን ሉያሰናክሌ ከመሰናከሌ የሚጠብቀኝ፤ ብረት መዛጊያ የሚሆን አገኘን ይለና በቅጠለ ሉያርፈ፤ ከአበባው

ሉቀስሙ ጠጋ ይሎቸዋሌ፡፡ ያን ጊዚ ነው የዔጽዋቱ ሥጋ በሌነት ብቅ የሚሇው፡፡ «ሰው የሚጠሊውን ኃጢአት ዯጋግሞ

ይሠራዋሌ» ይሌ ነበር ጋሽ ግርማ፡፡ በአፈ እየዯጋገመ ያሇ ቦታውና ያሇ ጊዚው የሚያወግዛ ሰው፣ ያንን ነገር ይፇሌገዋሌ ማሇቱ ነው፡፡

እነዘያ የተጠቁ እኅቶች ሇማን ይናገራለ፡፡ እነዘህ ሥጋ በሌ ዔጽዋት የሚታወቁት በተክሌነታቸው እንጂ በሥጋ በሌነታቸው አይዯሇማ፡፡ ማን ያምናሌ፡፡ እርሷ ከምትናገረው ይሌቅ እርሱ የሚናገረው ይታመናሌ፡፡ ይህ ተክሌ ሥጋ

በሌቷሌ ብትሌ ማን ያምናታሌ?

ከጋብቻ በኋሊ የቤት አሌጋ የውጭ ቀጋ፤ የቤት እሾክ የውጭ መሌአክ፤ የቤት ንፈግ የውጭ ዯግ የሆኑ የትዲር አጋሮችኮ ከጋብቻ በፉት እንዯዘያ አሌነበሩም፡፡ ወንደም ስትጠሪኝ አቤት ስትሌኪኝ ወዳት እሊሇሁ፤ ከሌጅሽ በታች ከሠራተኛሽ በሊይ ሆኜ እታዖዛሻሇሁ ሲሌ ነበር፡፡ ሴቷም ብትሆን እንዯ ምንጣፌ ተነጥፋ፤ እንዯ እናት ተንሰፌስፋ፤ እንዯ ጉዛዛ ተጎዛጉዢ፣ እንዯ ልላ ታዛዢ ብሊ ነበር የገባችው፡፡ ዙሬ ዙሬ አንዲንድቹ ከትዲር በፉት የኖሩትንና በትዲር ውስጥ ያለበትን ሁኔታ ሲያስተያዩት ፉሌም ያዩ እንጂ የነበሩበት አይመስሊቸውም፡፡

«ትዲር ምን እዲ ነው ትዲር ምን እዲ ነው» ተብል ሲዖፇን እንዳት እንዱህ ይባሊሌ? ይለ የነበሩት ሰዎች ዙሬ ዙሬ እነርሱ ራሳቸው ግጥም እየጨማመሩ መዛፇን ጀምረዋሌ፡፡ ሥጋ በሌ ዔጽዋት ገጥመዋቸው፡፡

በአንዲንዴ አስነዋሪ ተግባራት ውስጥኮ በሁሇት እጅ የማይነሱ ታሊሊቅ ሰዎች፣ ባሇ ሥሌጣናት፣ የሃይማኖት መምህራን፣ ታዋቂ ሰዎች ሲገኙ ፕሉስ እና ኅብረተሰብ የሚዯነግጠው ዔጽዋት ሥጋ ይበሊለ ብል ስሇማያሰብ ነው፡፡ በግብረ ሰድማዊነት፤ በአዯንዙዣ ዔጽ ንግዴ፤ በሴተኛ አዲሪነት መስፊፊት፤ በሔፃናት ንግዴ፤ በኮንትሮባንዴ ሽያጭ፤ ጉቦ በመቀበሌ እና በማቀበሌ፤ በሔገ ወጥ መንገዴ ሰዎችን ወዯ ውጭ በመሊክ ወንጀልች ውስጥኮ ብ ሥጋ በሌ ዔጽዋት ይገኛለ፡፡

ስፕርት እናሠራሇን፤ ሙዘቃ አሇማምዯን ታዋቂ እናዯርጋሇን፤ ፉሌም አሠርተን እናሸሌማሇን ብሇው የዋሆችን እየቀረቡ የሚያታሌለትኮ ሥጋ በሌ ዔጽዋት ናቸው፡፡ ሲያዩት ቀጣሪ ነው፣ ሥራ አስኪያጅ ነው፣ የተከበረ ሰው ነው፡፡ ውስጡ ሥጋ በሌ ነው፡፡ ሲያዩት የፉሌም ባሇቤት፤ የፉሌም ዲይሬክተር ነው ውስጡ የእኅቶቻችንን ሥጋ የሚበሊ ሥጋ በሌ ዔጽ ነው፡፡ ሲያዩዋት እንዯ እናት ርግብግብ፣ እንዯ እኅት ቅሩብ ናት ነገር ግን ወንዴሞቻችንን እና እኅቶቻችንን ሇርካሽ ዒሊማ የምታሰሌፇው ሥጋ በሌ ዔጽ እርሷ ናት፡፡

ዙሬ ዙሬኮ የንግደን ሚዙን ያዙቡትና ማጭበርበርን እና ሙስናን ባህሌ እንዱመስሌ ያዯረጉት ብዎቻችን የምንጠራጠራቸው ዒይነት ነጋዳዎች አይዯለም፡፡ እነርሱማ መውጫ መግቢያቸው፣ መብያ መጠጫቸው የታወቀ ነው፡፡

የችግሩ ዋና ፇጣሪዎች «አያዯርጉም፤ ዯግሞ ምን ጎዴሎቸው፤ ኧረ እነርሱ ይህንን አይሠሩም» እየተባሇ የሚነገርሊቸውና ሲያዩዋቸው እንዯ ተክሌ አረንዳ፣ እንዯ አበባ ውብ፣ ውስጣቸው ግን ሥጋ በሌ የሆኑት ናቸው፡፡

ቤተ እግዘአብሓርን የሚዲፇረው ምሥጢሩን የሚያውቀው ነው ይባሊሌ፡፡ አንዲንዴ ጊዚኮ የእምነት ሰዎች በሚባለት ዖንዴ የሚሠራውን ግፌ፣ በዯሌ፣ ጭካኔ፣ ተንኮሌ፣ ኃጢአት ያህሌ በተራው ሔዛብ ሲሠራ አይታይም፡፡ ሇቤተ መቅዯስ ቅርብ ሆነው ከእግዘአብሓር የራቁ ሰዎች ሥጋ በሌ ዔጽዋት ናቸው፡፡ አሇባበሳቸው፣ አዋዋሊቸው፣ አነጋገራቸው፣ መዒርጋቸው፣ ሥሌጣናቸው፣ እንዯ አትክሌት የሇመሇመ፣ አረንዳ፣ ሰሊም እና ፌቅር የሞሊበት፣ ፌትሔ እና ርትዔ የሰፇነበት ይመስሊሌ፡፡ ወዯ ውስጣቸው ሲገቡ፣ በጥሊቸው ሥር ሲያርፈ፤ አበባቸውን ሇመቅሰም ሲጠጉ ግን የሚያዩት

ነገር እንዯ ልጥ ሚስት አዴርቆ የሚያስቀር ነው፡፡ አሁን ችግሩ እነዘህን ሥጋ በሌ ዔጽዋት እንዳት እንሇያቸው? የሚሇው ነው፡፡ እኔ የዘህ ምሥጢር አሌተገሇጠሌኝም፡፡ የተገሇጠሇት ካሇ ግን ምናሇ ቢገሌጥሌን፡፡

ስማችሁ የሇም

በሰማያዊው ፊን ዖንዴ አንዴ ውሳኔ ተሊሇፇ፡፡ «እነዘህ የኢትዮጵያ ሰዎች ሃይማኖተኞች ናቸው፡፡ ስሇዘህም ዒሇም

ከማሇፈ በፉት አስቀዴመው ተጠርተው ዋጋቸውን ሉቀበለ ይገባሌ» የሚሌ፡፡ አንዴ ሉቀ መሌአክ እሌፌ አእሊፌ

መሊእክትን አስከትል ከሰማይ ሲወርዴ ታየ፡፡ በኢትዮጵያ የሚኖሩ ሰዎችንም ሁለ ሇሰማያዊ ፌርዴ ሰበሰባቸው፡፡

Page 231: Daniel Kiibret's View

231

ወዱያውኑ በመንግሥተ ሰማያት በር ሊይ ሁሇት ዒይነት ሰሌፍች ታዩ፡፡ አንዯኛው ሰሌፌ ረዣም፤ ላሊኛው ሰሌፌ ግን

አጭር ነበር፡፡ ረዣሙ ሰሌፌ ባሇበት ቦታ ገበሬዎች፣ ወዙዯሮች፣ የዔሇት ሥራ ሠራተኞች፣ እናቶች፣ አባቶች፣ ሔፃናት፣

ሉስትሮዎች፣ የቤት ሠራተኞች፣ ሾፋሮች፣ መሏንዱሶች፣ ሏኪሞች፣ አስተማሪዎች፤ ማን ያሌተሰሇፇ አሇ፡፡ ከጥቂቶቹ በቀር

ብዎቹ መንግሥተ ሰማያት የመግቢያ ካርዴ ማግኘት ቻለ፡፡

ይህንን ሁኔታ ሲመሇከቱ በአጭሩ ሰሌፌ በኩሌ የተሰሇፈት የሌብ ሌብ ተሰማቸው፡፡ መጀመርያውኑ ሇብቻቸው ሰሌፌ

የሠሩት ከሔዛብ ጋር ሊሇመዯባሇቅ እና ሊሇመምታታት ብሇው ነበር፡፡ እንዳት ሲያስተምሩት፣ ሲያስመሌኩት፣

ሲያስሰግደት፣ ሲያሳሌሙት፣ ከኖሩት ሔዛብ ጋር አብረው ይሰሇፊለ? መጀመርያ ነገር እነርሱ ያስተማሩት ሔዛብ

መንግሥተ ሰማያት ከገባ እነርሱ የማይገቡበት ምንም ምክንያት የሇም፡፡ ሁሇተኛ ዯግሞ ወዯፉትም ቢሆን በመንግሥተ

ሰማያት ሇየት ያሇ የክብር ቦታ ሉጠብቃቸው ስሇሚችሌ ሇየት ብሇው መሰሇፊቸው ተገቢ ነው፡፡ ይህንን እያሰቡ እና

እያወሩ እያሇ አንዴ መሌአክ ወዯ እነርሱ ሰሌፌ መጣ፡፡

ተሰሊፉዎቹ በኩራት ገሌመጥ ገሌመጥ አለ፡፡ እንዱያውም «ከመካከሊችን ማን ይሆን ቀዴሞ የሚገባው» የሚሇው ነገር

ሉያጨቃጭቃቸው ነበር፡፡ አንዲንድች በተከታዮቻቸው ብዙት፣ አንዲንድች በነበራቸው መንፇሳዊ ሥሌጣን፣ አንዲንድች

ባገኙት የካሴት እና የመጽሏፌ ገቢ፣ ላልችም በሔዛቡ ዖንዴ በነበራቸው ተዯናቂነት፣ የቀሩትም ዯግሞ በንግግር እና

በዴምጽ ችልታቸው እየተማመኑ እኔ እበሌጣሇሁ እኔ እቀዴማሇሁ ሲባባለ መሌአኩ «እናንተ እነማን ናችሁ?» የሚሌ

ያሌተጠበቀ ጥያቄ ጠየቃቸው፡፡

ሁለም መሌአክነቱን ተጠራጠሩት፡፡ አገር ያከበራቸውን፣ሔዛብ ያረገዯሊቸውን፣እነርሱን ሇማየት እና ሇመንካት አዲሜ

የተንጋጋሊቸውን፣ በየፕስተሩ፣ በየካሴቱ፣ በየመጽሏፈ፣ በየመጽሓቱ «ታዋቂው» እየተባለ ሲቀርቡ የኖሩትን፤ ሰይጣን

ያወጣለ፣ መንፇስ ይሞሊለ፣ ጠበሌ ያፇሌቃለ፣ እየተባለ ሲያርደ ሲያንቀጠቅጡ የኖሩትን፤ ሲዖምሩና ሲያስተምሩ ወፌ

ያወርዲለ የተባለትን፤ ገንዖብ ከፌል መንፇሳዊ ቦታ ተሳሌሞ ሇመምጣት ሔዛብ ቢሮአቸውን ዯጅ ሲጠናቸው የኖሩትን

እነዘህን ጉምቱ ጉምቱ ሰዎች የማያውቅ መሌአክ እንዳት ሉኖር ቻሇ? ተጠራጠሩ፡፡

«ሇምንዴን ነው ሇብቻ ሰሌፌ የሠራችሁት? ሇምን ከሔዛቡ ጋር አሌተሰሇፊችሁም?» መሌአኩ ይበሌጥ የሚገርም ጥያቄ

አመጣ፡፡ ተሰሊፉዎቹ እርስ በርሳቸው ተያዩ፡፡ ከመካከሌ አንዴ በነገሩ የተበሳጨ ሰባኪ «እንዳት እንዯዘህ ያሇ ጥያቄ በዘህ

በመንግሥተ ሰማያት በር ሊይ እንጠየቃሇን፤ እስካሁንም ተሰሌፇን መቆየት አሌነበረብንም፡፡ እኛን ሇመሆኑ የማያውቅ

አሇ? ስንት ሔዛብ ያስከተሌን ሰባክያን፤ ስንት ሔዛብ የፇወስን አጥማቂዎች፣ ስንት ሔዛብ ያስመሇክን አስመሊኪዎች፣

ስንቱን ያስረገዴን ዖማሪዎች፤ ስንቱን የታዯግን ፇዋሾች፣ ስንቱን የመራን የእምነት መሪዎች፤ ስንቱን በባድ እግሩ ያስኬዴን

ባሔታውያን፤ ስንቱን ሇገዲም ያበቃን መነኮሳት፤ ሔዛብ ተሰብስቦ የሾመን «ሏዋርያት»፤ እንዳት እነማን ናችሁ ተብሇን

እንጠየቃሇን?» ሁለም በጭብጨባ ዯገፈት፡፡ መሌአኩ «መሌካም፤ የስም ዛርዛሩን ሊምጣውና ስማችሁ እዘያ ውስጥ

ካሇ ትገባሊችሁ» ብል አንዴ ትሌቅ ሰማያዊ መዛገብ ይዜ መጣ፡፡ «እኛ ካሌተጻፌን እና የኛ ስም ከላሇ ታዴያ የማን ስም

በዘህ መዛገብ ውስጥ ሉኖር ነው፡፡ ይኼው እኛ የማናውቀው ሰው ሁለ እየገባ አይዯሇም እንዳ?» አሇ አንዴ አስመሊኪ

በንዳት፡፡ «ሌክ ነህ፤ እናንተ የማታውቁት፣ ፇጣሪ ግን የሚያውቀው፤ እናንተንም የማያውቅ ፇጣሪውን ግን የሚያውቅ

ብ ሔዛብ አሇ ወዲጄ» አሇው መሌአኩ መዛገቡን እየገሇጠ፡፡

«የሁሊችሁንም ስም ማስታወስ ስሇምችሌ ሁሊችሁም ስማችሁን ንገሩኝ» አሊቸው፡፡ ከወዱህ ወዱያ እየተንጫጩ

ስማቸውን ከነማዔረጋቸው ነገሩት፡፡ መሌአኩ ከፉቱ ሊይ የኀዖንም የመገረምም ገጽታ ይነበብበታሌ፡፡ ቀስ እያሇ የስም

ዛርዛሩን ያይና ገጹን ይገሌጣሌ፤ ያይና ገጹን ይገሌጣሌ፤ ያያሌ፣ ገጹን ዯግሞ ይገሌጣሌ፡፡ ብ ሺ ገጾችን ገሇጠ፣

ገሇጠ፣ገሇጠ፤ ማንንም ግን አሌጠራም፡፡ ከዘያ ይባስ ብል የመጨረሻውን የመዛገቡን ሽፊን ከቀኝ ወዯ ግራ መሌሶ

ከዯነው፡፡ «ምንም ማዴረግ አይቻሌም፤ የማናችሁም ስም መዛገቡ ሊይ የሇም» ብል መሌአኩ በኀዖን ሲናገር «ምን?»

የሚሌ የዴንጋጤ ኅብረ ዴምጽ ተሰማ፡፡ «የማናችሁም ስም ወዯ መንግሥተ ሰማያት ከሚገቡት ሰዎች ዛርዛር ውስጥ

የሇም» አሇ መሌአኩ በዴጋሜ፡፡

Page 232: Daniel Kiibret's View

232

«ሉሆን አይችሌም» «የተሳሳተ መዛገብ ይዖህ መጥተህ እንዲይሆን» «ወዯ ሲዕሌ የሚገቡትን መዛገብ ይሆናሌ በስሔተት

ያመጣህው» «እኛኮ አገሌጋዮች ነን፤ የከበረ ስም እና ዛና ያሇን፤ ስንኖርም፣ መዴረክ ሊይ ስንቀመጥም፣ ዴሮም ሌዩ ነን፤

የኛ መዛገብ ሌዩ መሆን አሇበት» «እስኪ ላሊ መሌአክ ጥራ» ብቻ ሁለም የመሰሇውን በንዳት እና በዴንጋጤ ይሰነዛር

ጀመር፡፡ ላልች መሊእክትም ላልች ዒይነት መዛገቦችን ይዖው መጥ ተው እያገሊበጡ ፇሇጉ፡፡ የነዘያ «የከበሩ

አገሌጋዮች» ስም ግን ሉገኝ አሌቻሇም፡፡

«እኛኮ የታወቅን ነን» አለ አንዴ አጥማቂ፡፡ «ሔዛብማ ያውቃችሁ ይሆናሌ መዛገብ ግን አያውቃችሁም» አሊቸው

መሌአኩ፡፡ «እንዳት እኮ እንዳት? » አለ በዋና ከተማዋ ታዋቂ የነበሩ ፒስተር፡፡ «ሉሆን አይችሌም፤ ፇጽሞ ሉሆን

አይችሌም» አለ አንዴ ሼሔ፡፡ «የዘህን ምክንያት ማወቅ ትፇሌጋሊችሁ? » አሇ አንደ መሌአክ፡፡ «አዎ» የሚሌ ኅብረ

ዴምጽ ተሰማ፡፡

«ምክንያቱኮ ቀሊሌ ነው፡፡ ላልችን መንፇሳዊ እንዱሆኑ ታስተምሩ ነበር እንጂ እናንተ መንፇሳውያን አሌነበራችሁም፡፡

እናንተ ዴራማ ስትሠሩ ነውኮ የኖራችሁት፡፡ መዴረክ ሊይ ወጥታችሁ መንፇሳዊ ዴራማ ትሠሩ ነበር፡፡

ሌብሳችሁ፣ንግግራችሁ፣የእጅ አጣጣሊ ችሁ፣ ጸልታችሁ፣ የተዋናይ ነበርኮ፡፡ የማትሆኑትን ነበር ስታስተምሩ

የነበራችሁት፡፡

ሇመሆኑ ሇሔዛቡ የምታስተምሩትና እናንተ የምትመሩበት የሃይማኖት መጽሏፌ አንዴ ነው? ወይስ ይሇያያሌ? እናንተ

የምዴር ቤታችሁን በብ ሺ ብሮች እየገነባችሁ ሰዎች ግን ቤታቸውን ረስተው የሰማዩን ቤት ብቻ እንዱያስቡ ታስተምሩ

ነበር፤ ሔዛቡን ስጡ ስጡ እያሊችሁ እናንተ ግን አምጡ አምጡ ትሊሊችሁ፡፡ ሔዛቡን በባድ እግሩ እያስኬዲ ችሁ እናንተ

የሚሉዮኖች መኪና ትነደ ነበር፤ ሔዛቡን እያስጾማችሁ፣ እናንተ ግን ጮማ ትቆርጡ ነበር፤ ታስተምሩት የነበረውኮ

ያጠናችሁትን ቃሇ ተውኔት እንጂ የምታምኑ በትን እና የምትኖሩትን አይዯሇም፡፡ እናንተኮ ግብር የማትከፌለ ነጋዴያን

ነበራችሁ፡፡ እናንተ ከገዲም ወዯ ከተማ ትገባሊችሁ፤ ሰውን ግን ከከተማ ወዯ ገዲም ትወስዲሊችሁ፡፡

እርስ በርሳችሁ እንዯ ውሻ እየተናከሳችሁ ሇማስተማር እና ሇመዖመር ሲሆን፣ ሇማስመ ሇክና ሇማሰገዴ ሲሆን፣ የአዜ እንባ

እያነባችሁ መዴረክ ሊይ ትወጣሊችሁ፡፡ እርስ በርሳ ችሁ ከበርሉን ግንብ የጠነከረ የመሇያያ ግንብ እየገነባችሁ ሔዛቡን ግን

አንዴ ሁኑ፣ ተስ ማሙ፣ ታቻቻለ እያሊችሁ ታስተምራሊችሁ፡፡ ሇመሆኑ ይህ ሁለ ፒስተር፣ሰባኪ፣ ዖማሪ፣

መነኩሴ፣ባሔታዊ፣ ዐሊማ፣አሰጋጅ፣አስመሊኪ፣ የእምነት አባት፣እያሊት ነው ኢትዮጵያ እንዱህ ስሟ በዴህነት እና በጦርነት

የሚነሣው? ሙስና እና የዖመዴ አሠራር፣ ጠባብ ነት እና ዖረኛነት፣ስግብግብነት እና ማጭበርበር፤ ክፊት እና ምቀኛነት

የበዙው ይኼ ሁለ አገሌጋይ እያሊት ነው? ሇመሆኑ እናንተ ባትኖሩ ኖሮ ይህች ሀገር ከዘህስ የከፊስ ምን ትሆን ነበር?

ሇመሆኑ ተከፊፌሊችሁ፣ተከፊፌሊችሁ፣ተከፊፌሊችሁ መጨረሻችሁ ምንዴን ነው? ሇመሆኑ አንዴ ባትሆኑ እንን

ሇመግባባት፤ ሇመገነዙዖብ፤ ቢያንስ ሊሇመጠሊሊት፤ ቢያንስ በጠሊትነት ሊሇመተያየት፤ ሊሇመወጋገዛ፤ ሊሇመነቃቀፌ

አስባችሁበት ታውቃሊችሁ? የሀገራ ችሁ ፕሇቲከኞች እንን የሥነ ምግባር ዯንብ ይኑረን ሲለ እናንተ ሇመሆኑ የሥነ

ምግባር ዯንብ አሊችሁ? ሻማ ሲበራ ዋናው ጨሇማ ከሻማው ሥር ነው የሚገኘው፡፡ ላሊውን ታበራና ሻማዋ ሇራሷ

ጨሇማ ትሆናሇች፡፡ እናንተስ? በየቤተ እምነታችሁ ያሇውን ችግር መቼ ፇታችሁ ነው ሔዛብ እናስተምራሇን የምትለት?

ሇናንተ ሁሌጊዚ ጠሊታችሁ ላሊ እምነት የሚከተሇው ብቻ ነው? ሇራሳችሁ ግን ከራሳችሁ በሊይ ጠሊት የሇውም፡፡

ሔዛቡኮ አንዲችሁ ላሊውን ስትተቹ፤ አንዲችሁ በላሊው ስትሳሇቁ፤ አንዲችሁ በላሊው ሊይ ነጥብ ስታስቆጥሩ፤ አንዲችሁ

የላሊውን ኃጢአት ስትዖረዛሩ መስማት ሰሌችቶት ነበር፡፡

«ታዴያ እኛ ያስተማርነው ሔዛብ እንዳት ጸዯቀ? » የሚሌ አንዴ ዴምጽ ተሰማ፡፡

«ሔዛቡማ ምን ያዴርግ በምትናገሩት እናንተ አሌተጠቀማችሁም እንጂ ሔዛቡማ ተጠቀ መበት፡፡ ሔዛቡማ በሁሇት

መንገዴ ተጠቀመ፡፡ እናንተን እያየ «እንዯነዘህ ከመሆን አዴነን» በማሇቱ ተጠቀመ፤ የምትለትን እየመዖነ በማዴረጉም

ተጠቀመ፡፡ እንዯ እናንተ ቢሆን ኖሮማ ማን ይተርፌ ነበር፤ አጫርሳችሁት ነበርኮ፡፡ የዘህ ሔዛብ ጉብዛናው ይሄ አይዯሌ

እንዳ፤ ሙን ሌጦ መብሊቱ፡፡ ሲገዙው ከነሌጣጩ ነው፤ ሲበሊው ግን ሌጦ ነው፡፡ የእናንተንም ትምህርት የሰማው

መሊጥ ያሇበትን ሌጦ እየጣሇ ነው፡፡

እናንተ ሇዘህች ሀገር መዴኃኒት ነበራችሁ፡፡ ነገር ግን ጊዚው እንዲሇፇበት መዴኃኒት በሽታዎቿ ሆናችሁ፡፡ የሚከተሌ እንጂ

የሚዴን፤ የሚያዯንቅ እንጂ የሚሇወጥ፤ የሚያወቅ እንጂ የሚሠራ፣ የሚመስሌ እንጂ የሚሆን መች አፇራችሁ? ሔዛቡን

የናንተ ተከታይ አዴርጋችሁት ቀራችሁ፡፡ ያንን ጠባያችሁን ይዙችሁ እዘህ ከገባችሁ ዯግሞ የገባውን ታስወጡታሊቸሁ

ተብል ይፇራሌ፡፡

የሚያሇቅሱ ዴምጾች እየበረከቱ መጡ፤ አንገታቸውን ያቀረቀሩት ብዎች ናቸው፡፡ አንዲንድቹን ፀፀቱ ያንገበግባቸው

ነበር፡፡ ላልቹም ራሳቸውን ጠለት፡፡

Page 233: Daniel Kiibret's View

233

«አሁን ምንዴን ነው የሚሻሇን» አለ አንዴ ፒስተር፡፡

«የዘህን መሌስ እኔ መስጠት አሌችሌም፤ ፇጣሪዬን ጠይቄ መምጣት አሇብኝ» አሇና መሌአኩ ትቷቸው ሄዯ፡፡ ከዯቂቃዎች

በኋሊ ሲመሇስ እንዱህ የሚሌ መሌስ ይዜ ነበር፡፡

«አንዴ እዴሌ ይሰጣችሁ፡፡ ትስተካከለ እንዯሆነ አንዴ እዴሌ ይሰጣችሁ፡፡ ሔዛቡን ተውትና ራሳችሁን አስተካክለት፤ ያኔ

ሔዛቡ በራሱ ጊዚ ይስተካከሊሌ»

ዴንገት ሁለም መሬት ሊይ ተገኙ፡፡ እነሆ አሁን በየቤተ እምነቱ ያለት በዘህ መንገዴ የተመሇሱት ናቸው፡፡

ኦርቶድክሳዊ መምህር፣ ዔውቀቱ እና ክሂልቱ ማስተማር ምንዴን ነው?

ጌታችን ሏዋርያትን ሲሌካቸው የሰጣቸው የመጨረሻው መመርያ ሇመምህራን ሁለ መሠረት ነው፡፡ በኢየሩሳላም፣

በይሁዲ፣ በሰማርያ፣ እስከ ዒሇም ዲርቻ ምስክሮቼ ትሆናሊችሁ» /የሏዋ 1÷8/ ይህ ቃሌ የአንዴ ሏዋርያ ተግባር ፌጻሜ

እንዯላሇው ያስረዲናሌ፡፡ ሉቃውንቱ ይህንን መመርያ በሁሇት መንገዴ ተርጉመውታሌ፡፡ (Arch bishop Anthonios

Marqos, The Theology of mission and missionary.)

1/ ከቅርብ እስከ ሩቅ፡- የአንዴ ሏዋርያ ተግባር አጠገቡ ካሇው ማኅበረሰብ ጀምሮ አይቶት እና ሰምቶት እስከማያውቀው ሔዛብ ሉዯርስ እንዯሚችሌ

2/ ከቀሊሌ ወዯ ከባዴ፡- ሇአገሌግልቱ ቀሊሌ ከሆነው አንሥቶ ውስብስብ እና አስቸጋሪ ወዯሆነው አገሌግልት፤ መሥዋዔትነት ከማይጠይቀው አገሌግልት መሥዋዔትነት እስከ ሚጠይቀው አገሌግልት እንዯሚዯርስ ያስረዲሌ፡፡

በዘህ ተግባሩ የሚፇጽማቸው አገሌግልቶች በሁሇት ዋና ዋና ተሌዔኮዎች እና በአምስት ዛርዛር ተሌዔኮዎች ይጠቃሇሊለ፡፡

ዋና ዋና ተሌዔኮዎች

1. ያመኑትን ማጽናት፡- በወንጌሌ አምነው፣ በቤተ ክርስቲያን በረት ውስጥ ያለ ምእመናን በመናፌቃን፣ በከሃዴያን እና በኢአማንያን እንዲይነጠቁ መጠበቅ

2. ያሊመኑትን ማሳመን፡- ወዯ ወንጌሌ ማዔዴ ያሌቀረቡ የአዲም ሌጆችን ወዯ ወንጌሌ ማዔዴ ቀርበው የመዲንን መንገዴ ዏውቀው እንዱ ማዴረግ

ዛርዛር ተሌዔኮዎች

መመስከር፡- ወንጌሌን ማስተማር

መምራት፡- ሔዛቡን በሔይወት፣ በዔውቀት እና በአሠራር አርአያ መሆን

ማሠሌጠን፡- ቤተ ክርስቲያንን ሉመሩ፣ ሉያስተዲዴሩ፣ ጉባኤያትን ሉያስተምሩ፣ ሇሔዛቡ አርአያ ሉሆኑ የሚችለ መሪዎችን ማሠሌጠን

ማዯራጀት፡- ጉባኤያትን፣ ማኅበራትን፣ ሰንበት ት/ቤቶችን፣ አጥቢያዎችን፣ ማዯራጀት

መትከሌ፡- አጥቢያዎችን፣ ገዲማትን፣ ማሠሌጠኛዎችን፣ የአብነት ት/ቤቶችን ወዖተ መትከሌ

እነዘህ ነገሮች የመምህራን ሥራ መዴረክ ሊይ ወጥቶ ከማስተማር በሊይ መሆኑን ያስረደናሌ፡፡ በሏዋርያት ሥራ ሊይ የአበው ሏዋርያትን ተግባር ብንመሇከት እነዘህን አምስት ተግባራት በጉዜዎቻቸው ውስጥ እናገኛሇን፡፡

Page 234: Daniel Kiibret's View

234

አንዲንዴ ሉቃውንት አንዴ የወንጌሌ መምህር ሦስት ነገሮች ሉኖሩት ይገባሌ ይሊለ፡፡ እነዘህም

የማስተማር ቀዯምት አበው ጉባኤ ዖርግተው፣ተዖዋውረው አስተምረዋሌ፡፡ ትምህርቶቻቸው በዖመኑ የግሪክ ፌሌስፌና የሚዋጅ፤ እንዯ ዱዮናስዮስ ያለ የአርዮስፊጎስ ሉቃውንትን የማረከ ነበር፡፡ ኢየሱስ ከናዛሬት ወዯ ገሉሊ ሄዯ የሚሌ ሳይሆን አዲዱስ ዔው ቀት በየዔሇቱ የሚገኝበት ነበር፡፡

ሇምሳላ ቅደስ ዮሏንስ አፇወርቅ በቁስጥንጥንያ ሏጊያ ሶፌያ ቤተ ክርስቲያን በየዔሇቱ የሠርክ ጉባኤ ነበረው፡፡ ትምህርቶቹን ተከታትሇው ይጽፈ የነበሩ ዯቀ መዙሙርትም ነበሩት፡፡ እርሱም ትምህርቶቹን አስቀዴሞ ይጽፊቸው ነበር፡፡ ባስሌዮስ ዖቂሳርያም በቂሳርያ ከተማ በመሠረተው ገዲም አያላ ሔዛብ ያስተምር ነበር፡፡ በተሇይም ዒምዯኞች እየተባለ ይጠሩ የነበሩ መምህራን ሔዛቡን ላሉትና ቀን ያስተምሩት ነበር፡፡ ስምዕን ዖዒምዴ ከቆመበት ዒምዴ ሳይወርዴ ቀንና ላሉት ወዯ እርሱ ይመጡ የነበሩትን ሁለ አስተምሯሌ፡፡

የመጻፌ በሏዋርያውያን አበው እና ከእነርሱ በኋሊ በተነሡ የቤተ ክርስቲያን መምህራን ዖንዴ እነዘህን ሦስቱን ነገሮች እናገኛሇን፡፡ ዙሬ በየዴርሳኖቻቸው እና በሃይማኖተ አበው የምናገኛቸውን ጽሐፍች እና መጻሔፌት ጽፇዋሌ፡፡ ትርሜያትን አዖጋጅተዋሌ፡፡ እንዱያውም በሃይማኖተ አበው ሊይ የምናገኛቸውን ዴርሰቶቻቸውን ስናይ አበው እርስ በርሳቸው በመሌእክት ትምህርት ይሇዋወጡ እንዯ ነበር፣ጥያቄ ይጠያየቁ እንዯነበር እንረዲሇን፡፡

ከትምህርት መጻሔፌት በተጨማሪ እስከ ዙሬ ሇቤተ ክርስቲያን አገሌግልት የሚሰጡ የጸልት፣ቅዲሴ፣የመዛሙር፣የሥርዒት መጻሔፌትን አዖጋጅተዋሌ፡፡ ያዔቆብ ዖሥሩግ፣ ባስሌዮስ፣ ዱዮስቆሮስ፣ዮሏንስ አፇወርቅ፣ እና ላልች ቅዲሴ አዖጋጅተዋሌ፡፡ እነ አባ ሄሮኒመስ እና ዮሏንስ አፇወርቅ ትርሜ ጽፇዋሌ፡፡ እነ ሄሬኔዎስ እና አቡሉዱስ ዖሮም ሇዖመኑ መናፌቃን ምሊሽ ጽፇዋሌ፡፡ እነ ባስሌዮስ እና አባ ኤፌሬም የጸልት መጻሔፌት ዯርሰዋሌ፡፡ እነ አውሳብዮስ ዖቂሳርያ፣ ሶቅራጥስ እና ሩፉኖስ ታሪከን አዯራጅተዋሌ፡፡ እነ አውግስጢኖስ የሔይወት ታሪካቸውን ጽፇዋሌ፡፡ እነ ቅደስ አትናቴ ዎስ የነገረ ሃይማኖት መጻሔፌትን እና የአበውን ታሪክ ጽፇዋሌ፡፡

የመመራመር ተሰጥኦ ቀዯምት አበው ዖመናቸውን ሇመዋጀት ይችለ ዖንዴ የግሪክን እና የሮምን ፌሌስፌናዎች፣ የብለይ ኪዲንን ትምህርቶች እና ባህልች፣ የዖመን አቆጣጠር እና የመሌክዏ ምዴራዊ ሥራዎች መርምረዋሌ፡፡ አቡሉዱስ ዖሮም ሇብለይ ኪዲን እንዯ ዋና መክፇቻ ቁሌፌ የሚነገረውን የዖመን አቆጣጠር ትንተና አቅርቧሌ፡፡ ኤጲፊንዮስ ስሇ ሥነ ፌጥረት አክሲማሮስ የተሰኘ መጽሏፌ አቅርቦሌናሌ፡፡ አውሳብዮስ ዖቂሳርያ የመጽሏፌ ቅደስን መሌክዏ ምዴር አጥንቷሌ፡፡

የዔውቀት ምንጮች

አንዴ መምህር ሉያስተምራቸው የሚችለ ነገሮችን የሚያገኝባቸው ምንጮች በሁሇት ይከፇሊለ፡፡ እነዘህም

መሠረታውያን እና ተጨማሪዎች ይባሊለ

የዔውቀት መሠረታውያን

የዔውቀት መሠረታውያን የምንሊቸው የምእመናንን ሔይወት እና እምነት፣ የቤተ ክርስቲያንን አካሄዴ እና አሠራር የሚወስኑ ናቸው፡፡ እነዘህ ምንጮች የቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ ሇመመስከር እና ሇማረጋገጥ የምናውሊቸው ናቸው፡፡

የጌታችን ትምህርቶች ወዯ ኋሊ ሄዯን ብለይን ፣ወዯፉት ተጉዖን ሏዱስን የምንተረጉመው የቤተ ክርስቲያን

መሠረቷ የሆነው ጌታችን በሰጠን መሠረት ሊይ ሆነን ነው፡፡

የሏዋርያት ትምህርቶች፡ በወንጌሌ ተጽፍ የምናገኘው የጌታችን ትምህርት ሇቤተ ክርስቲያን መሠረቷ

ነው፡፡ጌታችን ከዋሇበት ውሇው ካዯረበት አዴረው፣ ትምህርት ተአምራት ሳይከፇሌባቸው የተማሩ፣ የመጀመርያዋን ቤተ ክርስቲያን የመሠረቱ፣ እንዯ ቅደስ ጳውልስ በሌዩ ሁኔታ የተጠሩ ሏዋርያት ሇቤተ ክርስቲያን ያስቀመ ጧቸው ትምህሮች፣ ሥርዒቶች እና አሠራሮች የቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ እና አካሄዴ ይወስናለ፡

Page 235: Daniel Kiibret's View

235

የቤተ ክርስቲያን አባቶች ትምህርቶች፡ ከሏዋርያት የተቀበለትን ትምህርት፣ሔይወት እና ሥርዒት

ሇቤተ ክርስቲያን አዯራጅተው እና አብራርተው፣ያስረከቡ አበው ሇቤተ ክርስቲያን ትምህርት እና ጉዜ አስፇሊጊዎች ናቸው፡፡ በኦርቶድክሳውያን ዖንዴ አንዴን አባት የቤተ ክርስቲያን አባት የሚያዯርገው አራት ነገሮችን ሲያሟሊ ነው፡፡

1. ርቱዔ የሆነውን ኦርቶድክሳዊ እምነት አምኖ ሲያስተምር

2. ቤተ ክርስቲያንን ሇመጠበቅ የሚረዲ መጽሏፌ ሲጽፌ እና

3. ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያንን ሇመፇጸም ሲችሌ

4. ሇላልች አርአያ የሚሆን የቅዴስና ሔይወትን ሲኖር (H.G. Bishop Moussa, The Characteristics of

Orthodox Teaching. P ,85)

አንዴ ኦርቶድክሳዊ መምህር የቤተ ክርስቲያን አባቶችን በተመሇከተ ሉከተሊቸው የሚገቡት መርሕች አለ፡

1 የአባቶችን ሔይወት ማጥናት

የአባቶችን ሔይወት ማጥናት ሇተሻሇ መንፇሳዊ ሔይወት የሚያበረታ፣ የሚያተጋ እና የሚያበረታታ ነገር ይገኝበታሌ፡፡

መንፇሳዊ ሌምዲችንን ይጨምርሌናሌ፡፡ ሇተሇያዩ ችግሮች እና ሁኔታዎች ምን ማዴረግ እንዲሇብን ተግባራዊ ሌምዴ እናገኛሇን፡፡

የተሇያዩ እሴቶችን እንማርበታሇን፡፡ የተሇያዩ አበው ሌዩ ሌዩ ጸጋ፣ ተሰጥኦ እና ዯረጃ አሊቸው፡፡ የሌዩ ሌዩ አበውን ሔይወት ስናጠና እነዘህን ነገሮች እናገኛሇን፡፡ ከአትናቴዎስ ሇሃይማኖት መጽናትን፣ ከእንጦንስ ራስን መግዙትን፣ ከአርሳንዮስ ትኅትናን፣ ከዱዮስቆሮስ ሃይማኖትን በዴፌረት እና በእውነት መመስከርን፣ ከአባ ቢሾይ ጸልት እና ፌቅርን፣ እንማራሇን፡፡

በአማሊጅነታቸው እንዴንጠቀም ያዯርገናሌ፡፡

2 የአባቶችን ትምህርት እና አባባሌ ማጥናት

አንዲንድች ያሇፇውን መጥቀስ እና ካሇፇው መነሳት ትውፉታዊነት ወይንም ያሇፇውን ብቻ የማዴነቅ አባዚ ያዯርጉታሌ፡፡ ግን አይዯሇም፡፡ ክርስትና በኛ አሌተጀመረም፤ እኛ ሇክርስትና ተቀባዮች እንጂ ጀማሪዎች አይዯሇንም፡፡ ቅደሳት መጻሔፌት እንዯሚነግሩን ዯግሞ ዖመናት በጨመሩ ቁጥር የቅዴስና ሔይወት እየዯከመ እንጂ እየበረታ አይሄዴም፡፡ ስሇዘህም በእምነት ረገዴ ያሇፈት ከኛ ይሻሊለ፡፡

በመሆኑም አንዴ ኦርቶድክሳዊ መምህር የአባቶችን ትምህርት አጥንቶ ትምህርቱን በእነርሱ መሥመር ማዴረግና በትምህርቱም እነርሱን መጥቀስ ይኖርበታሌ፡፡

3 ሔይወቱን እና ትምህርቱን በአባቶች ሔይወት እና ትምህርት መሠረት ማዴረግ (Ibid, p. 78 )

እኛ አባቶች ፇጽመው አይሳሳቱም infallible ብሇን አናምንም፡፡ ሰው የመሆን ስሔተቶችን ሉሠሩ ይችሊለ፡፡ ነገር ግን የድግማ እና የሥነ ምግባር ጥፊቶችን አይሠሩም፡፡ በትንታኔያቸው አና በትርሜያቸው አንደ ከላሊው ሉሇዩ ይችሊለ፤ ነገር ግን በኦርቶድክሳዊ እምነታቸው እና ሔይወታቸው አንዴ ናቸው፡፡ አንዲንዴ ጊዚ በሉቅነታቸው የምናዯንቃቸው

ቢሆንም እነዘያን አራት ነገሮች ካሊሟለ ግን «የቤተ ክርስቲያን አባት» አንሊቸውም፡፡ ሇምሳላ አርጌንስ በኑሮው እና

በዴርሰቱ የሚዯነቅ ቢሆንም ክርስትናን ከግሪክ ፌሌስፌና በመቀሊቀለ «የቤተ ክርስቲያን አባት» አይባሌም፡፡

እንዳት እናንባቸው?

Page 236: Daniel Kiibret's View

236

አበውን በአጠቃሊይ ማንበብ አሇብን፡፡ ምክንያቱም አንደ በላሊው ይሟሊለና፡፡ ሃሳባቸውን፣ የተነሡበትን ምክንያትና ላልች ነገሮችን ተተን አንዴን ሃሳብ ብቻ ሇራሳችን መዯገፉያ መጠቀም የሇብንም፡፡ በርግጥ እንዯ ተሰጥኦዋቸው ሌዩነት ቢኖርም የሁለም አንዴ ማዔከሊዊ ነገር ግን ኦርቶድክሳዊ እምነት እና ሔይወት ነው፡፡

የነበሩበትን ዖመን፣ ሁኔታ እና ሇነማን እንዯ ጻፈት መረዲት አሇብን፡፡ መጀመርያ የተጻፇበትን ቋንቋ፤ በዖመናቸው የነበረውን የሃይማኖት እና የሥነ ምግባር ችግር ማጤን አሇብን፡፡

የቤተ ክርስቲያን አባቶችን በሁሇት ከፌሇን ሌናያቸው እንችሊሇን፡፡ ይህ አከፊፇሌ በአብዙኞቹ ሉቃውንት ዖንዴ የተሇመዯ ነው፡፡ እንዯ መክፇያ ዖመን የሚጠቀሙትም የመጀመርያውን ዒሇም አቀፌ የቤተ ክርስቲያን ጉባኤ የሆነውን ኒቂያን ነው፡፡

ቅዴመ ኒቂያውያን /pre Nicene /

እነዘህ አባቶች በአብዙኛው ከፇሊስፍች እና ከግኖስቲኮች ጋር የተከራከሩ፤ የመጀመርያዎቹ አበው ናቸው፡፡ ጽሐፍቻቸውም በአብዙኛው አሌተገኙም፡፡ ዮስጢኖስ ሰማዔት፣ ሄሬኔዎስ፣ ሄርማን፣ ታትያን፣ አቴናጎራስ፣ ቀላምንጦስ ዖሮም፣ ፒፑያን፣ዱዮናስዮስ፣አግናጥዮስ ምጥው ሇአንበሳ፣ወዖተ

ዴኅረ ኒቂያውያን /post Nicene/ እነዘህኞቹ አበው ከመናፌቃን ጋር የተከራከሩ ናቸው፡፡ በተሇይም

አርዮሳውያንን፣ ንስጥሮሳውያንን፣ አቡሉናርዮሳውያንን ተከራክረዋሌ፡፡ በአብዙኛው ካሇፈት በተሻሇ ጽሐፍቻቸውን እናገኛሇን፡፡ አውግስጢኖስ፣ ዮሏንስ አፇወርቅ፣ አትናቴዎስ፣ ጎርጎርዮስ ዖኑሲስ፣ ጎርጎርዮስ ዖእንዘናን፣ ባስሌዮስ፣ ቄርልስ፣ ኤፌሬም ሶርያዊ፣ ዱዮስቆሮስ፣ ወዖተ ናቸው፡፡

ከዖመናቸውም በተጨማሪ በጻፈበት እና ባስተማሩበት ቋንቋ ምክንያትም በሁሇት ይከፇሊለ፡፡ እነዘሀም

በግሪክ ቋንቋ የጻፈ፡ በአብዙኛው በግብጽ፣ ቁስጥንጥንያ፣ ሶርያ፣ አርመንያ፣ አንጾኪያ የነበሩ

በሊቲን ቋንቋ የጻፈ፡ በአብዙኛው በምዔራብ አውሮፒና በሰሜን አፌሪካ የነበሩ፡፡

በላሊም በኩሌ ባስተማሩበት ሀገርም ይከፇሊለ፡

ሮማውያን፡ በሮም እና የሮም ሀገረ ስብከት በነበሩት ቦታዎች ያስተማሩና የጻፈ፡፡ እነ አውግስጢኖስ፣ ዱዮናስዮስ፣ ቀላምንጦስ ዖሮም፣ ሄሮኒመስ፣ ወዖተ

ግብፃውያን፡ በግብጽ እና በሀገረ ስብከቷ የጻፈ፣ ያስተማሩ፡፡ ሇምሳላ አትናቴዎስ፣ ዱዮናስዮስ፣ ዱዮስቆሮስ፣ ቄርልስ፣ ወዖተ

አንጾኪያውያን/ቀጰድቅያውያን/፡ ጎርጎርዮስ ዖኑሲስ፣ ጎርጎርዮስ ዖእንዘናን፣ ባስሌዮስ፣ ወዖተ

አርመናውያን፡ ሇምሳላ ጎርጎርዮስ ዖአርማንያ

ሶርያውያን፡ ሇምሳላ ኤፌሬም ሶርያዊ

ኢትዮጵያውያን፡ ቅደስ ያሬዴ፣አባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫ፣ ርቱዏ ሃይማኖት፣ ወዖተ

የአበውን ትምህርቶች ሇማጥናት እንዴንችሌ ጽሐፍቻቸውን በይዖታቸው መከፊፇሌም ይቻሊሌ፡

• ትርሜያት /Exegetics/ ቅደሳት መጻሔፌትን ሇመተርጎም የተጻፈ

• የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት መጠበቅ /Apologetics/ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት ሇማስረዲትና ከብረዙ ሇመጠበቅ የተጻፈ

Page 237: Daniel Kiibret's View

237

• ትምህርቶች /Sermons and Essays/ ስሇ ሔይወት፣ስሇ ቤተ ክርስቲያን ትምህርት፣ስሇ ሥነ ምግባር፣ስሇ ሌዩ ሌዩ በዒሊት፣ወዖተ የሚያብራሩ ጽሐፍች

• መሌእክታት/Epistles/ ወዯ ሌዩ ሌዩ ቦታዎች የተሊኩ መሌእክታት

• ቅዲሴያት/liturgies/

• መዛሙራት እና ጸልቶች/ Poetry and Hymns of Praise/

• ክርክሮች /Dialogues/ በሌዩ ሌዩ ጊዚ ስሇ ሃይማት ጉዲዮች የተዯረጉ ክርክሮች

• ምናኔያውያን / Ascetics/ ስሇ ምንኩስና፣ብሔትውና እና የምናኔ ሔይወት የተጻፈ

• ሔግጋት እና ሥርዒታት/Church Law/ ቤተ ክርስቲያን የምትመራባቸውን ሌዩ ሌዩ ሥርዒቶች እና አሠራሮች የዯነገጉባቸው ጽሐፍች

የታሪክ መጻሔፌት/Ecclesiastical history/ የቤተ ክርስቲያንን ታሪክ በተመሇከተ የተጻፈ (Fr.Tadros Yacoub

Malaty. An Introduction of Patrology.)

