1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to...

78
1 DINQ magazine February 2011

Transcript of 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to...

Page 1: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

1 DINQ magazine February 2011

Page 2: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 2

Page 3: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

3 DINQ magazine February 2011

Page 4: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 4

Page 5: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

5 DINQ magazine February 2011

Page 6: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 6

መርጦ ዘወር የለም ይህ መልEከት ሲዘጋጅ በAትላንታ የIትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር የሚቀጥሉትን ሁለት ዓመታት ማህበሩን የሚመሩ ሰዎች ለመምረጥ የመጨረሻው ዝግጅት Eየተደረገ ነው። Aንድን ማኅበር ለመምራት የሚያስፈልጉ መለኪያዎችን የሚያሟሉ ሰዎች በህዝቡ ይመረጡና Aገልግሎታቸውን ይቀጥላሉ። መመረጥ የመምረጥ ያህል Aይቀልም። መራጮች ከተዘረዘረላቸው ስም፣ ያመኑበትን መርጠው ወደ ቤት ይሄዳሉ። ከዚያው Aዳራሹ ቀርተው ፣ ካለፉት መሪዎች ቁልፉን ተቀብለው ሥራውን የሚሰሩት ግን ተመራጮቹ ናቸው። ሠርግ ደግሰን፣ ወይም ቤታችን ድግስ ደግሰን፣ ሰው ተሰብስቦ ሲያወካ፣ ሲበላና ሲጠጣ ደስ ይለናል። ልክ ድግሱ ሲያልቅ ግን Eቃ ማጠቡ፣ ቤት ማጽዳቱ፣ የተራረፈውን ሸክፎ ከፍሪጅ ማድረጉ፣ ያንን ሁሉ የሚጣል ነገር ቋጥሮ ወስዶ መጣሉ ወዘተ. ግን የቀሪው የደጋሹ ሥራ ነው። ልክ በዚያ ሰAት የተወሰኑ ተጋባዦች ቀርተው Eነዚህን ሥርዎች ሲያግዙን ደስ Aይለንም? ምርጫ ላይም Eንዲሁ ነው። የምንመርጠው Eኛው ነን፣ የፈለግነውን Eንመርጣለን፣ ወይም መርጠናል። ማንም ተነስቶ Eገሌን ምረጡ፣ Eገሌን Aትምረጡ ሊለን Aይችልም። ምርጫው ምርጫዬ ነው፣ መሪውም መሪዬ ነው ልንል የምንችለው ራሳችን ስንመርጥ ነው። Eስከዛሬ ባለን ልምድ መርጠን ዞር ነው። የመረጥነውን መቆጣጠር፣ የተመረጠበትን ትቶ ፣ ባልተሰጠው ሥልጣን፣ በጉልበት ልምራችሁ የሚል ሲመጣ ደግሞ Eኛው Eናዳስቀመጥነው፣ Eኛው የምናወርድበት መብትም ችሎታም Eንዳለን ልናውቅ ይገባል። የምንመርጣቸው ሰዎች (ወይም የተመረጡት ሰዎች) ሁሉን Eኩል የሚያዩና የኮሚኒቲ ማህበሩን ካገኙት Aካል ጋር ሁሉ የማያጋጩ መሆን Aለባቸው። ብዙ ከማውራት ጥቂት መስራት የሚችሉ መሆን Aለባቸው። ለኮሚኒቲው ጠላት ሳይሆን ወዳጅ የሚፈጥሩለት መሆን Aለባቸው። የኮሚኒቲ ሥራ በፍቅር Eንጂ በማን Aለብኝነት የሚሰራ Aይደለም። Aዳዲስ የተመረጡት (የሚመረጡት) መሪዎቻችን ፣ በግልጽ ፣ በተግባር፣ Aብሮ በመስራት፣ በመተማመን፣ በከተማው ውስጥ ያለው በጎ Eንቅስቃሴ ሁሉ የኮሚኒቲ Eንቅስቃሴ ነው ብለው የሚያምኑ መሆን Aለባቸው። የመረጥናቸው መሪዎቻችን፣ ሥራቸውን ፣ ትዳራቸውን፣ ትምህርታቸውን፣ ቀንሰውና በበጎ ፈቃደኝነት Eንሰራለን ብለው ነው። Eናም Eኛም መርጠን ዞር Aንልም። በሚጠይቁን ሁሉ ልናግዛቸው፣ ሲያዙንም ልንታዘዝ ይገባል።