ኢትዮጵያውያን አባቶች

ሇቤተ ክርስቲያን የሃይማኖት፣ የመዛሙር፣ የቅኔ፣ የቅዲሴ እና የሥርዒተ መጻሔፌትን የጻፈ ኢትዮጵያውያን አበው

«ኢትዮጵያውያን አበው» ይባሊለ፡፡

እነዘህ አባቶች በሦስት ይከፇሊለ፡፡ያን አባቶች፣ የቤተ ክርስቲያን ሉቃውንት እና የቤተ ክርስቲያን መምህራን

የቤተ ክርስቲያን አባቶች፡ የምንሊቸው ከፌ ብሇን ያየናቸውን አራቱን መመዖኛዎች ያሟለትን ነው፡፡እነዘህ አበው በቀኖና ቤተ ክርስቲያን ገብተው ቅደሳን ተብሇዋሌ፡፡ እነርሱም ቅደስ ያሬዴ፣ ርቱዏ ሃይማኖት፣ አባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫ፣እነ አባ ጽጌ ዴንግሌ፣እጨጌ ዔንባቆም፣ ወዖተ ናቸው

ሉቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፡ የምንሊቸው በሁለም ነገር ተሟሌቶሊቸው ቅደሳን ሇመባሌ ግን የቤተ ክርስቲያንን ውሳኔ ያሊገኙትን ነው፡፡ ከጥንቶቹ የመሌክዏ ሥሊሴን ዯራሲ መምህር ስብሏት ሇአብን፣ እነ መምህር ኤስዴሮስን፤ እነ መምህር አካሇ ወሌዴን፣ ወዖተ፣ ከአሁኖቹ እነ መሌአከ ብርሃናት አዴማሱ ጀንበሬን ያካትታሌ፡፡

የቤተ ክርስቲያን መምህራን በየቤተ ክርስቲያን መምህራን የምንሊቸው በማስተማር እና በዴርሰት በርትተው በሔይወታቸው ምክንያት የቅዴስና ማዔረግ ያሊገኙትን ነው፡፡ እነ ንጉሥ ዖርዏ ያዔቆብ፣ እነ ንግሥት ዔላኒ፣ እነ ዏፄ ናዕዴ፣ ፡በትምህርት፣በዴርሰት አና በሌዩ ሌዩ አገሌግልት ቢበረቱም በኑሮ ዏንቅፊት ገጥሟቸዋሌ፡፡፡ የቤተ ክርስቲያን ትውፉት፡ ሁለም ነገር በመጽሏፌ አሌተጻፇም፤ በቤተ ክርስቲያን ሔይወት ውስጥ በጸልቱ፣ በማኅላቱ፣ በቅዲሴው፣ወዖተ የምናገኛቸው ትምህርቶች እና ሥርዒቶች ሇቤተ ክርስቲያን ርቱዏዊ ጉዜ አስፇሊጊ ናቸው፡፡ የቤተ ክርስቲያን ጉባኤያት ውሳኔዎች በየዖመናቱ የተነሡ መናፌቃንን፣ በየጊዚው የተፇጠሩ ችግሮችን፣ በየሁኔታው የገጠሙ ፇተናዎችን ሇመፌታት በጉባኤያት ተሰብስበው አበው የዯነገቸው ዴንጋጌዎች ቤተ ክርስቲያን ከማዔበሌ ወጥታ ወዯ ጸጥታ ወዯብ እንዴታመራ ያዯረጉ፤ የቤተ ክርስቲያንንም አንዴነት ያጸኑ ዋሌታዎች ናቸው፡፡ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ሁሇት ዒይነት ጉባኤያት ተዯርገዋሌ፡፡ ዒሇም ዏቀፌ ጉባኤያት፡ እነዘህ ጉባኤያት በወቅቱ የነበሩ ሁለም አብያተ ክርስቲያናት የተሳተፈባቸው፣ የቤተ ክርስቲያንንም

Page 238: Daniel Kiibret's View

238

ጉዜ የመወሰን ሥሌጣን ያሊቸው ጉባኤያት ናቸው፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን በ325 ዒም የተዯረገውን ጉባኤ ኒቂያ፣ በ381 ዒም የተዯረገውን ጉባኤ ቁስጥንጥንያ እና በ431 የተዯረገውን ጉባኤ ኤፋሶን ትቀበሊሇች፡፡ ሇላልቹ ግን ርቱዒን ናቸው ብሊ ዔውቅና አትሰጥም፡፡ አካባቢያዊ ጉባኤያት እነዘህ ጉባኤያት በአንዴ አካባቢ የተነሡ ችግሮችን ሇመፌታት በአካባቢው የሚገኙ ሉቃነ ጳጳሳት የሠሯቸው ጉባኤያት ናቸው፡፡ የእስክንዴርያ፣ የጋንግራ፣ የዔንቆራ፣ የካርታጎ ወዖተ እየተባለ የሚጠሩ ጉባኤያት ናቸው፡፡ በሀገራችንም በ14ኛው መክዖ የተዯረገውን የዯብረ ምጥማቅ ጉባኤ መጥቀስ ይቻሊሌ፡፡ አንዴ የቤተ ክርስቲያን መምህር በእነዘህ በሁሇቱ ዒይነት ጉባኤያት የተወሰኑ ውሳኔዎችን ማወቅ አሇበት፡፡ ተጨማሪ ዔውቀቶች አንዴ አስተማሪ ቅደሳት መጻሔፌትን ስሊወቀ ብቻ ሉያስተምር አይችሌም፡፡ ዖመኑንም ማወቅ አሇበት፡፡ ዖመኑን ማወቅ ማሇት ዯግሞ፡ • የዖመኑን አስተሳሰብ ማወቅ • የዖመኑን ችግሮች ማወቅ • የዖመኑን ጥያቄዎች ማወቅ • የዖመኑን የአኗኗር ሁኔታ ማወቅ • የዖመኑን ሥርዒተ ማኅበር ማወቅ ማሇት ነው፡፡ እነዘሀን ነገሮች ሇማወቅ ዯግሞ ሚዱያዎችን መከታተሌ፣ የዖመኑን ወሳኝ መጻሔፌት ማንበብ እና አካባቢን ማጥናት ያስፇሌጋሌ፡፡ የቅደስ ዮሏንስ አፇ ወርቅን ሃብታም እና ዴኻ፣ ጋብቻ፣ ወዖተ መጻሔፌቱን ስናነብ ሉቁ ዖመኑን እንዳት እንዯተረዲው እናውቃሇን፡፡ የግሪክን ፇሊስፍች፣ የዖመኑን ዚናዎች፣ የወቅቱን የአኗኗር ባህሌ በውስጡ ይተነትናቸዋሌ፡፡ ጎርጎርዮስ ዖኑሲስ የጻፇውን የሙሴ ሔይወት ስናነብ የግሪክ ፇሊስፍችን አመሇካከት እንዳት እንዲፇረሰ እናያሇን፡፡ አንዴ አስተማሪ ከሊይ ያለትን ምንጮች መጠቀም የሚያስችለት ሦስት መሣርያዎች አለ፡፡ እነርሱም • የማንበብ ሌምዴ • መረጃ የማሰባሰብ ሌምዴ እና • የቋንቋ ችልታ ናቸው፡፡ የማንበብ ሌምዴ፡ የማያነብ ሰባኪ ባያስተምር ይመረጣሌ፡፡ ከሚዯርቅ ምንጭ የሚያረካ ውኃ አይገኝምና፡፡ ማንበብ ዯግሞ ከመጻሔፌት ብቻ ሳይሆን ራሳቸው ተንቀሳቃሽ መጻሔፌት ከሆኑት ሉቃውንት መማርም ነው፡፡ ከቀዯሙት አበውም ሆነ ከማንዯርስበት የዔውቀት ምንጭ መማር የምንችሇው በማንበብ ነው፡፡ ስሇዘህም ሰባኪው የማነበብ እና የማጣጣም ሌምዴ ሉያዲብር ይገባዋሌ፡፡ ወስኖ፣ ጊዚ እና ገንዖብ መዴቦ ማንበብ ሌምዴ መሆን አሇበት፡፡ የምናነባቸው መጻሔፌት እንዯ በያይነቱ ምግብ ከሁለም አቅጣጫ ቢሆኑ ይመረጣሌ፡፡ የሔክምና ሰዎች ሌዩ ሌዩ ዒይነት ምግብ የሚመገብ ሰው የተሇያዩ ቫይታሚኖች፣ ማዏዴኖች እና ገንቢ ነገሮች የማግኘት ዔዴለ ይሰፊሌ እንዯሚለት ሁለ ሌዩ ሌዩ ዒይነት መጻሔፌትን ማንበብም እንዯዘሁ ነው፡፡ የማሰባሰብ ሌምዴ፡ የቤተ ክርስቲያን መጻሔፌት በቀሊለ አይገኙም፡፡ በየገዲማቱ እና በየሉቃውንቱ፤ በየቤተ መጻሔፌቱ እና በየሙዛየሙ ተበትነዋሌ፡፡ እነዘሀን ሇማገኘት ትእግሥት እና ጥረት ያስፇሌጋሌ፡፡ መረጃዎችን በኮፑ፣ በዴምጽ፣ በማስታወሻ፣ በኣካሌ እና በአእምሮ የማሰባሰብ ሌምዴ ያስፇሌጋሌ፡፡

Page 239: Daniel Kiibret's View

239

የቋንቋ ችልታ፡ ግእዛን፣ ዏረብኛን፣ ዔብራይስጥን እና ግሪክን የመሳሰለ ቋንቋዎች የጥንት ጽሐፍችን ሇመመርመር፤ እንግሉዛኛ ዯግሞ በዖመኑ የተጻፈትንም ሆነ የተተረጎሙትን ሇማግኘት አስፇሊጊዎች ናቸው፡፡ ዏቅማችን የፇቀዯውን ያህሌ ብናውቃቸው በሩ ወሇሌ ብል ይከፇትሌናሌ፡፡ የማስተማር ዒሊማ ኦርቶድክሳዊ የማስተማር ዏሊማው ማስዯነቅ፣ ማስዯመም፣ ማዛናናት፣ ማሳወቅ፣ ማስጨብጨብ፣ ወዖተ አይዯሇም፡፡ ማዲን ነው፡፡ (Tadros The Syrian, Orthodox Teaching. P 35) ሰዎች እግዘአብሓርን ዏውቀው፣ በክርስትና ሔይወት ኖረው፣ መንግሥተ ሰማያትን እንዱወርሱ ማዴረግ ነው፡፡ ሏዋርያዊው ሄሬኔዎስ በጻፇው «መዴፌነ መናፌቃን» በተሰኘው መጽሏፈ መግቢያ ሊይ ማርቅያኖስ የተባሇውን ሌጁን ሲመክረው «ይህንን የምጽፌሌህ ከጥቂቱ ነገር ብ ዏውቀህ፣ የእውነትንም ሌዩ ሌዩ ክፌልች ተረዴተህ፣ የእግዘአብሓር የሆኑትን ነገሮችም ተገንዛበህ፣ የመዲንን ፌሬ እንዴታፇራ ነው» ብሎሌ፡፡ ሇዘህ ዯግሞ ማሳመን፣ ማሳተፌ እና ማስቀጠሌ ወሳኞቹ ናቸው፡፡ (Irnaeus, On The apostolic preaching. P 29) ማሳመን፡ ማሇት አንዴን ሰው በበቂ ኦርቶድክሳዊ ዔውቀት ማስታጠቅ ነው፡፡ እንዲይናወጽ እና እንዲይወዴቅ አዴርጎ መትከሌ ነው፡፡ ነገ መምህሩ እንን ባይኖር ተማሪው በራሱ ሉኖር እንዱችሌ አዴርጎ መገንባት ነው፡፡ ማሳተፌ ዯግሞ የምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ተሳታፉ እንዱሆን ማስቻሌ ነው፡፡ ማስቀጠሌ ዯግሞ እየጾመ፣ እየጸሇየ፣ አሥራት እያወጣ፣ ሰንበቴ እየጠጣ፣ እየተማረ፣ እያስተማረ፣ እየጻፇ፣ እየቀዯሰ፣ እያስቀዯሰ፣ ወዖተ በአገሌግልት እንዱቀጥሌ ማዴረግ ነው፡፡ በዘህ ጉዜ ውስጥ ሰባኪው ምእመናን በሦስት ጉዲዮች ሊይ ያሊቸውን ጽናት መሇካት አሇበት በዔውቀት የታነጹ እንዱሆኑ፡ ኦርቶድክሳዊውን ድግማ፣ ቀኖና፣ ትውፉት፣ ሔግ፣ የአበው ታሪክ፣ ወዖተ በሚገባ ማወቃቸውንና ሇመመስከር በሚያበቃ ሁኔታ ሊይ መሆናቸውን ማረጋጥ በክርስቲያናዊ ኑሮ የታነጹ እንዱሆኑ፡ ክርስቲያኖች በሦስቱ መሠረታውያን እሴቶች ማሇትም በጾም ፣ጸልት እና ምጽዋት፤ በምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን የሚሳተፈ እንዱሆኑ፤ በጎ ሥነ ምግባር እንዱኖራቸው እና ከነቀፊ የጸደ እንዱሆኑ መከታተሌ በሌዩ ሌዩ ግንኙነቶች ርቱዒን እንዱሆኑ፡ ከማኅበረሰቡ፣ ከትዲር አጋሮቻቸው፣ ከቤተሰባቸው፣ ከሥራ ባሌዯረቦቻቸው፣ ከንግዴ አጋሮቻቸው ወዖተ ጋር በእምነት የተቃኘ፣ በሥነ ምግባር የተጎበኘ አቀራረብ እና አኗኗር እንዱኖራቸው፡፡ በአሁን ዖመን ያለ ሰባክያን የሚያስፇሌቸው አምስት ነገሮች 1/ የውይይት እና የዔውቀት መገበያያ መርሏ ግብሮች ሰባክያን ያገኟቸውን ዔውቀቶች፣ ያጋጠሟቸውን ችግሮች እና ያቀዶቸውን ሃሳቦች የሚመካከሩባቸው የዔውቀት ጉባኤያት ያስፇሌጋለ፡፡ እነዘህ ጉባኤያት ጥናቶችን፣ ትምህርቶችን፣ ውይይቶችን እና የሌምዴ ሌውውጦችን ማካተት አሇባቸው፡፡ ይህን የመሰለ መዴረኮች በሀገር አቀፌም ሆነ በአካባቢ ዯረጃ ሉመሠረቱ ይችሊለ፡፡ 2/ ተተኪዎችን ማፌራት ፌሊጎት እና ተነሣሽነት ያሊቸውን ማሳወቅ እንጂ የሚያውቁትን ፌሊጎት እንዱኖራቸው ማዴረግ ከባዴ ነው፡፡ በመሆኑም ጥረት፣ ትጋት እና ፌሊጎት ያሊቸውን መርጦ በግሌ፣ በቡዴን እና በማኅበር በማሠሌጠን ማሠማራት ያስፇሌጋሌ፡፡ አሁን እንዯምናዯርገው ሲንቀሳቀሱ የማይታዩትን ሇማንቀሳቀስ ከመሞከር፤ የሚንቀሳቀሱትን የሰለ የበቁ እንዱሆኑ ማዴረግ ይሻሊሌ፡፡ 3/ ቴክኖልጂዎችን መጠቀም

Page 240: Daniel Kiibret's View

240

ቪዱዮ፣ መቅረጸ ዴምፅ፣ ኮምፑውተር ወዖተ የመሳሰለትን መሣርያዎችን በበቂ ሁኔታ መጠቀም ያስፇሌጋሌ፡፡ በተሇየም ሰባክያን የኢንተርኔትን አጠቃቀም አውቀው ብል ጎችን በመክፇት፣ ዌብሳይቶችን በማዖጋጀት፣ የኢሜይሌ ትምህርቶችን በመሊክ ወዖተ እንዱሳተፈ መዯረግ አሇበት፡፡ 4/ መንፇሳዊ ዴፌረት እና ንቃት ዙሬ ዙሬ መዴረኮቻችን ዔውቀት እና ሔይወት በላሊቸው ሰባክያን እየተሞለ ይመስሊሌ፡፡ እነዘህ ሰባክያን ያሊቸው አንዴ ነገር ቢኖር ዴቅዴቅ ዴፌረት ነው፡፡ ላልች በትኅትና ዛም ሲለ እነርሱ በዴፌረት ያሌሆኑትን ነን ብሇው ወጡ፡፡ ስሇዘህም ያሌተማሩትንም፣ የማያምኑበትንም ያስተምራለ፡፡ አሁን ከእውነተኞቹ መምህራን መንፇሳዊ ዴፌረት እና አካሊዊ እና ሥነ ሌቡናዊ ንቃት ያስፇሌጋሌ፡፡ ራሳችሁን በዔውቀት እና በአተያይ አዖምኑ፡፡ የምታውቁትን ሁለ «እናውቃሇን፤ ግን አይጠቅምም ብሇን ተውነው» ሇማሇት ማቻሌ አሇባችሁ፡፡ የትምህርት ዯረጃዎቻችንንም እናሻሽሌ፡፡ ወዯፉት ከአብነት ትምህርት ቤት የሚመጡት እያነሡ፤ ከዖመናዊ ትምህርት ቤቶች የሚመጡት እየበ ነው የሚሄደት፡፡ ስሇሆነም አብረናቸው ማዯግ ይኖርብናሌ፡፡ ካሌሆነም በማንበብ እና በመከታተሌ ራሳችንን ማብቃት አሇብን፡፡ 5/ በመዋቅር መሥራት ነገር ግን ያሇ መዋቅር ማሰብ ሥራን በአዯረጃጀት፣ በመዋቅር እና በተቋማዊ መንገዴ መሥራት መሌካም ነው፡፡ ሃሳብን ግን በመዋቅር ማሰብ አስቸጋሪ ነው፡፡ መዋቅሮች ይረደናሌ፤ ያግናሌ እንጂ አይተኩንም፡፡ ስሇሆነም ሇማንበብም፣ ሇመጻፌም፣ ሇማስተማርም፣ ሇመማርም፣ ሇማዯግም፣ ሇመሻሻሌም፣ ወንጌሌን ሇማስፊፊትም፣ ሇማሠሌጠንም መዋቅርን እና መዋቅርን ብቻ መጠበቅ የሇብንም፡፡ አንዲንድቻችን በኮሚቴ፣ በማኅበር፣ በቡዴን፣ በጽዋ ካሌተሰበሰብን ሥራ መሥራት የምንችሌ አይመስሇንም፡፡ እነዘህ ሁለ ሇሥራ መሌካም ሉሆኑ ይችሊለ ሇማሰብ ግን መሰብሰብ አያስፇሌግም፤ መጸሇይ እና መጨነቅ እንጂ፡፡ ከመዋቀራችን በፉት ሰው ነበርን፡፡ ስሇሆነም መጀመርያ የሰውነታችንን ሥራ እንሥራ፡፡ በጀት ፇሌገን፣ ሰው አስተባብረን ሇመሥራት እንሞክር እንጂ ሁለን በዔቅዴ እና በበጀት፣ በመመርያ እና በስብሰባ አናዴርገው፡፡

ትሌቅ ሰው

ስዴስት ዯኛሞች ነበሩ፡፡ ወጣቶች ወንድች፡፡ ዯግሞ የሚገርመው ሁለም ቀጠን እና ረዖም ይሊለ፡፡ ከመካከሊቸው አንደ ሉያገባ ይነሣሌ፡፡ አምስቱ ዯኞቹ ዯግሞ ሚዚ ብቻ ሳይሆን ሽማግላም ሉሆኑት ይነሣለ፡፡ የሽምግሌናውን ባሀሌ

ጠይቀው፣ አጥንተው እና ተዖጋጅተው የሌጅቱ ወሊጆች በተቀጠሩበት ቀን ወዯ ሌጅቱ ቤተሰቦች ዖንዴ ይሄዲለ፡፡ «ግቡ

ግቡ» ይባለና ገቡ፡፡ «ተቀመጡ» ሲባለ «አንቀመጥም ጉዲይ አሇን» ይሊለ እንዯ ባህለ፡፡ ወሊጆች እና ዖመድችም ገሊግሇው ያስቀምጧቸዋሌ፡፡

እናትም ወዯ ዲ፣ አባትም ወዯ መኝታ ቤት ገቡ፡፡ የቀረው ቤተ ዖመዴም የዯራ ወሬ ጀመረ፡፡ ጥቂት ጊዚ ጠብቀው ትንሽ

ከቤተ ዖመደ ጋር የሚተዋወቀውን አንደን ዯኛቸውን ወዯ ዲ ሊኩት፡፡ እናቲቱን አገኛቸው፡፡ «እማማ ቁጭ በለ

ብሊችሁን ጥሊችሁን ጠፊችሁኮ» አሇ በቀሌዴ «እስኪመጡ አንዲንዴ ነገር ሊዴርግ ብዬ ነው» አለት እናቲቱ፡፡

«የምትጠብቁት ሰው አሇ እንዳ?» አሇ ሌጁ፡፡ «ምን ሽማግላዎቹኮ ቀሩ፤ መጀመርያ የናንተን እንጨርስ መሰሌ» ይሊለ እናት፡፡

ሌጁ ግራ ገባው፤ እንዯ ማፇርም አሇ፡፡ አሁን ምን ይባሊሌ፡፡ ተመሇሰና ሇዯኞቹ ነገራቸው፡፡ ተያዩ እና ተዯነጋገጡ፡፡

ከዘያም እንዯገና ሁሇት ሆነው ወጡ፡፡ «እማማ እኛኮ ነን ሽማግላዎቹ፤ ላሊ ማን ይጠበቃሌ?» አለ እንዯ ቀሌዴ

አዴርገው፡፡ «እናንተማ ሚዚ ናችሁ፣ ላሊ ላሊ ነገር አሇን የምንነጋገረው፤ አሁን አትቸኩለ ትንሽ ቆዩ» ይሊለ እናትም፡፡ ወጣቶቹ ምን ብሇው ያስረደ፡፡

ቢጨንቃቸው ቀሌደን ተውትና ትንሽ ኮስተር ብሇው የመጡበትን ምክንያት አስረዶቸው፡፡ «እንግዱህ እኛ የወጣት ሽማግላ አይተን አናውቅ፤ ምን ይዯረግ ብሊችሁ ነው፡፡ እንዱያውም አመጣጣችሁ ግራ ገብቶን ስሇ ሠርጉ ሌታወሩን

መስልን ነበርኮ፤ ሇካ ሽማግላዎቹ እናንተ ናችሁ ? እኛኮ «ትሌሌቅ ሰዎች» ነበር የምንጠብቀው» እያለ ሳቁ፡ አባትዬውም

«ትሌሌቅ ሰው ጠፊና እናንተ መጣችሁ» እያለ እየተኮሳተሩም፣ እየሳቁም ወጡ፡፡ ላልቹም እንዱሁ፡፡

Page 241: Daniel Kiibret's View

241

«የሌጅ ሽማግላ ከተገኘ እንግዱህ መሌካም ነው» አለና አጎትዬው ነገሩን አዯሊዯለት፡፡ አንዴ ሁሇት ቤተ ዖመድችም ነገር የሚያስተካክሌ ወግ ጨማመሩ፡፡

እነዘህ «ሽማግላዎች» ሁለም መሏንዱሶች ናቸው፡፡ ሁሇተኛ ዱግሪያቸውን ሠርተዋሌ፡፡ በትንሹ አሥር ዒመት በሥራ ዒሇም አሳሌፇዋሌ፡፡ የከተማዋን ታሊሊቅ ሔንፃዎች በማርቀቅ እና በመገንባት አስተዋጽዕ አዴርገዋሌ፡፡ በየቢሮአቸው የሥራ

ኃሊፉዎች፣ የኩባንያ ባሇቤቶች እና ብ ሠራተኞችን የሚያስተዲዴሩ ናቸው፡፡ ነገር ግን «ትሌቅ ሰው» ተብሇው ሉቆጠሩ

አሌቻለም፡፡ ሇምን?

ዯግሞም እንዱህ ሆኗሌ፡፡

አንዱት ትዲር ከመሠረተች ሰባት ዒመታትን ያስቆጠረች፣ የሁሇት ሌጆች እናት፣ ከአሥራ ሁሇት ዒመታት በሊይ በሥራ ያሳሇፇች፣ የሁሇተኛ ዱግሪዋን የያዖች ፤ በባንክ፣ በማስተማር እና መንግሥታዊ ባሌሆነ ዴርጀት የሠራች ሴት ሇኤክስፏርትነት ቦታ ሌትወዲዯር ሇቃሇ መጠይቅ ከጠያቂዎቿ ፉት ተቀምጣሇች፡፡ ሇቦታው ዯግሞ ከሚጠየቀው በሊይ የትምህርት ዯረጃ እና የሥራ ሌምዴ አቅርባሇች፡፡ በግራ በቀኝ ያለት ይፇትኗታሌ ያለትን ጥያቄዎች እያነሡ ጠየቋት፡፡ መሇሰችሊቸው፡፡ ወዯ ኋሊ ወዯ ታሪ፣ ወዯ ፉት ወዯ ምኞቷ እየሄደ ጠየቁ፡፡ ተመሇሰሊቸው፡፡

በዘህ ጊዚ ከጠያቂዎቹ አንደ እንዱህ አሇ «ይህ ቦታ የትሌሌቅ ሰዎች ቦታ ነው፡፡ the great men position,

specially grey haired men´ ታዴያ ሊንቺ አይከብዴሽም?» አሇ፡፡ እንግዱህ በእርሱ ኅሉና «ኤክስፏርት» ሲባሌ በእዴሜ ጠና ያሇ፣ ሽበት ጣሌ ጣሌ ያዯረገበት፣ ኮት እና ሱሪ የሇበሰ፣ ከረባት ያሠረ፣ መነጽር የሰካ ትከሻው ሰፉ ያውም ወንዴ ነው የሚታየው ማሇት ነው፡፡ ትሌቅ ሰው ማሇቱ ይኽ ነው፡፡

እነዘህ ታሪኮች አንዴ ጥያቄ እንዴናነሣ ያዯርጉናሌ፡፡ «ትሌቅ ሰው» ማነው? የሚሌ፡፡ በትምህርት፣ በሥራ ሌምዴ፣

በዔውቀት፣ በአስተሳሰብ ችልታ፣ በብቃት «ትሌቅ ሰው» መሆንና፤ በማኅበረሰቡ ዖንዴ «ትሌቅ ሰው» ተብል ተቀባይነት ማግኘት ይሇያያለ፡፡ ይኼ ሌዩነት ዯግሞ ዔዴሜን፤ መሌክን፣ የሰውነት ሁኔታን፣ አሇባበስን፣ አንዲንዴ ጊዚም ዖርን፣ ሥሌጣንን፣ ወዖተ መሠረት ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡

አንዯኛ፣ ሁሇተኛ፣ ሦስተኛ እና አራተኛ ክፌሌ የተማራችሁባቸውን መጻሔፌት ስታስታውሱ በመማርያ መጻሔፌቱ ሊይ ድክተሩ፣ ሳይንቲስቱ፣ ዲኛው፣ ንጉሡ፣ አርበኛው፣ ነጋዳው፣ቄሱ፣ሼኹ፣ አባት፣ እናት፣መምህር፣ የተሳለበትን ሥዔሌ እስኪ በዒይነ ኅሉናችሁ ቃኟቸው፡፡ ረዖም ብሇው ትከሻቸው ዯሌዯሌ ያሇ፤ በዔዴሜ ጠና ያለ፤ ፀጉራቸው ወዯ ውስጥ ገባ ገባ ያሇ፤ ጉንጫቸው ትንሽ ሞሊ ያሇ፤ ዒይነት ሰዎች ናቸው፡፡ በቁመታቸው አጠር፣ በሰውነታቸው ቀጠን፣ ፀጉራቸው ሞሊ፣ በእዴሜያቸው ወጣት፣ ሌጅ እግር ሰዎች የሚሳለት ስ ሲጫወቱ፤ ዲቦ በወተት ሲበለ፣ በትምህርት ቤት ውስጥ አትክሌት ሲያጠጡ፣ ሏኪም ቤት ገብተው ሲታከሙ፣ የመኪና መንገዴ ሲሻገሩ፣ ዙፌ ሲቆርጡ ወዖተ ነው፡፡

እንግዱህ የማኅበረሰባችን «የትሌቅ ሰው አመሇካከት» ከዘህ ይጀምራሌ ማሇት ነው፡፡ አንዴ ዯኛዬ ከሌጁ ጋር ትምህርት

ቤት ሄድ ዲይሬክተሯን ሲያነጋግራት አሌተግባቡም፡፡ «ሇነገሩ እኛ ወሊጅ እንዱያመጣ ነው የነገርነው፤ ስሇዘህ ከወሊጆቹ

ጋር እንነጋገራሇን» ብሊው እርፌ፡፡ ያንን ሲያዩት ሌጅ የሚመስሌ ቀጭን እና ሇግሊጋ ወጣት ማን ከወሊጅ ይቁጠረው፡፡ የሌጁ ታሊቅ ወንዴም ነበር የመሰሊት፡፡

ይህ አመሇካከት በአንዴ በኩሌ ሰዎችን በማንነታቸው ሳይሆን በውጫዊ ቁመናቸው ብቻ ቦታ እንዴንሰጥ አዴርጎናሌ በላሊ በኩሌ ዯግሞ ተገቢ ሰዎች በተገቢ ቦታ እንዲይቀመጡ አግድብናሌ፡፡

የክሌልች የአዲጊ ወጣቶች ሻምፑዮና ይባሌና ውዴዴር ይዯረጋሌ፡፡ ውዴዴሩ ሇአዲጊ ወጣቶች ነው፡፡ ተተኪዎችን

ሇማፌራት ተብል፡፡ አወዲዲሪዎቹ ግን ያሇ «ትሌሌቅ ሰዎች» በላልቹ አያምኑም፡፡ ስሇዘህ እዴሜ እያስቀነሱ

«ትሌሌቆቹን» ተጫዋቾች በአዲጊዎቹ ምትክ ይዖዋቸው ይመጣለ፡፡ በአዲጊዎቹ አይተማመኑም፡፡ በዘህ ምክንያት አዲጊዎቹም ጭንቀት ውስጥ ይገባለ፤ በራሳቸው እንዲይተማመኑ ሆነው ተቀርፀዋሌና፡፡ አገሪቱም ያሇ ተተኪ ትቀራሇች፡፡

በሩጫው ዒሇምም ቢሆን በዘህ እና በዘያ ውዴዴር ተገኝቶ «ሚኒማ» ያሊሟሊ ሇዒሇም ዏቀፌ ውዴዴር አይቀርብም

ይባሊሌ፡፡ «ትሌሌቆቹ» በእነዘህ ገንዖብ አሌባ በሆኑ የሀገር ውስጥ ውዴዴሮች ተገኝተው ሊብ አይጨርሱም፡፡ ገና

ሇታዋቂነት ያሌበቁ አዲዱስ ሯጮች በእነዘህ ቦታዎች ተገኝተው «ሚኒማ» ማሟሊት ብቻ ሳይሆን ላሊ «ሚኒማ»ም

Page 242: Daniel Kiibret's View

242

ይፇጥራለ፡፡ ዒሇም አቀፌ ውዴዴሩ ሲመጣ ግን እነዘያ አዲዱስ ጀግኖች እንዱቀሩ ይዯረጉና «ታሊሊቆቹ» ይሊካለ፡፡ ያሇ

«ታሊሊቆች» ውጤት ይመጣሌ ብል የሚጠብቅ የሇምና፡፡

ላሊው ቀርቶ በሀገራችን የፕሇቲካ ሂዯት ውስጥ አንደ ችግራችን ይኽ «ትሌቅ ሰው» ሇምንሇው ነገር ያሇን አመሇካከት ነው፡፡ እስኪ አስተውለ፡፡ በፕሇቲካው መዴረክ ከስዴሳ ስዴስት ጀምሮ ያለት ተዋንያን ተመሳሳይ ናቸው፡፡ አዖውትረን ተመሳይ ፉት ነው የምናየው፡፡ ከአንዲንድቹ በቀር ወጣት መሪ አናይም፡፡ እነዘያው ሰዎች ዯግሞ ወይ በሀብት የገነኑ፣ በእዴሜ የሸመገለ፣ አንዲች የትምህርት ወይንም የውትዴርና መዒርግ ያሊቸው እንዱሆኑ እንፇሌጋሇን፡፡ ሇብስሇታቸው፤ ሇዔውቀታቸው፣ ሇአመራር ችልታቸው እና ሇጀግንነታቸው ከምንሰጠው ቦታ ይሌቅ ሇአካሊዊ፣ እዴሜያዋ እና መዒርጋዊ ሁኔታዎች የምንሰጠው ቦታ ይበሌጣሌ፡፡ ስሇዘህም ፉሌሙ ሲቀያየር እንን እነዘያኑ ተዋንያን ብቻ ነው የምናየው፡፡

ቴላቭዣናችሁን ከፌታችሁ የአክሲዮን ገበያውን እስኪ ተመሌከቱ፡፡ «እንዱህ ያሇ ኩባንያ ተመሠረተ፤ አክሲዮን እየሸጠ

ነው፤ መሥራች ሁኑ» እየተባሇ ይተዋወቃሌ፡፡ ሃሳቡን ያመነጩት፣ አስተባባሪዎች እና መሥራቾች በጠረጲዙ ርያ

ተዯርዴረው ፇገግ እያለ ይታያለ፡፡ «ትሌሌቅ ሰዎች»፡፡ በእዴሜ ጠና ያለ፤ ትከሻቸው ሇኮት የሚያመች፤ መነጽር ያዯረጉ፣

ሰውነታቸው ሞሊ ሞሊ ያሇ፣ ሲፇርሙ እጃቸው ወዛ የጠገበ «ትሌሌቅ ሰዎች»፡፡ መጀመርያ ነገር ወጣቶቹ ቢሰባሰቡ

የሚያምናቸው የሇም፤ ወጣቶቹ ቢቀሊቀለም የሚቀበሌ አይገኝም፡፡ ሀብትም ከ«ትሌሌቅ ሰዎች» ውጭ ይገኛሌ ተብል

አይታሰብም፡፡ ኧረ ምን ወጣቶቹን ብቻ ሴቶቹስ የአክሲዮን መሥራች እንዲይሆኑ ማን ነው ያገዲቸው? የግዴ ሇሴቶች

ተብል ብቻ መቋቋም አሇበት ?

አንዴ በሚሉዮኖች የሚያንቀሳቅስ ኩባንያ ባሇቤት የሆነ ዯኛዬ ሇአንዴ ጉዲይ ማመሌከቻውን ይዜ አንዴ ቢሮ ይሄዲሌ፡፡

ጸሏፉዋ ዯብዲቤውን ትቀበሌና ካነበበችው በኋሊ «ሇዘህ ጉዲይ ራሳቸው የዴርጅቱ ባሇቤት ቢመጡ ነው የሚሻሇው»

ትሇዋሇች፡፡ እርሱ ቀሌዯኛ ነገር ነበርና እሺ ብሎት ይወጣና ተመሌሶ ወዱያው ይመጣሌ፡፡ «ምነው የረሳኸው ነገር አሇ»

ትሇዋሇች፡፡ «ባሇቤቱ ይምጡ ስሇተባሇ ነው» ይሊታሌ፡፡ ግራ ገብቷት አየችው፡፡ «ታዴያ ሇምን አትነግራቸውም» አሇች

ጸሏፉዋ፡፡ «ሰምቼ ነው የመጣሁት» አሊት፡፡ ይበሌጥ ግራ ስትጋባ እየሳቀ «ባሇቤቱኮ እኔ ነኝ» ብል አረዲት፡፡ ምን

ታዴርግ እርሷ «ትሌቅ ሰው» ነዋ የጠበቀችው፡፡

ላሊው ቀርቶ አንዲንዴ ማኅበረሰብ «ትሌቅ ሰው» ሇሚሇው መዒርግ የሰጠው አሇባበስ አሇ፡፡ ጉዲይ ሇማስፇጸም ወዯ አንዴ ቢሮ ስትሄደ ኮት፣ ሱሪ እና ከረባት ሽክ አዴርጋችሁ፣ የመኪና ቁሌፌ እያሽከረከራችሁ፣ ሞባይሌ ጆሯችሁ ሊይ ገጥማችሁ፣ መነጽራችሁን አናታችሁ ሊይ ሰክታችሁ፣ ዴምፃችሁን ጎርነን እያዯረጋችሁ ካሌሄዲችሁ፤ ያሇበሇዘያም

የእዴሜያችሁን ሌክ የሰውነታችሁ ገጽታ ካሊንፀባረቀባችሁ፤ ከ«ትሌቅ ሰው» የሚቆጥራችሁ አታገኙም፡፡ ሴት

ከሆናችሁም ሙለ ቀሚስ፣ ወይንም ኮት እና ቀሚስ፣ ያሇበሇዘያም የአበሻ ቀሚስ ካሊዯረጋችሁ፤ «የኔ ሌጅ» እያሊችሁ

ካሌተናገራችሁ፣ ነጠሊ ቢጤ ዯረብ ካሊዯረጋችሁ፣ ስትሄደ ዖገም ካሊሊችሁ ማን ከ«ትሌቅ ሰው» ይቆጥራችኋሌ፡፡

አንዲንዴ ሱቅ ገብታችሁ ወዯዴ ያሇ ሌብስ እና ጫማ ስትጠይቁኮ ቁመናችሁን እና አሇባበሳችሁን፣ እዴሜያችሁን እና ነገር

ዒሇማችሁን ተመሌክተው «ይወዯዴብሃሌ/ይወዯዴብሻሌ» ይሎችኋሌኮ፡፡ በእነርሱ ቤት እናንተ ያንን ዔቃ ሇመግዙት

የሚበቃ ገንዖብ ሌትይ አትችለም፡፡ የእነርሱን የ«ትሌቅ ሰው» መመዖኛ አታሟለማ፡፡ ቤት እና መኪና ስትገማ ሁኔታችሁን በማየት ብቻ ዯሊሊ ናቸው ወይንም ሉያዯክሙን ነው ብሇው የሚገምቷችሁ ብ ናቸው፡፡ እናም አንዲንዴ

ጊዚ «የሇም፣ አይሸጥም፣ ባሇቤቶቹ የለም፣ተሽጧሌ» ሲሎችሁ የ«ትሌቅ ሰው» መመዖኛ ስሇማታሟለ ሌትገት አትችለም ማሇታቸው መሆኑንም ተረደ፡፡

የእዴር ስብሰባ ሊይኮ ዖመናዊውን ትውሌዴ ያጣነው መክፇሌ አቅቶት አይዯሇም፡፡ ነገር ግን እርሱን ቁም ነገረኛ ብል

የሚቆጥረው ስሇማይኖር፤ እዴሩም የ«ትሌሌቅ ሰዎች» እዴር ስሇሆነ ነው፡፡ በየሠፇሩ ያለ እዴሮች በዘህ «የትሌቅ ሰው» አሠራራቸው ከቀጠለ ወራሽ ማግኘታቸውን እጠራጠራሇሁ፡፡

እናም እስኪ «ትሌቅ ሰው»ነትን ሇዔውቀት፣ ሇችልታ፣ ሇብቃት ሰጥተን ትርጉሙን እንቀይረው፡፡ ሌጆቻችንንም በዘሁ

መሌኩ እንቅረፃቸው፡፡ እኛም «ሰው ፉትን ያያሌ» የሚባሇውን ትተን ሉታዩ የማይችለትን የምናይበትን መንገዴ

እንፇሌግ፡፡ ያሇበሇዘያ the big man theory ሀገርንም ትውሌዴንም ይገዴሊሌ፡፡

Page 243: Daniel Kiibret's View

243

ፉዯሌ እያሇው የማያነብ ማነው?

አንዴ ጊዚ ኢትዮጵያ ውስጥ የድክትሬት ዱግሪዋን ጥናት ከምትሠራ አንዱት የውጭ ሀገር ተማሪ ጋር ተገናኘን፡፡ ጥናትዋን የምትሠራው በጎንዯር ዖመን በተሳለ የቤተ ክርስቲያን ሥዔልች ሊይ ነበር፡፡ ሇመገናኘታችን ምክንያት የሆነውም በዘህ ጉዲይ ሊይ አንዲንዴ መረጃዎችን እንዴሰጣት ፇሌጋ ነው፡፡ ወዯ እኔ የጠቆሟት ሰዎች አንዲንዴ ነገሮችን እንዯምጽፌ ነግረዋት ነበር፡፡ ምን ያህሌ መጻሔፌት እና መጣጥፍች እንዯ ጻፌኩ ጠይቃኝ ነገርት፡፡ ካዲመጠችኝ በኋሊ ገርሟት የተናገረቸውን ግን እስከ መቼውም አሌረሳውም፡፡ «እነዘህን ሁለ ጽፇህ ግን የሚያነብብ ታገኛሇህ?» አሇችኝ፡፡ የግራም የቀኝም መመሇስ ቸግሮኝ ዛም አሌኩ፡፡ «ይቅርታ ወዯዘህ ሀገር ስመጣ ጥሩ ያሌሆነ ነገር ስሇሰማሁ ነው» ብሊ አስተያየቴን በሚጠብቅ መሌኩ አየችኝ፡፡ «ምን ሰማሽ?» አሌኩ ዴክም ባሇ ዴምፅ፡፡ በውስጤ ግን «ምን ሰማሽ ዯግሞ» ነበር ያሌት፡፡ «ኢትዮጵያውያን ከንባቡ ይሌቅ ወዯ ንግግሩ ታዯሊሊችሁ ይባሊሌ፡፡ እንዱያውም አንዴ ዯኛዬ ገንዖብሽ እንዲይሰረቅ ከፇሇግሽ መጽሏፌ ውስጥ አስቀምጭው ብሊኛሇች» ብሊ ፇገግ አሇች፡፡ እኔም ፇገግ አሌኩ፡፡ የርሷ የሇበጣ የእኔ ግን የማሽሊ ፇገግታ ነበር፡፡ «ሇምንዴን ነው መጽሏፌ ውስጥ ዯብቂው ያለሽ?» አሌት፤ ከእርሷ መስማት ፇሌጌ፡፡ «ማንበብ ስሇማይወደ ገሌጠው አያገኙትም ብሇው ነዋ» ኢትዮጵያ ውስጥ ወዯ ሰማንያ ሚሉዮን የሚዯርስ ሔዛብ አሇ፡፡ ቢያንስ ከዘህ ውስጥ አሥር ሚሉዮኑ ማንበብ ቢችሌ፡፡ አራት ሚሉዮኑ ዯግሞ የሚነበብ ነገር የመግዙት ዏቅም ቢኖረው ብሇን እስኪ እንነሣ፡፡ በሳምንት የሚታተሙት ጋዚጦች ሁለም ተዯምረው መቶ ሺ አይሞለም፡፡ ከመማርያ መጻሔፌት ውጭ የሚታተሙ መጻሔፌት ቢበዙ በአማካይ አሥር ሺ ኮፑ ናቸው፡፡ በሳምንት ውስጥ የሚታተሙት መጽሓቶች ቁጥር ተዯምሮ ሠሊሣ ሺ አይሞሊም፡፡ ሇምንዴን ነው? ሇመሆኑ በሳምንት ውስጥ ሇሻሂ፣ ሇቡና እና ሇማኪያቶ ከምናወጣውና ሇመጻሔፌት፣ ሇመጽሓቶች ወይንም ሇጋዚጦች መግዡ ከምናወጣው የቱ ይበሌጣሌ? አንዴ ሰው ሠሊሳ ዒመት እስኪሞሊው ዴረስ ሠሊሳ መጻሔፌትን እንን አንብቦ ይሆን? በቤታችን ውስጥ ከብርጭቆው፣ ከስኒው እና ከመጻሔፌቱ ቁጥር የትኛው ይበሌጥ ይሆን? ስንቶቻችንስ ከተማርንባቸው መጻሔፌት ውጭ አንብበናሌ፡፡ ሇሞባይሌ ካርዴ እና ሇመጻሔፌት መግዡ የምናወጣውን ስናመዙዛነው የቱ ይበሌጣሌ? ሇወሬ እና ሇንባብ ከምናውጣው ጊዚስ የቱ ያመዛናሌ? ሰማሁ ብል ከሚናገረውና አነበብኩ ብል ከሚናገረው የቱ ይበዙሌ? ሇምንስ የመጻሔፌት መሸጫዎች የጫት ቤቶችን ሩብ ያህሌ እንን በየሠፇራችን መከፇት አሌቻለም? የጫት መቃሚያ ቤቶች ቁጥርስ ከአብያተ መጻሔፌት ቁጥር መቶ እጥፌ ሇምን ሆነ? አንዱት የበረራ አስተናጋጅ የነገረችኝን እዘህ ሊይ ማንሣት አሇብኝ፡፡ በኢትዮጵያ አየር መንገዴ በአብዙኛው ኢትዮጵያውያን ከተሳፇሩ ጋዚጣ ስጡን የሚሇው መንገዯኛ ቁጥር ትንሽ ነው፡፡ በአብዙኛው ላልች ዚጎች ከሆኑ ግን ያሇውን ማዲረሱ አስቸጋሪ ይሆናሌ፡፡ ከአፌሪካ ሀገሮች ኬንያን፣ ዐጋንዲን፣ ዯቡብ አፌሪካን፣ ላሴቶን አይቻሇሁ፡፡ በማሇዲ ዒይናችሁ ውስጥ ከሚገባው አሥር ሰው ቢያንስ አራቱ ጋዚጣ ሲያነብብ ታያሊችሁ፡፡ ኬንያ ውስጥ በጠዋት በአውቶቡስ ከሚዖው ተሳፊሪ እጅ የሚነበብ ነገር አታጡም፡፡ ጉሌት ሻጮቹ እንን ከዴንቹ እና ከሽንኩርቱ ጎን አንዴ የተጣጠፇ ጋዚጣ አያጡም፡፡ ምዔራባውያኑንማ አታንሡ፡፡ አውሮፒ ውስጥ አንዴ አውቶቡስ እና ባቡር ሙለ ሰው ተሳፌሮ ዴምፅ አትሰሙም፡፡ አብዙኛው ሰው ዒይኑን በሚነበብ ነገር ሊይ ተክል ነው የምታገኙት፡፡ እንዱያውም የሚያወራ ሰው ካገኛችሁ ምናሌባት አበሻ ሳይሳፇር እንዯ ማይቀር መጠርጠር ትችሊሊችሁ፡፡ ኢትዮጵያ ከዒሇም መጀመርያ ፉዯሌን ከቀረፁ ሀገሮች ተርታ የምትዯመር ናት፡፡ ከወረቀት በፉት በብራና፣ ከብራናም በፉት በዴንጋይ ሊይ ሀሳባቸውን በጽሐፌ ከገሇጡ ሔዛቦች አንዯኛዎቹ ኢትዮያውያን ናቸው፡፡ መጽሏፌ ቅደስን ወዯ ሀገራቸው ቋንቋ አስቀዴመው ከተረጎሙ ጥቂት ሔዛቦች መካከሌ ናቸው ኢትዮጵያውያን፡፡ በብራና የተጻፈ ተራራ ተራራ የሚያክለ መጻሔፌት አለን፡፡ «የጻፇ፣ ያጻፇ፣ ያነበበ፣ የተረጎመ» የሚለ ብ ቃሌ ኪዲኖችን ስንሰማ ኖረናሌ፡፡ ታዴያ ምነው የንባብ ባህሊችን የታሪካችንን ያህሌ አሌሆን አሇ? አንዯኛው ምክንያት ባህሊችን የቃሌ ባህሌ Falk lore culture ስሇሆነ ይመስሇኛሌ፡፡ «አለ፣ ተባሇ፣ ሰማሁ፣ ይባሊሌ፣ተወራ» የሚለት ነገሮች «አየሁ፣ አነበብኩ፣ አረጋገጥኩ» ከሚለት ነገሮች ይበሌጥ ሥር ሰዴዯዋሌ፡፡ የቃሌ ተረት ሲነገረን እንጂ መጽሏፌ ሲነበብሌን አሊዯግንም፡፡ ወሊጆቻችንም ሴቶቹ ቡና ሊይ፣ ወንድቹም መጠጥ እና ሌቅሶ ሊይ ቁጭ ብሇው ሲያወጉ እንጂ ሲያነቡ አይተን

Page 244: Daniel Kiibret's View

244

አናውቅም፡፡ ሇሌጅ ከረሜሊ፣ ማስቲካ እና ጀሊቲ እንጂ መጽሏፌ ተገዛቶ ሲሰጥ አሊየንም፡፡ ትውፉታዊው የትምህርት ሥርዒታችንም በቃሌ መያዛን እንጂ መጻፌን እምብዙም አያበረታታም፡፡ በቃሌ የመያ ችልታ እጅግ የሚበረታታ እና የሚዯነቅ ቢሆንም የመጻፌ እና የማንበብ ባህሌን ባሇማዲበሩ ግን ብ ሰማዔያንን እንጂ ብ አንባብያንን አሊፇራሌንም፡፡ ብ ተናጋሪዎች እንጂ ብ ዯራስያን አሊገኘንም፡፡ እስካሁን ዴረስ የቃሌ ትምህRት ከመጻፌ ጋር ተዙምድ ያሇው በዴ ትምህርት ቤት ይመስሇኛሌ፡፡ አንዲንዴ ጊዚም መጻፌ ከዴግምት፣ ከጥንቆሊ እና ከሥራይ ጋር መያያ አንባብያንን እና ጸሏፌያንን አሊበረታታቸውም፡፡ ሇዘህም ሳይሆን አይቀርም በቤተ ክርስቲያን ታሪክ በሺ የሚቆጠሩ ሉቃውንትን እየጠራን በጣት የሚቆጠሩ ዯራስያንን ብቻ ያገኘነው፡፡ በርግጥ የብ አፌሪካውያን ሔዛቦች ባህሌ የቃሌ ባህሌ ነው፡፡ እነርሱ ግን ከዘህ ባህሊቸው ጎን ሇጎን፣ ያውም የራሳቸው ባሌሆነ ፉዯሌ እና ቋንቋ ተምረው የንባብ ባህሌን አዲብረዋሌ፡፡የንባብ ባህሌን በተመሇከተ ከ15ኛው መክዖ በፉት እና በኋሊ የባህሌ ሌዩነት ያሇ መጻሔፌትን ዛርዛር፣ በገዴሇ ዚና ማርቆስ በገዲሙ ስሇመኖራቸው የተነገረሊቸውን በሺ የሚቆጠሩ መጻሔፌት ዛርዛር፣ዯብረ ሉባኖስ በግራኝ ስትቃጠሌ በውስጧ የነበሩ መጻሔፌት ብዙት፣ አባ ጊዮርጊስ ዖጋሥጫ የጻፊቸውን ወዯ አርባ የሚጠጉ መጻሔፌት፣ ዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ የጻፊቸወን ሰባት መጻሔፌት፤ ላሊው ቀርቶ የዏፄ ሌብነ ዴንግሌ እናት ንግሥት እላኒ የጻፇቻቸውን ሁሇት መጻሔፌት ስናይ የንባብ እና የጽሔፇት ባህሌ መዲበርን ያሳየናሌ፡፡ በመካከሇኛው ዖመን ከዏረብኛ እና ከቅብጥ የተተረጎሙትን መጻሔፌት ቁጥር ስናጤን እነዘህን መጻሔፌት በተጻፈበት ቋንቋ ያነበቡ፣ ተረዴተውም መተርጎም ይችለ የነበሩ ሉቃውንት መኖራቸው ያስዯንቀናሌ፡፡ የአብዙኞቹ ቅደሳን ገዴሊት በዘህ ዖመን መጻፊቸውም ኢትዮጵያውያን በቃሌ የነበሩ ሀብቶችን በጽሐፌ ሇማስፇር ያዯረጉትን ጥረት ያሳያሌ፡፡ ዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ካወጃቸው ዏዋጆች አንደ ንባብን እና ጽሔፇትን የሚያበረታታ ነበር፡፡ ራሱ እየጻፇ ጸሏፉዎችንም ይሸሌም ነበር፡፡ በየአጥቢያው ቤተ መፌትጻት እንዱከፇቱ አዯረገ፡፡ ቅዲሜ እና እሐዴ ላሊ ሥራ ቀርቶ ምእመናን ወዯ ቤተ ክርስቲያን በመሄዴ የቻለ እንዱያነብቡ ያሌቻለ ዯግሞ ሲነበብ እንዱሰሙ አዯረገ፡፡ ከግራኝ አህመዴ ጦርነት በኋሊ አረማዊነት ከክርስትና ጋር እየተቀሊቀሇ፣ የጥንቆሊ እና የመተት፣ የሥራይ እና የዴግምት ሥራዎች እየገነገኑ ሲሄደ ጽሔፇት ጥንቆሊ፣ ንባብም ዴግምት እየሆነ መጣ፡፡ ተማሪዎችና ሉቃውንትም ስማቸውን ሇመጠበቅ ሲለ ከንባብ እና ጽሔፇት ይሌቅ ወዯ ቃሌ ጥናት ብቻ እያተኮሩ መጡ፡፡ እንዱያውም አንዲንዴ ምሁራን ከግራኝ አህመዴ ወረራ በኋሊ የመጽሏፌ ትምህርቶች እየተዲከሙ የዚማ እና የአቋቋም ትምህርቶች ይበሌጥ ቦታ እንዱያገኙ ያዯረጋቸው ይኼው አመሇካከት ነው ይሊለ፡፡ አንዴ ሉቅ እንዲለት ኢትዮጵያውያን ከክርስትና ስማቸው ይሌቅ ወዯ ዒሇማዊ ስም እንዱያዖነብለ ያዯረጋቸው አንደ ምክንያት ጽሔፇት እና ንባብ ከዴግምት እና ጥንቆሊ ጋር መያያ ነው፡፡ ዴግምት የሚዯገመውና እና መተት የሚመተተው በክርስትና ስም ነው በመባለ ኢትዮጵያውያን የክርስትና ስማቸውን መዯበቅ ግዴ ሆነባቸው፡፡ ላሊው ምክንያት ሉሆን የሚችሇው ዯግሞ በዘመናዊው ሥርዒተ ትምህርታችን የገጠመን ችግር ነው፡፡ ዖመናዊው ትምህርት ሲወጠን፣ሥርዒተ ትምህርቱም፣ መጻሔፌቱም፣ መምህራኑም ከውጭ ነበር የመጡት፡፡ ነባሩ መሠረት ተረስቶ አዱስ መሠረት ተመሠረተ፡፡ ሸምዴድ እና አጥንቶ ማሇፌ እንዯ ባህሌ ተወሰዯ፡፡ የመማርያ መጻሔፌቱም ሆኑ የማጣቀሻ መጻሔፌቱ ከውጭ የሚመጡ በመሆናቸው እንዯሌብ ሉገኙ አሌቻለም፡፡ ያሇው አማራጭ የተገኘውን ሸምዴድ መያዛ ነው፡፡ ዙሬም ዴረስ በታሊሊቅ የሀገሪቱ የትምህርት ተቋማት የማጣቀሻ መጻሔፌት እና የመማርያ መጻሔፌት ሳይቀሩ ከውጭ የሚገቡበት ሁኔታ አሇ፡፡ ተማሪውም ንባብን የሔይወቱ አካሌ ሳይሆን የአንዴ ወቅት ችግሩ መፌቻ ብቻ አዴርጎ አየው፡፡ ሇዘሀም ነው በታሊሊቅ ዩኒቨርሲቲዎች በፇተና ጊዚ የተጣበቡ አብያተ መጻሔፌት ፇተና ሲያሌቅ እንዯ መቃብር ሥፌራ ጭር የሚለት፡፡ አንብቦ እና ተረዴቶ መተንተን በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ዯረጃ እንን ከባዴ እየሆነ «የጥናት ወረቀት እንሠራሇን» የሚለ ማስታወቂያዎች ያሇ ሀፌረት ተሇጥፇው እናያሇን፡፡ ሀብታም በሚባለት ዚጎች ግቢ ውስጥ ጃኩዘ፣ ሳውና፣ የመዋኛ ገንዲ፣ የሌጆች መጫወቻ ክፌሌ፣ የመጠጥ መጠጫ ኮሪዯር ከነ ባንኮኒው፣ የዱ ኤስ ቲቪ መመሌከቻ ክፌሌ ከነ ስክሪኑ ስንት ወጭ ወጥቶባቸው ይዖጋጃለ፡፡ የመጻሔፌት ማንበቢያ ክፌልች ግን አይዖጋጁም፡፡ ትንሽ ሻሌ ያለትም ቢሆኑ «ቀሊሌ አይዯሇንም» ሇማሇት ያህሌ የተዋቡ መዯርዯርያዎች ውስጥ ዲጎስ ዲጎስ ያለ መጻሔፌትን ይዯረዴራለ፡ ነገር ግን ሇጌጥነት ካሌሆነ በቀር ሇንባብ አይውለም፡፡ የንባብ እና የጽሔፇት መነሻ እና ባሇቤት የነበሩት አብያተ ክርስቲያናትም ትሌሌቅ ሔንፃ ገንብተው ሱቅ እና የመቃብር ፈካ እንጂ ቤተ መጻሔፌት መክፇትን አሊሰቡበትም፡፡ ላሊው ቀርቶ በየቤተ ክርስቲያኑ ተከማችተው ብሌ እና አይጥ የሚጫወትባቸው መጻሔፌት ወጥተው ብናነብባቸው ምን ነበረበት? አንዲንዴ ጊዚ በጋዚጦች፣ በመጽሓቶች እና በመጻሔፌት ሊይ አንዲች ነገር ወጥቶ ያነበቡ ሰዎች ሊሊነበቡት ይናገራለ፡፡ እነዘያ ያሊነበቡት ሰዎች ርግጡን አንብበን እናጣራ ከማሇት ይሌቅ የሰሙትን እንዲዩት አዴርገው ያወራለ፡፡ «አይተሃሌ?» ሲባለም በዴፌረት «ያየ ሰው ነግሮኛሌ» ይሊለ፡፡ ላሊው ቀርቶ ይህንን ነገር አንብበው እንዱህ እና እንዱያ ያሇ ነገር አሇው ብሊችሁ ስትጋብዝቸው ይቀበሎችሁና «ምንዴን ነው የሚሇው ግን» የሚሎችሁ አለ፡፡ ጨክናችሁ «አንብቡት» ስትሎቸው «አንተ አንብበህው

Page 245: Daniel Kiibret's View

245

የሇ፤ ሇምን አትነግረኝም» ይሎችኋሌ፡፡ አትፌረደባቸው አስተዲዯጋቸው ነው፡፡ «ዴንጋይ ውኃ ውስጥ ሺ ዖመን ቢቀመጥም ሉበቅሌ አይችሌም» እንዯሚባሇው ንባብ ባህሌ በሆነባቸው አውሮፒ እና አሜሪካ የሚኖሩ ወገኖቻችን እንን በሞባይሌ ስሌክ፣ በ«ፒሌ ቶክ» እና በ«ስካይ ፑ» ሇወሬ የሚሯሯጡትን ያህሌ ሇንባብ ብ ጊዚ የሊቸውም፡፡ በተሇይ በሰሜን አሜሪካ ከምሽቱ ዖጠኝ ሰዒት በኋሊ የስሌክ ዋጋ ነጻ ስሇሆነ አበሻ እየተዯዋወሇ «ምን አዱስ ወሬ አሇ» ማሇት ሌማደ ሆኗሌ፡፡ በውጩ ዒሇም የሏበሻ መጠጥ ቤቶች፣ ምግብ ቤቶች፣ ጠሊ እና ጠጅ ቤቶች፣ ቁርጥ ቤቶች፣ የባህሌ ዔቃ መሸጫ ቤቶች፣ ተከፌተዋሌ፡፡ የሏበሻ ቤተ መጻሔፌት ግን እንጃ፡፡ ብው የዱያስጶራ ሰውም ሽሮ እና በርበሬ ከሀገር ቤት ያስመጣሌ እንጂ መጻሔፌት ሊኩሌኝ ወይም አምጡሌኝ አይሌም፡፡ እንዱያውም ዋሽንግተን ዱሲ ውስጥ በአንዴ የመንግሥት ቢሮ የሚሠራ ወዲጄ አንዯን ጥናት ጠቅሶ አብዙኞቹ ኢትዮጵያውያን literally illiterate ከሚባለት ወገን ናቸው ብልኛሌ፡፡ ይህም መመሪያዎችን፣ ማኑዋልችን፣ መረጃዎችን፣ ብሮሸሮችን፣ መግሇጫ ዎችን፣ ማስታወቂያዎችን አንብበው፣ተገንዛበው ከመመራት ይሌቅ በራሳቸው ሌማዴና ሉሆን ይችሊሌ በሚለት የሚመሩ ማሇት ነው፡፡ ፉዯሌ ቆጥረዋሌ፣የትምህርት ዯረጃ አሊቸው ግን ከተጻፇው ይሌቅ የተባሇውን፣ ከሔጉ ይሌቅ ይሆናሌ ብሇው የሚያስቡትን ያምናለ፡፡ አንዴን መረጃ ሲፇሌጉ ስሇ ጉዲዩ የተጻፇ ነገር ፇሌገው ከማንበብ ይሌቅ ዏዋቂ ሰው ያፇሊሌጋለ፡፡ «አቁም» የሚሇውን ምሌክት አይተው ከማቆም YLቅ «እገላኮ አቁም ሲባሌ ሄድ ምንም አሌሆነም » የሚሇውን ይቀበሊለ፡፡ ሇዘህ ባህሌ አስተዋጽዕ ያዯርጋለ ተብሇው ተስፊ የተጣሇባቸው ምሁራንም የችግሩ መፌትሓ ከመሆን ይሌቅ የችግሩ ሰሇባ ሆነዋሌ፡፡ በአንዴ በኩሌ ሽምዯዲን በማበረ ታታት፤ በላሊም በኩሌ እነርሱ ካወጡት ማስታወሻ «ኖት» ውጭ ተማሪዎቹ ላሊ ዔውቀት ያሇ እንዲይመስሊቸው በማዴረግ፤ የባሰባቸው ዯግሞ ከላሊ ምንጭ አዱስ ነገር ይዖው የሚመጡ ተማሪዎቻቸውን «አሁን ማንበብህ ነው፣ ማወቅህ ነው፣ አንባቢ ነኝ ሇማሇት ነው» እያለ ሞራሌ በመንካት ንባብን አፇር ዴሜ አስጋጡት፡፡ እስኪ ከምሁራኖቻችን መካከሌ የጥንቶቹ ካሌሆኑ በቀር ዔውቀታቸውን ሇሔዛብ በሚገባ ቋንቋ የጻፈ እነማን ናቸው? ስንት ፔሮፋሰሮች በሀገሪቱ ቋንቋ ሔዛብ የሚያስተምር ነገር ጽፇዋሌ? ላሊ ቀርቶ የ ፑ ኤች ዱ ወረቀታቸውን መች ወዯ ሀገራችን ቋንቋ ተረጎሙት? አንዲንድቹማ መጽሏፋ ኢትዮጵያ አይግባ ብሇው አይዯሇም እንዳ የተናዖት፡፡ እስኪ ስሇ አካውንቲንግ፣ ፉዘክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ምሔንዴስና፣ ጤና፣ ወዖተ የሚገሌጡ ስንት የአማርኛ መጻሔፌት አለን፡፡ ከተክሇ ጻዴቅ መኩርያ በቀር ታሪካችንን እን የኛው ምሁራን በእንግሉዛኛ አይዯሌ የጻፈት? ዔውቀቱን በሀገሩ ቋንቋ ማስረዲት የሚችሌ ስንት ምሁር አሇን? ቻይናዎች እና ጃፒኖች አንዴ ባህሌ አሊቸው፡፡ አንዴ ነገር በውጭ ቋንቋ በተጻፇ በጥቂት ቀናት ውስጥ ወዯ ሀገራቸው ቋንቋ ተተርጉሞ ይቀርባሌ፡፡ ሔዛቡ በሚገባውና በሚያውቀው ቋንቋ ዔውቀትን ያገኛሌ፡፡ የዔውቀት ሽግግር ማሇት ይህ ነው፡፡ እኛ ሀገር ግን ከማይታወቅ መጽሏፌ ጠቅሶ «መጽሏፈን እንን አታገኙትም» ማሇት የዏዋቂነት መሇኪያ ሆኗሌ፡፡ ላሊም ችግር አሇ በሀገራችን፡፡ መጽሏፌ ከመጻፌ እና ከማሳተም ይሌቅ ያሌተፇቀዯ ቅጅ ካሴት እያባ መሸጥ ያዋጣሌ፡፡ ከመጻፈ ማሳተሙ፣ ከማሳተሙ ማሠራጨቱ ከባዴ ነው፡፡ አንዴ ዯራሲ አስዯናቂ መጽሏፌ ጽፍ ከሚያገኘው ይሌቅ አንዴ ሰው አንዴ ሺ ቢራ አከፊፌል የሚያገኘው ይበሌጣሌ፡፡ አንዲንዴ ጊዚም የወረቀት ቀረጥ ከአሌኮሌ ቀረጥ ይሌቅ የሚወዯዴበት ጊዚ ነበረ፡፡ የወረቀት ዋጋም እንዯ ጤፌ ዋጋ በየጊዚው ይጨምራሌ፡፡ እንግዱህ እነዘህ እና ላልችም ተጨማምረው አበሻን ሰሚ እንጂ አንባቢ አሊዯረጉትም፡፡ የወሬ እንጂ የንባብ ባህሌንም አሊዯበሩሇትም፡፡ ታዴያ ምን ይዯረግ ትሊሊችሁ? እስኪ እኔ የመፌትሓ ሃሳብ ከመሰንዖሬ በፉት እናንተ ተወያዩበት? «ፉዯሌ እያሇው፣ የማያነብብ ማነው?» ሇሚሇው የዔንቆቅሌሽ ጥያቄ «አበሻ» የሚሌ መሌስ እንዲይሰጠው ምን እናዴርግ?

ገንዲ (በተሇይ ሻማ ሆነው በጨሇማ ውስጥ ሇሚኖሩ)

አንዴ መምህሬ ነበሩ፡፡ ስሇ አንዴ ጉዲይ ጠይቀናቸው ያብራሩሌንና ዖወትር የማት ሇወጥ ምክር አሇቻቸው፡፡ «ገንዲ እንዲትሆኑ» ይለናሌ፡፡ ብ ጊዚ እሰማታሇሁ እንጂ ሇምን ብዬ ጠይቄ አሊውቅም ነበር፡፡ አንዴ ቀን ግን ምን ማሇታቸው እንዯሆነ ሇማወቅ ፇሇግኩና ጠየቅቸው፡ «አያችሁ፣ ገንዲ ሇከብቱ ሁለ ያጠጣሌ እንጂ ሇራሱ አይጠጣም፡፡ እንዱያውም ባጠጣ ቁጥር እየጎዯሇ ሄድ ጭራሹኑ ይዯርቃሌ፡፡ እናንተም እንዯዘያ እንዲትሆኑ» አለን፡፡ ሇብዎች ምክር የሚሰጡ ሇራሳቸው መካሪ ካጡ፤ ሇብዎች የዯስታ ምንጭ የሆኑ እነርሱ በኀዖን ከሰመጡ፤ ብዎችን የሚያዛናኑ እነርሱ ግን ከተዯበሩ፤ ሇብዎች የሀብት ምንጭ የሆኑ እነርሱ ግን በዴኅነት ከተቆራመደ፤ ብዎችን ያስተማሩ እነርሱ ዔውቀት ከጎዯሊቸው፣ብዎችን ያስታረቁ እነርሱ ዔርቅ ካጡ፣ ብዎችን የመሩ እነርሱ መንገዴ ከጠፊባቸው፣ ብዎችን ያዲኑ እነርሱ መዴኃኒት ካጡገንዲነት ማሇት ይሄ አይዯሌ እንዳ፡፡

Page 246: Daniel Kiibret's View

246

በካባ ውስጥ ያሇን ዴንቁርና እና በቡቱቶ ውስጥ ያሇን ዔውቀት ፇጣሪ ብቻ ነው የሚያውቀው ይባሊሌ፡፡ መዴረክ ሊይ ወጥተው፣ ዒይን የሚስበውን እና ሌብ የሚማርከውን ሌብስ ሇብሰው፣ ሔይወትን በቀሌዴ ቀምመው እኛን በሳቅ የሚያፇነደን ሰዎች በእውነት የእነርሱ ሔይወት ትስቃሇች? በኪናዊ ሥራዎቻቸው እኛ የገዙ ሔይወታችንን መሇስ ብሇን እንዴናያት ያዯረጉን እነዘህ ሰዎች ሔይወታቸውን መሇስ ብሇው የሚያዩበት መነጽር አሊቸው? የትዲርን መሌካምነት ፤የፌቅርን ጣፊጭነት ፣የቤተሰብን ዯስታ፣ የማኅበራዊ ኑሮን ርካታ በዚማዎቻቸው ከሽነው ያቀነቀኑሌን ወገኖች ትዲራቸውን እና የፌቅር ሔይወታቸውን፣ ቤተሰባቸውን እና ማኅበራዊ ኑሯቸውን ሲገመግሙት ያቀነቀኑሇትን ያህሌ ሆኖ ያገኙታሌ? ወይስ ሇዚማው ስኬት፣ ሇገበያው ሥምረት፣ ሇአዴማጩ ሏሴት ሲለ ብቻ ነው ያቀነቀኑት? በፉሌሞቻቸውም ይሁን በመዴረክ ትወናቸው ኅብረተሰባችን ምቀኝነትን እና ክፊትን፣ ቅናትን እና ስግብግብነትን፣ ቂምን እና በቀሌን፣ መሠሪነትን እና ተንኮሇኛነትን እንዱያርቅ የሚያስተምሩን እና የሚያሳዩን ወገኖቻችን መሌእክቱ ሇተመሌካቹ ብቻ ነው ወይንስ እነርሱንም ይመሇ ከታሌ? መሌእክቱ ሇመዴረክ ብቻ ነው ወይስ ወዯ ቤታቸውም ይሄዲሌ? ጉዲዩ የኅብረተሰቡ ብቻ ነው ወይንስ እነርሱንም ይዲስሳሌ? ሇመሆኑ እርስ በርሳቸው ዯኅና ናቸው? «ተማር ሌጄ» ብሇው እያዚሙ እነርሱ ግን «ትምህርት እስከ ስዴስት፣ ዖመዴ እስከ አክስት» የሚለ ከሆነ፤ ዴምፃቸውን ከፌ አዴርገው ስሇ አንዴነት እየሰበኩ እነርሱ ግን ግሊዊነት የሚያጠቃቸው ከሆነ፤ ስሇ ፌቅር እያቀነቀኑ እነርሱ ግን የትዲራቸውን ነገር ውኃ ውኃ የሚያዯርጉት ከሆነ፤ አንዴ ሰው ሇአንዴ ነው ካለን በኋሊ አንዴ ሇአሥር የሚመሩ ከሆነ፤ ስሇ ኤች አይ ቪ ኤዴስ እያስተማሩ፣ በዘህ እና በዘያ መንገዴ ትያዙሊችሁ ብሇው እየሰበኩ፣ እነርሱ ግን «አንቺው ታመጭው ፣አንቺው ትሮጭው» እንዯ ሚባሇው ምክሩን ሇራሳቸው የማይጠቀሙበት ከሆነ ከዘህ በሊይ ገንዲነት ምን አሇ? ላልች ሰዎች ሀብታቸውን ሇሀገር ሌማት እንዱያውለት መንገር ብቻ ነው እንዳ፣ እኛስ ሀብታችንን የትም ከምንረጨው ሇምን መሥመር አናስይዖውም፤ ላልች አንዲች ነገር ሲያስመርቁ ተገኝተን ምረቃውን እንዯምናሞቀው ሁለ የራሳችንን ነገርስ ሇምን አናስመርቅም፤ ነው ወይስ ከምሽት ክበብ እና ከክትፍ ቤት በሊይ ማቋቋም አንችሌም? የሔግ አማካሪ፣ የቢዛነስ አማካሪ፣ የሂሳብ ባሇሞያ፣ የሞያ አማካሪ እንዲይኖረን ያገዯው የትኛው ሔግ ነው? «አይሆንም እንጂ ቢሆንማ፣ ሽርሽር ወዯ ጅማ» የሚሌ አንዴ ሠርግ ሊይ ሰምቻሇሁ፡፡ አይሆንም እንጂ ቢሆንማ እኛም ሞያችንን በዔወቀት ብንዯግፇው፣ ሇሞያችን እና ሇዔዴገታችን የሚሆኑ ትምህርቶችን ከፌሇን ተምረን ራሳችንም መሥመራችንን ብናው ቀው ጥሩ ነበር፡፡ ዱፔልማ እና ዱግሪኮ ሇመቀጠር ብቻ አይዯሇም፡፡ ይህ ካሌሆነ ዯግሞ የተማሩትን ቀጥረን በዖመናዊ መንገዴ ሔይወታችንን ብንመራ መሌካም ነበር፡፡ «አይሆ ንም እንጂ ቢሆንማ» አለ፡፡ ከሌጆቻችን ጋር ስሇ ትምህርታቸው ሇመወያየት፣ ትምህርት ቤትም ሄድ የሌጆችን ነገር ሇመጠየቅ፣ ወዯ ውጭ ወጣ ሲለ በጣት ከማውራት ሇመዲን፣ እኛም ዏውቀናሌ ጉዴዴ ምሰናሌም ሇማሇት፤ መማርን የመሰሇ ነገር የሇም፡፡ ብ ሰዎች ሉያዯንቁን ይችሊለ፣ ሉወዯን የሚችሌ ግን አንዴ ሰው ወይንም አንዱት ሴት ብቻ ናት፤ በብ ቦታዎች ሌንጋበዛ እንችሊሇን፣ ሉኖረን የሚችሇው ትዲር ግን አንዴ ብቻ ነው፤ ፉርማችንን ብዎች ይፇሌጉት ይሆናሌ፤ እውነተኛ ፌቅራችንን እና እኛነታችንን የሚፇሌጉት ግን ጥቂቶች ናቸው፤ ከኛ አንዲች ነገር መስማት የሚፇሌጉ አያላዎች ናቸው፤ ሇኛ ጥቂት ነገር ሉነግሩን የሚችለ ግን በጣት ይቆጠራለ፤ ከኛ የሚፇሌጉ አለ፤ እኛን የሚፇሌጉ መኖራቸው ግን ያጠራጥራሌ፤ በኛ የሚጠቀሙ ሞሌተዋሌ፣ እነዘያ ሁለ ግን እኛን ይጠቅማለ ማሇት አይዯሇም፤ ዛና ሇተወሰነ ጊዚ ነው፣ ሔይወት ግን እስከ ሞት ዴረስ ናት፤ መዴረክ ሊይ የሚያጨበጭቡሌን እሌፌ አእሊፊት ናቸው፣ ከመዴረክ ስንጠፊ የሚፇሌጉን ግን እጅግ በጣም ጥቂት፤ ስንስቅ የሚስቁ አናጣም፤ ስናሇቅስ ዔንባችንን የሚያብሱ ማግኘት ግን ይቸግራሌ? ሞያችንን የምናካፌሇው ቁጥሩ ብ ነው፣ ችግራችንን የምናካፌሇው ግን የት ይገኛሌ? አውሮፔሊን አገሌግልቱን በሚገባ ሇመስጠት ሁሇት መሠረታዊ ነገሮች ያስፇሌጉታሌ፡፡ ሉነሣበት እና ሉያርፌበት የሚችሌ አውሮፔሊን ማረፉያ እና ሉበርበት የሚችሌ አየር፡፡ በቴክኖልጂው ምጥቀት የተነሣ በሰዒት የፇሇገውን ያህሌ ኪል ሜትር ቢበርም፤ ምቾቱ የተጠበቀ፣ ዯረጃው የሊቀ ቢሆንም፤ የቱንም ያህሌ ወዯ ሊይ እንዯ ንሥር ቢነጠቅም፤ መነሻ እና ማረፉያ ከላሇው ግን ሄድ፣ ሄድ ነዲጁ ሲያሌቅ መከስከሱ አይቀርም፡፡ በዚማቸው፣ በኪነ ጥበብ ውጤቶቻቸው፣ በትወናቸው፣ በሀብታቸው፣ በፕሇቲካ ተሳትፎቸው፣ በሉቅነታቸው ወዖተ ታዋቂ የሆኑ እና አያላዎችን ከኋሊቸው ወይንም በሪያቸው ሇማሰሇፌ የበቁ ሰዎች፣ የቱንም ያህሌ ወዯ ሊይ እና ወዯ ጎን በክብር እና በዛና፣ በአዴናቆት እና በምስጋና፣ በሀብት እና በንብረት ቢመጥቁም፤ የቱንም ያህሌ በሔዛቡ ተወዲጅ እና ተፇቃጅ ቢሆኑም፤ እንዯ አውሮፔሊኑ ማረፉያ እና መነሻ ከላሊቸው ግን አንዴ ቀን እነርሱም መከስከሳቸው የማይቀር ነው፡፡ ብ ሺዎች ሲያዯንቁህ ከነበረበት መዴረክ ወርዯህ ቤትህ ስትገባ ምን ይጠብቅሃሌ፤ ቤትህ እንዯ መዴረኩ ይሞቃሌ? ብዎችን ካዛናናህበት የሳቅ ባሔር ወጥተህ ብቻህን ስትሆን ነፌስህ ምን ትሌሃሇች፤ አያላዎች የተጠቀሙበትን ጉዲይ አቅርበህ ራስክን ስታየው

Page 247: Daniel Kiibret's View

247

ምንዴን ነህ ይሌሃሌ? ይህ ነው ከባደ ጥያቄ፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ሇዘህች ሀገር ባሇውሇታ የሆኑ የሥነ ጥበብ እና የኪነ ጥበብ ሰዎች ታመው መታከሚያ፤ ተቸግረው መኖርያ፤ ዏርፇው መቀበርያ እያጡ ሲሇመንሊቸው ሳይ እኒያ መምህር የተናገሩት ነገር ትዛ ይሇኛሌ፡፡ አነሰም በዙም በወቅቱ ጥቂት ነገር አግኝተው ይሆናሌ፤ በወቅቱ መሬት ሇማግኘት፣ ቤት ሇመሥራት፣ ጥሪት ሇመቋጠር ምቹ የነበሩ ሁኔታዎች እነርሱንም የሚመሇከቱ ነበሩ፤ በወቅቱ አያላ አዴናቂዎች እና እነርሱ ካሌመጡ ሞተን እንገኛሇን የሚለ ተመሌካቾች ነበሯቸው፡፡ ታዴያ ሇምን እዘህ ዯረጃ ሊይ ወዯቁ? እኔ እንዯሚመስሇኝ የእኛ እንጂ የራሳቸው እንዱሆኑ ስሊሌረዲናቸው ነው፡፡ አጨበጨብንሊቸው፣ አፎጨንሊቸው፣ አቆሊመጥናቸው፣ ጋበዛናቸው፣ እፌ እፌ አሌንሊቸው፣ አበዴን ሊቸው፤ ራሳቸውን ሆነው ማረፉያ ኖሯቸው እንዱኖሩ ግን አሊዯረግናቸውም፡፡ በየመንዯራችን ጉሌት ቸርችረው፣ ጠሊ ጠምቀው፣ እንጨት ሰብረው፣ የዔሇት ሥራ ተቀጥረው ሔይወትን ይገፈ የነበሩ ወገኖች፣ ቢያንስ የቀበላ ቤት ሇመከራየት፣ ዔዴር እና ዔቁብ ሇመግባት፣ ሌጆቻቸውን አስተምረው የተሻሇ ቦታ ሇማዴረስ፣ የሚያከራዩት ሰርቢስ ቤት ሇመሥራት ሞክረዋሌ፤ «የሔዛብ ሌጆች» እየተባለ የኖሩ የኪነ ጥበብ እና የሥነ ጥበብ ሰዎች ግን፣ የሔዛብ ብቻ ሆነው የራሳቸው ሳይሆኑ ቀሩ፡፡ «የሁለም የሆነ የማንም አይሆንም» ይባሌ የሇ፡፡ እንዯ አውሮፔሊኑ መነሻ እና ማረፉያ እንዱኖራቸው ማዴረግ ነበረብን፡፡ መምከር ነበረብን፡፡ ማስጨነቅ ነበረብን፡፡ እነርሱም ማሰብ ነበረባቸው፡፡ አርቲስት ከመሆናችሁ በፉት ሰው ናችሁ፤ ታዋቂ ከመሆናችሁ በፉት ሰው ናችሁ፤ ዯራሲ ከመሆናችሁ በፉት ሰው ናችሁ፤ ጋዚጠኛ ከመሆናችሁ በፉት ሰው ናችሁ፤ ፕሇቲከኛ ከመሆናችሁ በፉት ሰው ናችሁ፤ ነጋዳ ከመሆናችሁ በፉት ሰው ናችሁ፡፡ ሰው ባትሆኑ ኖሮ እነዘህን ነገሮች ሁለ መሆን አትችለም ነበር፡፡ ሰው መሆናችሁ ሲያቆም ዯግሞ እነዘህ ሁለ ነገሮች አብረው ያቆማለ፡፡ ስሇዘህም ዛናን እና ታዋቂነትን፣ ክብርን እና ሽሌማትን፣ ገንዖብን እና ሀብትን፣አዴናቆትን እና ተወዲጀነትን ስሊገኛችሁበት ነገር ብቻ ሳይሆን ሰው ስሇሆናችሁበትም ነገር ማሰብ አሇባችሁ፡፡ አገር መውዯዴ ቤተሰብን እና ትዲርን ከመውዯዴ፣ ሔዛብን ማስተማር ራስን ከማስተማር፣ ላሊውን ማዛናናት የትዲር ዯኛን ከማዛናናት፣ ተወዲጅነት በገዙ ሌጆቻችን ከመወዯዴ፣ መዯነቅ በትዲር አጋር ከመዯነቅ፣ መከበር በመንዯራችን ከመከበር፣ ዯስተ ኛነት በግሌ ሔይወት ከሚገኝ ርካታ መጀመር አሇበት፡፡ አውሮፔሊን ማረፉያውን ሇቅቀን አየር ሊይ ብቻ የምንንሳፇፌ ከሆነ መከስከሳችን አይቀሬ ነው፡፡ ጊዚ ስሇላሇን፤ ኪነ ጥበብ የሔዛብ ስሇሆነች፣ ሔዛቡን በየአጋጣሚው ማገሌገሌ ስሊሇብን፣ ሥራችን ላሉትም ቀንም ስሇሆነ፣ ሞያችን አንዲንዴ ጊዚ ሇብቻ መሆንን ስሇሚፇሌግ፣ ወዯ ውጭ ሀገር በብዙት ስሇምንወጣ፣ እዘህም እዘያም ስሇምንፇሇግ፣ እያሌን የምንተወው ቤተሰብ፣ የምናሳዛናቸው የትዲር አጋሮቻችን እና ሌጆቻችን በኋሊ ዋጋ ያስከፌለናሌ፡፡ ጊዚ ሊይኖረን ይችሊሌ፡፡ ነገር ግን ሰው ነንና ሇቤተሰብ ጊዚ መስጠት የግዴ ያስፇሌገናሌ፡፡ ቤተሰብ የመነሻ እና የማረፉያ ሜዲችን ነው፡፡ አውሮፔሊኑ ቢበሊሽ ወርድ የሚሠራው ማረፉያው ሊይ ነው፡፡ ማረፉያው ከተበሊሸ ምን መሆን ይችሊሌ? «ምሊጭ ቢያብጥ በምን ይበጡታሌ፣ ውኃ ቢያንቅ በምን ይውጡታሌ» ይባሌ የሇ! ሔዛብ አይጨበጥም፡፡ ሔዛብ የሚባሌ መዋቅርም የሇም፡፡ ሔዛብ ተቆጥሮ በትክክሌ አይታወቅም፡፡ ስሇ ሔዛብም አፌን ሞሌቶ ትክክሇኛውን ስሜት መናገር አይቻሌም፡፡ ሔዛብ የሚባሌ ተቋምም በሔግ ዖንዴ የሇም፡፡ ቤተሰብ ግን ይጨበጣሌ፡፡ ይቆጠራሌ፡፡ አፌን ሞሌቶ ሉናገሩሇትም ይቻሊሌ፡፡ በሔግም የታወቀ ትርጉም እና ጥበቃ አሇው፡፡ እናም የማይጨበጠው የሔዛብ ከመሆናችን በፉት፣ የሚጨበጠው የቤተሰባችን እንሁን፡፡ የጂኦግራፉ መምህራችን ምዴር ሁሇት ዒይነት ረት አሊት ብሇውናሌ፡፡ በፀሏይ ርያ እና በራስዋ ዙቢያ፡፡ እነዘህ ሁሇቱ ተጠባብቀው ይኖራለ፡፡ እኛም በፀሏይ ርያ ብቻ ሳይሆን እንዯ ምዴር በራሳችንም ርያ እንር፡፡ እነዘህ ሁሇቱ ተጠባብቀው ይኑሩ፡፡ ሇምንዴነው ቢለ፤ ገንዲ እንዲንሆን፡፡

የቤተ ክርስቲያን ሥዔልች ታሪካዊ ፊይዲ

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ሌዩ ከሚያዯርት ጠባያቷ አንደ የሀገሪቱ የታሪክ ማኅዯር መሆንዋ ነው፡፡ በአፌሪካ ታሪክ

ሊይ ጥናት ያዯረጉ ምሁራን ከሚስማሙባቸው ነጥቦች አንደ የአፌሪካ ታሪክ እና ቅርስ በሚገባ ተጠብቆ እንዲይቆይ

ካዯረጉት ነገሮች አንደ እንዯ ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ኃሊፉነት ወስድ የሚጠብቅ ሀገራዊ ማዔከሌ ባሇመኖሩ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በእምነት ሔግጋቷ የምትቀበሊቸውን ብቻ ሳይሆን የማትቀበሊቸውን ዴርሳናት እና ቅርሶች

ጭምር ሇትውሌዴ አቆይታሇች፡፡ በመርጦ ሇማርያም የሚገኘው «የግራኝ አሔመዴ ካባ»፣ ከሔንዴ ወዯ ግእዛ

የተተረጎመው የሔንድች የእምነት እና የፌሌስፌና መጽሏፌ «መጽሏፇ በርሇዒም»፣ የአሪስቶትሌን፣ የፔለቶን እና

Page 248: Daniel Kiibret's View

248

የሶቅራጥስን ፌሌስፌና የያዖው «አንጋረ ፇሊስፊ»፣ ግብጽ እንዳት በዒረቦች እንዯ ተወረረች የሚገሌጠው «የአንዴ አባት

ዖገባ»፣ እና ላልችንም መጥቀስ ይቻሊሌ፡፡ ዘህም ነው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቅርሶች ጉዲይ የሃይማኖት ጉዲይ ብቻ የማይሆነው፡፡ በቤተ ክርስቲያኒቱ እምነት

እና ሥርዒት የማይስማሙ ወገኖች እንን በሀገሪቱ ጥቅሞች እና ክብሮች ሊይ እስከ ተስማሙ ዴረስ እነዘሀን ቅርሶች

የመጠበቅ እና የማስጠበቅ ኃሊፉነት አሇባቸው የሚባሇው፡፡

የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የሀገሪቱን ባሔሌ እና ታሪክ ሇትውሌዴ ካቆየችባቸው መንገድች አንደ ሥዔልቿ ናቸው፡፡ በዘያ

ፍቶ ግራፌ እና ፉሌም ባሌነበረበት ዖመን የነበረውን ባሔሌ፣ሥርዒት እና ታሪካዊ ሁነቶች የምናገኘው በቤተ ክርስቲያን

መጻሔፌት እና ግዴግዲ ሊይ በሚገኙ ሥዔልች ነው፡፡

ሇምሳላ በሆልታ ኪዲነ ምሔረት ቤተ ክርስቲያን ግዴግዲ ሊይ የሚገኙት እና ከ100 ዒመታት በሊይ ያስቆጠሩት ሥዔሊት

ሇዘህ ምስክር ናቸው፡፡ ከአዱስ አበባ 44 ኪል ሜትር በሆልታ ከተማ የምትገኘው ይህች ቤተ ክርስቲያን በዏፄ ምኒሉክ

አማካኝነት በ1895 ዒም የተገነባች ሲሆን ታቦቷ የገባችው በዘሁ ዒመት የካቲት 16 ቀን ነው፡፡ ሥዔለን የሳለት አሇቃ

ሏዱስ መሆናቸውን ከመቅዯሱ ምሥራቃዊ ግዴግዲ ሊይ ከሣለት ሥዔሌ ሊይ «ሇዙቲ ሥዔሌ እንተ ሰዒሊ አሇቃ ሏዱስ እም

ቤተ ላዊ፣ ወዖተምህረ በጎንዯር» በሚሇው ማስታወሻቸው ይታወቃሌ፡፡ ሰዒሉው የቤተ ክህነቱን እና የቤተ መንግሥቱን ወግ እና ሥርዒት በሚገባ የሚያውቁ መሆናቸውን በአሣሣሊቸው ይታወቃሌ፡፡ ሇምሳላ ወሇተ ሄሮዴያዲን ሲሥሎት አሇባበሷን እና የፀጉር አቆራረጧን ኢትዮጵያዊ አዴርገውታሌ፡፡ ሹሩባ ተሠርታሇች፣ነጭ ሻሽ አሥራሇች፣ አሸንክታብ ሠትራ እስክስታውን ታስነካዋሇች፡፡ የሄሮዴስን የቤተ መንግሥት ሥርዒት ሲስለት በምኒሉክ ቤተ መንግሥት ሥርዒት መሠረት ነው፡፡ ይህም በዖመኑ የነበረውን የቤተ መንግሥት ወግ እንዯ ድክመንታሪ ፉሌም ሇታሪክ ያስቀሩበት ሥዔሌ ነው፡፡

ብርላው፣ቢሊዋው፣የእንጀራው አጣጣሌ፣ሙዲ ሥጋው የዖመኑን የግብር ሥርዒት በሚገባ ነው የሚያሳየው፡፡ በዘሁ የግዴግዲ

ሥዔሊቸው ዏፄ ምኒሉክን፣ ሌጅ ኢያሱን፣ፉታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስን፣ እቴጌ ጣይቱን ሥል አቆይቶናሌ፡፡

አሇቃ ሏዱስ የአዴዋን ጦርነት ሂዯትም በሥዔሊቸው አስቀርተውሌን ነበር፡፡ ምን ያዯርጋሌ ታዴያ ጣሌያን ኢትዮጵያን በያዖበት ጊዚ በ1929 ዒም የሥዔለን ሁኔታ ሰማ፡፡ የአካባቢው የጣሌያን ገዣዎች ወዯ ቤተ ክርስቲያን ገብተው ሥዔለን ሌጠው ወሰደት፡፡ በምትኩም «ቡዚቶ ዲንቴ» በሚባሌ ሰዒሉ ማንነቱ የማይታወቅ የአንዴ ሰው ሥዔሌና ፣የቅደስ ጊዮርጊስን ሥዔሌ በጣሌያን ባህሌ መሠረት አስሳለበት፡፡ ይህ አጋጣሚ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ሥዔልች ታሪካዊ ፊይዲ የሚያመሇክትና በሀገሪቱ ሊይ የሚመጡ ታሪካዊ ጠሊቶች ሁለ በዘህች ቤተ ክርስቲያን ሊይ ያሊቸውን አመሇካከት ያሳያሌ፡፡ኢትዮጵያ ውስጥ አንዴ ቤተ ክርስቲያን ተቃጠሇ ማሇት «ጣራ እና ግዴግዲ ያሇው የማምሇኪያ ቦታ ተቃጠሇ» ማሇት ብቻ አይዯሇም፡፡ «የኢትዮጵያ አንደ አካሎ፣ ምናሌባትም ዋናው አካሎ ተቃጠሇ» ማሇት ጭምር ነው፡፡ «ኢትዮጵያ ውስጥ የአንዴ ቤተ ክርስቲያን ግዴግዲ ፇረሰ፣ተበሊሸ፣ውኃ ገባበት፣ተሰነጠቀ ማሇት የአንዴ ሺ ዒመት ታሪካዊ ዴርሳን ሊይተካ ወዯመ» ማሇት ነው፡፡

መንፇሳዊ ወይስ መንፇሳይ?

ከአራት ዒመት በሊይ አብረን ስናገሇግሌ ፀጉርዋን ተገሌጦ አንዴ ቀን አይቼው አሊውቅም፡፡ ሁሌጊዚ በሻሽ እና በነጠሊ እንዯ

ተሸፇነ ነው፡፡ ቀሚሷ መሬት ወርድ አፇር ይጠርግ ነበር፡፡ አንገቷ ቀና ብል የሚሄዴ አይመስሇኝም፡፡ አብረዋት

በሚዖምሩት የመዛሙር ክፌሌ አባሊት ጠባይ፣ ምግባር፣ አሇባበስ ሁሌጊዚ እንዯ ተናዯዯች፡፡ እንዯ ተቆጣች፡፡ እንዯ

ገሠጸች ትኖር ነበር፡፡ በተሇይም ሱሪ የሇበሰች ዖማሪት እርሷ ፉት ከታየች አሇቀሊት፡፡ የነነዌ ሰዎች በይቅርታ የታሇፈትን

እሳት ሌታወርዴባት ትዯርስ ነበር፡፡ እንን ቀሇማ ቀሇም ቀርቶ ቅባት መቀባት በእርሷ ዖንዴ ሇገሃነም የሚያዯርስ ኃጢአት

ነው፡፡ ፀጉር መሠራትና ንጽሔናን መጠበቅማ አይታሰብም፡፡

ይህችን እኅት የማውቃት በአንዴ ማኅበር አብረን ስናገሇግሌ ስብሰባ እና የጋራ አገሌግልት እያገናኘን ነው፡፡ የእርሷን ተግሣጽ እና ቁጣ ፇርተው ብ እኅቶች የአገሌግልት ክፌለን ሇቅቀዋሌ፡፡ ላልች ዯግሞ ሇሽምግሌና እኛ ጋር መጥተው በስንት ሌመና መሌሰናቸዋሌ፡፡ ላልቹም የመጣው ይምጣ ብሇው ችሇዋት አገሌግሇዋሌ፡፡

በመካከሌ ሌጅቷ በዴንገት ከአሌግልት ክፌለ ጠፊች፡፡ እኛም ቤቷ ዴረስ ሰው ሌከን ነበር፡፡ ነገ ዙሬ እያሇች አሌተመሇሰችም፡፡

አንዴ ቀን ከቅዴስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በዒይነ ሥውራን ማኅበር በኩሌ ወዯ የካቲት ሆስፑታሌ በሚወስዯው የውስጥ ሇውስጥ መንገዴ በኩሌ ስዛ መሌን የማውቃት የምትመስሌ አንዱት ሌጅ አየሁ፡፡ አሇባበሷ ሇየት ያሇ ነበር፡፡

Page 249: Daniel Kiibret's View

249

የአጭር አጭር ሱሪ ሇብሳሇች፡፡ ከዯረቷ በሊይ ያሇው አካሎ ሌብስ የሚባሌ አሌነበረውም፡፡ ከንፇሯ ቦግ ያሇ ቀሇም ተቀብቷሌ፡፡ የጥፌሯ ቀሇምም ከሩቁ ይታያሌ፡፡ የጆሮዋ ጌጥ ባሇ ሦስት አንገት አስዯርታሌ፡፡

ዒይኔን ማመን አቃተው፡፡ ‹በሔሌሜ ነው፣ በእውኔ፣ ወይስ በቴላቭዣን› አሇ ሰውዬው፡፡ ያች ዖማሪውን ሁለ ሱሪ ሇበሳችሁ ብሊ ያባረረች፤ ቅባት ተቀባችሁ ብሊ አትዖምሩም ያሇች፤ ቀሚሳችሁ አጠረ ብሊ ሌብስ ያስቀየረች፡፡ ጥፌራችሁ

ረዖመ፣ ፀጉራችሁ ተተኮሰ ስትሌ የነበረች ሌጅ እንዯዘህ ሆነች? ማረጋገጥ ፇሇግኩና ከምሄዴበት መኪና ወርጄ ከሰው ጋር ቆማ ወዯምታወራበት ቦታ ተሻገርኩ፡፡ ሰሊምም አሌት፡፡ መቼም ባታየኝ በወዯዯች፡፡

ሇመሆኑ መንፇሳዊነት ምንዴን ነው፡፡ ረዣም ቀሚስ መሌበስ ነው? ፀጉርን በአሮጌ ሻሽ መሸፇን ነው? ገሊን ያሇመታጠብ

ነው? አንገትን መዴፊት ብቻ ነው? ቀስ ብል መናገር ነው? ኋሊ ቀርነት ነው? አይመስሇኝም፡፡ ቴላቭዣን

አሇማየት፣ኢሜይሌ አሇመጠቀም ነው? ከጸልት መጻሔፌት በቀር ላሊ ነገር አሇማንበብ ነው?