_________________

BUSINESS PAGE Alteration ……. 43 Auto Service …. 34-35 Bakery (Cake) ... 14 Beauty salon …. 49-51 Blinds …... .. 7 Construction …. 43–44 Computer … 48,58,77 Direct TV … 42 Driving School 34 Electronics and Gift to Ethiopia.. 30, 32 Heating, Electric and Insurance .........55-56 Internet service …. 59 Luggage sale … 29-31 Lawyers ……….. 2,62 Medical , dental, Chiropractor …...,64-67፣ inside back cover Money transfer …. 8 Real Estate ……. 75 Restaurants , and shops ……. 9 - 29 Room for rent …. 53 Schools …… 54 Shipping service …44 Signs …... 58 Tax and accounting …… 57– 60 Travel Agents …. 48 Towing ……. 35 Video, Decoration, wedding hall, and Photo > » middle page, 68-71 ____________________ በውስጥ ገጾች

• መጣጥፎች • የምክር አምዶች • አስደናቂ ታሪኮች • የናንተ ደብዳቤዎች • ቀልዶች • ትምህርታዊ ታሪኮች • አዝናኝ ጽሁፎች • የልጆች አምድ • ስፖርት እና ሌሎችም በርካታ ጠቃሚ ንባቦችን ያገኛሉ፡፡

መልካም ንባብ

Page 7: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

7 DINQ magazine February 2011

Continued to page 21

(By Mahlet Endale, PhD) [email protected]

Mahlet Endale , Ph .D. S t a f f P s y c h o l o g i s t GA Tech Counseling Center

Remember that New Year’s Resolution?

(Part 1) A bit of time has now passed

since those days leading up to New Years Eve 2010. Those days when you reflected on the successes and failures of 2010. The days you evaluated what it is exactly that you need to make your life happier or more peaceful or more meaningful. You then made a commitment to take control of 2011, take control of your life, and become a bet-ter you. For some that meant no more smoking, for others it was to lose weight, some even wanted to give back to their community and on and on. Do you remem-ber your New Year’s resolution? Personally, I gave up on New Year’s resolu-tions years ago because I could never decide on one thing to focus on for a whole year. I take on goals and projects as they hit me and when I’m passionate about something I’ll see it through, but if my heart is not in it then I have no problem letting it go. How-ever, I know there are those who do well with New Year’s resolutions so I looked around and found some tips for those who

are making a go at it for this year: Set A Con-crete Goal Some people will set very vague goals that are diffi-cult to meas-ure. For example if you say you want to lose some weight, how much do you want to lose? Do you want to keep it off? It’s important to set something a goal that is actually measur-able because that is how you assess if you are actually making progress. Get Professional Help in Setting the Con-crete Goal By consulting with a professional you are

Page 8: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 8

Page 9: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

9 DINQ magazine February 2011

Page 10: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 10

(ገሞራው ዘደቡብ አትላንታ)

ስንት የAጎት ልጅ Aለኝ?