መንፇሳዊነትኮ በመንፇስ ቅደስ መመራት ነው፡፡ ራስን ማሸነፌ ነው፡፡ አእምሮን እና ሌቡናን ቀና እና ሰሊማዊ ማዴረግ ነው፡፡ ሇመሆኑ የውስጡ መንፇሳዊነት አይዯሇም እንዳ ወዯሊይ መገሇጥ ያሇበት፡፡ ስሇ ሏዋርያት ስንናገርኮ የነፌሳቸው ቅዴስና ሇሥጋቸው፣ የሥጋቸው ቅዴስና ሇሌብሳቸው፣ የሌብሳቸው ቅዴስና ዯግሞ ሇጥሊቸው ተረፇ ነው የምንሇው፡፡ መንፇሳዊነቱ ከውስጥ ወዯ ውጭ እንጂ ከውጭ ወዯ ውስጥ አሌነበረም፡፡

አንዲንዴ ጊዚ «መንፇሳዊነት» ከ «መንፇሳይነት» ጋር እየተመሳሰሇ የምንቸገር ይመስሇኛሌ፡፡ ዱያቆን ኤፌሬም እሸቴ ነው

ይህችን ቃሌ ያመጣት፡፡ ከሁሇት ቃሊት «መንፇሳዊ» እና «መሳይ» ከሚለ ቃሊት ቆራርጦ «መንፇሳይ» የሚሌ ቃሌ

ፇጠረ፡፡ ትርጉሙም «መንፇሳዊ መሳይ» ማሇት ነው፡፡ እነዘህ ሰዎች መንፇሳውያን ይመስሊለ እንጂ አይዯለም፡፡

አባ ኤፌሬም ሶርያዊ ባስሌዮስን ሇማየት በሄዯ ጊዚ ስሇ ክብረ ወንጌሌ ሲሌ ከሊዩ የወርቅ ሌብስ ሇብሶ ፣ የወርቅ ወንበር

ዖርግቶ፣ የወርቅ ጫማ ተጫምቶ በጉባኤው ሊይ ባየው ጊዚ «ዯገኛ መምህር የተባሇው ባስሌዮስ ይኼ ነውን?» ብል ነበር፡፡ በኋሊ ግን ተአምራቱን አይቶ አዴንቆታሌ፡፡ አንዲንዴ ጊዚ የውጭ ገጽታ ውስጥን ሉገሌጥም ሊይገሌጥም ይችሊሌና፡፡

ሌክ ነው ክርስቲያናዊ አነጋገር፣ አሇባበስ፣ አረማመዴ፣ ገጽታ ያስፇሌጋሌ፡፡ ይህ ማሇት መንፇሳዊነት ጅሌነት፣ ከርፊፊነት፣ ኋሊ ቀርነት ወይንም ዯግሞ፣ ንጽሔናን አሇመጠበቅ ማሇት ግን አይዯሇም፡፡ በመንፇሳዊነታቸው የሚዯነቁት የቤተ ክርስቲያን ከዋክብት እነ ዮሏንስ አፇወርቅ፣ጎርጎርዮስ ዖኑሲስ፣ጎርጎርዮስ ዖእንዘናን፣ባስሌዮስ ዖቂሳርያ በዖመኑ በነበረው የግሪክ ፌሌስፌና እና ዔውቀት የበሇጸጉ ነገር ግን ዔውቀታቸውን እና ሥሌጣኔያቸውን በወንጌሌ የቃኙ ነበሩ፡፡

ብዎቻችን ከውስጥ ሇሚመነጩ ትእግሥትን፣ ዯግነትን፣ ታዙዣነትን፣ ትኅትናን፣ አርቆ ማሰብን፣ ኀዖኔታን፣ ፌቅርን፣ ትጋትን ሇመሰለ ነገሮች ትኩረት አንሰጥም፡፡ ከዘያ ይሌቅ ተዋንያን ሉያዯርጉት የሚችለትን የውጭ ገጽታን ብቻ በማየት መመዖን እንመርጣሇን፡፡

እውነተኛው መንፇሳዊነት ግን ከመንፇሳይነት መሇየት አሇበት፡፡ መንፇሳይ ሰዎች የራሳቸው መሇያ ባሔርያት አሎቸው፡፡

እነዘህ ሰዎች ከውስጣዊ መንፇሳዊነት ይሌቅ ሇውጫዊ ነገሮች ትሌቅ ትኩረት ይሰጣለ፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ውስጣዊ ማንነታቸውን ሇመሸፇን ሲለ ሔግ ከሚፇቅዯው በሊይ ሇውጫዊ ገጽታ ይጨነቃለ፡፡ ቤተ ክርስቲያን ስሇ የፀጉር አያያዛ የራስዋ ባህሌ አሊት፡፡ እነርሱ ግን ፀጉር መታጠብን ኃጢአት ያዯርጉታሌ፡፡ ክርስቲያኖች የሚሇብሱት ሌብስ ራሳቸውን የማያጋሌጥ እንዱሆን ትመክራሇች፡፡ እነርሱ ግን ሌብስ ሁለ መሬት ካሌጠረገ ይሊለ፡፡ ያዯፇ በመሌበስ፣ የአእምሮ ችግር ያሇባቸው ይመስሌ እጅግ ቀሰስ ብሇው በመናገር፣ ሰው መሆናቸውን ረስተው ምንም ነገር እንዯማይበለ እና እንዯማይጠጡ በማሳመን፣ አረንዳ ቢጫ ቀይ በመሌበስ፣ ሰንሰሇት በመታጠቅ፣ ትሌሌቅ መቁጠርያ እጃቸው ሊይ በመጠቅሇሌ፡፡ ይበሌጥ መንፇሳዊ ሆነው መታየት ይፇሌጋለ፡፡

ቀሲስ ዯጀኔ ሺፇራው በደርዬ እና በሴተኛ አዲሪዎች ዖንዴ ያሇውን ያህሌ ፇሪሃ እግዘአብሓር በአገሌጋዮች ዖንዴ የሇም ይሌ ነበር፡፡ አንዲንድች በአገሌግልት እየበረቱ ሲሄደ ከመንፇሳዊነት ወዯ መንፇሳይነት ስሇሚሇወጡ፡፡

ጋሽ ግርማ ከበዯ ከሚያስተምረው ነገር የማሌረሳው ቃሌ አሇ፡፡ «ሰው የሚጠሊውን ኃጢ አት ዯጋግሞ ይሠራዋሌ»

ይሊሌ፡፡ ሇምንዴን ነው ዯጋግሞ ይሠራዋሌ ያሇው? እኔ እንዯ ተረዲሁት መጀመርያውኑ ይህ ሰው ውስጡ ያሊመነበትን እና ሉያዯርገው የማይፇ ሌገውን ነገር ነው ሇማስመሰሌ ሲሌ እያወራ ያሇው፡፡ ስሇዘህም በውስጡ ያንን የጠሊውን ነገር ሊሇማዴረግ መንፇሳዊ ተጋዴል ስሇማያዯርግ ዯጋግሞ ሲሠራው ይገኛሌ፡፡

Page 250: Daniel Kiibret's View

250

እንዱያውም አንዲንድች መንፇሳያን ስሇ አንዴ ሰው መንፇሳዊነት ዯጋግመው በጥሊቻ ወይንም በንቀት፣ ወይንም ዯግሞ በመመጻዯቅ የሚያወሩ ከሆነ ያንጊዚ አንዲች ነገር ተረደ፡፡ ሳያስቡት እየተናገሩ ያለት ስሇ ራሳቸው ነው፡፡ መንፇሳውያን ሰዎች ስሇላልች ውዴቀት ሲያነሡ ከርኅራኄ እና ከኀዖኔታ ጋር ነው፡፡ የዯስታ ስሜት አይሰማቸውም፡፡ እንዯ ጀብደም

አይቆጥሩትም፡፡ ሇዘህም ነው በቅዲሴ አትናቴዎስ ሉቁ ስሇ አዲምና ሓዋን አንሥቶ «እኛስ እናንተን ሌንወቅሳችሁ

አንችሌም» በማሇት የተናገረው፡፡

መንፇሳውያን ይነበባለ፤መንፇሳያን ግን ይታያለ፡፡ መንፇሳውያን ይቀመሳለ፣ መንፇሳያን ግን ይሊሳለ፡፡ መንፇሳውያን ያዲምጣለ፤ መንፇሳያን ግን ይሇፇሌፊለ፡፡ መንፇሳውያን ያስተውሊለ፤ መንፇሳያን ግን ይቸኩሊለ፤ መንፇሳውያን ያጠግባለ፣ መንፇሳያን ግን ያቁሇጨሌጫለ፡፡ መንፇሳውያን ይመዛናለ፤ መንፇሳያን ግን ያፌሳለ፡፡ መንፇሳውያን ያርማለ፤ መንፇሳያን ግን ይተቻለ፡፡

መንፇሳውያን ጠሊቶቻቸውን ወዲጆቻቸው ሇማዴረግ አንዴ ሺ ዔዴሌ ይሰጣለ፤ መንፇሳያን ግን ወዲጆቻቸውን ጠሊቶቻቸው ሇማዴረግ አንዴ ሺ በር ይከፌታለ፡፡ መንፇሳውያን ይጾማለ፣ መንፇሳያን ይራባለ፤ መንፇሳውያን

ይጸሌያለ፣ መንፇሳያን ግን ይናገራለ/ያነባለ፡፡ መንፇሳውያን ሱባኤ ይይዙለ፣ መንፇሳያን ግን ስሇ ሱባኤያቸው ያወራለ፡፡ መንፇሳውያን ይሰጣለ፣ መንፇሳያን ግን ሲሰጡ ያሳያለ፡፡ መንፇሳውያን ቃሇ እግዘአብሓርን ያስተምራለ፣ መንፇሳያን

ግን በራሳቸው ቃሊት ይጠበባለ፤

መንፇሳውያን ወዯ ውስጥ፣ መንፇሳያን ወዯ ውጭ ያያለ፡፡ መንፇሳውያን የነገን፣ መንፇሳያን የዙሬን ያያለ፡፡ መንፇሳውያን ምክንያቱን፣ መንፇሳያን ዴርጊቱን ያያለ፡፡ መንፇሳውያን ራሳቸውን፣ መንፇሳያን ላሊውን ያያለ፡፡

መንፇሳውያን ከመፌረዲቸው በፉት ይመክራለ፤ መንፇሳያን ከፇረደ በኋሊ ይመክራለ፡፡ መንፇሳውያን ዖጠኝ ጊዚ ሇክተው አንዴ ጊዚ ይሰፊለ፣ መንፇሳያን ግን ዖጠኝ ጊዚ ሰፌተው አንዴ ጊዚ ይሇካለ፡፡ መንፇሳውያን ከመናገራቸው በፉት ያስባለ፣ መንፇሳያን ከተናገሩ በኋሊ ያስባለ፡፡ መንፇሳውያን ይወስናለ፣ መንፇሳያን አስተያየት ያበዙለ፡፡ መንፇሳውያን ሰው እንዲይሞት በችግሩ ጊዚ ይረዲለ፣ መንፇሳያን ግን ሰው ሲሞት የሌቅሶ ትርኢት ያሳያለ፡፡ መንፇሳውያን ስሇ ላልች በጎ መናገርን ያዖወትራለ፣ መንፇሳያን ስሇ ራሳቸው በጎ መናገርን ይፇሌጋለ፡፡ መንፇሳያን ነጭ እና ጥቁር ብቻ ያያለ፣ መንፇሳውያን ግን ግራጫንም ጨምረው ይመሇከታለ፡፡

መንፇሳዊ ሰው አንዴ ሰው ነው፡፡ መንፇሳይ ሰው ግን ሁሇት ሰው ነው፡፡ ውጩ ላሊ ውስጡ ዯግሞ ላሊ ነው፡፡ ገና ያሌተሸነፇ፣ እንዱያውም እየገነገነ እና እየገነተረ የሚሄዴ ክፈ ጠባይ አሇባቸው፡፡ አይጋዯለትም፡፡ አይጸየፈትም፡፡ ሉያሸንፈት አይፇሌጉም፡፡ አይቃወሙትም፡፡ በላሊ በኩሌ ዯግሞ እንዯ ጥሩ ተዋናይ በአሇባበስ፣ በአነጋገር፣ በአረማመዴ፣ በመቅሇስሇስ፣ በመሸፊፇን እና ሇሰው መስሇው በመታየት ሉገሌጡት የሚፇሌጉት ላሊ ማንነት ዯግሞ አሊቸው፡፡ ይህ የውስጥ ማንነት አንዴ ቀን ያሸንፌና እንዯ ዳማስ ያስኮበሌሊቸዋሌ፡፡ ያን ጊዚ በሰው ይፇርደ የነበሩትን ነገር ሁለ አብዛተው ያዯርጉታሌ፡፡ ወጣ ወጣ እና እንዯ ሸንበቆ ተንከባሇሇ እንዯ ሙቀጫ የተባሇው ይዯርስባቸዋሌ፡፡

አንዲንዳ መንፇሳይነት ሔይወት ሳይሆን በሽታ ነው ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ያውም የአእምሮ መዙባት/ mental disorder/፡፡ በሁሇት ማንነቶች መካከሌ እየተምታቱ መኖር፡፡ መንፇሳዊ ሰው ኃጢአት ቢሠራ እንን ንስሏ ይገባበታሌ፡፡ ያርመዋሌ፡፡ ይጋዯሌበታሌ፡፡ ኃጢአቱን በመሸፇን እና በማስመሰሌ ሳይሆን በመጋዯሌ እና በማስወገዴ ያምናሌ፡፡ መንፇሳይ ሰው ግን ላልች እንዲያዩት እንጂ እግዘአብሓር እንዲያየው አይጨነቅም፡፡ አሁን እኛ እስኪ ራሳችንን እንየው መንፇሳዊ ነን ወይስ

መንፇሳይ?

ባሔር ዙፌ

አሜሪካ፣ ሜሪ ሊንዴ ግዙት፣ ሲሌቨር ስፔሪንግ ከተማ ውስጥ፣ ስታር ባክስ የተሰኘ አንዴ ቡና መሸጫ ቤት ተቀምጠን ሰው እንጠብቃሇን፡፡ ዔዴሜያቸው ከዒርባዎቹ በሊይ የሆኑ ሁሇት ኢትዮጵያውያን ከኛ አጠገብ ከሚገኘው ጠረጲዙ ርያ ተቀምጠው የሞቀ ክርክር ይዖዋሌ፡፡ ክርክሩ ሲጀመር አሌዯረስንም፡፡ ከንግግራቸው ግን የክርክሩ መነሻ ጉዲይ ይታወቃሌ፡፡

Page 251: Daniel Kiibret's View

251

በተሇይም አንዯኛው ሰውዬ በአካባቢው ሰው መኖሩን እስኪረሳው ዴረስ እጁን እያወና ጨፇና እየጮኸ «የሇም የሇም በዙ፤ ዱቪ፣ አሳይሇም፣ ስኮሊርሺፔ ምናምን እያለ ማንንም እየሰበሰቡ ኑሮውን አበሊሹት፣ ስንት ነገር ነው የቀረው፡፡ ዴሮኮ

አበሻ ብርቅ ነበረ፤ ዙሬማ እንዯ ጠጠር ረክሶ፡፡ ያሇነውን በሚገባ ሳይይ መጨመር ምን ዋጋ አሇው» ይሊሌ፡፡

ዯኛው ዯግሞ «አሜሪካ የእኩሌ ዔዴሌ ሀገር ናት፡፡ እዴለ ይሰጥሃሌ፤ አጠቃቀሙ የራስህ ነው፡፡ በመብዙት በማነስ

አይዯሇም፡፡» እያሇ ቻይናዎችን እና ሊቲኖችን እየጠቀሰ ይከራከረዋሌ፡፡ ያኛው ግን እየዯጋገመ «በጭራሽ በጭራሽ ስዯተኛ

አበሻ በዛቷሌ» እያሇ እጁን ያወናጭፊሌ፡፡

እኔ በኋሊ መገረም ጀመርኩ «ይኼ ሰው እንንም የአሜሪካ የውጭ ጉዲይ መሥሪያ ቤት ኃሊፉ አሌሆነ፡፡ እርሱ ራሱ

በሰው ሀገር መጥቶ እየኖረ ላሊውን መምጣት የሇበትም፣ መብዙት የሇበትም እያሇ እንዳት ነው የሚከራከረው?»ብዬ

ማሰብ ጀመርኩ፡፡ «የሰው ኃይሎን ሇምታጣው ኢትዮጵያ ተቆርቁሮ ነው እንዲሌሌ የሚያንገበግበው ሰው ከሀገሩ መውጣቱ ሳይሆን እርሱ በሚኖርበት ሀገር መብዙቱ ነው፡፡ ሇስዯተኛው አዛኖ ነው እንዲሌሌ ተንቀባርረን እንዲንኖር አበሻ

እንዯ ጠጠር በዛቶ እዴለ ሁለ ተበሊሸ ነው የሚሇው፡፡ ታዴያ የዘህ ሰው ችግሩ ምንዴንነው?»

መሌሱን የሰጠኝ አንዴ ወዲጄ ነው፡፡ ባሔር ዙፌነት ነው ችግሩ አሇኝ፡፡

መነሻው አውስትራሌያ ሆኖ እስያን፣ አፌሪካን፣ አውሮፒን፣ ሰሜን አሜሪካን እና ዯቡብ አሜሪካን ያጥሇቀሇቀው ባሔር ዙፌ የዴኾችን ጉሮሮ በመዛጋት እና የማገድን ፌጆታ በመቻሌ ረገዴ ትሌቅ አስተዋጽዕ ቢኖረውም ጠባዩ ግን አስቸጋሪ ነው፡፡

ባሔር ዙፌ ብ ውኃ ይፇሌጋሌ፡፡ ከተተከሇበት አካባቢ ይነሣና በርያው ያሇውን ውኃ ሥሩ እስከዯረሰበት ዴረስ ሙጥጥ አዴርጎ ነው የሚሰበስበው፡፡ ላልቹ ዙፍች በአካባቢው ቢኖሩም ባይኖሩም እርሱ ግን ሇራሱ ብቻ የሚሆን ውኃ ወዯ ታች እና ወዯ ጎን ሥሮቹን እየሊከ መሰብሰብ ብቻ ነው፡፡ በዘህ የተነሣ ላልቹ ዙፍች ያሊቸው አማራጭ ሁሇት ነው፡፡ ነቅል ላሊ ቦታ የሚተክሊቸው ካገኙ አካባቢውን መሌቀቅ ያሇ በሇዘያም መዴረቅ፡፡

አንዲንደ ሰው ጠባዩ እንዯ ባሔር ዙፌ ነው፡፡ ሥሌጣንንም፣ገንዖብንም፣ ትምህርትንም፣ ዔዴሌንም፣ ሀብትንም የሚችሌበት ቦታ ዴረስ ሥሩን እየሰዯዯ ብቻውን መሰብሰብና ብቻውን ማዯግ ይወዲሌ፡፡ ስሇ ሀገር፣ ስሇ ትውሌዴ፣ ስሇ ወገን፣ ስሇ ላሊ የሰው ዖር ግዴ የሇውም፡፡ ብቻ የሚገኘውን ነገር ሁለ እርሱ ራሱ ብቻ አግኝቶ ማዯግ ነው ሃሳቡ፡፡

እነርሱ ውጭ ሀገር ሄዯው በርዲታ በተገኘ ገንዖብ ተምረው፣የቤት ዔቃ እና መኪና ገዛተው፣ በመጠኑም ቢሆን ገንዖብ ሰብስበው የሚመጡ ሰዎች አለ፡፡ የሄደበትን መንገዴ፣ ያገኙትን ጥቅም ያውቁታሌ፡፡ ያ መንገዴ ላልች ብ ወገኖቻቸውን ሉጠቅም እነርሱ የበለትን ዒይነት እንጀራ እንዱያገኙ ሉያዯርግ እንዯሚችሌ ያውቃለ፡፡

ወዯ ሀገራቸው ተመሌሰው የሥሌጣኑን ቦታ ሲይት ግን የባሔር ዙፌን ጠባይ ይዖው ቁጭ ይሊለ፡፡ የሚረደት የውጭ መንግሥታት መረረን ሳይለ፡፡ የሚሌከው የኢትዮጵያ መንግሥት አትሊኩ ሳይሌ፡፡ የሚቀበለት የውጭ ዩኒቨርሲቲዎች ሞሊን ሳይለ የሀገራችን ባሔር ዙፍች ግን ዔዴለን ብቻቸውን ተጠቅመው ሇላሊው በሩን ዖግተው ቁጭ ይሊለ፡፡ ሥራቸው እንዯ ባሔር ዙፌ ብ ነውና በቢሮክራሲ እና በቀጠሮ ብዙት፣ አሌፍ አሌፍም ዯግሞ ሇሰው ከባዴ የሆኑ መመርያዎችን በማውጣት ዔዴለን ሁለ ይዖጉታሌ፡፡

«በኛ ጊዚ ማስተርስና ፑኤች ዱ በስንት መከራ ነበር የሚገኘው፡፡ ሰው ተመርጦ ነበር የሚሄዯው፡፡ ዙሬማ ማንንም እየሊኩ

አበሊሹት፡ ክብሩን አሳጡት» ይሊለ፡፡ እንዱህ የሚለት ግን ሇማዔረጉ ክብር ተጨንቀውሇት ሳይሆን የባሔር ዙፌ ጠባያቸው ሁለን እኔ ብቻ ስሇሚያሰኛቸው ነው፡፡

በምዔራቡ ዒሇም ያለ ዴርጅቶች ሰውን በማስታወቂያ ከመቅጠር ይሌቅ እዘያው ዴርጅት የሚሠራ ሰው በሚያቀርበው

በጎ አስተያየት /ሪኮመንዳሽን/ መቅጠር ይወዲለ፡፡ ከማያውቁት መሌአክ የሚያውቁት ሰይጣን ብሇው ነው መሰሌ፡፡ ታዴያ በዘህ መንገዴ ሔንድች፣ ቻይናዎችን እና ሊቲኖችን ያህሌ የተጠቀመበት የሇም፡፡

በአሜሪካ ምዴር ስዖዋወር የምሰማው የኛ ታሪክ ግን ሇየት ያሇ ነው፡፡ በአንዴ ዴርጅት አንዴ አበሻ ከተቀጠረ ማንንም ሪኮመንዴ ማዴረግ አይፇሌግም፡፡ ከአፌሪካ ተወስድ የእንስሳት ማቆያ ውስጥ እንዯ ተቀመጠ ቺፒንዘ ብቻውን እየተጎበኘ

ቢኖር ዯስ ይሇዋሌ፡፡ ቀጣሪዎቹ እና የሥራ ባሌዯረቦቹ ላሊ የርሱን ወገን ባሇማየታቸው «ይህ አበሻ የሚባሌ ዖር እየጠፊ

ያሇ ዖር ነው እንዳ» እስኪለ ዴረስ ቢገረሙም፤ ቢሞት ላሊ ወገኑ እዘያ እንዱመጣ አይፇሌግም፡፡

Page 252: Daniel Kiibret's View

252

መሬት ሇሁለ ትበቃሇች፡፡ የአማዜንን እና የኮንጎን ጫካዎች በአንዴ አካባቢ አስተናግዲ የምትኖር ናት፡፡ መሬት፡፡ ባሔር ዙፌ ግን ሁለንም ውኃ አሟጥጦ ካሌጠጣ አይዯሰትም፡፡ ይህም ሰው እንዱህ ነው፡፡ የዴርጅቱ ሀብት ከርሱ ላሊ ሺዎችን ሉያስተናግዴ ቢችሌም ሥሩን ሰዴድ ብቻውን ካሊሟጠጠ የኖረ አይመስሇውም፡፡

በአንዲንዴ መሥሪያ ቤቶችኮ በየስብሰባው፤ በየዏውዯ ጥናቱ፤ገንዖብ ሉያስገኝ በሚችሌ ጉዜ፤ በውጭ ሀገር ተሌዔኮ ተመሳሳይ ዒይነት ሰዎች ነው የምናየው፡፡ ላሊ ባሇሞያ፤ ላሊ የተማረ፣ ላሊ ዏቅም ያሇው ሰው የላሇ ይመስሌ ሇሂሳብም

ጉዲይ፣ ሇኤች አይ ቪ/ ኤዴስም ጉዲይ፣ ሇአካባቢ ጥበቃም ጉዲይ፣ ሇሴቶችም ጉዲይ፣ ሇሔፃናትም ጉዲይ፣ ሇመዛገብ አያያዛም ጉዲይ፣ ሇዴርጅቱ ጥበቃም ጉዲይ እነዘያው ተመሳይ ሰዎች ናቸው የሚሄደት፡፡

እነዘህ ሰዎች ሁሇገብ የሆነ ዔውቀት እንዱኖራቸው ተፇሌጎ፣ ወይንም በመሥሪያ ቤቱ የሚሊክ ሰው ጠፌቶ፣ ያሇበሇዘያም ሞያው የሚመሇከተው ሰው አሌሄዴም ብል አይዯሇም፡፡ እንዯ ባሔር ዙፌ ሥርን ዖርግቶ ሁለን የመሰብሰብ አባዚ ነው እንጂ፡፡ ባሔር ዙፌ የአካባውን ውኃ ሁለ መሌጭ አዴርጎ እንዯሚጠቀማት ሁለ እነዘህም በመሥሪያ ቤቱ የተገኘን ዔዴሌ ሁለ ብቻቸውን ሙሌጭ አዴርገው ነው የሚጠቀሙት፡፡

በሀገራችንኮ ላልች ነጋዳዎች ሉዯርሱባቸው የማይችለ ጥቂት ሰዎች ብቻ የሚጠቀሙባቸው ስንት የንግዴ መንገድች አለ፡፡ እነዘህ ዔዴሇኛ ነጋዳዎች ሥራቸውን በሚገባ ይሰዴደና በአካባቢያቸው ሊሇው ሇላሊው ነጋዳ ሳያዛኑ ውኃውን ሁለ ሙሌጭ አዴርገው ወዯ ራሳቸው ይሰበስቡታሌ፡፡ እነርሱ ያዴጋለ ላሊው ይቀጭጫሌ፡፡ ያንጊዚ ላሊው ነጋዳ ያሇው አማራጭ ሁሇት ነው፡፡ ዏቅም ካሇው ወዯ ላሊ ሥራ ወይንም ቦታ ይሄዲሌ፡፡ ዏቅም ከላሇው ግን ሥራውን በኪሳራ ይዖጋሌ፡፡

ባሔር ዙፌ የአካባቢውን ውኃ ሙሌጭ አዴርጎ ሇራሱ ብቻ በመውሰዴ ላሊ ዒይነት ዙፌ እንዲይበቅሌ ማዴረጉ ብቻ አይዯሇም፡፡ በአካባቢው ላሊ ዙፌ የሚበቅሌም ከሆነ ያው እንዯ እርሱ ዒይነት ባሔር ዙፌ መሆን አሇበት፡፡ እንዯ እርሱ የሚሻማ፡፡ ሇላሊ ግዴ የላሇው፡፡ ሥሩን የቻሇውን ያህሌ ሰዴድ ውኃውን የሚሰበስብ ላሊ ተመሳይ ባሔር ዙፌ፡፡ ባሔር ዙፍች ሇአካባቢያችው አያዛኑሇትም፡፡ የአካባው ሥነ ምዔዲር ቢበሊሽም፡፡ መሬቱን በማዴረቅ ወንዜች እንዱነጥፈ ቢዯረግም፡፡ ላልች ዙፍች በመዴረቃቸው ምክንያት የአካባቢው የአየር ሁኔታ ቢዙባም ሇባሔር ዙፍች ምንም አይሰማቸውም፡፡ ብቻ እነርሱ ያግኙ፤ እነርሱ ይዯጉ፡፡

የባሔር ዙፌ ጠባይ ያሊቸውም ሰዎች እንዯዘሁ ናቸው፡፡ እነርሱ በሚገኙበት ቦታ ሉገኝ የሚችሇው እንዯ እነርሱ ባሔር ዙፌ የሆነ ብቻ ነው፡፡ ሲበለ የሚበሊ፤ ሲሰርቁ የሚሰርቅ፤ ሔግ ሲጥሱ የሚጥስ፤ ሲጨክኑ የሚጨክን፤ ሀገር ሲጎደ አብሮ አገር የሚጎዲ የነርሱው ቢጤ፡፡ ስሇ ሀገር ጥቅም፡፡ ስሇ ትውሌዴ አያስቡም፡፡ ብቻ እነርሱ ይጠቀሙ፡፡

አሜሪካ ውስጥ ፒርኪንግን በመሳሰለ በአንዲንዴ ሥራዎች የሚቀጠሩ ሰዎች የስርቆት ሥርዒት ይዖረጋለ፡፡ እዘያ ቦታ ሊይ የማይሰርቅ ሰው መቀመጥ አይችሌም፡፡ ላልችን ያጋሌጣሊ፡፡ እነዘያ ሥራቸውን ሰዴዯው የሰው ገንዖብ መሰብሰብ የሇመደ ባሔር ዙፍች ከእነርሱ ውጭ ላሊ ዒይነት ዙፌ እንዱመጣ ስሇማይፇሌጉ ነገር ዒሇሙን ሁለ ዖጋግተው ሰውዬው አካባቢውን ጥል እንዱሄዴ ያሇበሇዘያም እንዯ እነርሱ ባሔር ዙፌ እንዱሆን ያዯርጉታሌ፡፡

ባሔር ዙፌ ከተስማማም ከላሊ ባሔር ዙፌ ጋር ነው፡፡ ባሔር ዙፌ የሆኑ ሰዎችም ከተስማሙም በዖር እና በትውሌዴ ቦታ

ከሚመስሊቸው ጋር ብቻ ነው፡፡ «የወንዙቸውን» ሰው ካሌሰበሰቡ በቀር ላሊ ዏይነት ዙፌ አይታያቸውም፡፡ ላሊው ቀርቶ

«ከትናንት ወዱያ»/አዱስ አበባ/ እና «ሠሇስትና»/ጎጃም/፣ከትናንት በስቲያ/ጎንዯር/ የሚለ ሦስት ዒይነት ዙፍችን እንን ሇማስተናገዴ ፇቃዯኞች ያሌሆኑ ባሔር ዙፍች አለ፡፡

ሇዘህም ነው አንዲንዴ ቤተ ክርስቲያን፣ አንዲንዴ መሥሪያ ቤት፣ አንዲንዴ ዯርጅት፣ አንዲንዴ አካባቢ፣ አንዲንዴ የሥራ መስክ ውስጥ ተመሳሳይ የዖር ሏረግ ወይንም የትውሌዴ ቦታ ወይንም ቀየ ያሊቸውን ሰዎች ብቻ የምናየው፡፡ በባሔር ዙፌነት ጠባይ ምክንያት፡፡

አሜሪካን ያገኛት ማነው?

Page 253: Daniel Kiibret's View

253

በተሇምድ በሚታወቀው የዒሇም ታሪክ «አዱሱ ዒሇም» እየተባሇ የሚጠራውን አሜሪካን ያገኘው ክርስቶፇር ኮልምበስ

ነው፡፡ ይህ ጉዲይ ሁሇት ነጥቦችን እንዴናነሣ ያዯርገናሌ DISCOVERY የሚሇው ቃሌ ያሌታወቀን ነገር ማሳወቅን፣

ያሌተገኘን ነገር ማግኘትን የሚ ያመሇክት ቃሌ ከሆነ፣ ኮልምበስ አሜሪካን አገኘ ሉባሌ አይችሌም፡፡ ምክንያቱም ያች ቦታ

ሇአውሮፒውያን እንግዲ ትሁን እንጂ በውስጧ ግን ከጥንት ጀምረው ይኖሩባት የነበሩ ሔዛቦች ነበሩባትና፡፡ አውሮፒ

ተገኘች እንዯማትባሇው ሁለ አሜሪካም እንዯ አዱስ ሌትገኝ አትችሌም፡፡

በላሊም በኩሌ ቃለ «መጀመርያ በቦታው መዴረስን የሚያመሇክት ከሆነም ኮልምበስ ወዯ አሜሪካ ከማቅናቱ ብ ሺ

ዒመታት በፉት ወዯ ቦታው ያቀኑ ላልች ሔዛቦች አለና ኮልምበስ አሜሪካን አገኛት ማሇት አይቻሌም» ይሊለ ሳፈ ኪቤራ

የተሰኙ ጸሏፉ NEW AFRICA በተሰኘ መጽሓት yJANUARY 2001 እትም ሊይ They came before

Columbus በሚሌ ርእስ ባወጡት ጽሐፊቸው ፡፡

ኮልምበስ ከመወሇደ ብ ሺ ዒመታት ቀዴመው ወዯ አሜሪካ የተት አፌሪካውያን ሲሆኑ፣ ባሔሊቸውን በዘያው

ይኖሩ ከነበሩት ቀያይ ሔንድች ጋር አዋሔዯውታሌ፡፡ የቀያይ ሔንድችን አማሌክት ተቀብሇዋሌ፡፡ ላሊው ቀርቶ የኑቢያ - ኬምት ሔዛቦች የአሜ ሪካ ቀያይ ሔንድችን አማሌክት ወዯ ሀገራቸው አምጥተው ሲያመሌቸው ከመኖራቸውም በሊይ

እነዘህኑ ቀያይ ሔንድች «የቤተ አማሌክቱ ጠባቂዎች እና የዘያ ምዴር መንፇሳውያን መዒርጋትን የያ ናቸው» ብሇው ያምኑ ነበር፡፡

የአፌሪካውያን በአሜሪካ ምዴር መገኘት ከአሜሪካውያን ቅዴመ ታሪክ /pre-historic America/ የቀዯመ ዖመንን

/40¸000¬ – 6¸000 ቅሌክ/ አስቆጥሯሌ፡፡

የኑቢያ– ኬሚት ሔዛቦች ወዯ አሜሪካ ምዴር የገቡት ከክርስቶስ ሌዯት በፉት 1200 ዒመት አስቀዴመው ነበር፡፡ ላሊው ቀርቶ ዖግየት ብሇውም ቢሆን፣ ከክርስቶፍር ኮልም በስ በፉት በምዔራብ አፌሪካ የሚገኙት የማንዱጋ ሔዛቦች ዯግሞ

በ1307 ዒም ወዯዘ ያው ማምራታቸውን መረጃዎች ያመሇክታለ፡፡

በአፌሪካ አሜሪካውያን ጉዲይ ሊይ ጥሌቅ ምርምር ባዯረጉት በድ/ር ኢቫን ቫን ሰርቲማ እና በመሳሰለት ምሁራን እየተጠናከሩ የመጡት መረጃዎች የአፌሪካውያንን በአሜሪካ ምዴር ከኮልምበስ በፉት መገኘት እያመሇከቱ ይገኛለ፡፡

ድ/ር ኢቫን በ1977 ዒም ባሳተ ሙት They came before Columbus በተሰኘው መጽሏፊቸው ከኮልምበስ በፉት አፌሪ ካውያን በአሜሪካ ምዴር ይገኙ እንዯነበሩ የአርኬዎልጂ እና የሥነ ሌሳን መረጃዎችን ያቀርባለ፡፡

በአፌሪካ ካሪቢያን ጉዲዮች ሊይ ሌዩ ሌዩ ጽሐፍችን በማበርከት የታወቀው ጸሏፉ ሪቻ ርዴ ቢ ሙር The significance

of African History በተሰኘ መጽሏፈ ሊይ እንዯሚሇው «የአፌሪካ ታሪክ /በዒሇም ሊይ/ያሇው ተጽዔኖ አፌሪካ እና ሔዛቦቿ ያሊቸውን ታሪክ ሇመ ካዴ በሚዯረገው ጥረት ውስጥ ይታያሌ፡፡ ሇረዣም ዒመታት ይህ ሁለ የአፌሪካን ታሪክ ሇማበሊሸት ጥረት የተዯረገው አፌሪካውያን ጥቂት ወይንም ምንም ዒይነት ዋጋ እንዲሌነ በራቸው ሇማሳየት መሆኑ ግሌጽ

ነው»፡፡

የማንዱጋ ጉዜ

የአርኬዎልጂ ውጤቶች እና የታሪክ መዙግብት ከኮልምበስ በፉት ከ1307- 1312 ዒም እኤአ ወዯ አሜሪካን ምዴር

የተዯረጉትን የአፌሪካውያንን ጉዜዎች በመግሇጥ ሊይ ናቸው፡፡ የ14ኛው መክዖ ሙስሉም የታሪክ ጸሏፉ የሆነው የአሌ

ኡማርስ መረጃ ከእነዘህ መካከሌ አንደ ነው፡፡ አሌ ኡማርስ የማንሳ ካንካን ሙሳ 1ኛን ትረካ መዛግቦ አቆይቶሌ ናሌ፡፡

ማንሳ ካንካን ሙሳ 1ኛ በወቅቱ የታወቀ የማንዱጋ /ማሉ/ ንጉሥ ሲሆን ወዯ መካ ሇመሳሇም ሲዛ በ1324 እኤአ ግብጽ ካይሮ ውስጥ ነበር ከአሌ ኡማርስ ጋር የተገናኙት፡፡

ማንሳ ሇአሌ ኡማርስ እንዯ ተረከሇት ማንዱጋውያን የአትሊንቲክን ውቅያኖስን መጨረሻ ሇማወቅ በነበራቸው ምኞት ወዯ ምዔራብ ተዯጋጋሚ ጉዜ አዴርገው ነበር፡፡ ይህ ጉዜ ከማንሳ ቀዯም ብል ማንዱጋን ያስተዲዴር በነበረው ንጉሥ የተሰጠ

ተሌዔኮ ነበር፡፡ ከማንሳ የመካ ጉብኝት ጥቂት ዖግየት ብል የታሪክ መጽሏፈን ያዖጋጀው አሌ ኡማርስ እንዯ ሚነግረን «

(ማንሳን) የንጉሥነት ሥሌጣኑ እንዳት ወዯ እርሱ ዖንዴ ሉዯርስ እንዯቻሇ ጠየቅኩት፡፡ እርሱም እኛ ሥሌጣንን በትውፉት የሚያወርስ ቤተሰብ አባሌ ነን፡፡ ከእኔ በፉት የነበረው ንጉሥ የዘህን ውቅያኖስ ዲርቻ ማወቅ የማይቻሌ ነገር ነው

Page 254: Daniel Kiibret's View

254

የሚሇውን ሃሳብ አይቀበሌም ነበር፡፡ 200 መርከቦችን በወርቅ፣ በምግብ እና በውኃ እንዱሁም በላልች በሚያስፇሌቸው ነገሮች ሞሌቶ ከመርከበኞች ጋር መጀመርያ ሊከ፡፡ ተመሳሳይ ቁጥር ያሊቸውን መርከቦች እና መርከበኞችንም በላሊው ጊዚ እንዱሁ ሊከ፡፡

«መርከበኞቹን ይመሩ ሇነበሩት ካፑቴኖች ንጉሡ እንዱህ ብሎቸው ነበር፡፡ «መመሇስ ያሇባችሁ የውቅያኖሱን ዲርቻ

ካገኛችሁ ወይንም የጫናችሁት ምግብና ውኃ ካሇቀባችሁ ብቻ ነው፡፡» እናም ሇብ ጊዚ ሳይመሇሱ ቀሩ፡፡ በመጨረሻ

አንዴ መርከብ ብቅ አሇ፡፡ የመርከቡን መሪም ምን እንዲጋጠማቸው ጠየቅነው፡፡ «ሌዐሌ ሆይ» አሇ ካፑቴኑ፡፡ «ሇረዣም ጊዚ ያህሌ በውቅያኖሱ ሊይ ከተዛን በኋሊ በውቅያኖሱ መካከሌ አንዲች እንዯ ወንዛ የሚፇስስ ውኃ አገኘን፡፡ መሌኩም ሏምራዊ ይመስሌ ነበር፡፡ የኔ መርከብ ወዯዘያ ሇመዴረስ የመጨረሻው ነበር፡፡ ከኔ በፉት የቀዯሙት ሁለም መርከቦች ወዯዘህ ቦታ ዯርሰዋሌ፡፡ ነገር ግን አንዲቸውም አሌተመሇሱም፡፡ እኔ ግን ወዯ ነበርኩበት ስሇተ መሇስኩ በዘያ ሏምራዊ

ነገር ውስጥ ሰምጬ አሌቀረሁም፡፡»

ነገር ግን ንጉሡ ሉያምነው አሌቻሇም፡፡ ስሇዘህም 2000 ጀሌባዎችን/Vessels / አዖጋጅቶ፣ መርከበኞችን እና የሚያስፇሌጋቸውን ነገር ሞሌቶ መሌሶ ሊካቸው፣ ያን ጊዚ ንጉሡ መንበሩን ሇእኔ አስረክቦኝ ነበር፡፡ ያንን የመርከብ ካፑቴን እና ላልችን መርከበኞችም ከዘያ በኋሊ ዯግሜ አሊየኋቸውም፡፡ እኔም የማይዯፇረውን ሥሌጣን እንዯተረከብኩ ይሄው

አሇሁ፡፡»

ከማንሳ ሙሳ በፉት በማንዱጋ የነገሠው እና 2000 መርከቦችን ወዯ ምዔራብ ሇአሰሳ የሊከው አቡበከሪ 2ኛ የተባሇው የማንዱጋ ንጉሥ ነው፡፡ የአሰሳው ዲርቻ አቲሉስ ወይንም የሜክሲኮ ባሔረ ሰሊጤ ወይንም የካሪቢያን መሬቶች ሊይ ሳይሆን አይቀርም፡፡

እንዯ አሌጄርያው ምሁር እንዯ ማሔሙዴ ሏሚደሊህ አገሊሇጥ «የመርከቡ ካፑቴን ወዯ ኋሊ ሇመመሇስ በወሰነበት ጊዚ

የአቡክሪ 2ኛ አሳሽ ኃይሌ የካሪቢያን ዴንበር ሊይ ዯርሶ ነበር፡፡»

መርከቦችን የመሥራት ጥበብ በአፌሪካ ውስጥ ከኑቢያ እስከ ኬምት ዴረስ የተስፊፊ እና የበሇጸገ ነበር፡፡ አሌ ካቲ

የተሰኘው የቲምቡክቱ የታሪክ ጸሏፉ የምዔራብ አፌሪካዋ የሶን ግሏይ የመጨረሻው ንጉሥ የሆነው አስክያ ኢሻቅ /1591

ዒም እኤአ/ ከሞሮኮ ጦር ወረራ ሇመሸሽ 200 መርከቦችን በኒጀር ወንዛ ሊይ ተጠቅሞ እንዯነበር ይነግረናሌ፡፡ አሌ ካቲ

እንዯሚሇው «የአስኪያ ንብረት የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ መርከቦች በዘያው መንገዴ ሊይ ዯርሰው ነበር፡፡ እንዯ

ምገምተው ቁጥራቸው ስዴስት ወይንም ሰባት መቶ ሳይሆን አይቀርም፡፡»

ማንሳ ሙሳ መካን ከጎበኘ ከሁሇት መቶ ዒመታት በኋሊ ነበር ክሪስቶፇር ኮልምበስ ወዯ አሜሪካ ጉዜ የጀመረው፡፡ ኮልምበስም ቢሆን ይህንን ሇረዣም ዒመታት ሲካሄዴ የኖረ ውን የማንዱጋዎች የምዔራብ አሰሳ አረጋግጧሌ፡፡

«ከምዔራብ አፌሪካ የሚነሡ የነጋዳ መርከቦች በየጊዚው ከጊኒ ወዯብ እየተነሡ ወርቅ እና ላልች ሸቀጦችን ጭነው ወዯ መካከሇኛው አሜሪካ እየተ ይነግደ ነበር፡፡ ወርቅን ከሌዩ ሌዩ ነገሮች ጋር በመቀ ሊቀሌ የሚሠራ ሌብስን ጥበብ ሇመካከሇኛው አሜሪካ ያስተማሩትም እነዘሁ አፌሪካ ውያን ናቸው፡፡

«የአሜሪካ ሔንድች የጥጥ ፇትሌ ጥበብን በሽመና አሠራር ቀሇም እያስገቡ ሌክ ከጊኒ፣ ከሴራሌዮን ወንዜች ዲርቻ

እንዯሚመጣው ምርት አዴርገው ያዖጋጁ ነበር፡፡ በሁሇቱ ምርቶች መካከሌም አንዲችም ሌዩነት አይታይም ነበር፡፡» በማሇት ኮልምበስ ጽፍ ነበር፡፡

ማንዱጋዎች ከአሜሪካ ሔንድች ጋር ወርቅን እና «አሌማይዙር» የተሰኘውን የጥጥ ሌብስ ይነግደ ነበር፡፡ ኮልምበስ

የእነዘህን ሌብሶች መነሻ ቦታ ያወቅ ነበር፡፡ ሇዘህም ነው ስሇ ጉዜው በጻፇው የጉዜ ማስታወሻ ሊይ «የአሜሪካ ቀይ ሔንድች

/የሚጠቀሙበት/ አሌማይዖር የተሰኘው ሌብስ ከጊኒ እና ከሴራሌዮን ወንዜች ዲርቻ የሚመጣውን ይመስሊሌ» ያሇው፡፡

ዯቡብ አውሮፒን ይቆጣጠሩ የነበሩት ሙር የተባለት የሰሜን አፌሪካ ሔዛቦች ከማን ዱጋ ግዙት ጋር በንግዴ ይገናኙ ነበር፡፡ አሌማይዖር የተሰኘውን ምርት ሇስፓናውያን ያስተዋወቁትም እነርሱ ናቸው፡፡ ኮልምበስ ሌብሱን ሉያውቀው የቻሇው በዘህ ምክንያት ነው፡፡

African presence in Early America በተሰኘው መጽሏፈ ድ/ር ቫን ሴርቲማ «ቀያይ ሔን ድች፣ በዌስት ኢንዱስ

የዯረሱ ኮልምበስን እና ላልች የአውሮፒ አሳሾችን ከ1492 እኤአ በኋሊ ጥቂት ዖግየት ብል እነርሱ ጥቋቁር ጊኒያውያን

Page 255: Daniel Kiibret's View

255

ብሇው የጠሯቸው ጥቁር ሔዛቦች ወርቅን ወዯ ዯሴቶቹ ማምጣታቸውን ነግረዋቸዋሌ፡፡ በዘህም ምክንያት አንቲ

ሉያውያን ወርቅን የሚጠሩባቸው ቃሊት ከማንዱጋ ቃሊት ሉወረሱ ችሇዋሌ» ብሎሌ፡፡ «ጉአና፣ ካኦና፣ጉአኒ፣ጉአኒን»

የሚለት የአንቲሉያ ቃሊት «ጋና፣ካኔ፣ካኒ፣ካኒኔ፣ጋኒን» ከሚለት የማንዱጋ ቃሊት የተወረሱ ናቸው፡፡

አሌ ባክሪ የተባሇው የሙስሉም የታሪክ ጸሏፉ በ1067 ዒም እኤአ «የንጉሡን እምነት የሚከተለት የጥንቷ ጋና ሔዛቦች

የጥጥ፣ የሏር እና በዛምዛም ወርቅ የተጠሇፈ ሌብ ሶችን ይሇብሱ ነበር» ሲሌ ይገሌጣቸዋሌ፡፡ ከአሌ ባክሪ አንዴ መቶ ዒመታትን ዖግይቶ የጻፇው አሌ ኢዴሪስ በምዔራብ አፌሪካ የነበሩት ሲሊ፣ታኩር ፣ጋና እና ጋኦ የተባለት ሔዛቦች አሌማይዖር የተባሇውን ሌብስ ያዖወትሩ እንዯነበር ጽፎሌ፡፡

ሙንጎ ፒርክ የተባሇው የስኮትሊንዴ አሳሽ በ1795 እኤአ በኒጀር ወንዛ አጠገብ የነበረችውን «ሳንሳንዱንግ»ን ሲጎበኝ

ያጋጠመውን እንዱህ ብል ዖግቧሌ «ይህ ቦታ በሙሮች የተሞሊ ነው፡፡ እነርሱም ጨውን ከቤሮ /ዋሊታ/፣ ድቃ እና ዙጎሌ ከሜዱትራንያን እያስ መጡ በወርቅ እና በጥጥ ሌብስ ይሇውጡ ነበር፡፡ ይህ በውዴ ዋጋ የሚሸጡት ሌብስ በሙሮች እና

በቤሮ ሔዛቦች ዖንዴ እጅግ ተፇሊጊነት ነበረው፡፡ እዘያ በዛናብ እጥረት ምክንያት ጥጥ አይመረትም ነበርና» ብሎሌ፡፡

የጥጥ ሌብስ ጥበብ አውሮፒውያን ወዯ ምዔራብ አፌሪካ ከመምጣታቻው እጅግ ቀዯም ብል የተስፊፊ ጥበብ ነው፡፡

አካንስ የተባለት የጋና ሔዛቦች እና የኮትዱቮራውያን ኬኔቴ /KENTE/ ከአውሮፒውያን ወይንም ከዏረቦች የተወረሰ አይዯሇም፡፡ ይህ አሇባበስ የአካባቢውን ሔዛቦች ባሔሌ፣ እምነት እና ወግ የሚያንጸባርቅ፣ ከሃያ በሊይ የተቀዯሱ ምሌክቶችን የያዖ፣ በአብዙኛውም ከጥንቶቹ የግብጽ ሔዛቦች ከኬምታውያን የተወረሰ ነው፡፡

በዯቡብ አሜሪካ በሆንደራስ የሚገኙት የማንዱጋ ጎሳዎች፣ ጃራዎች፣ እና ጉአባዎች ራሳቸውን «አሌማሚዎች» ብሇው

ይጠራለ፡፡ ይህም በዒረብኛ «አሌ ኢማሙ» የሚሇው ቃሌ ውርስ ነው፡፡ ትርጉሙም «መሪ» ማሇት ነው የሚሌ ግምት በአንዲንዴ የታሪክ እና የሥነ ሌሳን ሉቃውንት ዖንዴ ተሰጥቷሌ፡፡ አውሮፒውያን ሇመጀመርያ ጊዚ የቅደስ ቬንሰንት ዯሴትን ሲረግጡ በዘያች ምዴር ሁሇት ዒይነት ሔዛቦች ነበር ያገኙት፡፡ ጥቁር እና ቢጫ መሌክ የነበራቸው፡፡ ጥቁሮቹ

ሔዛቦች ራሳቸውን «ክሊይፈርናምስ» ብሇው ነበር የሚጠሩት፡፡ ይህም «ካሌፊቱ -ን-ናቢ» የሚሇው የዒረብኛው ስያሜ ውርስ ነው፡፡ ይህ ሁለ የተፇጸመው እንግዱህ ከባርያ ንግዴ መጀመር በፉት ነው፡፡

አስቀዴመው በቅደስ ቬንሰንት ዯሴት የሠፇሩትና የዯሴቲቱን መውጫ መግቢያ በሚ ገባ የሚያውቁት ማንዱጋዎች

በ15ኛው መክዖ ከባርያ ንግዴ እያመሇጡ ሇሚመጡት አፌሪካውያን ወገኖቻቸው በአካባቢያቸው የመዯበቂያ ሥፌራ ይሰጡ የነበሩት በዘህ ምክንያት ሳይሆን አይቀርም፡፡

የኑቢያውያን - ኬምቶች ጉዜ፣ 1300 ቅሌክ

ከአፌሪካውያን መካከሌ በአሜሪካ ምዴር አስቀዴመው የተገኙት የኑቢያ እና የኬምት ሔዛቦች ናቸው፡፡ ይህ

ቅዴምናቸውም በ1858 ዒም እኤአ በተገኘው የአርኬዎልጂ መረጃ ተረጋግጧሌ፡፡ ይህ ስምንት ጫማ ርዛመት እና 18

ጫማ ክበብ ያሇው የኑቢያውያንን መሌክ የያዖ የዴንጋይ ሊይ ቅርጽ፣ ከ800 እስከ 600 ቅሌክ ባሇው ዖመን የተሠራ መሆኑ ተመስክሮሇታሌ፡፡ በሜክሲኮ፣ ትሬስ ዙፕቴስ በተሰኘች መንዯር የተገኘው የሰው ራስ ቅሌ ቅርጽ ተቆፌሮ ከወጣ በኋሊ

በመሊዋ ዯቡብ አሜሪካ 17 ተመሳሳይ ቅርጾች ተገኝተዋሌ፡፡

በ1869 ዒም እኤአ፣ ጆዚ ሜግሊር የተባሇው የሜክሲኮ ምሁር ስሇዘሁ የሰው ራስ ቅሌ ቅርጽ «Mexican society of

geography and statistic bulletin ´ በተሰኘው መጽሓት ሊይ ሲገሌጥ «በ1862 እኤአ ሳን አንዴሬ ቱክስትሊ በተባሇው ቦታ ነበርኩ፡፡ በሽርሽር ሊይ እያሇሁ የሰው ራስ ቅሌ መሌክ ያሇው የዴንጋይ ቅርጽ ከጥቂት ዒመታት በፉት ከመ

ሬት ወጥቶ መታየት እንዯ ጀመረ ሰማሁ»

«እኔም ወዯ ቦታው እንዱወስደኝ ጠየቅኩ፡፡ እዘያ ቦታ ስዯርስም በአግራሞት ፇዖዛኩ፡፡ ያሇምንም ማጋነን ይህ የኪነ ጥበብ ውጤት የሆነ ትሌቅ የራስ ቅሌ ቅርጽ ነው፡፡ ያስዯ ነቀኝ ነገር ቢኖር መሌኩ ኢትዮጵያዊ መምሰለ ነው፡፡ በዘህች ሀገር ውስጥ ጥንት ቀዯም ብሇው ጥቁር ሔዛቦች ይኖሩ እንዯ ነበር ያመሊክታሌ፡፡ ይህም በዒሇም መጀመ ርያ አካባቢ

መሆን አሇበት» ብል ጽፍ ነበር፡፡

ይህንን እና ይህን የመሰሇው የአፌሪካውያንን በአሜሪካ ምዴር ቀዴሞ መዴረስ የሚያስረደ ጽሐፍች እና መረጃዎች

በአውሮ- አሜሪካውያን ምሁራን ዖንዴ ሆን ተብሇው እንዱዖነጉ እና እንዱዴበሰበሱ ሳይዯረጉ እንዲሌቀሩ ይገመታሌ፡፡

Page 256: Daniel Kiibret's View

256

ይህ የአፌሪካውያንን ታሪክ በአሜሪካ ምዴር በዯመቀ ሁኔታ የመግሇጡ ነውር በ1939 ዒም ተገፇፇና አሜሪካዊው ሉቅ ማቲው ስቲርሉንግ፣ በስሚዜንያን ኢንስቲቲዩት እና በናሺናሌ ጂኦግራፉ ስፕንሰር የተዯረገ አንዴ የአርኬዎልጂ ቡዴን

በመምራት ወዯ አካባው ተዖ፡፡ ሜሌጋር ከ 77 ዒመታት በፉት የገሇጠውን የሰው ራስ ቅሌ ቅርጽ ሇማጥናትም በሜክሲኮ ትሬስ ዙፕቴስ መንዯር ተገኘ፡፡

በሚገባ ሇስሌሶ የተቀረጸው የራስ ቅሌ ቅርጽ ስተርሉንግን «አስዯናቂ የሆነ ስሜትን ይፇጥራሌ፤ ምንም እንን ግፌ ቅርጽ ቢሆንም የኪነ ጥበብ ሥራው ያማረ እና ጥራት ያሇው ነው፡፡ ምጣኔውም በሚገባ የተሇካ፣የተመጣጠነ እና ፌጹም ነው፡፡ እውነታውን ሇመግሇጥ ከተፇሇገ ይህ ቅርጽ የፇሰሰበትን ጥበብ ያሳያሌ፡፡ ገጽታዎቹ በሚገባ የሚሇዩና መሌኩም

የጥቁር/ አፌሪካውያን/ መሌክ ነው» እንዱሌ አዴርጎት ነበር፡፡

ከዘህ ምስሌ በተጨማሪ የአፌሪካውያንን የብ አሥር ሺ ዒመታት የአሜሪካ ቆይታ የሚያሳዩ እና ከ1500 ቅሌክ እስከ

1500 ዒም የተሠሩ አያላ ቅርጾችም ቴራ ኮስታ በተባሇው የሜክሲኮ አካባቢ ተገኝተዋሌ፡፡ በመስከረም 1974 እኤአ፣

በአሜሪካ ጥናት 41ኛው የሜክሲኮ ጉባኤ ሊይ፣ ድ/ክ አንዴርዚይ ዊርሲንስኪ የአፌሪካውያን የራስ ቅልች ሜክሲኮ ውስጥ በቼሮ ዱ ሊስ ሜሳ፣ በሞንቴ አሌባና እና በታሊቲሌኮ መገኘታቸውን ገሌጠው ነበር፡፡

የኪነ ጥበብን ታሪክ የሚያጠኑት ትውሌዯ ጀርመናዊ የሆኑት ፔሮፋሰር አላክሳንዯር ቮን ዉቴናው «Unexplained

Faces In Ancient America» በተሰኘው መጽሏፊቸው ከአሜሪካ የተሇመዯው ታሪክ ቅዴሚያ ያሊቸውን የአፌሪካውያንን ገጽታዎች የሚያሳዩ የጎሳ መሪዎች፣ የካህናት፣ የዖፊኞች፣ እና የከበሮ መቺዎችን ምስልች አሰባስበዋሌ፡፡

ሳፈ ኪቤራ በቁጭት እንዯሚገሌጡት «ይህ የአፌሪካውያን በአሜሪካ ምዴር በቀዯም ተነት የመገኘት ታሪክ ትኩረት አግኝቶ በሚገባ ያሌተነገረሇት በዖረኛነት እና የአፌሪካ ውያንን አስተዋጽዕ አኮስሶ የማየት ጠባይ በተሊበሰው ምዔራብ

ቀየዴ አሠራር ምክንያት ነው፡፡ ሮም እና ስፓይንን በሚገባ ያስተዲዯሩት የአምስቱ የኑቢያ /ኢትዮጵያ/ ነገሥታት ታሪክስ

ቢሆን መች በሚገባ ይነገራሌ፡፡ ፌሊቪየስ ሆኖርየስ /395 ዒም/፣ እንዱሁም የአኒባሌን ምስሌ በሮም ከተማ ያሳነፀው እና

በ200 ዒም ኬምትን የጎበኘው ንጉሥ ሴፔቲ ሚየስ ሴቨረስ /193 ዒም/ የኑቢያ/ ኢትዮጵያ/ ሌጆች ነበሩኮ፡፡

የኦሇሚ ሥሌጣኔ /1200 ቅሌክ- 400 ዒም/

ኦሇሚ የሚሇው ቃሌ ከአዛቴክ ቋንቋ የተገኘ ነው፡፡ አዛቴካውያን ከ15ኛው መክዖ በፉት በሜክሲኮ እጅግ ታሊቅ የሆነ መንግሥት የነበራቸው እና በኋሊ ወዯ ዯቡብ አሜሪካ የገቡ ሔዛቦች ናቸው፡፡ ዋና ከተማቸው ሊ ቬንታ የተሰኘችው

የሜክሲኮ ከተማ ነበረች፡፡ «ኦሇሚ» የሚሇው ቃሌ «ኦሉን» ከሚሇው የእነርሱ ቃሌ የተወሰዯ ሲሆን «ግንዱሊ» ማሇት

ነው፡፡ ይህም «ግንዱሊ ከሚመረትበት አካባቢ የመጡ ሔዛቦች» ሇማሇት ነው፡፡ በሀገራችን ቆሇኛ ዯገኛ እንዯሚባሇው ያሇ ነው፡፡

«በዯቡብ አሜሪካ አስቀዴመው መኖር በጀመሩት በኦሇማውያን የተዖጋጁ የጽሐፌ ማስረጃዎች አውሮፒውያን አካባቢውን ሲይ ወዴመዋሌ፡፡ ስፓይን ውስጥ የነበረውን የአፌሪካውያን ሙሮችን ቤተ መጻሔፌት ያወዯሙት

አውሮፒውያን በዯቡብ አሜሪካም ይህንን ጥፊት ዯግመውታሌ፡፡» ይሊለ ሳፈ ኪቤራ፡፡

ዱጎ ዳ ሊ አንዲ የተባለት የስፓይን ጳጳስ «እነዘህ ሔዛቦች የተሇዩ የፉዯሌ መሌኮችን በመጠቀም መጽሏፊቸውን፣ ጥንታዊ ወጋቸውን እና ሳይንሳቸውን ያዖጋጃለ፡፡ እኛም እጅግ ብዙት ያሊቸውን መጽሏፍቻቸውን አግኝተን ነበር፡፡ የጥንቆሊን ነገር

የያ በመሆናቸው ሁለንም አቃጠሌናቸው፡፡ እነርሱ ግን እጅግ ተፀፀቱ፣ አብዛተውም አዖኑ» ብሇዋሌ፡፡

አንቶኒዮ ዱ ኩይዲዴ የተባሇው የስፓይን የታሪክ ጸሏፉ በ1588 እኤአ «/ስፓይናውያን/ የጥንታውያን ዩካታውያንን ብ

መጽሏፍች አቃጥሇዋሌ፡፡ እነዘያ መጻሔፌት የዩካታው ያንን አመጣጥ እና ታሪክ የሚናገሩ ነበሩ» ሲሌ ጽፎሌ፡፡

በአሜሪካ ታሪክ ቀዴመው የሠፇሩት ሠፊሪዎች ከ3000 እስከ 2000 ቅሌክ ባሇው ጊዚ የገቡ ናቸው፡፡ የኦሇማውያን ሥሌጣኔ ግን ከሁለም የሊቀ ነበር፡፡ ይህ ሥሌጣኔ በምዔራብ እስከ ቲማሊ እና ሆንደራስ፤ በመካከሌ እስከ ሜክሲኮ ጠረፍች፣ ኮስታሪካ እና ፒናማ ዯርሶ ነበር፡፡

የኦሉማውያንን ሥሌጣኔ ከፌ እንዱሌ ያዯረጉት የኑቢያውያን ( ኬምት ሔዛቦች ወዯ አካባቢው መምጣት ነው፡፡ እነዘህ ሔዛቦች ባሔሊቸውን፣ ቋንቋቸውን እና አማሌክቶቻቸውን ሇአካባቢው ኦሉማውያን አውርሰዋሌ፤ እነርሱም ከኦሉማውያን

Page 257: Daniel Kiibret's View

257

ወርሰዋሌ፡፡ በ ሊ ቬንታ የሚገኘው እና የግብፃውያንን የሚመስሇው የኦሉማውያን ፑራሚዴ እና የምስሌ

ወካይ/ሄሮግሊፉክስ/ ፉዯሊቸው ሇዘህ የኑቢያውያን - ኬምቶች ተጽዔኖ አንደ መገሇጫ ነው፡፡

አሁን አሁን በአሜሪካውያን ምሁራን ዖንዴ አፌሪካውያን ከአውሮፒውያን እጅግ እጅግ ቀዴመው ወዯ አሜሪካ ምዯር

መዴረሳቸው የመከራከርያ ርእስ መሆኑ ቀርቷሌ፡፡ በአሁኑ ዖመን ዋና አከራካሪው ነገር «የመጀመርያዎቹ አፌሪካውያን

ከየትኛው የአፌሪካ ክፌሌ መጡ?» የሚሇው ነው፡፡

ከኑቢያ- ኬምት ሥሌጣኔ የቀዯመ ታሪክ ባሇው በ ታ - ሴቲ ሥሌጣኔ /3800 ቅሌክ/ በውቅያኖስ ሊይ የሚንሳፇፈ መርከቦች ሥዔሌ መገኘቱ የመርከብ ሥሌጣኔ እና ውቅያኖስን የማቋረጥ ሃሳብ በአፌሪካውያን ዖንዴ ያሇውን ቀዲሚ ታሪክ

ያሳየናሌ፡፡ ኒኮ 2ኛ የተባሇው የኬምት ንጉሥ በ600 ቅሌክ ባሔር ኃይልቹን የአፌሪካን አህጉር በሙለ ዜረው እንዱመጡ ማዖን እና ባሔር ኃይለም ዜሮ መምጣቱን፤ ንጉሡም የሞቀ አቀባበሌ እንዲዯረገሊቸው መዙግብቱ ያስረዲለ፡፡

በአሁኑ ጊዚ በሚገኙት መረጃዎች መሠረት ሇመጀመርያ ጊዚ ወዯ አሜሪካ ምዴር ያቀኑት አፌሪካውያን የኑቢያ-ኬምት ሔዛቦች መሆናቸውን ያሳያሌ፡፡ ይህንን ቀዯምትነታ ቸውን የሚያሳየው በአሜሪካ ምዴር የተገነባው የመጀመረያው

ፑራሚዴ ነው፡፡ ይህ ፑራሚዴ የቆመው እጅግ አስገራሚ በሆነ አቀማመጥ ነው፡፡ ድ/ር ኢቫን ቫን ሰርቲማ African

presence in Early America በሚሇው መጽሏፊቸው ሊይ «ፑራሚደ የቆመው እንዯ ላልቹ የግብጽ ፑራሚድች ሁለ በሰሜን ዯቡብ አክሲስ ሊይ ነው፤ ይህኛውም ፑራሚዴ እንዯ ግብጽ ፑራሚድች ሁለ ሇቤተ መቅዯስ እና

ሇመቃብርነት መንታ አገሌግልት ይሰጥ ነበር፡፡ በሜክሲኮ ቲዮቲዩካን በተባሇው ቦታ የቆመው ባሇ 225 ስኩዌር ሜትሩ

ትሌቁ ፑራሚዴ መሠረቱ ሌክ ከግብጽ ፑራሚዴ ጋር ተመሳሳይ መጠን ያሇው እና ትሌቁን የግብጽ ፑራሚዴን /226.5

ስኩዌር ሜትር/ የሚተካከሌ ነው» ብሇዋሌ፡፡

በሁሇቱ ፑራሚድች መካከሌ ያሇው ተመሳሳይነት በኬምት የነበሩት አስትሮልጂስቶች እና የሂሳብ ሰዎች ናቸው ወዯ

አሜሪካ ተጉዖው ይህንን ፑራሚዴ በተመጣጣኝ ስላት እና መጠን የሠሩት የሚሇውን ግምት እጅግ ያጠናክረዋሌ፡፡ ድ/ር

ኢቫን ከዘህም በተጨ ማሪ «የኦሉማውያን ሥሌጣኔ በነበሩባቸው ቦታዎች በተዯረጉ ጥናቶች የተገኙት የራስ ቁሮች ምስሌ

የኑቢያ ( ኬምት ወታዯሮች ከክርስቶስ ሌዯት በፉት በመጨረሻው ሚሉኒየም የንጉሥ ራምሴ ወታዯሮች ይሇብሱት የነበረውን የሚመስሌ ነው፡፡ እነዘያ የራስ ቅሊቸውን እና ማጅራታቸውን ይሸፌኑ ነበር፡፡ በራስ ቁራቸው ሊይ የሚያዯርጉት

ጉትዬ ተንጠሌጣይ ገመዴ በሁሇት ጆሮዎቻቸው ፉት እንዱወርደ ያዯርጉ ነበር፡፡» ብሇዋሌ፡፡

የኬምታውያን እና የኦሉማውያን ሥሌጣኔ በላልች ብ ገጽታዎችም ይመሳሰሊሌ፡፡ በሜክሲኮ በ ቼሮ ዱ ሊ ፓዴሬ በሚገኘው የኦማውያን መቅዯስ የቆመው የተከበረ ሰው ምስሌ ዴርብ ዖውዴ የዯፊ፣ የኬምታውያንን ምሌክቶች ያለበት ነገር እንዯሚሠዋ የሚ ያሳይ አፌሪካዊ መሌክ ነው፡፡ የኬምታውያን የተቀዯሰ ጀሌባ በኦሉማውያን ሥዔልች ሊይ በተመሳሳይ መሌክ እና ስያሜ ተሥል ተገኝቷሌ፡፡ የሥሌጣን ምሌክት የሆነው የኬምታውያን የሌዐሊውያን መውቂያም በሜክሲኮ በ ኦእቶቲትሊ በተመሳሳይ መሌኩ በተሳሇው በኦሉማዊው ንጉሥ እጅ ይታያሌ፡፡

የግብፃውያን የሔይወት ምሌክት የሆነው አንክህ በተመሳሳይ ስያሜ እና ምሌክት በኦሉማውያን ዖንዴ ተገኝቷሌ፡፡

ኦሉማውያን ይህንን ምሌክት የሔይወት ዙፌ To-naca-qua-hui-tl ብሇው ነበር የሚጠሩት፡፡ የምሌክቱ መጠን፣ ቅርጽ እና ቀሇምም ከኬምታውያን ጋር አንዴ ዒይነት ነው፡፡

በኬምታውያን የሥነ ፌጥረት መጽሏፌ የተጠቀሱት ዖጠኙ አማሌክት በኦሉማውያን ዖንዴ ነበሩ፡፡ በሜክሲኮ በሚገኘው

ፑራሚዴ ሊይም «ዖጠኙ የጨሇማ ሌዐሊን´ ተብሇው ተጠርተዋሌ፡፡

እንግዱህ እነዘህን ነገሮች ይዜ ተጨማሪ መረጃዎችን በወዱህም ሆነ በወዱያ ማፇሊሇግ ያስፇሌጋሌ፡፡ ሁሌጊዚ የምዔራባውያንን ዴምፅ ብቻ እየሰሙ እና እርሱንም እንዯ ድግማ የማይቀየር እውነት አዴርገው እየያ መዛ ሉያከትም ይገባዋሌ፡፡ አፌሪካውያን ምሁራን የትናንት ታሪካቸውን በመመርመር፤ ሇዙሬውም ትውሌዴ የሥነ ሌቡና ስንቅ በመሰነቅ በእሌህ እና በቁጭት ሇዔዴገት እና ሇሌዔሌና የሚነሣ ትውሌዴ መፌጠር አሇባቸው፡፡ ሇብ ዒመታት ሲከማች በነበረው የአፌሪካውያን የበታችነት ተረታ ተረት ምክ ንያት የወዯቀውን የትውሌዴ ሞራሌ ከፌ አዴርጎ በዘያው ሊይ ወዯ ሊቀ ታሪክ

የመሸጋገርያ ጊዚው አሁን ነው፡፡ ምዔራብ አፌሪካውያኑ አካኖች ሰንኮፊ ብሇው የሚጠሩትን ፌሌስፌና (ወዯ ኋሊ ተመሌሶ

ካሇፈት ነገሮች ሇአሁን ሥሌጣኔ የሚጠቅሙትን ማምጣት) መጠቀም የሚያስፇሌግበት ጊዚ ዙሬ ነው፡፡ የጥቁር አፌሪካውያን ታሪክ ገና ብ ይቀረዋሌና፡፡

Page 258: Daniel Kiibret's View

258

የኔ ጀግና

ይዴረስ ሇ CNN ቴላቭዣን ጣቢያ

በቀዯም ዔሇት ፔሮግራማችሁን ስከታተሌ የዒመቱን የCNN ጀግኖች ምረጡ የሚሌ ማስታወቂያ በተዯጋጋሚ አየሁ፡፡ ነገር ግን ምርጫው ካቀረባችኋቸው ዔጩዎች መካከሌ ሆነብኝና ተቸገርኩ፡፡ ምክንያቱም እኔ ሌመርጣት የምችሊት የኔዋ ጀግና አሌተካተተችምና፡፡ እናንተ ካቀረባችኋቸው ዔጩዎች የተሇየች፣ ምናሌባትም ሥራዋን ባሇማወቅ የተነሣ ማንም በዔጩነት ሉያቀርባት የማይችሌ አንዱት ጀግና አሇች፡፡ የእኔ ጀግና እርሷ ነች፡፡

በ1960ዎቹ መጨረሻ የዘህች ሀገር ሌጆች ጎራ ሇይተው ቀይ ሽብር እና ነጭ ሽብር ብሇው ተጨፊጨፈ፡፡ ከሁሇቱም ወገን እሌፌ አእሊፊት ሌጆች ዯማቸው እንዯ ጨው ተዖርቶ ቀረ፡፡ አባታችን ከቤት እንዯወጣ የቀረው ያኔ ነበር፡፡

በኋሊ በኋሊ እንዲወቅኩት አባቴ ቀይ ሽብር ተፊፌሞበት መንገዴ ሊይ ተጥል ኖሯሌ፡፡ ሇእናቴ ከኀዖኑ በሊይ የጎዲት አስከሬኑን ሇማንሣት በየቢሮው ዯጃፌ፣ በየባሇሥሌጣናቱ ግቢ ያየችው መከራ፣ የከፇሇችው ጉቦ ነው፡፡ እንዱህ ሊሇው ነገር እንግዲ በመሆኗ ሰዎች ይሆናሌ ያሎትን ሁለ ታዯርግ ነበር እንጂ ሇውጤቱ ርግጠኛ አሌነበረችም፡፡ ቀብሩ በዖመዴ አዛማዴም፣በጉቦም ተፇጸመ፡፡ ቀጣዩ ኑሮ ግን በዖመዴ እና በጉቦ የሚዖሇቅ አሌሆነም፡፡ የቤት እመቤቷ እናታችን እናትም አባትም ሆነች፡፡ ቤቱ የሚተዲዯረው በአባታችን ዯመወዛ እና በእናታችን ጉሌበት ነበር፡፡ አሁን የመተዲዯርያውን ገንዖብ ማምጣቱም ሆነ የቤቱን ሥራ መሥራቱም የርሷ ኃሊፉነት ነበር፡፡ እኛ ሌጆቿ ዯግሞ እንዲናግዙት ሇሥራ ያሌዯረስን ሇመብሌ ያሊነስን ሔፃናት ነበርን፡፡ ሇእናታችን የአባትነት ኃሊፉነቱ እንጂ ወጉ እና መዒርጉ አሌተረፊትም፡፡

እናታችን የመጀመርያውን ብርቱ ትግሌ ያዯረገችው ሔሌውናዋን ሇማስጠበቅ ነው፡፡ አጋጣሚውን ሇመጠቀም ያሰቡ

ሰዎች የተከራየነውን ቤት መውሰዴ ፇሇጉና ቀበላ ተጠራች፡፡ «አሁን ባሇቤትሽ ስሊረፇና አንቺም ገቢሽ አነስተኛ ስሇሆነ

ይህንን ሰፉ የቀበላ ቤት ሇቅቀሽ በዏቅምሽ ላሊ አነስ ያሇ ቤት ውሰጅ» ተባሇች፡፡ መክፇሌ እንዯምትችሌ፤ ስትቸገር ያን ጊዚ ጉዲዩን እንዯምታመሇክት ሇማን ታስረዲው፡፡ ሇመናገር እንጂ ሇመስማት ዛግጁ የሆነ ባሇሥሌጣን ማግኘቱ ነበር ከባደ፡፡ ያውምኮ የቤቱ ኪራይ ሃያ አምስት ብር ነበር፡፡ መቼም አንዲንዴ ዯግ ሰው በየዖመኑ አይጠፊም፡፡ ከአመራሮቹ መካከሌ በዯረሰባት ነገር ያዖኑ ሰዎች ረዴተዋት በስንት መከራ ቤታችንን ከመሌቀቅ ተረፌን፡፡

በርግጥ ሇእናታችን ያችን ሃያ አምስት ብር ማግኘቱም ቢሆን ከባዴ ነበር፡፡ ሥራ ሇመቀጠር ስትሄዴ ያ የቀይ ሽብር ታሪክ ቀዴሟት ይዯርስና ምክንያቱንም ውጤቱንም በማታውቀው ነገር፣ የርሷ ፌሊጎት እና ተሳትፍ ይኑርበት አይኑርበት ባሌተጣራ ነገር አዛና ትመሇሳሇች፡፡ ከሁለም የሚከብዲት ግን ባሎ የሞተባት ሴት ሁለ ሇሥጋዊ ነገር ትንበረከካሇች ብሇው በሚያስቡ ወንድች የሚመጣባት ፇተና ነው፡፡ አንዲንድቹ የሥራ ፇተናው ቤታቸው ይሰጥ ይመስሌ ቤታቸው ይቀጥሯታሌ፡፡ ላልቹ የመሥሪያ ቤቱ ቢሮ ጠቧቸው ሆቴሌ የተከራዩ ይመስሌ ሆቴሌ ይቀጥሯታሌ፡፡

እንጀራ ነውና መቅረት እየከበዲት፣ ችግሩን ታውቃሇችና መሄደም እየዖገነናት ሇኛ ስትሌ አንዴ ሁሇት ጊዚ ሞከረችው፡፡ ነገር ግን የተፇሇገው ዔውቀቷ እና ጉሌበቷ ሳይ ሆን ሴትነቷ መሆኑን ስታውቅ እንዯ አራስ ነበር ተቆጥታባቸው፣ እንዯ

አንበሳ አግሥ ታባቸው ትመጣና ቤት ገብታ ስቅስቅ ብሊ ታሇቅሳሇች፡፡ ጸጋዬ ገብረ መዴኅን «ወንዴ ሌጅ ብቻውን ነው

የሚያሇቅሰው» ብል ነበር፡፡ ወንዴ ሌጅ ብቻ አይዯሇም ብቻውን የሚያሇቅሰው፡፡ አባትም እናትም ሆና ሌጆቿን የምታሳዴግ ጀግና እናትም ብቻዋን ነው የምታሇቅሰው፡፡ ሌጆቿ እንዲይረበሹባት ሌጆቿ ፉት አታሇቅስም፡፡ መጠቃቷ እንዲይታ ወቅበት በአዯባባይ አታሇቅስም፡፡ ብቻዋን ነው የምታሇቅሰው፡፡

ወርቆቿን ሸጠች፣ጥሩ ጥሩ ሌብሶቿን ሸጠች፣ የቤት ዔቃዎቿን ሸጠች፣ በዯኅና ጊዚ የገዙ ቻቸውን ጫማዎቿን ሳይቀር መሸጧን ከቤታችን ሲጠፈ ነበር የምናውቀው፡፡ በኋሊም እኛን ሁለ ያሳዯገችውን አንዱት አነስተኛ ሱቅ ከፇተች፡፡ እኛ ትምህርታችን እና ኑሯ ችን አሌተቋረጠም፡፡ የእርሷ ሰውነት ግን እየተሇወጠ ሲሄዴ ይታወቀናሌ፡፡ እርሷ ከኑሮ ጋር ብቻ አይዯሇም የታገሇችው ከበሽታ ጋር ጭምር ነው፡፡ ሔመሟ እንዲይታወቅባት በውስጧ ትቋቋመው ነበር፡፡ ብተተኛ ብትተኛ እንን ከሁሇት ቀን በሊይ አትተኛም፡፡ በኋሊ በኋሊ ግን በሽታውንም አሸነፇችው መሰሌ አያማትም ነበር፡፡

ዙሬ ዙሬ ሳስበው የሚገርመኝ ነገር አሇ፡፡ ግዣሌን ያሌናትን ሁለ ትገዙሇች፡፡ አዴርጊሌን ያሌናትን ሁለ ታዯርጋሇች፡፡ አንዴም ቀን አትማረርም፡፡ ከየት እንዯምታመጣው አሊውቅም፡፡ እኛ ፉት እንዯ ዴሮው ትጫወታሇች፡፡ ሇትምህርታችን

የሚያስፇሌገን ነገር ሁለ አሌተዯሇም፡፡ ከየት ነበር የምታመጣው? የሚሇውን ሳስበው ይገርመኛሌ፡፡ እንዯ ጧፌ

አብርታ፣ እንዯ ሻማ ቀሌጣ ዴህነትን አሸንፊ ሌጆቿን አስተምራ ሇሀገር ያበረከተች ይህች የጀግኖች ጀግና አይዯሇችም?

Page 259: Daniel Kiibret's View

259

ዙሬ ዙሬ «ሃርዴ ቶክ» ሊይ ቀርበው ከባዴ ከባዴ ጥያቄዎችን በዴፌረት የሚመሌሱ ተጠያቂዎች ሲያዯነቁ እሰማሇሁ፡፡

ባታውቋት ነው እንጂ የኔ እናት ስንት «የሃርዴ ቶክ» ጥያቄ በዴፌረት መሌሳሇች መሰሊችሁ፡፡ ያውም በቴላቭዣን ሳይሆን

በሔይወት፡፡ አባታ ችን የት ሄዯ? ሇሚሇው የኛ የሌጆቿ ጥያቄ ሁሌጊዚ መሌስ መስጠት አሇባት፤ ሇምን ላሊ ባሌ አታገቢም

? ሇሚሇው የዖመድቿ ጥያቄ መሌስ መስጠት አሇባት፤ እንዳት እርሱ የሇም ብሇሽ እንዱህ እና እንዱያ ታዯርጊያሇሽ? ሇሚሇው የአባታችን ዖመድች ጥያቄ መሌስ መስጠት አሇባት፤ በብቸኝነቷ ሉጠቀሙ ሇሚፇሌጉ ዖሇላዎች መሌስ መስጠት አሇባት፤ እንዱህ ሇምን አታዯርጊም እንዱያ ሇምን አታዯርጊም እያለ ያሇ ፌሊጎቷ ሉያስኬዶት ሇሚፇሌጉ ጎረቤቶቿ እና

ወዲጆቿ መሌስ መስጠት አሇባት፡፡ እና ይህች ጀግና አይዯሇችም ትሊሊችሁ፡፡ «ሀርዴ ቶክ»ን ሳይሆን «ሀርዴ ሊይፌ»ን የተቋቋመች፡

እንዱያ ብቻዋን እየታገሇች፡፡ አገር በሙለ ዴንን ተክል ሇአባቴ ሌቅሶ መቀመጡን እያወቀው፣ ጀግንነቷን ግን የሚያዯንቅሊት አሌነበረም፡፡ ከፌ እያሌኩ ስሄዴ የሚያናዴዯኝ አንዴ ነገር ነበር፡፡ ሠርግ እና ተዛካር ስትጠራ በመጥሪያ ወረቀቱ ወይንም ካርደ ሊይ የአባቴ ስም ይጻፊሌ እንጂ የርሷ ስም አይጻፌም፡፡ እዴር የምንከፌሇው፣ የቤት ኪራይ

የምንከፌሇው፣ መብራት እና ውኃ የምንከፌሇው በአባቴ ስም ነው፡፡ ሇምን? እርሷኮ አባትም እናትም ሆና እየኖረች ነው፡፡

በሠፇራችን የአባቴ እና የእናቴ እዴር የተሇያየ ነው፡፡ የወንዴ እዴር እና የሴት እዴር፡፡ አባቴ በሔይወት እያሇ እርሷ ወዯ ሴት እዴር እርሱ ዯግሞ ወዯ ወንዴ እዴር ነበር የሚሄደት፡፡ አሁን ግን አባትም እናትም ሆናሇችና በሁሇቱም እዴር መገኘት ያሇባት፤ መክፇሌ ያሇባት እርሷው ናት፡፡ የሴት እዴር በዲ ሥራ መጠመደ የተሇመዯ ስሇሆነ እዘያ ስትሄዴ እርሷም ዲ ገብታ ትሠራሇች፡፡ የሚገርመኝ ግን የወንዴ እዴርተኞች የመጀመርያ ቀን ዴንን ተክሇው ዴንን ውስጥ ከብበው ካርታ ከመጫወት ውጭ አንዲችም ሥራ የሊቸውም፡፡ እርሷ የወንዴ እዴር ክፌያዋን ብትከፌሌም እንዯ ወንዴ እዴርተኞች ዴንን ውስጥ እንዴትቀመጥ የሚፇቅዴሊት ግን የሇም፡፡ ሇክፌያው እና ሇጥሪው ወንዴ፣ ሇሥራው ግን ሴት ናት፡፡

ማኅበረሰቡ ሇጀግንነቷ ዔውቅና ሊሇመስጠት ያሊዯረገው ጥረት አሌነበረም፡፡ በሴትነቷ የሚዯርስባትን ጥቃት ሁለ ችሊ፤

አባትም እናትም ሆና ባሳዯገች ሌጆቿን «የሴት ሌጅ» እያሇ ይሳዯባሌ፡፡ ሇመሆኑ ግን የሴት ሌጅ ያሌሆነ ማን አሇ፡፡ «የሴት

ሌጅ» ማሇት ስዴብ ነውን? ኢየሱስ ክርስቶስስ ቢሆን፣ መጽሏፌ ቅደሱም ቁርአኑም እንዯሚለት ያሇ አባት ከእናት

አይዯሇም እንዳ የተወሇዯው? «የሴት ሌጅ» ማሇት እንዳት ስዴብ ይሆናሌ፡፡ ሇመሆኑ የፇጣሪን ሥራ ተካፌሊ የምትሠራ

ሴት አይዯሇችም ወይ? ሌጅን አርሞ እና ቀጥቶ ማሳዯግ የሚችሇው ወንዴ ብቻ ነው ያሇው ማነው?

እንዱያውም አንዴ ጊዚ ታናሽ ወንዴሜ ነገሩ ሁለ አበሳጨውና «ያሇ አባት ይህንን ሁለ ሇፌተሽ አሳዴገሽ ሇምንዴን ነው

በአንቺ ስም የማሌጠራው? ይሄው ሰው ሁለ የሠራውን ሔንፃ በስሙ እየሰየመ አይዯሇም? ታዴያ አንቺ በአካሌም፣

በዔውቀትም፣ በምግ ባርም አንፀሽ ያሳዯግሺውን ሌጅ በስምሽ ብትጠሪ ምን ነውር አሇው? እንዱያውም ከዙሬ ጀምሮ

የአባቴን ስም አስቀይራሇሁ» ብል አስዯንግጧት ነበር፡፡ የርሱን ሃሳብ ሇማስ ቀየር በትኁት ሰብእና እንዳት እንዯ ዯከመች ትዛ ይሇኛሌ፡፡ እርሷ ሌፊቱን እና ውጤቱን እንጂ ስሙን እና ሽሌማቱን መች ትፇሌገዋሇች፡፡

እኛን ሇማሳዯግ ሇፊች፡፡ ቆይቶ ዯግሞ ማዯጋችንም ፇተና ሆነባት፡፡ ከሦስቱ ሌጆቿ ሁሇታችን ወንድች ስሇነበርን ብሓራዊ

ውትዴርናውን ትፇራው ነበር፡፡ «ምነው ሴት ብቻ በወሇዴኩ» ትሊሇች፡፡ በሴት ሌጆች ሊይ እንዱህ እና እንዱያ ዒይነት

ጥቃት ዯረሰ ስትባሌ ዯግሞ፣ «እንንም ወንድች ወሇዴኩ» ትሊሇች፡፡ አንዲንዴ ጊዚ አምጣ እንዯ ወሇዯችን አምጣ መሌሳ

ብትውጠን ትወዴዴ ነበር፡፡ «ምናሇ አምጬ እንዯ ወሇዴችሁ አምጬ መዋጥ ብችሌ፤ ዯኅና ዖመን ሲመጣ መሌሼ

እወሌዲችሁ ነበር» ትሇናሇች፡፡

እኅቴ ሁሌጊዚ አንዴ ነገር ይቆጫታሌ፡፡ ሰው በእናቱ ማኅፀን የኖረበት ጊዚ ሇምን ከእዴ ሜው ጋር እንዯማይቆጠር፡፡ እንዯ

እናት ማኅፀን ምቹ እና ሰሊማዊ፣ ያሇ ሃሳብ እና ያሇ ሰቀቀን የተኖረበት የት አሇ? ምርጫ፣ ቅርጫ፣

ክፌያ፣መዋጮ፣ተቆራጭ፣ ፕሇቲካ፣ ፒርቲ፣ ፌርዴ ቤት፣ፕሉስ ጣቢያ፣የላሇበት ሌዩ ዒሇም የታሇ? ታዴያ እንዱህ ያሇው ሔይወት ከእዴሜ ካሌተቆጠረ ምኑ ሉቆጠር ነው ትሌ ነበር፡፡

ወርቋን ሽጣ ሇሌጆቿ ወርቅ የሆነ ሔይወት ከሇገሰች እናት በተሻሇ ጀግና ሆኖ ማን ወርቅ ይሸሇማሌ? ወርቅንማ እንዯ ወርቅ በእሳት ሇተፇተነ ነው መስጠት፤ ምሳላው ከአማናዊው ጋር ሲሠምር ዯስ ያሰኛሌኮ፡፡

ስሇዘህም እርሷን ሸሌሙሌኝ፤ የእኔ ጀግና እርሷ ናት፡፡ ያሇምንም በጀት፣ያሇ ማንም አጋር ፣ ያሇማንም አማካሪ፣ ያሇ ምክር ቤት እና ካቢኔ፣ያሇ ውጭ ርዲታ፣ ግብር ሳትሰበስብ ሇሠሇሳ ዒመታት ያህሌ ቤተሰቦቿን አባትም እናትም ሆና የመራች፤ ችግርን ተቋ ቁማ ታሪክ ያዯረገች እናት፣ ፒርሊማ ባሇበት፣ካቢኔ በሚመክርበት፣ግብር ተሰብስቦ በጀት

Page 260: Daniel Kiibret's View

260

በሚመዯብበት፣የውጭ ርዲታ በሚጨመርበት፣ አማካሪ በበዙበት ሥፌራ መምራት አትችሌም የሚሊት ማነው‼ የኔ ጀግና እርሷ ናት እርሷን ሸሌሙሌኝ፡፡

ባልቻቸውን በሌዩ ሌዩ ምክንያት አጥተው በብቸኛነት እና በጀግንነት ችግርን አሸንፇው፣ ሌጆቻቸውን በማሳዯግ ሇወግ ሇመዒርግ ሊዯረሱ እናቶች መታሰቢያ፡፡

ጲሊጦስ

ሚያዛያ 14 ቀን 2000 ዒ.ም በኢትዮùያ አየር መንገዴ የበረራ ቁጥር ET 603 ከደባይ ወዯ አዱስ አበባ በመምጣት ሊይ ነበርኩ፡፡ ሻርጅያ በተባሇው ከተማ አንዴ ኢትዮ ጵያዊ የጠየቀኝን ጥያቄ አወጣሇሁ፣ አወርዲሇሁ፡፡ ወቅቱ በኢትዮጵያ

ክርስቲያኖች ዖንዴ ‹ሰሙነ ሔማማት› የሚባሇው ነው፡፡ ሚያዛያ 17 ቀን ስቅሇት ከሁሇት ቀናት በኋሊ ዯግሞ የትንሣኤ በዒሌ ይከበራሌ፡፡

ያ ኢትዮጵያዊ ወዲጄ፡- ‹‹መስፌኑ ጲሊጦስ ክርስቶስን ሇምን አሳሌፍ ሰጠው?›› የሚሌ ጥያቄ ነበር ያነሣሌኝ፡፡ ሇጊዚው ይኾናሌ ያሌኹትን ማብራሪያ ሰጠኹት፡፡ በኋሊ ግን እኔው ራሴ በነገሩ ማሰሊሰላን ቀጠሌኹ፡፡

ጴንጤናዊው ጲሊጦስ ክርስቶስ በተሰቀሇበት ጊዚ (በ34 ዒ.ም) በኢየሩሳላም የሮምን ንጉሥ በመወከሌ የይሁዲ መስፌን ነበር፡፡ ክርስቶስ በፉቱ ተከስሶ የቀረበውም ከዘህ ሥሌጣኑ የተነሣ ነበር፡፡ በዖመኑ ይዯረግ እንዯ ነበረው ተከሳሹን

አስቀርቦ ጠየቀ፡፡ እር ሱን ያስረዲለ የተባለ የከሣሽ ምስክሮችንም ጠየቀ፡፡ ነገር ግን ኢየሱስ ክርስቶስን ‹‹ወንጀሇኛ›› ሉያስዯርግ የሚችሌ ምንም ነገር ዏጣ፡፡ ሚስቱም በሔሌሟ ያየችውን ነገር በመግሇጥ በርቱዔ መንገዴ ብቻ ፌርዴ እንዱሰጥ ነገረችው፡፡

እነዘህ ሁለ ተዯማምረው መስፌኑ ጲሊጦስ ክርስቶስን፡- ‹‹ሇሞት የሚያበቃው ቀርቶ የሚያሳስረው ጥፊት

አሊገኘሁበትም›› ሲሌ ዯመዯመ፡፡ አይሁዴ ይህን ሲሰሙ ‹‹ይህን ካዯረግኽ የቄሣር ወዲጅ አይዯሇህም›› የሚሌ ፕሇቲካዊ

ተቃውሞ በከረረ ሁኔታ መሰንዖር ጀመሩ፡፡ ጲሊጦስ ነገሩን ሇማብረዴ በማሰብ ‹‹ኢየሱስ ክርስቶስን ገርፋ ሌስቀሌሊችሁ››

የሚሌ አማራጭ ሏሳብ አቀረበ፡፡ ከሳሾቹ አይሁዴ ግን ‹‹ሞቶ ካሊየነው አንተ የቄሣር ወዲጅ አይዯሇህም›› ብሇው ነገሩን አጠነከሩት፡፡ በመጨረሻም መስፌኑ ጲሊጦስ ተሸነፇ እና ይሙት በቃ ፇረዯ፡፡

የተከሰሰው እና በፌርዴ አዯባባይ የቆመው ክርስቶስ ምንም ጥፊት እንዲሊጠፊ ዲኛው ዏውቋሌ፡፡ ማወቅ ብቻም ሳይኾን በአንዯበቱ መስክሯሌ፡፡ ሔጉም ንጹሔ የኾነ ሰው ከተከሰሰበት ነገር ነጻ እንዱኾን እና እንዱሰናበት ያዛዙሌ፡፡ ታዱያ

ጲሊጦስ ይህን ሁለ እያወቀ ሇምን የተዙባ ፌርዴ ፇረዯ?

አንዴን ነገር ማወቅ፣ በጉዲዩም ማመን እና ሊመኑበት እውነት እስከ መጨረሻው በጽንዏት መቆም የተሇያዩ ነገሮች ናቸው፡፡ ጲሊጦስ የዔውቀት ችግር አሌነበረበትም፡፡ በዖ መኑ በነበረው የፌርዴ አሰጣጥ ሥነ ሥርዏት መሠረት የከሳሾቹን ምስክሮችም ኾነ ተከሳሹን በፉቱ አቁሞ ጠይቋሌ፡፡ በዘህም ክርስቶስ ምንም ወንጀሌ የላሇበት መኾኑን ዏውቋሌ፡፡ ነጻ

መኾን እንዲሇበትም አምኗሌ፡፡ ይህን ዔውቀቱን እና እምነቱን በተግባር እንዲያውሌ ግን አንዴ ነገር ከሇከሇው - የሚያጣው ጥቅም፡፡

ክርስቶስ የተከሰሰበት አንደ ወንጀሌ ‹‹ራሱን ከቄሣር ጋር በማስተካከሌ ‹ንጉሥ ነኝ› ይሊሌ›› የሚሇው ነው፡፡ በመኾኑም

ክርስቶስን ነጻ ቢሇቀው ‹‹ከቄሣር ላሊ ንጉሥ አሇ ብል ያምናሌ›› ተብል ሉወነጀሌ፣ በኋሊም ሥሌጣኑን ሉያጣ ነው፡፡ ጲሊጣስ እውነ ትን ተቀብል፣ ሇእውነት መሥዋዔትነት ከፌል ሥሌጣኑን ከሚያጣ እውነትን ሠውቶ በሥሌጣን መቆየትን መረጠ፡፡ ያመነው ነገር፣ የተናገረው ነገር እና የፇረዯው ፌርዴ ተሇያየ፡፡

አንዲንዴ ሰዎች የሚናገሩት፣ የሚያምኑበት፣ በየመዴረኩ የሚዯሰኩሩት፣ አጠናን ብሇው የሚተነትኑት፣ ከሌብ

ዯኞቻቸው ጋር ሲያወጉ የሚዖረዛሩት፣ ‹‹ቢኾን መሌካም ነው›› የሚለት እና በቦታው ሊይ ኾነው የሚፇጽሙት የሚሇያየው ሇእውነት መቆም የሚያስከፌሇው ዋጋ ስሊሇ ነው፡፡

Page 261: Daniel Kiibret's View

261

አንዴ ዲኛ የሚተቸው፣ የሚተነትነው፣ በኅሉናው የሚያምንበት እና በሌቡ የሚያመሊሌሰው ከሚሰጠው ፌርዴ ጋር ከተጋጨ፣ አንዴ ባሇሥሌጣን እውነት ነው ብል የተቀበሇው እና ትክክሌ ነው ብል የወሰነው ከተሇያየ፣ አንዴ ባሇሞያ የጥናቱ ውጤት እና እርሱ ሇአሇቃው ያቀረበው ውጤት ከተቃረነ እንዲያጡት የሚፇሩት ጥቅም አሇ ማሇት ነው፡፡

በስብሰባ ተቀምጠው አሇቆቻቸውን ወይም የሚመጣውን መከራ ፇርተው አንዲች ነገር የሚወስኑ ነገር ግን በሌቡናቸው

የተቀበለት እውነት ከወሰኑት ጋር የሚጋጭባቸው ሰዎች ይህን በሽታ የሚያሥታግሱት ‹‹ምን ይዯረግ ብሇህ ነው፤ በግዴ፣

ሳናም ንበት፣ አስፇራርተው፣ ሏሳባችንን ሳይቀበለ ቀርተው . . .የማይኾን ነገር ወሰኑ›› እያለ ሇሚቀርባቸው ሰው በማውራት ነው፡፡ የውስጡን ግጭት በወሬ ነው የሚያስተነፌሱት፡፡

ከወዲጆቻቸው ጋር ሲቀመጡ የተቹትን፣ የነቀፈትን እና የተቃወሙትን ነገር በቦታው ሲኾኑ ግን ‹‹የጠለት ይወርሳሌ. . .

›› የተባሇው ዯርሶባቸው እነርሱ የባሱ ኾነው ይገኛለ፡፡ አንዲንዴ ጊዚ በሚያምኑት ነገር እና በሚሰጡት መግሇጫ

መካከሌ ቅራኔ ሲያጋጥማቸው በረዣም ዏረፌተ ነገሮች፣ ኧ. . .ኧ. . .ኧ በሚሌ የሚታክት የነገር ጉተታ ወይም ዯግሞ

‹‹አበረታች ነው፤ አስዯናቂ ነው፤ ሌዩ ነው፤ ብሩህ ነው›› በሚለ የማይሇኩ ነገሮች ሉያሥታግሱት ይሞክራለ፡፡

ሁሇት እና ሁሇት አራት መኾኑን እያወቁ፣ ጠረጴዙቸው ሊይ በሚገኘው ወረቀት ይኽንኑ ሳያስቡት እየሞነጫጨሩ፣ 2 እና

2 ‹‹አምስት ነው›› ብሇው ሇማሳመን ሲለ የማርስ እና የጁፑተርን ሌምዴ የሚጠቅሱት ኅሉናቸው እና ንግግራቸው ሲጋጭባቸው ነው፡፡

‹‹የእንጀራ ጉዲይ ነው፤ ሌጆቼን ሊሳዴግ ብዬ ነው፤ ‹ከሰው ጋር ሲኖሩ ሞኝ ኾኖ አህያ ሲጭኑ ሦስት ኾኖ› ስሇሚባሌ

ነው፤ ክፈ ቀንን እና ቅዛምዛምን ጎንበስ ብል ማሳ ሇፌ ስሇሚገባ ነው፤ ብቻዬን ሇውጥ ሊመጣ ስሇማሌችሌ ነው . . .›› የሚባለት ማብራ ሪያዎች ሁለ ከነመሰልቻቸው የዘሁ ጲሊጦሳዊ ችግር መገሇጫዎች ናቸው፡፡

ሰው በመኖር ብቻ ሳይኾን በመሞትም ያሸንፊሌ፡፡ ሰዎችን ከእንስሳት ከሚሇዩ አቸው ነገሮች አንደ ሰዎች በሞት ሉገታ የማይችሌ አሸናፉነት ሉኖራቸው ስሇሚችሌ ነው፡፡ እነ ማርቲን ለተር ኪንግ፣ እነ ማኅተመ ጋንዱ፣ እነ አብዱሳ አጋ ተገዴሇዋሌ፤ ነገር ግን አሸንፇዋሌ፡፡ እነዘህ ሰዎች ሇሰማዔትነት እንዱበቁ ያዯረጋቸው የሚሠሩት ሥራ ከሚያምኑበት ነገር ጋር እንዱቃረን ባሇመፌቀዲቸው ነው፡፡

የተማረው እና የሚያምንበት ላሊ ኾኖ ጥቅም ብቻ በሚያስገኝሇት ክሉኒክ የሚሠራ፣ ጥቅም ብቻ ባሇበት ትምህርት ቤት የሚያስተምር፣ ጥቅም ብቻ ባሇበት የፊይናንስ ሥራ ሊይ የተሠማራ፣ ጥቅም ብቻ በሚገኝበት የጋዚጠኝነት መስክ

የሚትን ስንቱ ነው !! ውል አበሌ፣ የተሻሇ ክፌያ፣ የውጭ ዔዴሌ፣ ሥሌጣን፣ የወንበር አበሌ፣ መኪና፣ የሪሴፔሽን

ግብዡ፣ ያማረ ቢሮ እና የተዯሊዯሇ ቤት ይቀርብኛሌ ብል የማያምንበትን የሚሠራ ስንቱ !!