ይ ህን ቃል የተናገረው Eዚሁ Aገር ተወልዶ ያደገ የ13 ዓመት Iትዮጵያዊ ወጣት

ነው። ነገሩ Eንዲህ ነው። ወላጆቹ በሄዱበት ቦታ፣ በሚሄዱበት መንፈሳዊ ቦታ፣ በሚሄዱባቸው ማህበራት፣ የልደትና የክርስትና ጥሪዎች ሁሉ ይህን ልጃቸውን ይዘውት ይሄዳሉ። Eና፣ Eዚያ የሚያገኟቸውን የጓደኞቻቸው ወይም የሚያውቋቸው ሰዎች ልጆች ሁሉ “ይቺ የAጎትህ ልጅ ናት፣ ይሄኛው የAክስትህ ልጅ ነው” Eያሉ ነው የሚያስተዋውቁት። Eናም በዙበት። Eንዴት ሃያ Eና ሰላሳ የAክስት ልጆች ይኖሩኛል? ብሎም Aሰበ። Eነሱ ዝምድና መፍጠራቸው ይሆናል፣ Eሱ ደግሞ የምር Aድርጎ ነው የወሰደው። ይህ ልጅ ለAቅመ Aዳም ሲያደርስ በዙሪያው ያሉት Eኩዮቹ ያገሩ ልጆች ሁሉ ዘመዶቹ ስለሚሆኑበት ከማን ጋር የጾታ ፍቅር Eንደሚጀምር ግራ Eንደሚገባው Aልጠራጠርም። Aንዳንድ ወላጆች የዋህ ስለሆኑ ለልጆቻቸው የሚነግሩት ነገር ነገ ምን ሊያመጣ Eንደሚችል ሳያስተውሉ ይቀራሉ። የAጎት ልጅ ያልሆነችውን፣ የAክስት ልጅ ያልሆነችውን ለምን ናት Eንላለን? Aንደኛ ውሸት Eያስተማርን ነው፣ ሁለተኛ ልጆቻችን ርስ በርስ በጾታ ፍቅር Eንዳይቀራረቡ Eያገድን ነው። የት ይሂዱ? ልጆቻችን ምንም Eንኳን በወላጆቻቸው Iትዮጵያዊ ቢሆኑ፣ ልክ Eኛ Iትዮጵያውያን Eንደሆንነው ያህል Iትዮጵያዊ Eንዲሆኑ ሁሉን ነገር ልንጭንባቸው Aይገባም። Eኛ በAገሪቷ ተወልደን፣ Aፈሯን ፈጭተን፣ Aየሯን ተንፍሰን፣ ከወንዟ ጠጥተን፣ በፖሊቲካው ገብተን፣ ሰልፍ ካለም ተሰልፈን፣ ከፖሊስ ጋር ተሯሩጠን፣ በባህሉ Aድገን፣ በግ ሲገፈፍ፣ በሬ ሲታረድ ተመልክተን፣ Eንጨት ፈልጠን፣ ስድስት ቆርኪና ሰኞ ማክሰኞ ተጫውተን ነው ያደግነው። ትምህርት ቤት ሕዝብ መዝሙር ዘምረን፣ በቲቪና በሬዲዮ ስለ Iትዮጵያ