ጲሊጦስ ውሳኔውን ወስኖ ክርስቶስ ከተሰቀሇ በኋሊ በሠራው ሥራ መጸጸት ጀመረ፡፡ የውስጡ እምነት እየገፊ፣ ኅሉናውንም ዔረፌት እየነሳው መጣ፡፡ ያ ሰዒት ግን ምንም ሉያዯርግ የማይችሌበት ሰዒት ነበር፡፡ የእርሱ ፌርዴ ተፇጻሚ ኾኖ ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቅሎሌ፡፡ በታሪክ እንዯሚነገረው ጲሊጦስ እስከ ዔዴሜው ፌጻሜ በዘያ በሠራው ሥራ እንዯ ተጸጸተ፣ ኅሉናውም ሰሊም ሳያገኝ ነው የኖረው፡፡

ነገር ካሇቀ በኋሊ ከመጸጸት እና የኅሉና ሰሊም ከማጣት ከሚያምኑት እውነት ጋር መቆም እጅግ የተመረጠ ነው፡፡ ጦርነቱ

ሲያበቃ፣ ፕሇቲካው ሲቀየር፣ አስቸጋሪው ዖመን ሲያሌፌ፣ የችግሩ ጊዚ ሲጠናቀቅ ‹‹እንዱህ ብዬ ነበር፣ እንዱህ ማዴረግ አሌነበረብኝም፤ ያዯረግኹት ተገዴጄ ነው፤ ተጽዔኖ ነበረብኝ፤ ሇታሪክ ምስክርነት ሇመትረፌ ብዬ ነው፤በሠራሁት ሥራ

አዛናሇሁ፤ ተሰምቶኛሌ፤ ወዖተ ወዖተ›› ሇችግሩ መፌትሓ አይሆኑም፡፡

የሞተው አይነሣም፤ የዯኽየው ሀብት አያገኝም፤ የተነጠቀው አይመሇስም፣ ትዲሩን የፇታው አያገባም፤ ያሇቀ ዔዴሜ አይተካም፤ ያመሇጠ ዔዴሌ አይገኝም፡፡ እናም ውስጣዊ ሰሊም ይጠፊሌ፤ ጸጸት እንዯ እግር እሳት ይበሊሌ፡፡

በስታዴዬሙ ሪያ ተሰብስቦ መተቸት፣ ሏሳብ መስጠት፣ ‹‹ሇምን አሌገባም›› ብል መውቀስ፣ ጎሌ ሲገባም መጨፇር፣ አሠሌጣኝ እና ተጨዋችን መሳዯብ እጅግ በጣም ቀሊሌ ነው፡፡ ከዏሥራ አንደ ተጨዋቾች እንዯ አንደ ኾኖ ውጤት የሚያመጣ ጨዋታ መጫወት ግን ከባዴ ነው፡፡

Page 262: Daniel Kiibret's View

262

የጨዋታ ጊዚው ሲጠናቀቅ ‹‹ይህ ቢዯረግ እንዱህ ይኾን ነበር፤ ያ እንዱህ ቢያዯረግ ይገባ ነበር፤ እገላ ይህን l!ሠራ

አይገባም ነበር፤›› እየተባሇ ይተነተናሌ፡፡ እንዱህ ያሇው ነገር ሇወዯፉቱ ጠቃሚ ሌምዴ ይገኝበት ይኾናሌ፡፡ ያን ጨዋታ ግን አይቀይረውም፤ የገባው ገብቷሌ፤ የተሳተው ተስቷሌና፡፡

እናም ነገር ካሇቀ በኋሊ እንዱህ የኾነው እንዱያ ስሊሌኾነ ነው ከማሇት በወቅቱ ማዴረግ ያሇብንን ነገር ማዴረግ ነው፡፡

‹‹አገራችን በባዔዴ መያዛ የሇባትም›› ብሇው ያመኑበትን እምነት በተግባር ሇመግሇጥ በዏዴዋ ዖመቻ መሥዋዔትነት

የከፇለት ጀግኖ ቻችን ኢትዮጵያን በነጻነት ሇማቆየት ችሇዋሌ፡፡ ነገር ግን ‹‹ከጣሉያን የምናገኘው ጥቅም ይበሌጥብናሌ›› ብሇው ባይዖምቱ ኖሮ ታሪክ በተቀየረ ነበር፡፡ ታዱያ ዙሬ እነዘያ ዖማቾች ያሌዖመቱበትን ምክንያት ቢያስረደን እንን የዏዴዋን ዴሌ ሉተካው አይችሌም፡፡ በክፈ ቀን በጦርነት ሜዲ የተወሇደት ጀግኖች አባቶቻችን ግን መሥዋዔት ኾነው በሞታቸው ወራሪን አሸነፈ፡፡

ከስብሰባ ሲመጡ፣ ነገር ሲያሌቅ፣ ጨዋታው ሲያበቃ፣ መከራው ገሸሽ ሲሌ ሺሔ ጊዚ ከማውራት ‹‹ጀግና የሚወሇዯው

በጦር ሜዲ ነው›› ብል እዘያው ሊይ ሊመኑበት መሟገት ነው ሞያ ማሇት፡፡

ስሇ የላሉት ወፌ ‹አፇጣጠር› የሰማሁትን እዘህ ሊይ ባነሣው መሌካም ነው፡፡ በጥንት ጊዚ የላሉት ወፌ የሚባሌ ነገር አሌነበረም አለ፡፡ አንዴ ጊዚ ግን ወፍች ተሰብስበው የሚወዲዴቀውን ጥራጥሬ አይጦች እየበለ ጦማችንን ስሊሳዯሩን

አይጦችን የሚከ ታተሌ፣ መሌኩ አይጥ የሚመስሌ የወፌ ዖበኛ እንቅጠር ብሇው ማስታወቂያ አወጡ፡፡ በዘህ ጊዚ

ጉዴዴ ውስጥ መኖር የመረራት አይጥ ክንፌ አሰፌታ ‹‹ወፌ ነኝ›› ብሊ ቀረበች፡፡ ምንም እንን ዖመድቿ ‹‹አይጦች

ጥራጥሬ መብሊት የሇባቸውም›› የሚለትን ብትቃወምም ሇመኖር ስትሌ ግን ሇዖበኝነቱ ተስማማች፡፡ ጥርሷን አይተው እንዲያባርሯትም በዴንጋይ ሰብራ አረገፇችው፡፡ ሇብ ዖመን በዖበኝነቱ ጸንታ የገዙ ዖመድቿ የሆኑትን ወፍች ስታስበረግግ ኖረች፡፡ እየቆየች ግን ጥርሷ እያዯገ፣ ፀጉርዋም እየታወቀ ሄዯ፡፡ ሇመዯበቅ ብትሞክርም አሌቻሇችም፡፡ ወዯ ዴሮው ኑሮዋ እንዲትመሇስ አይጥነቱን ረስታዋሇች፡፡ ያዯረገችው ነገር እየጸጸታት ስሇ መጣ ከሁለም ሇመራቅ ስትሌ በላሉት ብቻ መንቀሳቀስ ጀመረች ይባሊሌ፡፡ የላሉት ወፌ አይጥም ወፌም ኾና የኖረችው በዘህ ጠባይዋ ነው ይባሊሌ፡፡

ትናንት የሠሩት ነገር ‹ጥርሱ እየበቀሇ፣ ፀጉሩም ብቅ እያሇ› እያስቸገራቸው ስን ቶች ወገኖቼ መከራ እያዩ ነው፡፡ ውስጣቸው አይጥ ኾኖ ሊያቸው ወፌ እየኾነ፡፡ እንዯ አይጥ እያሰቡ፣ እንዯ ወፌ ሉሠሩ እየሞከሩ፣ መጨረሻቸው በጸጸት ጨሇማ ውስጥ መሰወር ይኾናሌ፡፡

የእስክንዴርን ታሪክ የጻፇው የግብጹ ንጉሥ በጥሉሞስ እንዱህ ይተርክሌናሌ፡፡ በአንዴ ትንሽ ጦርነት የእስክንዴር ጦር

ብ ጉዲት ዯርሶበት አሸነፇ፡፡ የዘህ ጦርነት ጉዲት ያንገበገበው አንዴ ወታዯር ‹‹የአመራር ዴክመት ባይኖር ኖሮ ይህን

ጦርነት ሇማ ሸነፌ ይህን ሁለ መሥዋዔትነት መክፇሌ አያስፇሌግም ነበር›› ብል በመተቸቱ ተከስሶ እስክንዴር ዖንዴ

ቀረበ፡፡ ‹‹ይህ ዒይነቱ ሏሳብ ጦሩን ያዲክማሌ፤ ጠሊትን ያስዯስታሌ፤ መዯፊፇር ያመጣሌ፤ ሇላልች ክፈ አርኣያ ይኾናሌና

ወታዯሩም ይቀጣ፣ ሏሳቡም ስሔ ተት መኾኑ ይነገር›› ብሇው የጦር ጄኔራልቹ እስክንዴርን ወጥረው ያት፡፡

ታሊቁ እስክንዴርም ‹‹እንዯ ንጉሥነቴ ይህ ሰው ጥፊተኛ ነው፤ የሰነዖረውም አስተ ያየት ስሔተት ነው፤ እንዯ እውነቱ ከኾነ

ዯግሞ ይህ ሰው ትክክሌ ነው፤ እኛ ጥፊተኞች ነን፡፡ እኔ ዯግሞ እንዯ ንጉሥነቴ ሳይኾን እንዯ እውነቱ ፇርጃሇሁ›› ብል ተናገረ፡፡

እኛስ?

ሚያዛያ 14 ቀን 2000 ዒ.ም በኢትዮùያ አየር መንገዴ የበረራ ቁጥር ET 603 ከደባይ ወዯ አዱስ አበባ በመምጣት ሊይ ነበርኩ፡፡ ሻርጅያ በተባሇው ከተማ አንዴ ኢትዮ ጵያዊ የጠየቀኝን ጥያቄ አወጣሇሁ፣ አወርዲሇሁ፡፡ ወቅቱ በኢትዮጵያ

ክርስቲያኖች ዖንዴ ‹ሰሙነ ሔማማት› የሚባሇው ነው፡፡ ሚያዛያ 17 ቀን ስቅሇት ከሁሇት ቀናት በኋሊ ዯግሞ የትንሣኤ በዒሌ ይከበራሌ፡፡

ያ ኢትዮጵያዊ ወዲጄ፡- ‹‹መስፌኑ ጲሊጦስ ክርስቶስን ሇምን አሳሌፍ ሰጠው?›› የሚሌ ጥያቄ ነበር ያነሣሌኝ፡፡ ሇጊዚው ይኾናሌ ያሌኹትን ማብራሪያ ሰጠኹት፡፡ በኋሊ ግን እኔው ራሴ በነገሩ ማሰሊሰላን ቀጠሌኹ፡፡

ጴንጤናዊው ጲሊጦስ ክርስቶስ በተሰቀሇበት ጊዚ (በ34 ዒ.ም) በኢየሩሳላም የሮምን ንጉሥ በመወከሌ የይሁዲ መስፌን ነበር፡፡ ክርስቶስ በፉቱ ተከስሶ የቀረበውም ከዘህ ሥሌጣኑ የተነሣ ነበር፡፡ በዖመኑ ይዯረግ እንዯ ነበረው ተከሳሹን

Page 263: Daniel Kiibret's View

263

አስቀርቦ ጠየቀ፡፡ እር ሱን ያስረዲለ የተባለ የከሣሽ ምስክሮችንም ጠየቀ፡፡ ነገር ግን ኢየሱስ ክርስቶስን ‹‹ወንጀሇኛ›› ሉያስዯርግ የሚችሌ ምንም ነገር ዏጣ፡፡ ሚስቱም በሔሌሟ ያየችውን ነገር በመግሇጥ በርቱዔ መንገዴ ብቻ ፌርዴ እንዱሰጥ ነገረችው፡፡

እነዘህ ሁለ ተዯማምረው መስፌኑ ጲሊጦስ ክርስቶስን፡- ‹‹ሇሞት የሚያበቃው ቀርቶ የሚያሳስረው ጥፊት

አሊገኘሁበትም›› ሲሌ ዯመዯመ፡፡ አይሁዴ ይህን ሲሰሙ ‹‹ይህን ካዯረግኽ የቄሣር ወዲጅ አይዯሇህም›› የሚሌ ፕሇቲካዊ

ተቃውሞ በከረረ ሁኔታ መሰንዖር ጀመሩ፡፡ ጲሊጦስ ነገሩን ሇማብረዴ በማሰብ ‹‹ኢየሱስ ክርስቶስን ገርፋ ሌስቀሌሊችሁ››

የሚሌ አማራጭ ሏሳብ አቀረበ፡፡ ከሳሾቹ አይሁዴ ግን ‹‹ሞቶ ካሊየነው አንተ የቄሣር ወዲጅ አይዯሇህም›› ብሇው ነገሩን አጠነከሩት፡፡ በመጨረሻም መስፌኑ ጲሊጦስ ተሸነፇ እና ይሙት በቃ ፇረዯ፡፡

የተከሰሰው እና በፌርዴ አዯባባይ የቆመው ክርስቶስ ምንም ጥፊት እንዲሊጠፊ ዲኛው ዏውቋሌ፡፡ ማወቅ ብቻም ሳይኾን በአንዯበቱ መስክሯሌ፡፡ ሔጉም ንጹሔ የኾነ ሰው ከተከሰሰበት ነገር ነጻ እንዱኾን እና እንዱሰናበት ያዛዙሌ፡፡ ታዱያ

ጲሊጦስ ይህን ሁለ እያወቀ ሇምን የተዙባ ፌርዴ ፇረዯ?

አንዴን ነገር ማወቅ፣ በጉዲዩም ማመን እና ሊመኑበት እውነት እስከ መጨረሻው በጽንዏት መቆም የተሇያዩ ነገሮች ናቸው፡፡ ጲሊጦስ የዔውቀት ችግር አሌነበረበትም፡፡ በዖ መኑ በነበረው የፌርዴ አሰጣጥ ሥነ ሥርዏት መሠረት የከሳሾቹን ምስክሮችም ኾነ ተከሳሹን በፉቱ አቁሞ ጠይቋሌ፡፡ በዘህም ክርስቶስ ምንም ወንጀሌ የላሇበት መኾኑን ዏውቋሌ፡፡ ነጻ

መኾን እንዲሇበትም አምኗሌ፡፡ ይህን ዔውቀቱን እና እምነቱን በተግባር እንዲያውሌ ግን አንዴ ነገር ከሇከሇው - የሚያጣው ጥቅም፡፡

ክርስቶስ የተከሰሰበት አንደ ወንጀሌ ‹‹ራሱን ከቄሣር ጋር በማስተካከሌ ‹ንጉሥ ነኝ› ይሊሌ›› የሚሇው ነው፡፡ በመኾኑም

ክርስቶስን ነጻ ቢሇቀው ‹‹ከቄሣር ላሊ ንጉሥ አሇ ብል ያምናሌ›› ተብል ሉወነጀሌ፣ በኋሊም ሥሌጣኑን ሉያጣ ነው፡፡ ጲሊጣስ እውነ ትን ተቀብል፣ ሇእውነት መሥዋዔትነት ከፌል ሥሌጣኑን ከሚያጣ እውነትን ሠውቶ በሥሌጣን መቆየትን መረጠ፡፡ ያመነው ነገር፣ የተናገረው ነገር እና የፇረዯው ፌርዴ ተሇያየ፡፡

አንዲንዴ ሰዎች የሚናገሩት፣ የሚያምኑበት፣ በየመዴረኩ የሚዯሰኩሩት፣ አጠናን ብሇው የሚተነትኑት፣ ከሌብ

ዯኞቻቸው ጋር ሲያወጉ የሚዖረዛሩት፣ ‹‹ቢኾን መሌካም ነው›› የሚለት እና በቦታው ሊይ ኾነው የሚፇጽሙት የሚሇያየው ሇእውነት መቆም የሚያስከፌሇው ዋጋ ስሊሇ ነው፡፡

አንዴ ዲኛ የሚተቸው፣ የሚተነትነው፣ በኅሉናው የሚያምንበት እና በሌቡ የሚያመሊሌሰው ከሚሰጠው ፌርዴ ጋር ከተጋጨ፣ አንዴ ባሇሥሌጣን እውነት ነው ብል የተቀበሇው እና ትክክሌ ነው ብል የወሰነው ከተሇያየ፣ አንዴ ባሇሞያ የጥናቱ ውጤት እና እርሱ ሇአሇቃው ያቀረበው ውጤት ከተቃረነ እንዲያጡት የሚፇሩት ጥቅም አሇ ማሇት ነው፡፡

በስብሰባ ተቀምጠው አሇቆቻቸውን ወይም የሚመጣውን መከራ ፇርተው አንዲች ነገር የሚወስኑ ነገር ግን በሌቡናቸው

የተቀበለት እውነት ከወሰኑት ጋር የሚጋጭባቸው ሰዎች ይህን በሽታ የሚያሥታግሱት ‹‹ምን ይዯረግ ብሇህ ነው፤ በግዴ፣

ሳናም ንበት፣ አስፇራርተው፣ ሏሳባችንን ሳይቀበለ ቀርተው . . .የማይኾን ነገር ወሰኑ›› እያለ ሇሚቀርባቸው ሰው በማውራት ነው፡፡ የውስጡን ግጭት በወሬ ነው የሚያስተነፌሱት፡፡

ከወዲጆቻቸው ጋር ሲቀመጡ የተቹትን፣ የነቀፈትን እና የተቃወሙትን ነገር በቦታው ሲኾኑ ግን ‹‹የጠለት ይወርሳሌ. . .

›› የተባሇው ዯርሶባቸው እነርሱ የባሱ ኾነው ይገኛለ፡፡ አንዲንዴ ጊዚ በሚያምኑት ነገር እና በሚሰጡት መግሇጫ

መካከሌ ቅራኔ ሲያጋጥማቸው በረዣም ዏረፌተ ነገሮች፣ ኧ. . .ኧ. . .ኧ በሚሌ የሚታክት የነገር ጉተታ ወይም ዯግሞ

‹‹አበረታች ነው፤ አስዯናቂ ነው፤ ሌዩ ነው፤ ብሩህ ነው›› በሚለ የማይሇኩ ነገሮች ሉያሥታግሱት ይሞክራለ፡፡

ሁሇት እና ሁሇት አራት መኾኑን እያወቁ፣ ጠረጴዙቸው ሊይ በሚገኘው ወረቀት ይኽንኑ ሳያስቡት እየሞነጫጨሩ፣ 2 እና

2 ‹‹አምስት ነው›› ብሇው ሇማሳመን ሲለ የማርስ እና የጁፑተርን ሌምዴ የሚጠቅሱት ኅሉናቸው እና ንግግራቸው ሲጋጭባቸው ነው፡፡

‹‹የእንጀራ ጉዲይ ነው፤ ሌጆቼን ሊሳዴግ ብዬ ነው፤ ‹ከሰው ጋር ሲኖሩ ሞኝ ኾኖ አህያ ሲጭኑ ሦስት ኾኖ› ስሇሚባሌ

ነው፤ ክፈ ቀንን እና ቅዛምዛምን ጎንበስ ብል ማሳ ሇፌ ስሇሚገባ ነው፤ ብቻዬን ሇውጥ ሊመጣ ስሇማሌችሌ ነው . . .›› የሚባለት ማብራ ሪያዎች ሁለ ከነመሰልቻቸው የዘሁ ጲሊጦሳዊ ችግር መገሇጫዎች ናቸው፡፡

Page 264: Daniel Kiibret's View

264

ሰው በመኖር ብቻ ሳይኾን በመሞትም ያሸንፊሌ፡፡ ሰዎችን ከእንስሳት ከሚሇዩ አቸው ነገሮች አንደ ሰዎች በሞት ሉገታ የማይችሌ አሸናፉነት ሉኖራቸው ስሇሚችሌ ነው፡፡ እነ ማርቲን ለተር ኪንግ፣ እነ ማኅተመ ጋንዱ፣ እነ አብዱሳ አጋ ተገዴሇዋሌ፤ ነገር ግን አሸንፇዋሌ፡፡ እነዘህ ሰዎች ሇሰማዔትነት እንዱበቁ ያዯረጋቸው የሚሠሩት ሥራ ከሚያምኑበት ነገር ጋር እንዱቃረን ባሇመፌቀዲቸው ነው፡፡

የተማረው እና የሚያምንበት ላሊ ኾኖ ጥቅም ብቻ በሚያስገኝሇት ክሉኒክ የሚሠራ፣ ጥቅም ብቻ ባሇበት ትምህርት ቤት የሚያስተምር፣ ጥቅም ብቻ ባሇበት የፊይናንስ ሥራ ሊይ የተሠማራ፣ ጥቅም ብቻ በሚገኝበት የጋዚጠኝነት መስክ

የሚትን ስንቱ ነው !! ውል አበሌ፣ የተሻሇ ክፌያ፣ የውጭ ዔዴሌ፣ ሥሌጣን፣ የወንበር አበሌ፣ መኪና፣ የሪሴፔሽን

ግብዡ፣ ያማረ ቢሮ እና የተዯሊዯሇ ቤት ይቀርብኛሌ ብል የማያምንበትን የሚሠራ ስንቱ !!

ጲሊጦስ ውሳኔውን ወስኖ ክርስቶስ ከተሰቀሇ በኋሊ በሠራው ሥራ መጸጸት ጀመረ፡፡ የውስጡ እምነት እየገፊ፣ ኅሉናውንም ዔረፌት እየነሳው መጣ፡፡ ያ ሰዒት ግን ምንም ሉያዯርግ የማይችሌበት ሰዒት ነበር፡፡ የእርሱ ፌርዴ ተፇጻሚ ኾኖ ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቅሎሌ፡፡ በታሪክ እንዯሚነገረው ጲሊጦስ እስከ ዔዴሜው ፌጻሜ በዘያ በሠራው ሥራ እንዯ ተጸጸተ፣ ኅሉናውም ሰሊም ሳያገኝ ነው የኖረው፡፡

ነገር ካሇቀ በኋሊ ከመጸጸት እና የኅሉና ሰሊም ከማጣት ከሚያምኑት እውነት ጋር መቆም እጅግ የተመረጠ ነው፡፡ ጦርነቱ

ሲያበቃ፣ ፕሇቲካው ሲቀየር፣ አስቸጋሪው ዖመን ሲያሌፌ፣ የችግሩ ጊዚ ሲጠናቀቅ ‹‹እንዱህ ብዬ ነበር፣ እንዱህ ማዴረግ አሌነበረብኝም፤ ያዯረግኹት ተገዴጄ ነው፤ ተጽዔኖ ነበረብኝ፤ ሇታሪክ ምስክርነት ሇመትረፌ ብዬ ነው፤በሠራሁት ሥራ

አዛናሇሁ፤ ተሰምቶኛሌ፤ ወዖተ ወዖተ›› ሇችግሩ መፌትሓ አይሆኑም፡፡

የሞተው አይነሣም፤ የዯኽየው ሀብት አያገኝም፤ የተነጠቀው አይመሇስም፣ ትዲሩን የፇታው አያገባም፤ ያሇቀ ዔዴሜ አይተካም፤ ያመሇጠ ዔዴሌ አይገኝም፡፡ እናም ውስጣዊ ሰሊም ይጠፊሌ፤ ጸጸት እንዯ እግር እሳት ይበሊሌ፡፡

በስታዴዬሙ ሪያ ተሰብስቦ መተቸት፣ ሏሳብ መስጠት፣ ‹‹ሇምን አሌገባም›› ብል መውቀስ፣ ጎሌ ሲገባም መጨፇር፣ አሠሌጣኝ እና ተጨዋችን መሳዯብ እጅግ በጣም ቀሊሌ ነው፡፡ ከዏሥራ አንደ ተጨዋቾች እንዯ አንደ ኾኖ ውጤት የሚያመጣ ጨዋታ መጫወት ግን ከባዴ ነው፡፡

የጨዋታ ጊዚው ሲጠናቀቅ ‹‹ይህ ቢዯረግ እንዱህ ይኾን ነበር፤ ያ እንዱህ ቢያዯረግ ይገባ ነበር፤ እገላ ይህን l!ሠራ

አይገባም ነበር፤›› እየተባሇ ይተነተናሌ፡፡ እንዱህ ያሇው ነገር ሇወዯፉቱ ጠቃሚ ሌምዴ ይገኝበት ይኾናሌ፡፡ ያን ጨዋታ ግን አይቀይረውም፤ የገባው ገብቷሌ፤ የተሳተው ተስቷሌና፡፡

እናም ነገር ካሇቀ በኋሊ እንዱህ የኾነው እንዱያ ስሊሌኾነ ነው ከማሇት በወቅቱ ማዴረግ ያሇብንን ነገር ማዴረግ ነው፡፡

‹‹አገራችን በባዔዴ መያዛ የሇባትም›› ብሇው ያመኑበትን እምነት በተግባር ሇመግሇጥ በዏዴዋ ዖመቻ መሥዋዔትነት

የከፇለት ጀግኖ ቻችን ኢትዮጵያን በነጻነት ሇማቆየት ችሇዋሌ፡፡ ነገር ግን ‹‹ከጣሉያን የምናገኘው ጥቅም ይበሌጥብናሌ›› ብሇው ባይዖምቱ ኖሮ ታሪክ በተቀየረ ነበር፡፡ ታዱያ ዙሬ እነዘያ ዖማቾች ያሌዖመቱበትን ምክንያት ቢያስረደን እንን የዏዴዋን ዴሌ ሉተካው አይችሌም፡፡ በክፈ ቀን በጦርነት ሜዲ የተወሇደት ጀግኖች አባቶቻችን ግን መሥዋዔት ኾነው በሞታቸው ወራሪን አሸነፈ፡፡

ከስብሰባ ሲመጡ፣ ነገር ሲያሌቅ፣ ጨዋታው ሲያበቃ፣ መከራው ገሸሽ ሲሌ ሺሔ ጊዚ ከማውራት ‹‹ጀግና የሚወሇዯው

በጦር ሜዲ ነው›› ብል እዘያው ሊይ ሊመኑበት መሟገት ነው ሞያ ማሇት፡፡

ስሇ የላሉት ወፌ ‹አፇጣጠር› የሰማሁትን እዘህ ሊይ ባነሣው መሌካም ነው፡፡ በጥንት ጊዚ የላሉት ወፌ የሚባሌ ነገር አሌነበረም አለ፡፡ አንዴ ጊዚ ግን ወፍች ተሰብስበው የሚወዲዴቀውን ጥራጥሬ አይጦች እየበለ ጦማችንን ስሊሳዯሩን

አይጦችን የሚከ ታተሌ፣ መሌኩ አይጥ የሚመስሌ የወፌ ዖበኛ እንቅጠር ብሇው ማስታወቂያ አወጡ፡፡ በዘህ ጊዚ

ጉዴዴ ውስጥ መኖር የመረራት አይጥ ክንፌ አሰፌታ ‹‹ወፌ ነኝ›› ብሊ ቀረበች፡፡ ምንም እንን ዖመድቿ ‹‹አይጦች

ጥራጥሬ መብሊት የሇባቸውም›› የሚለትን ብትቃወምም ሇመኖር ስትሌ ግን ሇዖበኝነቱ ተስማማች፡፡ ጥርሷን አይተው እንዲያባርሯትም በዴንጋይ ሰብራ አረገፇችው፡፡ ሇብ ዖመን በዖበኝነቱ ጸንታ የገዙ ዖመድቿ የሆኑትን ወፍች ስታስበረግግ ኖረች፡፡ እየቆየች ግን ጥርሷ እያዯገ፣ ፀጉርዋም እየታወቀ ሄዯ፡፡ ሇመዯበቅ ብትሞክርም አሌቻሇችም፡፡ ወዯ ዴሮው ኑሮዋ እንዲትመሇስ አይጥነቱን ረስታዋሇች፡፡ ያዯረገችው ነገር እየጸጸታት ስሇ መጣ ከሁለም ሇመራቅ ስትሌ በላሉት ብቻ መንቀሳቀስ ጀመረች ይባሊሌ፡፡ የላሉት ወፌ አይጥም ወፌም ኾና የኖረችው በዘህ ጠባይዋ ነው ይባሊሌ፡፡

Page 265: Daniel Kiibret's View

265

ትናንት የሠሩት ነገር ‹ጥርሱ እየበቀሇ፣ ፀጉሩም ብቅ እያሇ› እያስቸገራቸው ስን ቶች ወገኖቼ መከራ እያዩ ነው፡፡ ውስጣቸው አይጥ ኾኖ ሊያቸው ወፌ እየኾነ፡፡ እንዯ አይጥ እያሰቡ፣ እንዯ ወፌ ሉሠሩ እየሞከሩ፣ መጨረሻቸው በጸጸት ጨሇማ ውስጥ መሰወር ይኾናሌ፡፡

የእስክንዴርን ታሪክ የጻፇው የግብጹ ንጉሥ በጥሉሞስ እንዱህ ይተርክሌናሌ፡፡ በአንዴ ትንሽ ጦርነት የእስክንዴር ጦር

ብ ጉዲት ዯርሶበት አሸነፇ፡፡ የዘህ ጦርነት ጉዲት ያንገበገበው አንዴ ወታዯር ‹‹የአመራር ዴክመት ባይኖር ኖሮ ይህን

ጦርነት ሇማ ሸነፌ ይህን ሁለ መሥዋዔትነት መክፇሌ አያስፇሌግም ነበር›› ብል በመተቸቱ ተከስሶ እስክንዴር ዖንዴ

ቀረበ፡፡ ‹‹ይህ ዒይነቱ ሏሳብ ጦሩን ያዲክማሌ፤ ጠሊትን ያስዯስታሌ፤ መዯፊፇር ያመጣሌ፤ ሇላልች ክፈ አርኣያ ይኾናሌና

ወታዯሩም ይቀጣ፣ ሏሳቡም ስሔ ተት መኾኑ ይነገር›› ብሇው የጦር ጄኔራልቹ እስክንዴርን ወጥረው ያት፡፡

ታሊቁ እስክንዴርም ‹‹እንዯ ንጉሥነቴ ይህ ሰው ጥፊተኛ ነው፤ የሰነዖረውም አስተ ያየት ስሔተት ነው፤ እንዯ እውነቱ ከኾነ

ዯግሞ ይህ ሰው ትክክሌ ነው፤ እኛ ጥፊተኞች ነን፡፡ እኔ ዯግሞ እንዯ ንጉሥነቴ ሳይኾን እንዯ እውነቱ ፇርጃሇሁ›› ብል

ተናገረ፡፡ እኛስ?

ገዴሇ ዚና ማርቆስ የያዙቸው መረጃዎችና ሁነቶች

በግእዛ ቋንቋ የተጻፈ ከ200 በሊይ ገዴሊትን እስከ አሁን ሇማየት ዔዴሌ ገጥሞኛሌ፡፡ የገዴሊቱ አጻጻፌ ተመሳሳይ የሆነ

«ቅርጽ» /format/ እና ተመሳሳይ የሆነ «ፌሰት» /Flow/ የሚከተለ ሆነው አግኝቻቸው ነበር፡፡ በዘህ ጽሐፌ «ቅርጽ» የምሇው የገዴለ ባሇቤት ታሪክ፣ ገዴሌ፣ ቃሌ ኪዲን፣ ተአምር እና መሌክዔ የሚጻፌበት መንገዴ ማሇቴ ነው፡፡ በአብዙኞቹ ገዴልች መጀመሪያ የሃይማኖት መሠረት የሚሆነው ምሥጢረ ሥሊሴ እና ምሥጢረ ሥጋዌ በመግቢያነት ይቀርባሌ፡፡ ከዘያም የቅደሱ ትውሌዴ ይገሇጣሌ፤ ቀጥልም ገዴለ ይከተሊሌ፤ ከዘያም የተሰጠው ቃሌ ኪዲን ይጻፊሌ፤ በመጨረሻም ተአምሩ እና መሌክዐ ይቀርባሌ፡፡

«ፌሰት» የምሇው ዯግሞ የታሪኩ ቅዯም ተከተሌ የቀረበበትን መንገዴ ነው፡፡ ታሪኩ ከየት ተነሥቶ፣ በየት በኩሌ አሌፍ፣ የት ይዯርሳሌ የሚሇው ነው፡፡ በብዎቹ ገዴልቻችን ከቅደሱ ወሊጆች ይጀምርና አወሊሇደን ከገሇጠሌን በኋሊ የአካባቢያዊ እና የትምህርታዊ ዔዴገቱን፤ ገዲማዊ ሔይወቱን፣ የተቀበሇውን መከራ፤ ዔሇተ ዔረፌቱን ነው የሚተርክሌን፡፡

የገዴሇ ዚና ማርቆስ አቀራረብ ግን ከዘህ ከተሇመዯው መንገዴ ወጣ ያሇ በመሆኑ ስሇ ገዴሊት ያሇንን ዔውቀት የሚያሳዴግ ብቻ ሳይሆን ተጨማሪ መረጃም የሚሰጥ ሆኖ አግኝቼዋሇሁ፡፡ ገዴለን ሇማንበብ ሇመጀመሪያ ጊዚ ዔዴሌ ያገኘሁት የዙሬ ስዴስት ዒመት በዯብረ ብሥራት ዚና ማርቆስ ገዲም ከሚገኘው ዔቃ ቤት ነበር፡፡ ነገር ግን በዘያ ጊዚ ሇረዣም ሰዒታት ማንበብ እና ከላልች ነገሮች ጋር ሇማዙመዴ የቦታው ሁኔታ አሊመቸኝም ነበር፡፡ በኢትዮጵያ ማይክሮ ፉሌም ማኑስክሪፔትስ ቤተ መጻሔፌት የሚገኘውን የማይክሮ ፉሌም ቅጅ ሇማንበብም በወቅቱ የማተሚያ መሣሪያው በመበሊሸቱ በመብራት ረዣም ሰዒት ማጥናት አሌተቻሇም ፡፡ በዘህ መካከሌ ግን ገዴሇ ዚና ማርቆስን ገዲሙ አሳተመው፡፡ በመሆኑም ተረጋግቶ ሇማጥናት ዔዴሌ ተገኘ፡፡

ገዴሇ ዚና ማርቆስ ከብዎቹ ገዴልች የሚሇይባቸው ነጥቦችን በዛርዛር ማየቱ ገዴለ በሃይማኖት፣ በታሪክ፣ በመረጃ እና በሥነ ጽሐፌ ዖርፍች ያሇውን ቦታ ያመሇ ክታሌ፡፡ የቤተ ክርስቲያናችንን ገዴሊት ያሇ ጥሌቅ ጥናት ከመተቸትና ታሪክ የማይሽረው ስሔተት ከመሥራትም ያዴናሌ በማሇት እንዯሚከተሇው ቀርቧሌ፡፡

የመጽሏፈ ጸሏፌት

ገዴሇ ዚና ማርቆስ ስሇገዴለ ጸሏፌት ከላልቹ ገዴልች በተሻሇ ዛርዛር መረጃ ይሇግሠናሌ፡፡ በብዎቹ ገዴልች ጸሏፉው

አንዴ ሰው ነው፡፡ ሇምሳላ በገዴሇ ክርስቶስ ሠምራ «ሇዙቲ መጽሏፌ ጸሏፌክዋ አነ ፉሌጶስ ወሌደ ሇተክሇ ሃይማኖት ዖብሓረ ሸዋ በመዋዔሇ ንጉሥነ ዲዊት ዲግማዊ፡፡ ጸሏፌክዋ አነ እንዖ ትነግረኒ ሇሌይ ከመ ይትናገሩ ቅደሳን ሶበ በጽሏ ጊዚ

ዔረፌቶሙ» ይሊሌ፡፡ በዘህም እጨጌ ፉሌጶስ ዖዯብረ ሉባኖስ ጊዚ ዔረፌቷ በዯረሰ ጊዚ እየነገረችኝ ጻፌኩት ይሇናሌ፡፡

በገዴሇ አባ ፉሌጶስ ዖዯብረ ቢዖን ዯግሞ «አነሂ ጸሏፌኩ ሇክሙ ዖሰማዔኩ በእዛንየ እምነ ዯቂቁ ምእመናን ወቦ ዖርኢኩ

በአዔይንትየ መንክራት ዖገብረ እስመ አነ ሌህቁ ታኅተ እገሪሁ»፤ ሃይማኖተኛ የሆኑ ሌጆቹ ሲናገሩ በጆሮዬ የሰማሁትን፤

Page 266: Daniel Kiibret's View

266

እኔም ከእግሩ ሥር የያዯግኩ ነኝና በዏይኔ ያየሁትን ዴንቅ ሥራውን ጻፌኩሊችሁ» ይሊሌ፡፡ በገዴሇ ዚና ማርቆስ ግን የገዴለ ጸሏፌት ብ ናቸው፡፡

ሀ. የመጀመሪያዎቹ ጸሏፌት

በመቅዴሙ አንቀጽ 1 ሊይ እንዯ ተገሇጠው ገዴለን መጀመሪያ የጻፈት አባ አካሇ ክርስቶስ፣ አባ ዮሴፌ እና አባ ገብረ መስቀሌ የተባለ የአቡነ ዚና ማርቆስ ዯቀ መዙሙርት ናቸው፡፡ ገዴለ የሚገሌጥሌን የጸሏፌቱን ስም ብቻ አይዯሇም፡፡ ከየት ከየት እንዯ መጡም ይገሌጥሌናሌ፡፡ አባ ዮሴፌ ከየሏ ሊሉበሊ፣ አባ አካሇ ክርስቶስ ከተከዚ በረሃ፣ አባ ገብረ መስቀሌ ዯግሞ

ከገዲመ ዖጌ /ገጽ 78/ የመጡ አበው ናቸው፡፡ እነዘህ አበው የአቡነ ዚና ማርቆስን ዛና ሰምተው በትሩፊታቸው ተማርከው የተከተሎቸው ዯቀ መዙሙርት ናቸው፡፡

ሇ. ሁሇተኛው ጸሏፉ

የዯብረ ብሥራት አበምኔት በነበረው በአባ ገብረ ክርስቶስ ዖመን ገዴለ እንዯ ገና ተጽፎሌ፡፡ ያም የሆነው በገዲሙ ከሚገኘው የአቡነ ዚና ማርቆስ መቃብር አፇር ተቀብቶ የታወረ ዒይኑን ባዲነውና በኋሊም ፇጣን ጸሏፉ በሆነው በጸሏፋ

መንክራት ዮሏንስ አማካኝነት ነው፡፡ /ገጽ. 192/፡፡

ሏ. ሦስተኛው ጸሏፉ ከአባ ገብረ ክርስቶስ ጋር በመሆን አባ ገብረ መርዒዊ የተባለት አባት ከዔረፌቱ በኋሊ በመቃብሩ ሊይ የተዯረገውን ጽፇዋሌ፡፡

መ. አራተኛው ጸሏፉ

በዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ዖመነ መንግሥት /1391-1460 ዒ.ም/ የአቡነ ዚና ማርቆስ ዏጽም ሲፇሌስ የሆነውን ታሪክ ዯግሞ አባ

ዮሏንስ የተባሇው አባት ጽፍ አስቀዴሞ ከተጻፇው ከገዴለ መጽሏፌ እንዱካተት አዴርሌ፡፡ /ገጽ. 144/፡፡

ሠ. አምስተኛው ጸሏፉ

በተሇይ አቡነ ዚና ማርቆስ በሔይወት እያለ ያዯረቸውን ተአምራት አሰባስበው የጻፎቸው አባ ገብረ መስቀሌ፣ አባ

እንዴርያስ፣ አባ ገብረ ሚካኤሌ የተባለ አበው መሆናቸውን ገዴለ ይተርክሌናሌ /ገጽ. 272-273/፡፡

ረ. ስዴስተኛው ጸሏፉ

በግራኝ አሔመዴ ወረራ ጊዚ የገዲሙ አበምኔት የነበረው አባ ቃሇ ዏዋዱ ገዴለን ሇመጨረሻ ጊዚ ጽፍ አጠናቅቆታሌ፡፡ ይህም ከርሱ በፉት የነበሩትን ምንጮች በመጠቀምና እስከ እርሱ ዖመን የተፇጸሙትን ተአምራት በማጠቃሇሌ ገዴለን እና

ተአምራቱን ያጠናቀቀው ይመስሊሌ፡፡ «ይህንን የዴርሳንና የተአምር መጽሏፌ የጻፇው የዯብረ ብሥራት አበ ምኔት አባ

ቃሇ ዏዋዱ ነው» ይሊሌ ገዴለ /ገጽ. 377/፡፡ ይህም ገዴለ ከተጀመረበት እስከ ተጠናቀቀበት ዴረስ 200 ዒመታት ጊዚ የወሰዯ መሆኑን ያመሇክታሌ፡፡ ይህንን ሁኔታ ስንመሇከተው ገዴሇ ዚና ማርቆስ የተጻፇው ታሪኩ ሲፇጸም በአካሌ በነበሩ፤ የዒይን ምስክር በሆኑ አበው እና እማት መሆኑን እንረዲሇን፡፡ ሇዘህም ነው ገዴለ ይህንን ያህሌ ዖመን የፇጀው፡፡

የታሪኩ መገኛ

ገዴሇ ዚና ማርቆስ የአቡነ ዚና ማርቆስ ታሪክ እና ተአምር ከየት ሉገኝ እንዯቻሇ ይነግረናሌ፡፡ ታሪካቸውን በተመሇከተ

«ያን ጊዚ ወዯ በረሏ ገብቶ ሱባኤ ይዜ በጽሙና ሰባት ዒመት በኖረበት ጊዚ ሌጆቹ ያዩትን ተአምራቱን ጻፈ፤ ያሊዩትንም

እኅቱ ማርያም ክብራ ከሌዯቱ ጀምራ የሆነውን ሁለ እየነገረቻቸው ጻፈ፡፡ /ገጽ.144/፡፡ እዘህ ሊይ ሁሇት ምንጮችን እናገኛሇን፡፡ የአቡነ ዚና ማርቆስ እኅት ማርያም ክብራ ከሌጅነት ጀምሮ ያሇውን ታሪክ የዒይን ምስክር ሆና ታውቃሇች፡፡ ዯቀ መዙሙርቱ ዯግሞ በገዲ ማዊ ሔይወት የሆነውን ሁለ ያዩትን ጽፇዋሌ፡፡

ላሊው የታሪክ ምንጭ ዯግሞ «ከዔረፌቱ ጊዚ እና ከዔረፌቱ በኋሊ የተዯረገውን» የጻፈት አባ ገብረ ክርስቶስ /የገዲሙ

አበምኔት የነበሩ/ እና አባ ገብረ መርዒዊ ናቸው፡፡ /ገጽ.144/ ዏጽሙ በሚፇሌስ ጊዚ በአካሌ ተገኝቶ የነበረው አባ

ዮሏንስም ያየውን ጽፍ በገዴለ ውስጥ አካትቷሌ /ገጽ.144/፡፡ አባ ቃሇ ዏዋዱም በግራኝ ጊዚ ራሱ በአካሌ ተገኝቶ

የተፇጸመውን ሇማየት የበቃ ሰው ነው፡፡ /ገጽ. 146/፡፡ በመሆኑም ያየውን ጽፍ በገዴለ አካትቶታሌ፡፡

Page 267: Daniel Kiibret's View

267

ከዘህም በተጨማሪ ብፁዔ አቡነ ዚና ማርቆስ ሇተሌእኮ ወጥተው ወዯ ገዲማቸው ሲመሇሱ የተሌእኮዋቸውን ዚና

ሇዯቀመዙሙርቶቻቸው ይተርኩሊቸው እንዯነበረ ገዴለ ይነግረናሌ፡፡ /ገጽ.101/፡፡

ከታሪኩ በተጨማሪም የተአምራቱን ምንጮች ጸሏፉዎቹ በሚገባ አስቀምጠውሌናሌ፡፡ ሇምሳላ በገጽ 150 ሉቀ ጳጳሳቱ

የነገራቸው መሆኑን፣ በገጽ 151 «ከእስክንዴርያ የመጡ ሰዎች ነገሩን» ይሊሌ፤ በገጽ 170 ዒይንዋ የተፇወሰሊት ሴት

የሰጠችው ምስክርነት፤ ሌጇ የሞተባት ሴት የሰጠችው ምስክርነት /ገጽ. 27/ ያመነችው አረማዊት ሴት የሰጠችው

ምስክርነት /ገጽ. 244/፣ የአክሱም መነኮሳት የሰጡት ምስክርነት /ገጽ. 310/ ሇዘህ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡

ከትግራይ የመጣው መኮንን የሰጠው ምስክርነት/ገጽ 312/፤ ወዯ ኢየሩሳላም ተጉዖው የነበሩ ወንዴሞች የሰጡት

ምስክርነት /ገጽ. 313/ የአቡነ አረጋዊ ገዲም መነኮሳት የሰጡት ምስክርነት /ገጽ. 318/፣ የግብጽ ሰዎች እና የሉቀ ጳጳሱ

ረዴእ የሰጡት ምሥክርነት /ገጽ. 327/፤ በዏፄ ናዕዴ ዖመነ መንግሥት ከአይሁዴ እና ከተንባሊት የመጡ 60

መሌእክተኞች በሀገራቸው የተፇጸሙትን ተአምራት ወዯ ገዲሙ ከስጦታ ጋር ይዖው መጥተው አስረክበው ነበር፡፡ «እኛም

ጽፇን ከአባታችን ዚና ማርቆስ የገዴለ መጸሏፌ ጋር አኖርነው» ይሊሌ ጸሏፉው /ገጽ. 369-370/፡፡

ተአምሩን የጻፈት አበው በመጽሏፇ ገዴለ ውስጥ ተአምሩን ከማካተታቸው በፉት የማረጋገጥ ሥራ ይሠሩ እንዯነበረ

መረጃ እናገኛሇን፡፡ «እኛም ነገርዋን ሰምተን ከሀገርዋ ሰዎችም ጠይቀን፤ አረማዊ ንጉሥም እንዲመነና ወዯ ንጉሣችን ወዯ

ዖርዏ ያዔቆብ መሌእክተኞች እንዯሊከ ነገርዋ እውነት ሆነ» /ገጽ. 294/ ይለናሌ ጸሏፉዎቹ፡፡

ይህ ሁኔታ ተአምራት የተፇጸመሊቸው ሰዎች ስእሇታቸውን ሇመፇጸም ወይንም ዯግሞ ተአምር የሠራሊቸውን ቅደስ ገዲም ሇማየት ወዯ ገዲሙ ሲመጡ አባቶች ታሪኩን አረጋግጠው በገዴለ ይመዖግቡት እንዯነበር ያስረዲናሌ፡፡

የተአምራቱ አጻጻፌ እና ቁጥር

ገዴሇ ዚና ማርቆስን በመጨረሻ ያጠቃሇሇው አባ ቃሇ ዏዋዱ ተአምራቱን በሁሇት ከፌሎ ቸዋሌ፡፡ አቡነ ዚና ማርቆስ ከማረፊቸው በፉት የተፇጸሙ እና ካረፈ በኋሊ የተፇጸሙ፡፡

አቡነ ዚና ማርቆስ ከተወሇደበት እስከ ዏረፈበት ጊዚ የተዯረጉ 22 ተአምራት በገዴለ ተመዛግበዋሌ /ገጽ. 384/፡፡ ይህም

ጽሐፌ የተጻፇው አቡነ ዚና ማርቆስ ባረፈ በ3ኛ ዒመት መሆኑን ገዴለ ይናገራሌ፡፡ /ገጽ 385/ ያረፈት በ1433 ዒ.ም

በመሆኑ /እንዯ ገዴለ ከሆነ፤ ላልች መረጃዎች ግን በ1402 ዒ.ም ነው ይሊለ፡፡/ የመጀመሪያዎቹ ተአምራት የተጻፈት

በ1436 ወይም በ1405 ዒ..ም ነው ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ሁሇተኛዎቹ ተአምራት ቁጥራቸው 44 ሲሆን የተጻፈት በንጉሥ

ዖርዏ ያዔቆብ ዖመነ መንግሥት /1391- 1460 ዒ.ም/ ነው፡፡ ከዘያ በኋሊ ዯግሞ በዏፄ ገሊውዳዎስ ዖመነ መንግሥት አንዴ

ተአምር በአባ ቃሇ ዏዋዱ አማካኝነት ተጨምሮአሌ፡፡ ይህ ሁኔታ የተአምራቱ ቁጥር 67 መሆኑን ያመሇክታሌ፡፡ እንዯ እኔ

እምነት ቅደሳት መጻሔፌትን ሠፌሮ እና ቆጥሮ መመዛገብ እና በቀኖና መወሰን /በተሇይ ተአምራትን/ በኢትዮጵያ

ቤተክርስቲያን ታሪክ ከ600 ዒመታት በሊይ የቆየ ታሪክ ያሇው መሆኑን ከሚያሳዩት ማሳያዎች አንደ ይህ ይመስሇኛሌ፡፡

በታተመው ገዴሌ 'ሁሇተኛ ክፌሌ' በሚሌ ርዔስ ከተቀመጡት ተአምራት መካከሌ ከ17ኛው ተአምር በቀር /በመጋቢት

ወር ስሇተፇጸመ በወቅቱ ሇማንበብ እንዱመች ወዯዘህ ክፌሌ የገባ ይመስሊሌ/ የቀሩት 21 ተአምራት አቡነ ዚና ማርቆስ ባረፈበት ዒመት እና በቀጣዩ ዒመት የተፇጸሙ ይመስሊለ፡፡ ምክንያቱም በተአምራቱ መካከሌ የምናገኛቸው መረጃዎች ስሇዘያ ዖመን የሚተርኩ ናቸውና፡፡

'ካሌእ ተአምር' ተብሇው ከተመዖገቡት 17 ተአምራት መካከሌ ሁለም አቡነ ዚና ማርቆስ በሔይወት በነበሩ ጊዚ

ያዯረቸውን ተአምራት የሚነግሩን ናቸው፡፡ 'ሦስተኛው ተአምር' ተዯርገው የተቀመጡት 22 ተአምራት ከዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ እስከ ዏፄ ናዕዴ ዖመነ መንግ ሥት ባሇው ዖመን ውስጥ ጻዴቁ ካረፈ በኋሊ ያዯረጉትን ተአምራት የሚገሌጡ ናቸው፡፡

በጠቅሊሊው በሁሇተኛ ክፌሌ መጀመሪያ የተጻፈት 25፣ በሁሇተኛ ክፌሌ የተቀመጡት 17፤ በሦስተኛ ክፌሌ ያለት 22

ተአምራት ሲዯመሩ 64 ተአምራት ይሆናለ፡፡ ይህም በገዴለ ገጽ. 384 ከተጠቀሰው ዴምር ቁጥር ከ67 በሦስት ያንሳሌ፡፡ በመሆኑም አንዴም ከታሪክ ጋር ተቀሊቅሎሌ፡፡ ያሇበሇዘያም ከዋናው ገዴሌ ተገሌብጦ ሳይዯርሰን ቀርቷሌ ማሇት ነው፡፡

Page 268: Daniel Kiibret's View

268

የገዴለ ጸሏፉዎች ታሪኩን በታሪክ፣ ተአምሩን በተአምር መዴበው በየፇርጁ ሇማስቀመጥ የተቻሊቸውን ሁለ

ማዴረጋቸውን ሥራቸው ይመሠክራሌ፡፡ በታሪኩ ሊይ የማይገኝና በተአምሩ የሚገኝ ነገር ሲኖር «በኋሊ በአባታችን

የተአምር መጽሏፌ እንነግራችኋሇን፤ በተአምር መጸሏፈ ተጽፎሌና» ይለናሌ /ገጽ.89/፤ በላሊ ቦታም ታሪኩን ከዖረዖሩ

በኋሊ «የቀረውን ግን በተአምሩ መጽሏፌ እንነግራችኋሇን፣ በተአምሩ ሇኃጥአን የሚጠቅም ታሊቅ ነገር የንስሏ ዚና አዴርጎ

የሠራሊቸው አሇና፡፡ አሁን ግን ወዯ መጀመሪያው የገዴለን ነገር ወዯ መናገር በእግዘአብሓር ሰሊም እንመሇስ» ይለናሌ

/ገጽ.97-98/፡፡ በገጽ. 99 ሊይ ዯግሞ «ግራኝ ሇማጥፊት በተነሣ ጊዚ የዘህች የዯብረ ብሥራት ገዲም አበምኔት የነበረ አባ

ቃሇ ዏዋዱ የጻፇውን፣ አባታችን ዚና ማርቆስ ስሇ ሌጆቹ ያዯረገውን ተአምራቱን በተአምር መጽሏፈ ኋሊ እንነግራችኋሇን» ይሊሌ፡፡ ይህም ነገሮችን በየመሌካቸው ሇመመዛገብ ያዯረጉትን ጥረት ያሳያሌ፡፡

ጊዚን ሇማመሌከት ያዯረጉት ጥረት

የገዴለ ጸሏፉዎች ነገሮቹ የተፇጸሙበትን ጊዚ በትክክሌ ሇመግሇጥ ሌዩ ሌዩ መንገ ድችን ተጠቅመዋሌ፡፡ በዘህም አብዙኞቹ ገዴልች ከሚጠቀሙበትና ከመጽሏፌ ቅደስ እንዯተወረሰ ከሚታመነው ዴርጊቱን ብቻ ከመግሇጥ ነባር ባህሌ ወጣ ብሇዋሌ፡፡

ሇምሳላ ግርማ አስፇሪ በነገሠ በመጀመሪያው ዒመት አቡነ ዚና ማርቆስ 40 ዒመታቸው ነበረ ይለናሌ፡፡ /ገጽ.88/ የግርማ

አስፇሪ ጠቅሊሊ የንግሥና ዖመኑ 25 ዏመት መሆኑንም ገዴለ ያሳያሌ /ገጽ. 88/፡፡

እንዯ ተክሇ ጻዴቅ መኩሪያ ከሆነ ግርማ አስፇሪ የንዋየ ማርያም ስመ መንግሥት ሲሆን በላሊ ስሙ ውዴም አስፇሪ

ይባሊሌ፡፡ የነገሠውም ከሰይፇ አርዔዴ ቀጥል ከዏፄ ዲዊት 1ኛ በፉት ከ1371-1380 ዒ.ም ዴረስ ነው፡፡ በመሆኑም ግርማ

አስፇሪ የነገሠው በ1374 ዒ.ም ከሆነ እና በዘያ ጊዚ አቡነ ዚና ማርቆስ ዔዴሜያቸው 40 ዒመት ከሆነ የተወሇደት

/ከ3372 ሲቀነስ 40/ በ1331 ዒ.ም አካባቢ ነው ማሇት ነው፡፡ በርግጥ ተክሇ ጻዴቅ መኩሪያ የንግሥና ዖመኑን 9 ዒመት

ብቻ ነው የሚያዯርጉት፡፡ የአቡነ ዚና ማርቆስ ዔዴሜ በጠቅሊሊው 140 ዒመት ነው፡፡ በመሆኑም ያረፈት በ1471 ዒ.ም አካባቢ ነው ማሇት ነው፡፡ ገዴለ ያረፈበትን ዒመት በዏፄ እንዴርያስ ዖመን መሆኑን ያመሇክታሌ ንጉሥ እንዴርያስ

በ1429 ዒ.ም አካባቢ ነው የነገሠው፡፡ በመሆኑም ዖመኑ ተቀራራቢ ነው፡፡

ሉቃነ ጳጳሳት

ገዯሇ ዚና ማርቆስ ስሇ ሌዩ ሌዩ ሉቃነ ጳጳሳት መረጃዎች ይሰጣሌ፡፡ ከግብጽ ተሹመው የመጡ አባ ጌርልስ፣ አባ በርተልሜዎስ፣ አባ ዮሏንስ፣ አባ ማቴዎስ ስሇሚባለ ሉቃነ ጳጳሳት በመጠኑም ቢሆን ይነግረናሌ፡፡ ከአራቱ መካከሌ አቡነ ጌርልስ እና አቡነ በርተል ሜዎስ ሰፊ ያሇ ቦታ ይዖዋሌ፡፡ አባ ጌርልስ ያረፈት አቡነ ዚና ማርቆስ በዏጸዯ ሥጋ እያለ

በምሁር ገዲም ሲሆን በንጉሥ ከተማ በዯብረ የረር ሉቀብሯቸው ሳሇ አባታችን አገኟቸው፡፡ /ገጽ. 66/ /ምናሌባት ከአዱስ

አበባ ምሥራቅ በሚገኘው የረር ተራራ ይሆን/ ከዘያም ዯመና ነጥቆ ሥጋቸውን ወዯ ዯብረ ዯይ የአርባዔቱ እንስሳ ቤተክርስቲያን ወሰዯው በዘያም ተቀበሩ፡፡ ዯይ ከዚና

ማርቆስ ገዲም አጠገብ የሚገኝ ተራራ ነው፡፡ በተራራው ሊይ ሔዛብ ናኝ /እንዴርያስ/ ያሠራው ቤተ ክርስቲያን ፌራሽ ይገኛሌ፡፡

በገዴሇ ዚና ማርቆስ የእስክንዴርያ ሉቃn ጳጳሳትን በተመሇከተም መረጃ እናገኛሇን፡፡

ፒትርያርክ ዮሏንስ

ብፁዔ አቡነ ዚና ማርቆስ ባረፈ ጊዚ የእስክንዴርያው ሉቀ ጳጳስ ዮሏንስ ከግብጽ ወዯ ኢትዮጵያ መጥተው ነበር፡፡ በዘያ ወቅት አንዴ የሚያስገርም ነገር በገዴለ ሊይ ተጽፎሌ፡፡ ላልች በዔሇተ ቀብሩ የተገኙት ሁለ እንጀራ ሲመገቡ የእስክንዴርያው ሉቀ ጳጳስ በዴንገት በመገኘታቸው የሚመገቡት ነገር አሌተዖጋጀም ነበር፡፡ የሚመገቡት የስንዳ እንጀራ መሆኑን ገዴለ ይናገራሌ፡፡ ይህም ከግብጻውያን ባህሌ ጋር የተስማማ ነው፡፡ በኋሊም የስንዳ እንጀራ ተፇሌጎ

እንዯቀረበሊቸው ይገሌጥሌናሌ /ገጽ. 152/፡፡

በግብጻውያን የሉቃነ ጳጳሳት ዛርዛር መሠረት በዘህ ወቅት የነበሩት አቡነ ዮሏንስ 12ኛ /1480-83 እ.ኤ.አ/ ወይም

ዯግሞ አቡነ ዮሏንስ 13ኛ /1484- 1524 እ.ኤ.አ/ ናቸው፡፡ በአቡነ ዚና ማርቆስ ዔረፌት ጊዚ የተገኙት ከሁሇቱ አንደ ሳይሆኑ አይቀሩም፡፡ ፒትርያርክ አባ ማቴዎስ

Page 269: Daniel Kiibret's View

269

ከዯብረ ብሥራት የተነሡ 12 ዯቀ መዙሙርት በግብጽ አዴርገው ወዯ ኢየሩሳላም ሲ ያገኟቸው ሉቀጳጳስ

የእስክንዴርያው 88ኛ ሉቀ ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ መሆናቸውን ገዴለ ይገሌጥሌናሌ /ገጽ. 324/ ፡፡እርሳቸው በመንበረ

ማርቆስ በነበሩ ጊዚ በኢትዮጵያ የነበሩት ሉቀ ጳጳስ 92ኛው ጳጳስ አቡነ ማርቆስ መሆናቸውን ይገሌጣሌ፡፡ እዘህ ሊይ

በጣም የሚያስገርመው ነገር የመረጃ አሰጣጡ ነው፡፡ በአንዴ በኩሌ የሉቃነ ጳጳሳቱን ስም ከነ ተራቸው /ስንተኛ እንዯሆኑ

መግሇጡ፤/ በላሊ በኩሌ ዯግሞ ሇበሇጠ ማስረጃ በእስክን ዴርያ የነበሩትን ፒትርያርክ ከኢትዮጵያው ጰጳስ ጋር አጣምሮ መጥራቱ ሌዩ ያዯርገዋሌ፡፡

ሜንያዴረስ የተባሇው የታሪክ ምሁር በጻፇው /The two thousand years Coptic Christianity/ በተባሇው

መጽሏፌ እንዯ ምናገኘው አባ ማቴዎስ ሰማንያ ስምንተኛ ሳይሆን 87ኛ ፒትርያርክ ናቸው /1378-1408/፡፡ ምናሌባት ኢትዮጵያውያን አበው የሚቆጥሩበትና ግብጻውያን የሚቆጥሩበት ተሇያይቶ ይሆናሌ፤ ያሇበሇዘያም ዯግሞ በኋሊ ዖመን የተፇጠረ የገሌባጭ ስሔተት ይሆናሌ፡፡

በኢትዮጵያ የጳጳሳት ዛርዛር መሠረት አቡነ ማርቆስ በዏፄ ሌብነ ዴንግሌ ዖመነ መንግ ሥት የነበሩትና በ1513 ወል የነበረው መካነ ሥሊሴ ቤተክርስቲያን ቅዲሴ ቤቱ ሲከበር የባረኩት አባት ናቸው፡፡ አቡነ ማርቆስ ቤተክርስቲያኑን ሲባርኩ ዔዴሜያቸው ከመቶ ዒመት በሊይ ሆኖ ነበር፡፡

በዖመኑ የነበሩ አበው

ገዯሇ ዚና ማርቆስ ስሇ አቡነ ዚና ማርቆስ ብቻ ሳይሆን ስሇላልች በዖመኑ የተነሡ አበውም መረጃዎችን ይሇግሠናሌ፡፡ ስሇ አቡነ ተክሇሃይማኖት፣ አባ ሳሙኤሌ ዖዯብረ ወገግ፣ አባ ሔፃን ሞዒ፣ አባ አኖርዮስ ታሊቁ፣ አባ ማትያስ ዖፇጠጋር፣ አባ

ቀውስጦስ ዖመሏ ግሌ፣ በመጽሏፈ ውስጥ ታሪካቸው ይገኛሌ፡፡ በተሇይም በገጽ.4 ሊይ ከተጉሇት የተነሡ ቅደሳንን የዖር ሏረግ በዛርዛር ነው የሚያሳየን፡፡

በዖመኑ የነበሩ ነገሥታት

በዘያ ዖመን አካባቢ የተነሡ ነገሥታት ታሪክም በገዴሇ ዚና ማርቆስ ተመዛግቧሌ፡፡ የዏፄ ይኩኖ አምሊክ /ገጽ. 7፣ 51-

52/፡፡ ዏፄ ዒምዯ ጽዮን በዖመኑ ከነበሩት አበው ጋር ከተጣለ በኋሊ እንዳት ወዯ ሰሊም መንገዴ እንዯተመሇሱ /ገጽ.

248- 254/፤ ስሇ ዏፄ ሰይፇ አርዔዴ /ገጽ. 275-279/፤ በገዴለ ውስጥ እናገኛሇን፡፡

ላልች ታሪካዊ መረጃዎች ገዴሇ ዚና ማርቆስ ሇቤተክርስቲያን ታሪክ ጥናት እጅግ የሚጠቅሙ ሌዩ ሌዩ ታሪካዊ መረጃዎችን ይዜሌናሌ፡፡ ስሇ ጥንቱ

የጉራጌ ሀገረ ስብከት /ገጽ. 31/፤ መጀመሪያ ሸዋ ውስጥ ስሇተተከለት አብያተ ክርስቲያናት /ገጽ. 65/፤ የመስቀሌ በዒሌ

አከባበር በዘያ ዖመን ምን ይመስሌ እንዯነበር /ገጽ. 67/፤ በዖመኑ የነበረው የክርስቲያን - እስሊም ግንኙነት ምን ይመስሌ

እንዯነበር /ገጽ.54፣ 118፣173፣183፣234፣285/፤ በዘያ ዖመን ስሇነበረው የአርጎባ ሔዛቦች ሁኔታ /ገጽ. 290/፤ በሸዋ

አካባቢ ስሇነበሩ ቤተ እስራኤሌ /ገጽ. 67/ ስሇማኅላተ ጽጌ አጀማመር /ገጽ. 67-75/ ፤በዏፄ ሰይፇ አርዔዴ ዖመነ

መንግሥት የሰንበት ክርክር እንዳት እንዯተጀመረ /ገጽ.89፣275-279/፤ በእናርያ ይገኝ ስሇ ነበረው ቀይ ወርቅ፣

/ገጽ.183/፤ ስሇ በሌበሉት ገዲም እና ስሇ አባ ፉቅጦር /ገጽ.186 -187/፤ ጸሏፋ መንክራት ዮሏንስ ተአምረ ማርያምን

በጻፇ ጊዚ እመቤታችን ያዯረገችሇትን ነገር /ገጽ.192/፡፡ ተአምረ ማርያም ከዏፄ ዖርዏ ያዔቆብ ዖመን በፉት እንዯ ነበረ

መረጃ ይሰጣሌ፡፡ የግራኝ ሠራዊት የሸዋን አካባቢ አብያተ ክርስቲያናት እንዳት አዴርጎ እንዲቃጠሊቸው /ገጽ.378/፤ ስሇ

እጨጌ ዔንባቆም /ገጽ.333/፤ ስሇ ዯቅ ዯሴት /ገጽ.114 -117/ በዘያ ዖመን ስሇ ነበረው ቅዲሴ ሁኔታ /ገጽ.129-133/፡፡

የአቡነ ዚና ማርቆስ ትምህርት

ገዴሇ ዚና ማርቆስን ከላልች ገዴልች ከሚሇዩት ነገሮች ላሊው ዯግሞ የአቡነ ዚና ማርቆስን ትምህርት ብቻ ሳይሆን የትምህርታቸውን ቢጋር ጭምር መያ ነው፡፡

Page 270: Daniel Kiibret's View

270

የአቡነ ዚና ማርቆስ የትምህርታቸው ቢጋር /ገጽ. 94-95/ በዘያ ዖመን የነበሩ አበው ምንን እንዳት ያስተምሩ እንዯ ነበር

የሚያመሇክት ነው፡፡ ከዘህም በሊይ አባታችን ሇእስሊሞች ትምህርት የሰጡት መሌስ /ገጽ.180/፤ ስሇ ሰንበት ያስተማሩት

ትምህርት /ገጽ. 256 - 267/ በገዴለ ሊይ ተመዛግቧሌ፡፡ ከዘህም በሊይ አባታችን ከማረፊቸው በፉት ያዯረጉት

የመሰናበቻ ንግግር /ገጽ. 134-139/ በዛርዛር በገዴለ ሊይ ይገኛሌ፡፡

በዘያ ዖመን የነበረው የተሳሊሚዎች ጉዜ

በዘያ ዖመን የሸዋ ገዲማውያን ከትግራይ፣ ኤርትራ እና ግብጽ አብያተ ክርስቲያናት እና ገዲማት ጋር የነበራቸውን ግንኙነት እና የመንገዲቸውን አቅጣጫ በገዴለ ሊይ ተመዛግቧሌ፡፡ ዏሥራ ሁሇት የሚሆኑ የገዲመ ዚና ማርቆስ መነኮሳት ከሸዋ እስከ ኢየሩ ሳላም ያዯረጉት ጉዜ፣ የጉዜው አቅጣጫ፣ ያረፈበት ቦታ እና ያጋጠማቸው ነገር በዖመኑ ይዯረግ የነበረው ሃይማኖታዊ ጉዜ እንዳት እንዯነበር የሚያሳይ ነው፡፡ ከዚና ማርቆስ ገዲም ተነሥተው በወርዔ ወንዛ በኩሌ ወዯ ዯብረ

አቁያጽ፤ ከዘያም ወዯ አባ አላፌ - ዯብረ ሃላ ለያ /ዯብረዲሞ/- በሱዲን በኩሌ በዒባይ ወንዛ በጀሌባ አዴርገው ወዯ ግብጽ ነበር የገቡት፡፡ በእያንዲንደ ገዲም ይዯረግሊቸው የነበረውን አቀባበሌ ስናይ በሰሜን እና በዯቡብ ገዲማት መካከሌ ከዖረኝነት የጸዲ ፌቅር እና መከባበር እንዯነበር እናያሇን፡፡

ተዤቹ ገዲማቱን እየተሳሇሙ በግብጽ በኩሌ ወዯ ኢየሩሳላም ሇመግባት ሁሇት ዒመት ያህሌ ፇጅቶባቸዋሌ/ገጽ. 370/፡፡

አስዯናቂው የኢየሩሳላም ክርክር

ከገዲመ ዚና ማርቆስ የተነሡት ዏሥራ ሁሇቱ መነኮሳት በግብጽ በኩሌ ኢየሩሳላም ገብተው አርባውን ጾም ጾመው የትንሣኤን በዒሌ አከበሩ፡፡ አብሮአቸው ወዯ ኢየሩሳላም የገባው የግብጹ ሉቀ ጳጳስ በምእመናን ተጋብዜ ወዯ ግብዡ ሲገባ እነዘያ መነኮሳት የሚጋብዙቸው አጥተው በውጭ ቀሩ፡፡

አንዴ ዮሏንስ የሚባሌ ሮማዊ መምህር /ምናሌባት ካቶሉክ ሳይሆን አይቀርም/ በውጭ በበዒሌ ቀን መቀመጣቸው አሳዛኖት ወዯ ቤቱ ወሰዲቸው፡፡ ሇእነርሱ ምግብ ካቀረበ በኋሊ ላልች መነኮሳት አምጥቶ አብረዋችሁ ይብለ ብል ቀሊቀሊቸው፡፡ እኒያ የገዲመ ዚና ማርቆስ መነኮሳት በሃይማኖት ስሇምንሇያይ አብረን አንበሊም አለ፡፡ በዘህ የተናዯዯው ዮሏንስ ዯብዴቦ በጨሇማ ቤት አሠራቸው፡፡ በኋሊም በሰው ጥቆማ ዮሏንስ ተይዜ መነኮሳቱ ከገቡበት የጨሇማ ቤት እንዱወጡ ተዯረገ፡፡

የሀገሩ ገዣ በዮሏንስ ግፌ ተናዴድ ይሙት በቃ ፇረዯበት፡፡ ከመነኮሳቱ መካከሌ አባ በኃይሇ ማርያም የሚባሌ መምህር እኛ ነፌስ አንገዴሌም፤ ነገር ግን ስሇሃይማኖቱ እንከራከርዋሇን ብል ጠየቀ፡፡ ከዘያም ዔብራይስጥ እና የዏረብ ቋንቋ መቻለን ሀገረ ገዣው ጠየቀው፡፡ አባ በኃይሇ ማርያም የዔብራይስጥ እና የዏረብ ቋንቋን ከዯብረ ሉባኖሱ መምህር ከእጨጌ

ዔንባቆም መማሩን ተናገረ፡፡ ዔንባቆም በ15ኛው መክዖ መጨረሻ ወዯ ክርስትና የገባ እና ከዘያም የዯብረ ሉባኖስ እጨጌ እስከ መሆን የዯረሰ፣ አንቀጸ አሚን የተሰኙ ሁሇት መጻሔፌትንም የጻፇ የመናዊ ሰው ነው፡፡

ጉባኤው ተዖጋጀ፡፡ አባ ዲንኤሌ ዖገዲመ እንጦንስ፤ አባ ማርቆስ ዖገዲመ ቁስቋም፤ አባ ዮሏንስ የአትሪብ ሉቀጳጳስ፤ አባ ኤፌሬም የሀገረ መሉጣ ሉቀጳጳስ፤ አባ ሚካኤሌ የመርያ ኤጲስ ቆጶስ፤ አባ ሚካኤሌ እና አባ ማርቆስ የሚባለ መምህራን ከግብጽ፣ ከሶርያና ዮርዲኖስ አብያተ ክርስቲያናት ተገኝተዋሌ፡፡ አባ ስምዕን የተባሇ የመዒሌቃ ገዲም አባትም በጉባኤው ተካፌሎሌ፡፡ የግብጹ ሉቀ ጳጳስ አባ ማቴዎስ ዲኛ ሆኖ ተገኘ፡፡ የአይሁዴ እና የዏረብ አሇቆች ተጋበ፡፡

የአርማንያ ኤጲስ ቆጶስ- አባ ባስሌዮስ፤ የቆጵሮስ ኤጲስ ቆጶስ አባ ቴዎዴሮስ፤ የኢየሩሳላም ኤጲስ ቆጶስ፤ የሶርያ ኤጲስ ቆጶስ አባ ዖካርያስ በጉባኤው ተሰየሙ፡፡ አባ ዮሴፌ የተባሇ ሰውም የአባ በኃይሇ ማርያምን እና የሮማዊው ዮሏንስን ቃሌ ወዯ ሶርያ ቋንቋ እንዱተረጉም ተመዯበ፡፡

በዘህ ሁለ ጉባኤ ፉት ነው ክርክሩ የተካኼዯው፡፡ ይህ ክርክር በጠቅሊሊው የገዴለን 33 ገጾች የሸፇነ ነው፡፡ አባ በኃይሇ ማርያም የሚያነሣው ሏሳብ፣ የሚጠቅሰው ጥቅስ፣ የሚያቀርበው ማስረጃ በዘያ ዖመን የነበሩ ሉቃውንትን የዔውቀት አዴማስ የሚያሳይ፣ ዔውቀታቸው እንዯ ማር ከየአቅጣጫው የተቀመመ መሆኑን የሚመሰክር ነው፡፡ በዏረብኛ፣ በዔብራይስጥ እና በግእዛ መናገር እና ማሳመን የሚችሌ በዒሇም አብያተ ክርስቲያናት ዯረጃ ዔውቀቱን ያስመሰከረ ሉቅ ነው አባ በኃይሇ ማርያም፡፡

አባ ቃሇ ዏዋዱ

Page 271: Daniel Kiibret's View

271

የገዴሇ ዚና ማርቆስ ጸሏፉ አባ ቃሇ ዏዋዱ ኢብን ኢብራሂም አሔመዴ አሌጋዘ ከምሥራቅ ወዯ መካከሇኛው ሸዋ እየገፊ ሲመጣ የዯብረ ብሥራት ዚና ማርቆስ ገዲም አበ ምኔት ነበር፡፡ አባ ቃሇ ዏዋዱ ገዴለን እንዳት እንዯ ጻፇው፤ በገዲሙ

የነበሩ መጻሔፌትን እንዳት ከጥፊት እንዲዲነ ይተርክሌናሌ፡፡ 200 መጻሔፌትን እና 16 ታቦታትን በዯብረ ብሥራት

ዯበቃቸው፡፡ 200 መጻሔፌትን እና 7 ታቦታትን በሸር ካቢ ዋሻ /የት እንዯሆነ አሊወቅኩም/ ዯበቀ፡፡ ካዖጋጃቸው የአባ ዚና

ማርቆስ ገዴሌ ቅጂዎች አምስቱን በጉራጌ ይገኝ በነበረው በምሁር ገዲም፤ ሁሇት የገዴሇ ዚና ማርቆስ ቅጂዎችን እና 300

መጻሔፌትን በጋይ ዋሻ /ከዚና ማርቆስ ገዲም አጠገብ የሚገኝ/፤ 400 መጻሔፌትን ወተጌ በምትባሌ ሀገር ባሇች ዋሻ፤ አንዴ

ገዴሇ ዚና ማርቆስ እና 100 መጻሔፌትን በእንቡ ሌቡሌና ዜረት ገዯሌ በሚገኝ ዋሻ /ቀወት ውስጥ/ አስቀመጠ፡፡

ከዘህ በኋሊ 400 መጻሔፌትን እና 2 ታቦታትን ይዜ፤ 1200 ዯቀ መዙሙርት አስከትል፤ 14 ታቦታት የያ 547

መነኮሳት አጅበውት ወዯ በጌምዴር ተዖ፡፡ /ገጽ. 379/ ከሊይ የተጠቀሱ መጻሔፌትን ስንዯምራቸው 1608 መጻሔፌት በገዲሙ ውስጥ እንዯነበሩ ያስረዲናሌ፡፡ ሇእኔ እጀግ በጣም የሚዯንቅ መረጃ ነው፡፡ አባ በኃይሇ ማርያም ያሇ ምክንያት በሙለ ሌብ በኢየሩሳላም አዯባባይ ስሇ ሃይማኖቴ ሌከራከር አሊሇም፡፡ በእነዘህ ሁለ መጻሔፌት የተከበበ ሉቅ ራሱ መጽሏፌ ማሇት ነውና፡፡

በገዲሙ ውስጥ ከ1200 በሊይ ዯቀ መዙሙርት /ተማሪዎች/ እና ከ547 በሊይ መነኮሳት እንዯ ነበሩ ስናነብ ዯብረ ብሥራት ዚና ማርቆስ በዘያ ጊዚ የሉቃውንት መፌሇቂያ የገዲማውያን መናኸርያ እንዯ ነበር ያሳየናሌ፡፡ አባ ቃሇ ዏዋዱ የዯበቃቸው እነዘያ መጻሔፌት ከጦርነቱ በኋሊ ይውጡ፣ ይቅሩ መረጃው የሇኝም፡፡

በዘያ ጊዚ ገዲሙ ሇላልች የገጠር አብያተ ክርስቲያናት መጋቢ አስተዲዲሪ ሆኖ ስሇሚያገሇግሌ፤ የገጠር አብያተ ክርስቲያናት እና መናኝ ካህናት ታቦታትን ከገዲም ስሇሚያገኙ በገዲማት ውስጥ ብ ታቦታት ይገኙ ነበር፡፡ በገዴሇ ዚና

ማርቆስ ተመዛግቦ እንዲገኘነው በገዲሙ ውስጥ 57 ታቦታት ነበሩ፡፡

ገዴሇ ዚና ማርቆስ በተዯጋጋሚ ሉነበብ፤ ከሌዩ ሌዩ ነገሮች አንፃር ሉተነተን የሚገባው ገዴሌ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ

ክርስቲያን ገዴሊት እንዳት ተጻፈ፣ ምንጫቸው ምን ነበር? ማን ጻፊቸው? እንዳት ሉጠበቁ ቻለ? ከታሪክ ጋር ያሊቸው

ተዙምድ? ወዖተን ሇመሳሰለ የዖመኑ ጥያቄዎች መሌስ ከሚሰጡት ገዴሊት አንደ ነው፡፡

ገዴሇ ዚና ማርቆስ አንዲንዴ ወገኖች ገዴሌን በተመሇከተ ያሊቸውን ዯከም ያሇ አስተሳሰብ ሉያርምሊቸው የሚችሌና ጥናታቸውን ከንቀት ሳይሆን ከአክብሮት እንዱጀምሩ የሚያዯርግ ነው ብዬ አምናሇሁ፡፡ የጻዴቁ በረከት ይዯርብን፡፡

ይምርሃነ ክርስቶስ- የተሠወረ ሥሌጣኔያችን

ከአዱስ አበባ በባሔርዲር፣ ጎንዯር፣ ሊሉበሊ በኩሌ ወዯ አኩስም የሚወስዯውን የተሇመዯውን የቱሪስቶች የጉዜ መሥመር ተከትሇን ነበር የተዛነው፡፡ እኛ ሊሉበሊ ሊይ ወርዯን ጉዝችንን ወዯ ይምርሃነ ክርስቶስ አዯረግን፡፡

ወዯ ይምርሃነ ክርስቶስ ሇመዴረስ ከሊሉበሊ ወዯ ሰቆጣ የሚወ ስዯውን መንገዴ ይዖን ሇ30 ኪል ሜትር ከተዛን በኋሊ ብሌ ብሊ ከተባሇችው ከተማ ዯረስን፡፡ ከዘያም ዋናውን መንገዴ ትተን ወዯ ምሥራቅ ተገነጠሌን፡፡ መንገደ ወዯ ይምርሃነ ክር ስቶስ

ቱሪስቶችን ሇማዛ እንዱረዲ በአካባቢው መስተዲዴር የተጠረገ መንገዴ ነው፡፡ ከብሌብሊ በኋሊ 7 ኪል ሜትር እንዯ ነዲን ጥንታዊውን የንጉሥ ይምርሃነ ክርስቶስ ከተማ ዙዘያን በሩቁ አየናት፡፡ አሁን ሇምሌክት ከሚታየው እና የኢያቄም ወሏና ማኅበር በብረት ፌርግርግ ሇማስታወሻ ካሠራው አነሥተኛ ጎጆ እና በርያው ካሇው ዏጸዴ በስተቀር ላሊ ምሌክት አይታይበትም፡፡ቀሪውን ስዴስት ኪል ሜትር ስናጠናቅቅ ከፉታችን ጥቅጥቅ ያሇው ዯን ገጭ አሇ፡፡

1526 ካሬ ሜትር ስፊት ያሇው እና በተራራው ሊይ የተዖረጋው ጥንታዊ ዯን በሀገር በቀሌ ጽዴ እና ወይራ የተሞሊ ነው፡፡መነኮሳቱ ዯኑን የተከሇው ንጉሥ ይምርሃነ ክርስቶስ መሆኑን ይናገራለ፡፡ከመኪና ወርዯን ባሔሌ እና ቱሪዛም ባሠራው የእግረኞች መንገዴ

በኩሌ ተራራውን መውጣት ጀመርን፡፡ጸጥ ባሇው አካባቢ የአእ ዋፌን ዴምጽ ብቻ ነው የምትሰሙት፡፡1ኪል ሜትር ያህሌ እየተጠማዖዙችሁ ተራራውን ትወጣሊችሁ፡፡

የእግር መንገደን አጠናቅቃችሁ ከተራራው ወገብ ስትዯርሱ «ውግረ ስሂን» የሚባሇውን ዋሻ ከሩቁ ታዩታሊ ችሁ፡፡የወሇሌ ስፊቱ 50

ሜትር በ38.75 ሜትር የሆነው ይህ ሰፉ የተፇጥሮ ዋሻ ርያው በቋጥኝ የታ ጠረ ነው፡፡በስተ ምዔራብ በኩሌ የዋሻው ከፌታ እስከ

7.7 ሜትር ይዯርሳሌ፡፡በስተ ምሥራቅ በኩሌ ዋሻውን ውስጥ ሇውስጥ እስከ አቡነ ዮሴፌ ተራራ የሚያገናኝ የውስጥ ሇውስጥ መንገዴ

Page 272: Daniel Kiibret's View

272

እንዲሇው መነኮሳቱ ይናገራለ፡፡ የገዲሙ ዱያቆናት ችቦ አብርተው የዋሻውን መጨረሻ ሇማግኘት ገብተው ነበር፡፡ውስጥ ሇውስጥ አራት ሰዒት ተኩሌ ያህሌ ከተ በኋሊ ችቦው እያሇቀባቸው ሲመጣ ጊዚ መመሇሳቸውን የአካባቢው ሰዎች ይተርካለ፡፡

ከቅርብ ጊዚ ወዱህ የውስጥ ሇውስጥ መንገደ መግቢያ በዯሇሌ እየተዯፇነ ይገኛሌ፡፡በአስቸይ ጥናት ማዴረግ ካሌቻሌን እንዯተሠወረ የሚቀር ብ ታሪክ አሇ፡፡

ዋሻው የታጠረበትን የ1979ዒም የብልኬት አጥር አሌፊችሁ ስትገቡ ዒይናችሁ ሉነቀሌበት የማይችሇ ውን የ12ኛው መክዖ ሥሌጣኔያችንን ታያ ሊችሁ፡፡ ቤተ መቅዯሱ ዴንቅ ጥበብ በውኃ ሊይ ከመሠራቱ ይጀምራሌ፡፡ ዋሻው ውስጥ ተዖርግቶ የነበረው ሏይቅ በሊዩ ሊይ በእንጨት እና በዴንጋይ ተረብርቦ ነው ቤተ መቅዯሱ የተሠራው፡፡ የኋሊ ዖመን ትውሌዴ አያምነንም ብሇው አስበው ይመስሇኛሌ ከሥሩ የሚገኘውን የውኃ አካሌ ሇማየት እንዱቻሌ ስትገቡ በስተ ግራ በኩሌ በእንጨት በር የሚዖጋ ጉዴዴ ትተውሌናሌ፡፡ የአካባቢው ሰዎች እንዯሚለት እና በመጠ ኑም ማየት እንዯሚቻሇው በባሔሩ ሊይ እንጨት፣ በእንጨቱም ሊይ ሣር፣ በሣሩ ሊይ ጭቃ፣ በጭቃውም ሊይ ዯረቅ አፇር፣ በአፇሩ ሊይ ንጣፌ ዴንጋይ ተዯሌ ዴል ነው የተሠራው፡፡ ወዯ መቅዯሱ ገብታችሁ በባድ እግራችሁ ከቆማችሁ ቅዛቃዚው ይሰማችኋሌ፡፡

በባሔሩ ሊይ የተረበረበው እንጨት በምን መሠረት ሊይ ቆመ በእውነትም እንጨት ከሆነ ሇአንዴ ሺ ዒመታት እንዳት ቆየ? ተመራማ ሪዎችን የሚፇሌጉ ጥያቄዎች ናቸው፡፡

የይምርሃነ ክርስቶስ ቤተ መቅዯስ ውቅር አይዯሇም፡፡ጥንታዊው የኢትዮጵያውያን የሥነ ሔንፃ ጥበብ የተንፀባረቀበት ግንባታ ነው፡፡

ውጫዊ ስፊቱ 12.22 በ9.54 ሲሆን ከወሇለ እስከ ጣራው ያሇው ከፌታ ዯግሞ 5.88 ሜትር ያህሊሌ፡፡ ከዔጽዋት፣ ከወጥ ዴንጋዮች

እና ከኖራ መሰሌ ነገር የተሠሩ 26 መስኮቶች ርያውን አስውበውታሌ፡፡ እነርሱም በሰሜን 8፣ በምሥራቅ 6፣ በዯቡብ 7፣

በምዔራብ 5 ናቸው፡፡ ጠቢቡ አምስት ስዴስት፣ ሰባት እና ስምንት ቁጥሮችን በቅዯም ተከተ ሊቸው የመረጠበት ምክንያት ምን

ይሆን? ከ26ቱ መስኮቶች መካከሌ 22ቱ ሲከፇቱ አራቱ ግን አይከፇቱም፡፡ የአንደ መስኮት ዱዙይን ከላሊ ው መስኮት ዱዙይን ስሇሚሇያይ ሇሃያ ሁሇቱ መስኮቶች ሃያ ሁሇት ዒይነት ዱዙይን ነው የምናየው፡፡ የዖመኑ ጠቢባን ጥበባቸውን ሇማሳየት ምን እንዯተጠበቡ ያመሊክታሌ፡፡ ቤተ መቅዯሱ ዯቃቅ፣ መጠናቸው የተመጣጠኑ ጥቋቁር ዴንጋዮች በጭቃ እየተጣበቁ ነው የተገነባው፡፡ እንዳት ይሆን ጭቃ እና ዴንጋዩን አቡክተው ያጣበቋቸው? የጭቃው ግንባታ ሇ25 ሳሜትር ያህሌ ወዯ ሊይ ከተዖ በኋሊ በአራት መዒዛን የተጠረበ ወጥ እንጨት ይገባበታሌ፡፡ እንዱህ እያሇ ዴንጋይ፣ ጭቃ እና እንጨት በጥበብ ተስማምተው ይምርሃነ ክርስ ቶስን ሇሺ ዒመት ያህሌ አቁመውታሌ፡፡ እኔን የገረመኝ ነገር ቢኖር ዙሬ ዙሬ በስሚንቶ እና በዴንጋይ የተሠሩት ሔንፃዎቻችን ዒመት ሳይሞሊቸው ሲሰነጠቁ ጭቃውን ከዴንጋይ እና እንጨት ጋር አዙምዯው ይህንን ያህሌ ዖመን ያቆዩበት ጥበብ ምን ይሆን? የሚሇው ነው፡፡ እንዱህ እየተያ ያዖ የተገነባው ግዴግዲ ኖራ በሚ መ ስሌ ነጭ ነገር ከውጭ እና ከውስጥ ተሇስኗሌ፡፡ የሌስኑ ንጣት እና የእንጨቱ ወርቃማ ቀሇም ሇቤተ መቅዯሱ ውጫ ዊ ገጽታ ዒይን እንዲይነቀሌ የሚያዯርግ ውበት ሰጥቶታሌ፡፡በምዔራብ እና በምሥራቅ ሁሇት ሁሇት ፍቆችን ያዖሇው ሔንፃ ወሇለ እጅግ ሇስሊሳ በሆኑ ዴንጋዮች ንጣፌ የተሠራ ነው፡፡ እጅግ የሚያስዯንቀውን ላሊ ጥበብ የሚያዩት ዯግሞ ወዯ በሩ ስትዜሩ ነው፡፡ ከአንዴ ወጥ እንጨት የተሠራው በር፣ ከግዴግዲው ጋር አንዴ ሺ ዖመን በሆናቸው ብልኖች እየታሠረ በታጣፉ ብረት

ተያይዝሌ፡፡በዘያ ዖመን እንጨት ሠርስረው የሚገቡ ብልኖችን የመሥራት ጥበብ ነበረን ማሇትነው? በሩን ሇመዛጋት ከእንጨት የሠሩት ጥንታዊ ቁሌፌ እጅግ አስዯናቂ ነው፡፡ የቁሌፈ መግቢያ ቀዲዲ እንዯ ዖመ ናዊው ቁሌፌ የተገሇበጠ ቅሌ ቅርጽ አሇው፡፡ በዘያ ዖመን የነበረውን የቁሌፌ ቴክኖልጂ የታሪክ ምሥክር ሆኖ ያሳየናሌ፡፡

የቤተ መቅዯሱን ውስጣዊ ጥበብ ሇማየት ከአንዴ ወር በሊይ ይፇጃሌ ባይ ነኝ፡፡ የዖመኑ ጠቢባን ያሇ ጥበብ ያሇፈት አንዴም ክፌት ቦታ አይገኝም፡፡ጣራው፣ ግዴግዲው፣ ወሇለ፣ ዒምድቹ በሮቹ እና መስኮቶቹ ሁለ አንደ ከላሊው የማይገናኝ ጥበብ ፇስሶበታሌ፡፡ የመቅዯሱ መካከሇኛ ቦታ ከተጠረበ እና ሇስሊሳ ከሆነ እንጨት የተገጣጠመ ሲሆን ክብ ሆኖ የታነፀ ነው፡፡ ውስጡ በመንፇሳዊ ሥዔልች ያጌጠ ሲሆን የሚዖጋው በመጋረጃ ነው፡፡

የቤተ መቅዯሱን ጣራ የተሸከሙት ዒምድች በባሇሞያ ከተጠረቡ ሇስሊሳ፣ ጠንካራ፣ ሰፊፉ እና ከባዴ ከሆኑ የከበሩ ዴንጋዮች የታነጹ ናቸው፡፡ እያንዲንደ ዒምዴ ሌዩ በሆነ ሏረግ እና ሥዔሌ የተጌጠ ነው፡፡ የአንደ ዒምዴ ዱዙይን በምንም መሌኩ ከላሊው ጋር አይያያዛም፡፡ የቅዴስቱ ጣራ በስምንት ክፌሌ የተከፇሇ እ ያንዲንደ ጣራ የራሱ የሆነ ሌዩ ዱዙይን እና ሥዔሌ አሇው፡፡ አሁን አሁን ከአቧራ እና ከክብካቤ እጦት የጣራው ሊይ ዴንቅ ሥዔልች እና ቅርጾች እየዯበዖ ናቸው፡፡

በጣራው ውስጣዊ ገጽታ ከጣራው ጋር ተያየዖው ወዯ ታች በወረደ አራት መዒዛን በሆኑ ሁሇት የእንጨት ገመድች የተን ጠሇጠለ

ዔንቁዎች አለ፡፡ ከሁሇቱ በአንዯኛው ገመዴ ሊይ የተንጠሇጠለትን ዔንቁዎች በ1986 አካባቢ ላቦች የወሰዶቸው ሲሆን እንዲይታወቅ ተመሳሳይ ነገር ተክተውበት ነበር፡፡

Page 273: Daniel Kiibret's View

273

ውሳጣዊውን ክፌሌ ስታዩ በዘያ ዖመን የነበሩ ሰዎች ዖጠና፣ አርባ አምስት እና አንዴ መቶ ሰማንያ ዱግሪዎችን ጠብቀው የጣራውን

ክበብ፣ የዒምድቹን መዒዛን እና የመስኮ ቶችን ቅርጽ ሇመሥራት የተጠቀሙበት የጂ ኦሜትሪ ጥበብ ምን ይሆን? ምናሇ ሔንፃውን እን

ዲገኘነው ሁለ ጥበቡንም አብረን ባገኘው? ያሰኛ ችኋሌ፡፡ ሇመሆኑ ይህንን ሔንፃ ከማነፃቸው በፉት ዱዙይኑን በምን ሠሩት? ጣራውን

ሲያንፁ የተጠቀሙበት የመዯገፉያ እና የኮንክሪት ጥበብስ ምን ይሆን?

ቤተ መቅዯሱ ውስጥ ሁሇት ጥንታውያን የእንጨት ሳጥኖች ይገኛለ፡፡ ዙሬ ዙሬ ሇዔቃ ማስቀመጫነት በሚጠቀሙባቸው እነዘህ ሳጥኖች ሊይ የሚታየው ቅርጻ ቅርጽ እና በሔንፃው ጣራ ሊይ የሚታየው ቅርጻ ቅርጽ ተመሳሳይነት አሇው፡፡ እንዯ እኔ ግምት ከሆነ እነዘህ ሳጥኖች የሔንፃው ንዴፌ የተቀመጠባቸው ሳጥኖች ይመስለኛሌ፡፡ ጠቢቡ ሔንፃውን ሲያንፀው ምናሌባት በእንጨቱ ሊይ የሠራውን ዱዙይን እየተከተሇ ይሆናሌ፡፡

ከቤተ መቅዯሱ ጎን ያሇው፣ዙሬ በዔቃ ቤትነት የሚያገሇግሇው እና ይምርሃነ ክርስቶስ በቤተ መንግሥትነት ይጠቀምበት ነበር የሚባሇው ሔንፃ ግን እጅግ ተጎዴቷሌ፡፡ ላሊው ቀርቶ አቧራውን እንን በዖመናዊው የአቧራ መጥረጊያ ማሽን በአንዴ ቀን ማስሇቀቅ በተቻሇ ነበር፡፡ በዘሁ ከቀጠሇ ከአሥር ዒመታት በኋሊ የምና ገኘው አይመስሇኝም፡፡

ይምርሃነ ክርስቶስ በ939 ዒም አካባቢ ተወሌድ በ1036ዒም አካባቢ ያረፇ የዙግዌ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ነው፡፡ የነገሠው በ996

ዒም አካባቢ ሲሆን ቤተ መቅዯሱን ያነፀው በ1018 ዒም አካባቢ መሆኑ ይነ ገራሌ፡፡ የሊሉበሊ አብያተ መቅዯስ ተጠናቀቁበት ከሚባ

ሇው ዖመን 1193 ዒም ጋር ስናስተያየው ቢያንስ የሰባ ዏመት ቅዴሚያ አሇው ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ይምርሃነ ክርስቶስን የሥነ ሔንፃ፣ የአርክቴክቸር እና የአርኬዎልጂ ባሇሞያዎች ሉጎበኙት ሇዙሬው ሥራችን የሚጠቅምም ሀገራዊ ጥበብ ሉሸምቱበት ይገባሌ ባይ ነኝ፡፡ የባሇ ሞያዎችን ጥናት እና ምሊሽ የሚፇሌጉ አያላ ጥበቦች የፇሰሱበት ሔንፃ ነው፡፡ በተሇይም ቦታው ዋሻ ውስጥ በመሆኑ እና ከተራራ ግርጌም በመዯበቁ ከብዎቹ የእርስ በርስ ጦርነቶች ተርፍ ታሪኩን እንዯያዖ ይገኛሌ፡፡በመሆኑም ከአካባቢው የተሻለ መረጃ ዎችን ይሰጣሌ ባይ ነኝ፡፡

ከቅርብ ጊዚ ወዱህ ሇአካባቢው ታሪክ እና ቅርስ ትኩረት በመስጠት መንገደን ሇማ ሠራት፣ አካባቢውን ሇመጠበቅ፣ሇማስተዋወቅ እና ሇመከባከብ የክሌለ ባሔሌ እና ቱሪ ዛም የሰጠው ትኩረት የሚዯነቅ ነው፡፡

መመረሽ፣መፇረሽ፣መዯንበሽ

መጀመርያ ወዯ ሱዲን ኤምባሲ ሄዲችሁ ሱዲን የመግቢያ ቪዙ ታወጣሊችሁ፡፡ ከዘያ በጎንዯር በመተማ በኩሌ ወዯ ሱዲን

ትገሠግሣሊችሁ፡፡ ‗የሱዲን ሔዛብ ጥሩ ነው፣ሇስዯተኞች ይራራሌ‗ ይሊለ ጣሌያን የገቡት ብዎቹ ኢትዮጵያውያን ስዯተኞች፡፡ እዘያ የታወቁ ሁሇት አሸጋጋሪዎች አለ፡፡ በአካሌ አታገኟቸውም፡፡ ስሌካቸውን ከሀገር ሳትወጡ ይዙችሁ መሄዴ አሇባችሁ፡፡ አሇበሇዘያም ጣሌያን የገባ ሰው ሉነግራችሁ ይገባሌ፡፡

አንዲች ሰዋራ ሥፌራ ተዯብቃችሁ በስሌክ ታገኟቸውና የጉዜ ዋጋ እና ቀን ትነጋገራሊችሁ፡፡ እነርሱም ገንዖቡን ይዙችሁ የምትመጡበትን ቦታ እና ቀን ይነግሯችኋሌ፡፡ በተባሊችሁት ላሉት እቦታው ስትዯርሱ እንዯ እናንተ በቀጠሮ የመጡ ላልች ስዯተኞችን ጨምረው በጭነት መኪና ወዯ ሉቢያ ዴንበር ትወሰዲሊችሁ፡፡ ጉዜው ላሉት ላሉት፣ ያውም አብዙኛው በእግር፣ ጥቂቱ ዯግሞ በመኪና ስሇሆነ ከሃያ ቀን እስከ አንዴ ወር ይፇጃሌ፡፡

ሉቢያ ዴንበር ስትዯርሱ የሱዲን አሸጋጋሪዎች ሇሉቢያ አሸጋጋሪዎች ያስረክቧችኋሌ፡፡ ዋጋ ተነጋግራችሁ አሁንም ጉዜ ትጀምራሊችሁ፡፡ ግማሹን በእግር ግማሹን በፑክ አፔ መኪና፡፡ ዯረቅ ዲቦ እና ውኃ ይሰጣችኋሌ፡፡ መንገዴ ሊይ የሚሞቱ ሌጆች ይኖራለ፡፡ አሸዋውን ማስ ማስ አዴርጎ በመቅበር ጉዜ መቀጠሌ ነው፡፡

«በእግር ወይንም በመኪና ስትዛ በእንጨት የመስቀሌ ምሌክት የተሠራበት ነገር ካየህ እዘያ ቦታ አንዴ አበሻ ስዯተኛ

ተቀብሯሌ ማሇት ነው፡፡» ብልኛሌ ጣሌያን ያገኘሁት ሌጅ፡፡ «ሰው ከታመመ እንዯ በሽታው ነው፡፡ መጠነኛ ከሆነ በዴጋፌ ይሄዲሌ፡፡ ከባዴ ከሆነ ግን ቁርጥ ወገን ያስፇሌገዋሌ፡፡ ከቡዴኑ ከተቆረጥክ ችግር ስሇሚያጋጠምህ አንዲንደ ትቶህ ይሄዲሌ፡፡ ብ ጊዚ ግን የቂርቆስ ሌጆች ይተዙዖናለ፡፡ እንዱያውም

ከቂርቆስ ሌጅ ጋራ አብረው ቢሰዯደ

ቢያገኝም ያበሊሌ ቢያጣም ያዛናሌ ሆደ

Page 274: Daniel Kiibret's View

274

ተብል ተዖፌኖሊቸዋሌ፡፡» አሇኝ ሮም ያገኘሁት የአዱስ አበባው የቂርቆስ ሌጅ፡፡ አዱስ አበባ ስሇ ቂርቆስ ሠፇር ሌጆች አያላ አስገራሚ እና አስቂኝ ነገሮች እሰማ ነበር፡፡ እዘህ ጣሌያን ዯግሞ አገር ጉዴ የሚያሰኝ ገዴሊቸውን መስማት ጀምሬያሇሁ፡፡

ሉቢያ ስትገቡ የተቀበሎችሁ አሸጋጋሪዎች ከትሪፕሉ አጠገብ የገጠር መንዯር ውስጥ በተሠራ አዲራሽ አስገብተዋችሁ

ይጠፊለ፡፡ ከዘያ ላልች አሸጋጋሪዎች ዯግሞ ይመጡና «ትሪፕሉ ሩቅ ስሇሆነ እንዴንወስዲችሁ መቶ መቶ ድሊር ክፇለ» ይሎችኋሌ፡፡ ታዴያ የቂርቆስ ሌጆች ምን አዯረጉ መሰሊችሁ፡፡ የተወሰኑት ሌጆች ላሉት ተዯብቀው ይወጡና እግራቸው ወዲመራቸው ሲ ሇካስ ትሪፕሉ ቅርብ ነው፡፡ ተመሌሰው ይመጡና ላልችን ሌጆች ነጻ ያወጧቸዋሌ፡፡ ከእነርሱ በኋሊ

ሇሚመጡት ስዯተኞች ዯግሞ ግዴግዲው ሊይ በአማርኛ እንዱህ ብሇው ይጽፊለ «እንዲት ሸወደ፣ ትሪፕሉ ቅርብ ነው፡፡

ብር ስጡን ቢሎችሁ አትስጡ፡፡ በዘህ እና በዘያ አዴርጋችሁ ጥፈ» ይሄ ማስታወቂያ አያላ ስዯተኞችን ታዴቸዋሌ፡፡ አይ የቂርቆስ ሌጆች፡፡ ነፌስ ናቸውኮ፡፡

ትሪፕሉ ገብታችሁ የመርከብ ወረፊ መጠበቅ ነው፡፡ ክፈ ፕሉሶች ካገኟችሁ በመኪና ጭነው እንዯ ገና ወዯ ሱዲን ዴነበር ወስዯው ያሥሯችኋሌ፡፡ እዘያ እሥር ቤቱ በጣም አሰቃቂ ነው፡፡ እዘያም ቢሆን የቂርቆስ ሌጆች ካለ መከራው ይቀሌሊሌ፡፡ ከእሥር ቤቱ ሇመውጣት የገንዖብ ጉቦ ያስፇሌጋሌ፡፡ ያንን ዯግሞ ሇማግኘት ወይ አስቸጋሪ ሥራ መሥራት ያሇበሇዘያም ዯውል ከዖመዴ ማስመጣት ያስፇሌጋሌ፡፡

እዘያ እሥር ቤት ብ ሌጆችን ያስፇታ አንዴ የቂርቆስ ሌጅ ነበር፡፡ ሥራ ይወዲሌ፡፡ ሲጋራ፣ ብስኩት እና ሳሙና እየሸጠ ይኖር ነበር፡፡ በዘያ እሥር ቤት ብ ጊዚ የቆየው ላልችን ሲያስ ፇታ ገንዖቡ እያሇቀበት ነው ይባሊሌ፡፡ ላልች ዯግሞ

በላሊ ነገር ይተርቡታሌ፡፡ ከእሥር ቤቱ ሉወጣ በር ሊይ ሲዯርስ «አንዴ ሲጋራ አሇህ» የሚሌ ገዣ ሲመጣ ሇርሱ ሉሸጥ እየተመሇሰ ነው፡፡ እንዱያውም አንዴ ጊዚ በአጥር ዖሇል ሉያመጥ ሁለም ነገር ተስተካክልሇት ነበር፡፡ ሉዖሌሌ አንዴ

እግሩን እንዲሣ «አንዴ ሲጋራ አሇህ» የሚሇውን ሲሰማ ተመሌሶ መጣ ይባሊሌ፡፡

በቤንጋዘ ወዯብ አሻጋሪዎች እና ተሻጋሪዎች አይገናኙም፡፡ ሃያ እና ሰሊሣ ሰው እስኪሞሊ የሚመዖግቡ ሰዎች አለ፡፡ የቡዴኑ አባሊት ሲሟለ ገንዖብ ይከፌለና ወዯሚሻገሩበት ወዯብ ይወሰዲለ፡፡ የመሻገሪያዋ ጀሌባ ብ ጊዚ ከቆርቆሮ እና ከእንጨት የምትሠራ ናት፡፡ ሇአንደ ስዯተኛ አሻጋሪዎቹ የመርከቧን አነዲዴ ያሳዩታሌ፡፡ ትምህርቱ ቢበዙ ከአንዴ ቀን በሊይ አይሰጥም፡፡

ሇዘያ መከረኛ «ካፑቴን» የጀሌባዋን ኮምፒስ አሥረው ካርታውን ያስረክቡታሌ፡፡ ምግብ እና መጠጥ ይጫናሌ፡፡ እንዯ ጀሌባዋ ስፊት ከሃያ እስከ ሠሊሳ ስዯተኛ ይሳፇራሌ፡፡ በላሉት የጣሌያንን መብራት በሩቁ እያዩ ጉዜ ይጀመራሌ፡፡ አሻጋሪዎቹ ጀሌባዋ ስትነሣ ይመሇሳለ፡፡ ከዘህ በኋሊ ዔዲው የስዯተኞቹ ነው፡፡

ጉዜው እስከ አስራ ሰባት ሰዒት ይፇጃሌ፡፡ የአንደ እግር ከላሊው ጀርባ ጋር ተሰናስል ተኮራምቶ መዛ ብቻ ነው፡፡ ሙቀቱ እና ተስፊ መቁረጡ አንዲንድችን ራሳቸውን ወዯ ባሔሩ እንዱጥለ ያዯርጋቸዋሌ፡፡ በተሇይም መርከቡ መንገዴ ከሳተ፡፡

የሚያስጎበኘኝን የቂርቆስ ሌጅ «ሇምንዴን ነው ጣሌያን ውስጥ የቂርቆስ ሠፇር ሌጆች የሚበት፡፡ እንዱያውም ሮም

ውስጥ የቂርቆስ ሌጆች ብቻ ያለበት አንዴ ሔንፃ አሳይተውኛሌ፤» አሌኩና ጠየቅኩት፡፡ «ምናሌባት የሱዲን ኤምባሲ

ሠፇራችን ውስጥ ስሇሆነ ይሆናሌ በሱዲን በኩሌ እያቋረጥን የመጣነው» አሇና ቀሇዯብኝ፡፡ «ቆይ ግን ሇመንገደ ብ ድሊር

ያስፇሌጋሌ ሲባሌ ነበር የምሰማው፤ እንዳት ነው ጉዲዩ» አሌኩት፡፡ «ቂርቆስ የዴኻ ሠፇር ነው ብሇው ስማችንን ያጠፈትኮ የቦላ ሌጆች ናቸው፤ እነርሱ አውሮፔሊን ሲያዩ ስሇሚውለ የገ እየመሰሊቸው ነው፤ እንዱያውምኮ መንግሥት

ሀብታም ገበሬዎችን ብቻ ሳይሆን እኛንም መሸሇም ነበረበት፤ የመረጃ እጥረት ነው» አሇኝ፡፡

«እንዳት?» አሌኩት፡፡ «እስኪ ተመሌከት እኛ የቂርቆስ ሌጆች የመንግሥትን እጅ ሳንጠብቅ፤ አነስተኛ ፣ጥቃቅን ሳንሌ፤

ራሳችንን በራሳችን ረዴተን እዘህ መዴረሳችን አያሸሌመንም» አሇና ሳቀ፡፡ «ሀብታም ገበሬዎች ራሳቸውን ቻለ እንጂ የሔዛብ ቁጥር አሌቀነሱም፤ እኛ ግን ራሳችን ንም ቻሌን፣ከሀገር በመውጣታችን ዯግሞ የሔዛብ ቁጥር ቀነስን፡፡ ከዘህ

በሊይ ምን የሚያሸሌም ነገር አሇ፡፡ አየህ እኛ እንዯ ቦላ ሌጆች ጆግራፉን በቲቪ ሳይሆን በተግባር ነው የምንማረው»

«ዯግሞምኮ የአባቶቻችንን ዯም የመሇስን እኛ ነን» አሇኝ እየሳቀ፡፡ «እንዳት?»

Page 275: Daniel Kiibret's View

275

«ጣሌያን ባሔር አቋርጦ ሀገራችንን ወረረ፡፡ እኛ ዯግሞ የአባቶቻችንን ዯም ሇመበቀሌ ባሔር አቋርጠን ሀገሩን ወረርነዋ፤

አንተ ቂርቆስኮ የጀግና ሠፇር ነው» አሇና ሳቀ፡፡

«እውነት ግን ሇምንዴን ነው የቂርቆስ ሌጆች እዘህ የበዙችሁት?» «ምን መሰሇህ ይህንን በረሃ ሇማቋረጥ ከሁሇት እስከ ሦስት ወር ይፇጃሌ፡፡ የገንዖብ፣ የምግብ፣ የውኃ ችግር አሇ፡፡ ካሌተዙዖንክ በቀር ይህንን በረሃ ሌታሌፇው አትችሌም፡፡ እኛ ዯግሞ ከሌጅነታችን ተዙዛነን መኖር ሇምዯናሌ፡፡ ስሇዘህ እየተዯጋገፇክ መዛ ነው፡፡ ያው እንግዱህ ባሔር ኃይሌም አየር

ኃይሌም እየመጣ ይቀጥሊሌ»

«የቀዴሞ ወታዯሮችም ይመጣለ ማሇት ነው» «አይ እነርሱ አይዯለም፡፡ በአውሮፔሊን ጣሌያን የገባው ስዯተኛ አየር

ኃይሌ ይባሊሌ፡፡ በባሔር የገባው ዯግሞ ባሔር ኃይሌ ይባሊሌ፡፡ ታዴያ አየር ኃይለ ባሔር ኃይለን ይንቀዋሌ፡፡»

«ሇምን?» «ያው መከፊፇሌ ሇምድብን ነዋ፤ አታይም መንገዴ ሊይ እንን ጉስቁሌ ያሇ አበሻ ካዩ ሰሊም አይለንም፡፡ ጣሌያኖች እንዯሆኑ አየር ኃይሌም ሆንክ ባሔር ኃይሌ ሚኒስትር አያዯርጉህም፤ ሁለም ያው ሲኞራ ቤት ነው የሚሠራው፡፡

«ሲኞራ ቤት ዯግሞ ምንዴን ነው?» «ሰው ቤት ተቀጥሮ መሥራት ማሇት ነው፡፡ እዘህ ብው አበሻ እንዯዘያ ነው

የሚሠራው፡፡ ያውም ሇሴቶች እንጂ ሇወንድች ሥራ አይገኝም፡፡ ዴዴ ስታሰጣ መዋሌ ነው፡፡»

«ግን ምን ሊይ እየኖርክ ዴዴ ታሰጣሇህ» አሌኩት፡፡ «እዘህ አበሻ ከዴንን ሰባሪነት ወዯ ሔንፃ ሰባሪነት ተሸጋግሯሌ»

«እንዳት እንዳት ሆኖ» «ያንን ሁለ በረሃ አቋርጠህ፤ ባሔር ሰንጥቀህ ጣሌያን ስትገባ ምንም ነገር አታገኝም፡፡ ከምግብ በቀር ቤት እንን የሚሰጥህ የሇም፡፡ ሇተወሰነ ጊዚ መጠሇያ ውስጥ ያስገቡህና በኋሊ ሠርተህ ብሊ ብሇው ያሰናብቱሃሌ፡፡ ያን ጊዚ ችግር ውስጥ ትወዴቃሇህ፡፡ አበሻ ታዴያ ይሰባሰብና በሌዩ ሌዩ ምክንያት የተዖጋ ሔንፃ ያስሳሌ፡፡ የተወሰነ ጊዚ

ሁኔታውን ታይና ሃያ ሠሊሳ ሆነህ በሩን ሰብረህ ትገባሇህ፡፡ ከዘያ ክፌልቹን መከፊፇሌ ነው፡፡»

«ባሇቤቶቹስ» «ባሇቤቶቹ ኡኡ ይሊለ፡፡ ፕሉስ ይመጣሌ፤ ግርግር ይፇጠራሌ፡፡ የሰው ሌጅ ሜዲ ሊይ ወዴቆ እንዳት ሔንፃ ተዖግቶ ይኖራሌ ብሇህ ትከራከራሇህ፡፡ መቼም የሰው መብት በመጠኑም ቢሆን የሚከበርበት ሀገር ነውና የሰው

መብት ተከራካሪዴር ጅቶችም አብረውህ ይጮኻለ፡፡ በመጨረሻ ታሸንፌና ትኖርበታሇህ፡፡»

«መብራት እና ውኃ አይቆርጡባችሁም» ?«ብ ጊዚ መብራቱን እንጂ ውኃውን መቁረጥ ያስቸግራቸዋሌ፡፡ የሮም ሔንፃዎች የዴሮ ሔንፃዎች ናቸው፡፡ የውኃ መሥመሩ በቀሊለ አይገኝም፡፡ መብራቱን ግን ቢቆርጡትም እንቀጥሇዋሇን፡፡

አንዴ ሌጅ እንዱያውም በዘያ ምክንያት ሥራ አግኝቷሌ፡፡»

«መብራት በመቀጠሌ?» «አዎ፤ የቤቱን መብራት ሲቆርጡት በመንገዴ ከሚያሌፇው መብራት ላሉት ቀጠሇው፡፡ ፕሉሶቹ ሲመጡ ይበራሌ፡፡ ሄዯው ከዋናው ማጥፉያ ቢያሇያዩትም ይበራሌ፡፡ አይተው ስሇማያውቁ ግራ ገባቸው፡፡ በኋሊ ከመንገደ መብራት መቀጠለን ሲያዩ እንዳት ሉቀጠሌ እንዯቻሇ ማመን አሌቻለም፡፡ እና ትተውት ሄደ፡፡ ይሄው ፎ

ብልሌሃሌ፡፡ ሌጁም ታዴያ ኤላክትሪክ ሠራተኛ ሆኖ ቀረ»

«ሴቶች ሲኞራ ቤት ይሠራለ አሌከኝ፤ ወንድችስ ምን ይሠራለ?» «ወንዴ ከሆንክ አሌፍ አሌፍ ነው ሥራ የምታገኘው፡፡

ችግር አሇ፡፡ አንደ አበሻ ሲርበው ሴት ነኝ ብል ሲኞራ ቤት ተቀጥሮ ነበር አለ፡፡» «እውነትክን ነው ወይስ ቀሌዴ ነው»

«እኔ ሲያወሩ ነው የሰማሁት፡፡» «እሺ ከዘያስ» «ሌጁ ጢም የሇውም፤ መሌኩ የሴት ዴምጽ ነው፡፡ እንዱያው ሌጆች

በላሊ ነገር ይጠረ ጥሩታሌ» «ምን ብሇ» «ነገርዬው የሇውም ይለታሌ» «እሺ»

«እና ጉሌበታም ነው፤ ሥራዋን ፈት፣ ጭጭ ነበር አለ የሚያዯርጋት፡፡ አንዴ ቀን የሽንት ቤቱን በር ሳይዖጋው ረስቶት፣ ቆሞ ሽንቱን ሲሸና ሲኞራው በሩን ሲከፌት ፋንት ወጣ አለ፡፡ ነፌሷ ዯሞዝን ሳትቀበሌ ከቤት ወጥታ ጠፊች፡፡ በኋሊ ግን

እንዯዘያ ያዯረገው ሥራ ስሊጣ መሆኑን ሲኞራው ሲሰማ አዴንቆ ካምፒኒው ውስጥ ቀጠረው አለ»

«ተው እባክህ፤ ይሄን የመሰሇ ፉሌም አይቻሇሁ፤ ሲኮምኩ ይሆናሌ» «ኩምክና አይዯሇም፤ የሆነ ነው ብሇውኛሌ»

«እሺ ይህንን ሁለ ባሔር አቋርጦ የመጣ ሰው መጨረሻው ምንዴን ነው?»

Page 276: Daniel Kiibret's View

276

«ወይ ትመርሻሇህ፣ ወይ ትፇርሻሇህ፣ ወይ ትዯነብሻሇህ» «ምንዴን ነው መመረሽ፣ ምንዴን ነው መዯንበሽ፣ ምንዴን ነው

መፇረሽ»

«ጣሌያን ሇመኖር የሚመጣ የሇም፣ ስሇዘህ ትንሽ ገንዖብ ነገር ቆጣጥረህ ወዯ እንግሉዛ ትሻገራሇህ፤ ይኼ መመረሽ ይባሊሌ፡፡ ያሇበሇዘያ ዯግሞ እዘሁ የመኖርያ ፇቃዴ አወጥተህ የተሻሇ ሥራ ካገኘህ ትኖራሇህ፤ ይኼ ዯግሞ መፇረሽ

ይባሊሌ፡፡ ሁሇቱም ካሌሆነሌህ ዯግሞ ትጀዛብና ዯንብሸህ ትኖራሇህ፡፡ ሚሊኖ፣ ጣሌያን

ቶም እና ጄሪ

«ቶም እና ጄሪ» ፉሌም ዊሌያም ሏና እና ዮሴፌ ባርባራ በተባለ ባሇሞያዎች ሇሜትሮ ጎሌዴዊን ካምፒኒ የተሠራ ተከታታይ የካርቱን ፉሌም ነው፡፡ የቤት ውስጥ ዴመት በሆነው በቶም እና በተንኮሇኛዋ አይጥ በጄሪ መካከሌ በማያቋርጥ

ቅንቃኔ እና ጠሊትነት እየተቀጣጠሇ የሚሄዯው ይሄ ፉሌም፣ አስገራሚም አስቂኝም ነው፡፡ በ1940 እኤአ የተጀመረው

ቶም እና ጄሪ፣የአኒሜሽኑ ኩባንያ እስከ ተዖጋበት እስከ 1957 እኤአ ብቻ 114 ያህሌ ተከታታይ ፉሌሞችን በሏና እና በባርባራ ዯራሲነት እና አዖጋጅነት አቅርቧሌ፡፡

በ1960 እኤአ በአዱስ መሌክ ፉሌሙ እንዯ ገና መዖጋጀት እና መታየት ጀመረ፡፡ ዙሬ በታይም ዋርነር ካምፒኒ ባሇቤትነት

እና በዋርነር ብሮስ አከፊፊይነት የተያዖው የቶም እና ጄሪ የካርቱን ፉሌም 162 ተከታታይ ፉሌሞችን ያጠቃሌሊሌ፡፡

ቶም እና ጄሪ አብረው በአንዴ ሰው ቤት ውስጥ የሚኖሩ ነገር ግን መቼም ቢሆን ተስማምተው የማያውቁ ፌጡራን ናቸው፡፡ አሌፍ አሌፍ በጥቅም ምክንያት ሲስማሙ እንን በአከፊፇለ ምክንያት ሇመጣሊት ጊዚ አይወስዴባቸውም፡፡ ሁሇቱንም የሚቃረን ነገር ከመጣ ግንባር የሚፇጥሩት ቶም እና ጄሪ፣ የጋራ ጠሊታቸውን ሇየራሳቸው ምክንያት ሲለ ካጠቁ በኋሊ እንዯገና እርስ በርሳቸው መጣሊት ይቀጥሊለ፡፡

ይህ፣ መቼም የማያባራ የቶም እና የጄሪ የቅንቃኔ እና የጠሊትነት ፉሌም፣ በባሇቤቶቹ ዖንዴ የታወቁ 162 ተከታታይ

ፉሌሞች አለት ቢባሌም ጠቅሊሊ የፉሌሞቹ ብዙት ግን ከዘህ ሳይበሌጥ አይቀርም፡፡ ሇምሳላ 163ኛው ፉሌም የሚዖጋጀውም፣ የሚሠራውም፣ የሚቀርበውም እኛው ሀገር ነው፡፡ ፉሌሙን የዯረሱትም፣ የሚያዖጋጁትም፣

የሚተውኑትም የ1960ዎቹ የኢትዮጵያ ትውሌድች ናቸው፡፡

ቶም እና ጄሪ በአንዴ ሰው ቤት የሚኖሩ ባሊንጣዎች ናቸው፡፡ የ1960ዎቹ የሀገራችን ትውሌድችም በአንዴ ወቅት የተነሡ የአንዱት ሀገር ሌጆች ናቸው፡፡ የተነሡበት ዒሊማም ተመሳሳይ ነው፡፡ እነርሱ በሚያስቡት መንገዴ ብቻ ሀገሪቱን ማሳዯግ፡፡ የርእዮተ ዒሊማቸውም ቤቱ ተመሳሳይ ነው፡፡ ያም የብዔር ስሙ ይሇያይ እንጂ ከኮሚኒስታዊ አስተሳሰብ አይዖሌም፡፡ ፀር፣ትግሌ እና ግንባር ይወዲለ፡፡

ዙሬ በሀገሪቱ የወዱህም ሆነ የወዱያ ጎራ፣በዴጋፌም ሆነ በተቃውሞ፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በዱያስጶራ የሚገኙ፤

የፕሇቲካው እና የቤተ እምነቱን መዖውር የሚዖውሩ አካሊት በአንዴም ሆነ በላሊ መንገዴ ከ1960 እስከ 1970 ዒም ባሇው ጊዚ ውስጥ የተነሡ፤ በዘያ ዖመን በነበሩ የፕሇቲካ አስተሳሰቦች የተማረኩ፣ የዘያን ዖመን የፕሇቲካ አመሇካከቶችን ሲያቀነቅኑ የነበሩ ናቸው፡፡ ወይ ኢሔአፒ፣ወይ ኢዱዩ፣ወይ መኢሶን፣ወይ ኢሠፒ፣ወይ ኢጭአት፣ወይ የተማሪዎች ንቅናቄ፣ ወይ የሠራተኞች ንቅናቄ፣የሊብ አዯር ፒርቲ፣ኢማላዴኅ፣ሰዯዴ ወዖተ ውስጥ ገብተው ሲቆራቆሱ እና ሲተረማመሱ፤ አንደ ላሊኛውን ሇማጥቃት ቀይ ሽብር እና ነጭ ሽብር ሲያካሂደ፣ አብዮታዊ ርምጃ ሲወስደ እና ተቀናቃኞቻቸውን አብዮታዊ ምት ሲመቱ የነበሩ ናቸው፡፡

በውይይት ክበብ፣ በማላ ጥናት፣በስብሰባ አካሄዴ፣በፒርቲ አመሠራረት፣ጭቁኑን ሔዛብ በማታገሌ መርሔ አሌስማማ ብሇው ወይ ተጣሌተዋሌ፣ ወይ ተርፇዋሌ፣ ወይ ተሇያይ ተዋሌ፣ወይ ተፇሊሌገዋሌ፣ወይ ቂም ተያይዖዋሌ፣ ወይ ጥርስ ተነካክሰዋሌ፡፡ ስሇዘህም እንዯ ቶም እና ጄሪ አንደ ላሊውን በጠሊትነት እያየ ከመቀናቀን የተሻሇ ላሊ ፉሌም ሇመሥራት ያዲግታቸዋሌ፡፡

Page 277: Daniel Kiibret's View

277

«የምጠሊው ወይም የምቃወመው አታሳጣኝ» ብሇው የተሳለ ይመስሌ ያሇ ጠሊት መኖር አይችለም፡፡ አንዲንዴ ጊዚ ቶም፣ ዴሮ ጄሪ ያዯረገችበትን ተንኮሌ ፉሌሙን መሌሶ እያየ ይበሳጫሌ፡፡ ከመበሳጨትም አሌፍ ሇመበቀሌ እርሷን ፌሇጋ ይሄዲሌ፡፡ እነዘህም ከስዴሳ ስዴስት እስከ ሰባ ዒም የተቀረጸውን የዯም መፊሰስ ፉሌም ዯጋግመው እያዩ አንደ ላሊውን በኋሊ ታሪኩ ምክንያት ሇማጥቃት ይፇሊሇጋለ፡፡

162 ፉሌሞች ሲሠሩ ቶምም ሆነ ጄሪ አሁንም የፉሌሙ ዋነኛ ተዋናዮች ናቸው፡፡ አሌተ ቀየሩም፡፡ ከ1940 እስከ 2009

ፉሌሙን የሚሠሩት ቶም እና ጄሪ ናቸው፡፡ አሌተሇወጡም፡፡ በ1960ዎቹ የነበሩት ሌጆች ያዩት የቶም እና ጄሪ ፉሌም ዙሬም በሃያኛው መቶ ክፌሇ ዖመን ያለ ሌጆችም ያዩታሌ፡፡ በኢትዮጵያ የፕሇቲካ መዴረክም ፉሌሙ እንዯ ቶም እና ጄሪ

አሌተቀየረም፡፡ ያው ነው፡፡ በ1960ዎቹ የነበሩት የሀገራችን የፕሇቲካ ቶም እና ጄሪዎች ዙሬም አለ፡፡ የፕሇቲካው ፉሌም

ዋነኛ ተዋናዮች እነርሱው ናቸው፡፡ አሁንም ሀገሪቱ ከ1960ው ትውሌዴ ተጽዔኖ መሊቀቅ አሌቻሇችም፡፡ መቼ ይሆን

ከስዴሳዎቹ ወጥተን ወዯ ሰባዎቹ፣ ወዯ ሰማንያዎቹ፣ ወዯ ዖጠናዎቹ እና ወዯ ሁሇተኛው ሺ የምንገባው? አሁንምኮ በየፕሇቲካው መዴረክ የምናያቸው ትክሇ ሰብእናዎች የዙሬ ሠሊሳ ዒመት የነበሩትን ነው፡፡

አዱሱ ትውሌዴም የቶም እና ጄሪ ፉሌምን ስሇሇመዯ በተመሠረቱት ነገሮች ሁለ እነዘህን አካሊት ካሊካተተ፤ ወይንም እነዘህ አካሊት ቡራኬ ካሌሰጡት በቀር ይሳካሌ ብል ማመን ያቆመ ይመስሇኛሌ፡፡

ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባሌቻ

መዴፌ አገሊባጭ ብቻ ሇብቻ

ተብል በተዖፇነባት ሀገር፣ዙሬ ዙሬ ገበየሁም አይሞት ባሌቻም አይተካ፡፡

ቶም እና ጄሪ ቦታ ይቀያየራለ እንጂ ስሌትም መንገዴም አይቀይሩም፡፡ ውጭ የነበረው ቶም ቤት ሲገባ ጄሪ ከቤት ትባረራሇች፣ያሇበሇዘያም ጄሪ ቤት ገብታ ቶም ይባረራሌ፡፡ ዙሬ የአንዴ ፒርቲ ሉቀመንበር የነበረው ነገ የላሊ ይሆናሌ፤ የአንዴ ፒርቲ ሌሳን ሲያዖጋጅ የነበረው ምንም ዒይነት የአመሇካከት ሇውጥ ሳያዯርግ ላሊው ጋር ይቀሊቀሊሌ፡፡ ዯንበኛ ጥናት አዴርገን ብንፇትሽ ዙሬ የቆሙሇትን ዒሊማ ዯግመው ዯጋግመው ሲቃወሙት የነበሩ አስገራሚ ቶም እና ጄሪዎችን በሀገራችን ታሪክ እናገኝ ነበር፡፡ እነዘህ ሰዎች የፕሇቲካ አመሇካከታቸው የሚወሰነው እንዯሚያምኑበት ነገር ሳይሆን እንዯ ሚገቡበት ዴርጅት እና እንዯሚሠጣቸው ሥሌጣን ነው፡፡

ቶም እና ጄሪን የሚያስማሟቸው ሁሇት ነገሮች ብቻ ናቸው፡፡ የመጀመርያው ጥቅም ሲሆን ሁሇተኛው የጠሊት መኖር ነው፡፡ በኛም የፕሇቲካ ታሪክ ውስጥ ይሄው ፉሌም እንዯ ቀጠሇ ነው፡፡ ቶሞች እና ጄሪዎች አንዴ የሚሆኑት ጥቅም እስከተገኘ ዴረስ ብቻ ነው፡፡ ጥቅም ከተገኘ በርእዮተ ዒሇሞቻቸው ሊይ እንን የረባ ውይይት ሳያዯርጉ፤ የቱጋ የአቋም ሇውጥ እንዲዯረጉ በሚገባ ሳይረደም ሳያስረደም በቅጽበት ይቀናጃለ፣ ይተባበራለ፤ ይዋሏዲለ፣ግንባር ይመሠርታለ፡፡ አከፊፇሌ ሊይ ሲሇያዩ ዯግሞ የተባበሩ ቀርቶ የተጎራበቱ መሆናቸውን እስክንጠራጠር ዴረስ ይናከሳለ፡፡

ቶም እና ጄሪ ጠሊት መጣብን ብሇው ሲያስቡ አንዴ ሆነው ያባርሩትና ከጠሊታቸው በባሰ መሌኩ እርስ በርሳቸው ይባሊለ፡፡ የሀገራችን ቶሞች እና ጄሪዎችም ሉያጠፊን ነው ብሇው የሚያስቡት ጠሊት ሲያጋጥማቸው አብረው ይሰበሰባለ፣ይወስናለ፣መግሇጫ ያወጣለ፣ ይሰሇፊለ፡፡ በኋሊ ግን ጠሊት ነው ብሇው ከሚያስቡት አካሌ በባሰ ሁኔታ እርስ በርሳቸው መበሊሊት ይቀጥሊለ፡፡

ሇቶም እንዯ ጄሪ፣ሇጄሪም እንዯ ቶም የሚቀርባቸው የሇም፡፡ በላሊ በኩሌ ዯግሞ ሇቶም እንዯ ጄሪ፣ ሇጄሪም እንዯ ቶም

የሚጎዲቸው የሇም፡፡ የኛም ፕሇቲከኞች ይህንኑ ፉሌም በመሥራት ሊይ ናቸው፡፡ 163ኛውን ክፌሌ፡፡

ባሇፇው ጊዚ የዖመን አቆጣጠራችንን ብቻ ተመሌክተን ሁሇተኛውን ሺ አከበርነው እንጂ የፕሇቲካ አቆጣጠራችን ብናየው ኖሮ ወዯ ሁሇተኛው ሺ ሇመግባት ቢያንስ ገና ሠሊሳ ያህሌ ዒመታት በቀሩን ነበር፡፡ አሁንም ተቃውሞ እና ጠሊትነትን አሌሇየንም፣ አሁንም ገና ዯጋፉነትን እና ምእመንነትን አሌሇየንም፡፡ ተቃዋሚያችን ምንም ዒይነት በጎ ነገር ቢያስብ ከመቃወም አንመሇስም፤ ጠሊትነት እንጂ ተቃውሞ አናውቅማ፡፡ የምንዯግፇው አካሌም ምንም ዒይነት ጥፊት ቢያጠፊ ከማመስገን ወዯ ኋሊ አንሌም፤ ምእመንነት እንጂ ዴጋፌ አናውቅማ፡፡ አይቶም እና ጄሪ፡፡

ሰሞኑን እዘህ ኔዖርሊንዴ በአንዲች ምክንያት የተጣለ ሁሇት ኢትዮጵያውያን ጎራዎችን ሇማስታረቅ የተሰየሙ የሀገሬ ሽማግላ ያለኝን እዘህ ሊይ ብጠቅሰው እንዳት ጥሩ ነው፡፡ አንዯኛው ወገን ከላሊው ወገን ጋር ሇመታረቅ በቅዴመ ሁኔታነት አሥራ አምስት ነጥቦችን ያስቀምጣሌ፡፡ ሽማግላዎቹም ይህንኑ ይዖው ወዯዘያኛው ጎራ ይሄደና ጉዲዩን

Page 278: Daniel Kiibret's View

278

ያቀርባለ፡፡ እነዘህኞቹም ቡዴኖች ከተወያዩ በኋሊ አሥራ አምሱንም ነጥቦች በሙለ እንቀ በሊሇን ብሇው መሌስ

ይሰጣለ፡፡ ሽማግላዎቹም ዴካማቸው ፌሬ በማፌራቱ ተዯስተው ወዯነዘያኞቹ ይሄደና «እነዘያኞቹ በሃሳባችሁ ሙለ

በሙለ ተስማምተዋሌ» ይሎቸዋሌ፡፡ ሰዎቹ አሊመኑም «አሥራ አምስቱንም ነገር ተቀበለት?» ይሊለ፡፡ «አዎ ሁለንም

ተቀብሇዋሌ»፡፡ «እንዳት አንዴ ሁሇቱን እንን አሌተቃወሙም፤ አንዲች ነገር ቢያስቡ ነውና እንዱያውም አንታረቅም» ብሇው መሌሱን አለኝ፡፡

እውነታቸውን ነው፡፡ ቶም እና ጄሪአይዯለ፤ አንዲች የሚያጣሊ፣ የሚያቆራቁስ፣ ሇፒሌ ቶክ፣ ሇዌብ ሳይት እና ሇወሬ

የሚሆን የጠብ መነሻማ ያስፇሌጋቸዋሌኮ፡፡ ተስማምተው ከሠሩ ምን ሉውጣቸው ነው? በኋሊ በምን ተሇያየን ሉለ ነው፡፡ አይ ቶም እና ጄሪ፡፡

ኢትዮጵያዊውን የቶም እና ጄሪ ፉሌም ከቁጥር አንዴ ጀምራችሁ የምትተውኑ የፕሇቲካ ቶም እና ጄሪዎች ጠቅሊይ

ሚኒስትራችን እንዲለት በቃን ብትለ ምናሇ? ቢያንስ ሇአፊችሁ ያህሌ፡፡ ሀገሪቱ 1960ዎቹን ሇቅቃ ወዯ ሃያኛው ክፌሇ ዖመን ትገባ ዖንዴ ብትረዶት ምናሇ፤ በአንዴ ወቅት በአንዴም በላሊም መሌኩ የቶም እና ጄሪን ፉሌም የጀመራችሁ ተዋንያን፣ እባካችሁ ላሊ ፉሌም እንይበት፡፡ የመነካከስ እና የመበሊሊት፣ የማያቋርጥ ቅንቃኔ እና ጠሊትነት ተከታታይ ፉሌም ሰሌችቶናሌ፡፡ ሮተርዲም፣ኔዖር ሊንዴ

ሇምጣደ ሲባሌ

በትግራይ የሚነገር አንዴ ብሂሌ አሇ፡፡ አንዴ ባሌ እና ሚስት አንዱት ትንሽ አይጥ አስቸገረቻቸው፡፡ አንዴ

ቀን ባሌ እና ሚስቱ ደሊ ደሊቸውን አንስተው የቤቱን ዔቃ ሁለ ገሌብጠው አይጧን ማሳዯዴ ጀመሩ፡፡

በዘህ ሲሎት በዘያ፣ በዘያ ሲሎት በዘህ ብ እያሇች በጣም አዯከመቻቸው፡፡ በመካከለ ሚስቲቱ አይጧን

ስታባርር አይጧ ዖሌሊ ምጣደ ሊይ ወጥታ ቁጭ አሇች፡፡ ሚስቲቱም የሠነዖረችውን ደሊ ወዯ ኋሊ መሌሳ፣

አይጧን በአግራሞት ማየት ጀመረች፡፡ ባሌዋም የሚስቱን ሁኔታ ተመሌክቶ «ምነው ትቆሚያሇሽ አትያትም

ወይ?» አሊት፡፡ ብሌኋ ሚስትም «መምታቱ አቅቶኝ አሌነበረም ነገር ግን «ምእንቲ ዙ ምጎጎ እታ አንጭዋ

ትሔሌፌ» አሇችው ይባሊሌ፡፡ «ስሇ ምጣደ ሲባሌ አይጧ ትሇፌ ብዬ ነው» ማሇቷ ነው፡፡

ሇዘያች እናት ምጣደ የትዲሯ ትሌቁ አስፇሊጊ ነገር ነው፡፡ እንዱህ እንዯ ዙሬ እንጀራ ተገዛቶ መበሊት ሳይ

ጀምር በፉት ያሌጋገረ ሰው እንጀራን አያገኘውም፡፡ ከዘያውም በሊይ ዯኅነኛ ምጣዴ ከገበያ እንዯ ሌብ

አይገኝም፡፡ ቢገኝም ማሟሸቱ ብ ሞያ እና ዴካምን ይጠይቃሌ፡፡ እናቶቻችን ወዛ የሇመዯ ምጣዴ የሚለት

አሊቸው፡፡ የጋጋሪዋን ወዛ የሇመዯ፣ ጋጋሪዋም ጠባዩን የሇመዯችው ምጣዴ ማሇት ነው፡፡ እንዱያውም እንዱህ

ያሇው ምጣዴ የትም ስሇማይገኝ ሇዴግስ ሥራ ሲጠሩ የራሳቸውን ምጣዴ ይዖው ሄዯው የእነርሱን ዴርሻ

በሇመደት ምጣዴ የሚጋግሩ እናቶች ነበሩ፡፡ አለም፡፡ ሇዘህ ነው ያቺ እናት «ምእንቲ ዙ ምጎጎ እታ

አንጭዋ ትሔሌፌ» ያሇችው፡፡

ገበሬ እንን እርሻውን ሲያርም ሁለንም ነገር አያርመውም፡፡ አንዲንደን አረም ተስማሚውን ጊዚ በመፇሇግ

ያሌፇዋሌ፡፡ አንዲንደ እንዯ እንክርዲዴ ያሇው አረም ከእህለ ጋር ሥር ሇሥር ይያያዛና ሇእርማት

ያስቸግራሌ፡፡ አንዲንደም በጣም ጥቃቅን አረም ከመሆኑ የተነሣ ያንን አረም በማረም የሚፇጀው ጊዚ

አረሙ ቢታረም ከሚያስገኘው ጥቅም ስሇሚበሌጥበት ይተወዋሌ፡፡ በዘህ ጊዚ ዋና ዋናውን አረም ያርምና

Page 279: Daniel Kiibret's View

279

ያንን ያሌፇዋሌ፡፡ የማሳ እና የሰው ንጹሔ የሇውም ነውና የገበሬው ብሂሌ፡፡ እንክርዲደን እንነቅሊሇን ስትለ

ስንዳውንም አብራችሁ እንዲትነቅለት እንዯተባሇው፡፡ እንዱህ ያሇውን አረም ከእህለ የሚያስወግዯው በመከር

ጊዚ እያበራየ ነው፡፡

በትዲር ውስጥ ያለ ባሌ እና ሚስት ትዲራቸውን አጽንተው ሇመኖር ከፇሇጉ ከላልች ብ ነገሮች ጋር

ሉከተለት የሚገባው ነገር አንደ «ምእንቲ ዙ ምጎጎ እታ አንጭዋ ትሔሌፌ» የሚሇው ነው፡፡ የተጋቡት

ሰዎች ፌጹማን እና እንከን የሇሾች አይዯለም፡፡ በእያንዲንዶ ስሔተት እና ጉዴሇት ሊይ በመነታረክ፣

እያንዲንዶን ጥፊት እየቆጠሩ ነጥብ በማስቆጠር፤ ትዲርን አጽንቶ ማኖር ከባዴ ነው፡፡ አንዲንዴ ጊዚ

ሇምጣደ ሲባሌ አይጧን ማሳሇፌ የሚገባበት ጊዚ አሇ፡፡ ሰው በማወቅም ሆነ ባሇማወቅ የሚሠራው

ይሳሳታሌ፡፡ ዏውቆ የሠራውን በተግሳጽ ሳያውቅ የሠራውን ግን አሳሌፍ በመነጋገር መፌታቱ የተሻሇ ነው፡፡

በተሇይም ሰው በተሳሳተበት ጊዚ ቢነግሩት የማይሰማቸውን ጉዲዮች አውሇው አሳዴረው ፣ነገር አብርዯው

እና ዖና አዴርገው ቢነግሩት ነጠብጣብ እንዯ ወረዯበት መሬት በሚገባ ይቀበሇዋሌ፡፡ እሳትን በእሳት

ማጥፊት፤ ውኃንም በውኃ ማቆም አይቻሌምና፡፡ ትዲርን ያህሌ ትሌቁን ምጣዴ ሊሇመስበር ሲባሌ ሉያሌፈ

የሚችለትን ትናንሽ አይጦች ማሳሇፌ ይገባሌ፡፡ ምክር የሚፇታው ችግር አሇ፡፡ ተግሣጽ የሚፇታው ችግር

አሇ፣ ማሳሇፌ የሚፇታውም ችግር አሇ፡፡ አይጧን የሚያመጣውን ጉዲይ ሳንፇታ ወዯ ቤት የሚመጡትም

አይጦች በመግዯሌ ብቻ አይጦችን ማጥፊት አይቻሌም፡፡

እንንስ ዏዋቂዎቹ ባሌ እና ሚስት ቀርተው ሔፃናትን እንን በየአንዲንደ በሚያጠፈት ጥፊት የምንናገራቸው

ከሆነ ይዯንዙለ እንጂ አይሰለም፡፡ በየዯቂቃው የምትጠጣ ነጠብጣብ ውኃ ጥም እንዯ ትቆርጠው ሁለ

በየዯቂቃው ተው፣ እረፌ፣ እንዱህ አዴርግ፣ እንዱያ አታዴርግ፣ እያለ መናገር ሌጅን አያርመውም፡፡ አባቴ

ሌማደ ነው፣ እናቴም ሌማዶ ነው እያሇ ሰምቶ እንዲሌሰማ ያሌፇዋሌ እንጂ፡፡

ዏፄ ቴዎዴሮስ ዯብረ ታቦር ሊይ ቆመው እያለ አንዴ ገበሬ ሰክሮ በአጠገባቸው ያሌፊሌ፡፡ ያም ገበሬ ወዯ

ንጉሡ ጠጋ ይሌና «በቅልው ይሸጣሌ» ይሊቸዋሌ፡፡ የዏፄ ቴዎዴሮስ ጋሻ ጃግሬዎች እነ ገብርዬ ሰይፌ

መዛዖው «እንዳት ንጉሡን በዴፌረት ይናገራሌ፤ እንበሇው» አሎቸው፡፡ ንጉሡም ትእግሥት አዴርገው

«ተውት፣ ይሂዴ፡፡ ነገር ግን የሚገባበትን ቤት ተከታትሊችሁ ተመሌከቱት አሎቸውና ተከታትሇው

ተመሇከቱት፡፡

በማግሥቱ ያንን ሰው ንጉሡ አስጠሩት፡፡ እየፇራ እየተንቀጠቀጠ መጣ፡፡ «ትናንትና እነዘህ ሁለ ሰዎች

ባለበት በቅልዬን ሇመግዙት ጠይቀህ ነበርና እንዴንስማማ ነው ያስጠራሁህ» አለት፡፡ ሰውዬው ግን ማመን

አሌቻሇም፡፡ የንጉሥ በቅል፣ ያውም ታጠቅ የተባሇውን የዏፄ ቴዎዴሮስን በቅል ሇመግዙት የምጠይቅ እኔ

ማነኝ ብል ዯነገጠ፡፡ «የሇም ንጉሥ ሆይ እኔ ብቻዬን ሆኜ እንዱህ ያሇውን ሃሳብ አሊስበውም፡፡ ይህንን

ጥያቄ ያቀረብነው ከዯኞቼ ጋር አብረን ሆነን ነውና ከእነርሱ ጋር ተማክሬ መሌስ ሌስጥ» ብል ጠየቀ፡፡

ንጉሡም «ትናንትና ስናይህ ብቻህን ነበርክ፡፡ ላሊ ዯኛ አሌነበረህም፡፡ ከየት አምጥተህ ነው

የምትማከረው?» ሲለ ገርሟቸው ጠየቁት፡፡ ያም ገበሬ «ንጉሥ ሆይ አሊዩዋቸውም እንጂ አብረውኝ እነ

Page 280: Daniel Kiibret's View

280

ብቅሌ፣ ጌሾ፣ እነ ዯረቆት፣ እነ ጠጅ፣ እነ ጠሊ፣ እነ አረቄ ነበሩ፡፡ እነርሱ በላለበት ይህንን ነገር ብቻዬን

አሌናገረውም» ብል አሳቃቸው፡፡ ንጉሡም በአነጋገሩ ተገርመው ምሔረት አዯረጉሇት ይባሊሌ፡፡ ሇዘህ ነው

ሇምጣደ ሲባሌ አይጧን ማሳሇፌ የሚጠቅመው፡፡ ያንን ዴፌረት የዯፇረው ገበሬው ብቻውን አይዯሇም፡፡ እነ

አረቄ፣ ጠሊ፣እና እነ ጠጅ ናቸው፡፡ ስሇዘህም አይጧን ከምጣደ ሇይቶ መምታቱ መሌካም ነው፡፡

ሰዎች በማኅበርም ሆነ በዴርጅት፣ በኮሚኒቲም ሆነ በፒርቲ ሇአንዴ ዒሊማ፣ በተወሰኑ መሠረታውያን ነገሮች

ሊይ ትስማምተው አብረው ይሠራለ፡፡ ሰዎች አብረው ሇመሥራት በሁለም ነገር ሊይ የግዴ መስማማት

የሇባቸውም፡፡ ላሊው ቀርቶ በአንዴ ቤት፣ አንዴ አካሌ ሆነው የሚኖሩት ባሌ እና ሚስት እንን

በመሠረታውያን ነገሮች ሊይ እንጂ በሁለም ነገሮች ሊይ መስማማት አይችለም፡፡ ሁሇት ከመሆን የተነሣ

የሚመጡ ሌዩነቶች አለና፡፡ ቢያንስ በምግብ ምርጫ ሉሇያዩ ይችሊለ፡፡

እነዘህ ማኅበራት፣ ተቋማት፣ ዴርጅቶች እና ፒርቲዎች አንዲንዴ ጊዚ ሇምጣደ ሲባሌ አይጧን ማሳሇፌ

አሇባቸው፡፡ በትንሽ በትሌቁ በመጨቃጨቅ እና ባሇመስማማት፣ በሆነው ባሌሆነው በመሇያየት እና እንዯ

አሜባ በመከፊፇሌ ምጣደን የሚሰብሩት ከሆነ በውኑ ይህች ሀገር ተስፊዋ ምንዴን ነው? ሰዎች ሲሠሩ

ይሳሳታለ፡፡ ከዔውቀት ማነስ ይሳሳታለ፣ ከመቸኮሌ ይሳሳታለ፣ ትክክሇኛ ነገር የሠሩ መስሎቸውም ይሳሳታለ፡፡

ማናቸውንም ዒይነት የሰዎችን ስሔተት ሇመታገሥ የማንችሌ ከሆነ ሰዎችን የሚያሰባስቡ ተቋማትን

መመሥረት የሇብንም ማሇት ነው፡፡ እናም መጀመርያ እኔ በእነርሱ ቦታ ብሆን ኖሮ ምን አዯርግ ነበር?

ብል ራስን መጠየቅ ቀጥልም፣ ሌናሌፇው የሚገባንን ነገር ሌንናገርበት እና ሌንከራከርበት ከሚገባን ነገር

ሇመየት አሇብን፡፡

አካሄዲችን እና እርማታችን ዋናው ዒሊማው ያቋቋምነውን ዴርጅት፣ ማኅበር፣ ፒርቲ፣ ተቋም ማነጽ፣

ማጠናከር፣ እና የተሻሇ ማዴረግ ከሆነ ማናቸውም ነገራችን ምጣደን የማይሰብር መሆኑን ማረጋገጥ አሇብን፡፡

ያሇበሇዘያ ግን አንዲንዴ ጥቃቅን የስሔተት አይጦችን እናጠፊሇን ብሇን የዯከምንበትን፣ ስንት ወዛ እና ሌፊት

የፇሰሰበትን፣ ስንቶች እንዯ እሳት ነዴዯው ያሟሹትን፣ የስንቶች ዴካም እና ሞያ የፇሰሰበትን፣ምጣዴ መስበር

ይመጣሌ፡፡

ዙሬ በታሊሊቅ ቤተ እምነቶች የምናየው ጠባይ ሇአይጧ ሲባሌ ምጣደ ይሠበር የሚሌ የሞኝ አሠራር እየሆነ

ነው፡፡ አይጧን ከምጣደ ሇይተው መምታት አቅቷቸው ሇብ ሺ ዒመታት የተዯከመባቸው ትሌሌቆቹ

ምጣድች እየተሠበሩ ነው፡፡ ያች ገበሬ እናት ትእግሥትን ገንዖብ አዴርጋ፣ ሇትሌቁ ምጣዴ ሲባሌ እስኪ

ሇጊዚው አይጧን ሊሳሌፊት ያሇችው አይጧ ታስፇሌጋሇች፣ችግር አትፇጥርም፣እያዯረገችው ያሇው ነገር ትክክሌ

ነው፣ ቤቱን ማውዯሟ፣ ያሌሇፊችበትን ነገር መብሊቷ፣ ቀበኛ መሆንዋ ተገቢ ነው፤ በዘህ ሁኔታም መኖር

አሇባት ብሊ አይዯሇም፡፡ ምጧዶን አትርፊ አይጧን ብቻ የምትመታበትን ተስማሚ ጊዚ ሇማግኘት እንጂ፡፡

በአንዴ ጊዚ ሁሇት ጥፊት ሊሇማጥፊት፡፡ የሃይማኖት አባቶች የዘህችን እናት ጥበብ እና ብሌሃት ዙሬ

ከወዳት ባገኙት?

የተሇያየ የፕሇቲካ አመሇካከት አንግበው የተነሡ ኃይሊትም ኢትዮጵያን ያህሌ ብ ትውሌዴ ዯክሞ ያሟሻትን

ምጣዴ፣ ስንቶች እንዯ እሳት የተማገደባትን ምጣዴ፣ ስንት የማንነት፣ የታሪክ፣ የባህሌ፣ የቅርስ፣ የእምነት እና

Page 281: Daniel Kiibret's View

281

የወግ እንጀራ ሲጋገርባት የኖረችውን ምጣዴ፤ እናጠፊቸዋሇን ብሇው ሇሚያስቧቸው አይጦች ሲባሌ

እንዲይሰብሯት መጠንቀቅ ያስፇሌጋሌ፡፡ ሀገር ከፕሇቲካ አመሇካከት፣ ከርእዮተ ዒሇም፣ ከፌሊጎት፣ ከአስተሳሰብ

እና ከምኞት ሁለ ትበሌጣሇች፡፡

የችግር፣ የኋሊ ቀርነት፣ የግፌ፣ የጭቆና፣ የመብት ረገጣ፣ የፌትሔ ማጣት፣ የእኩሌነት ማጣት፣ የሰብአዊ

መብት ማጣት የምንሊቸው አይጦች መጥፊት አሇባቸው፡፡ እነዘህ ነገሮች ሇዔዴገታችን ዔንቅፊቶች፣ሇኋሊ

ቀርነታችን ምንጮች መሆናቸውን የሚክዴ የሇም፡፡ መጥፊት የሇባቸውም ብል የሚከራከርም የሇም፡፡ ነገር

ግን ምጣደ ሳይሰበር መሆን አሇበት፡፡ እነዘህን አይጦች እናጠፊሇን ብሇን ዙሬ ከአንዲንዴ ኃይልች ጋር

የምንመሠርተው ግንኙነት፣ የምንፇጥረው ኅብረት እና የምንዋዋሇው ቃሌ ኪዲን አብሮ ምጣደን የሚሰብር

እንዲይሆን ዯግሞ ዯጋግሞ ማሰብ ያስፇሌጋሌ፡፡

በታሪካችን ውስጥ ያሇፌንባቸው ብ አሳዙኝ እና ክፈ ነገሮች አለን፡፡ እነዘህን ዙሬ ሁሊችንም

የምንጸየፊቸውን እና እንዲይዯገሙ የምንታገሊቸውን የትናንት ጠባሳዎች ሇማረም የምናዯርገው ሂዯታችን

አይጧን በማጥፊት ሰበብ ምጣደን የሚሰብር እንዲይሆን ጥንቃቄ ያስፇሌገናሌ፡፡ ሰው ጠባሳውን አጠፊሇሁ

ብል ቆዲውን አይሌጥም፡፡ የሀገሪቱን አንዴነት፣ የሔዛቦችን በተዋሔድ እና በተገናዛቦ መኖር፣ የነገን አዱስ

ራእይ እና የትውሌደን የወዯፉት ጉዜ የምንጋግርባትን ኢትዮጵያ የምትባሇውን የተሟሸች ምጣዴ፣ እዘህም

እዘያም የሚያስቸግሩንን እና አንዲንዴ ጊዚም ሌናሌፊቸው የሚገቡንን አይጦች በማጥፊት ሰበብ መስበሩ

ሇጫማ ሲባሌ እግርን እንዯመቁረጥ ያሇ ነው፡፡ እናም እስኪ አንዲንዴ ጊዚ «ምእንቲ ዙ ምጎጎ እታ አንጭዋ

ትሔሌፌ ሇምጣደ ሲባሌ አይጧ ትሇፌ» እንበሌ፡፡

Posted on Tuesday, March 23, 2010