በየሰAቱ Eየሰማን፣ በቢሮክራሲውም Aልፈን፣ Eድር ተረኛ ሆነን ድንኳን ተክለንና ወንበር ተሸክመን ነው ያደግነው። ሰፈራችን ውስጥ ቆመን መንገደኛውን Eየተቸን፣ ለጥምቀት 10 ማይል በEግራችን Eየሄድን፣ ለየኔ ቢጤ ሳንቲም Eየሰጠን፣ ታክሲ Eየተጋፋን፣ በAውቶቡስ ታጭቀን፣ በየመንገዱ ተሰዳድበን Eና ተደባድበን፣ በየድራፍት ቤቱ ቄጠማ ተጎዝጉዞ፣ ሜታ ቢራና በደሌ Eየጠጣን፣ ካምቦሎጆ ገብተን ለጊዮርጊስና ለቡና Eየጮህን፣ ፍራንክ ባይኖረን በመሃል ፒያሳ ከመኪና Eና ከEግረኛ Aንዳንድ ጊዜም ከEንሰሳ ጋር Eየተጋፋን ነው ያደግነው። የAድዋ ድል መታሰቢያ ሲባል Aድዋ Aደባባይ ሄደን፣ ሚኒሊክ ሃውልት ሥር ሄደን ሥነ ስርዓቱን Aይተናል፣ ኑሮ ሲረክስም፣ ኑሮ ሲወደድም Aለንበት፣ ህዳር 12 ቆሻሻ Aቃጥለናል፣ በበዓላት ዋዜማ Aገሩ በኩበት ጭስ ሲታጠን ….. ሁሉን ኖረነዋል፣ Eናም Eዚህ Aገር ሆነን ስለ Iትዮጵያችን ብዙ ማውራት Eንችላለን፣ ክፉም ስንሰማ ልናዝን፣ ጥሩም ስንሰማ ልንደሰት Eንችላለን። ልጆቻችን ግን ከኛ ከIትዮጵያውያን ይወለዱ Eንጂ Aሜሪካውያን ናቸው። ልክ Eንደኛ ስለIትዮጵያዊነት Eንዲያስቡ፣ Eንደኛ በፖሊቲካው Eንዲጨቃጨቁ፣ Eንደኛ የIትዮጵያ ነገር Eንቅልፍ Eንዲነሳቸው ልናስገድዳቸው Aይገባም። ከሚችሉት በላይ Aናሸክማቸው። የቅርብ ጎረቤትና Eድርተኛ ሁሉ Eንደ ዘመድ በሚታይበት ባህል ስላደግንም ነው Eነሱን ፣ ማህበርተኛ የሆነ ሁሉ ዘመድ ነው ፣ ልጆቹም የዘመድ ልጆች ናቸው Eያልን የምናስተዋውቃቸው። Aገር ቤትስ ከጎረቤት ብንዘል፣ በትምህርት ቤትና በሥራ ቦታ፣ በየኬክ ቤቱና በየምግብ ቤቱ ፣ በየመንገዱና በየAውቶቡስ ማቆሚያው ብዙ ለትዳር የሚሆን ሰው የማግኘት ምርጫ Aለን። Eዚህ ግን ምርጫው ትንሽ ነው፣ ያቺኑ ትንሽ ምርጫ በሌለ ዝምድና የበለጠ ባናሳንሳት ጥሩ ነው። ስንት Aጎት Aለኝ? Aለ ልጁ። ምን ያድርግ Aበሻ ሁሉ Aጎትህ ነው ሲባል።

__________

Page 11: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

11 DINQ magazine February 2011

Page 12: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 12

አ ቶ Aያሌው የተባሉ Aንድ ጎረቤት ነበሩን። Aቶ Aያሌው በAምስት ደቂቃ ውስጥ ስለ Aስር የተለያዩ ነገሮች በማውራት ይታወቃሉ።

የጀመሩትን ሳይጨርሱ፣ በርEስ ላይ ርEስ፣ በጉዳይ ላይ ጉዳይ፣ በጨዋታ ላይ ጨዋታ መቀላቀል የሚታወቁበት ባህርይ ነው። ስለፖሊቲካ Eያወሩ ድንገት ቀና ብለው የቤታቸውን ኮርኒስ ያዩና “ይሄ ኮርኒስ Eዚህ ጋር የጠቆረው ጣሪያው ዝናብ ያፈሳል ማለት ነው” ብለው ስለ ኮርኒሱ ያወራሉ። ስለ ኮርኒሱ Eያወሩ፣ Aይናቸው Aያርፍም .. ወዲያው “Eነዚህ ልጆች ይህን ግድግዳ Aትንኩ ስላቸው Aይሰሙም፣ ይኸው Eዚህ ጋር ፍቀውታል” ብለው ስለ ቤታቸው ግድግዳ ወዲያው ማውራት ይጀምራሉ። ብዙም Aይቆዩም፣ በግድግዳው ወሬ መሃል ድንገት ግድግዳ ላይ ያለው የግድግዳ ሰAት ላይ Aይናቸው ካረፈ ..”ይሄ ሰAት ምነው ቆመ፣ ባትሪው Aልቆ ይሆን?” ብለው ወሬያቸው ስለ ባትሪ ይሆናል። በAንድ ነገር ላይ ሲያወሩ Aይናቸውና ጆሯቸው ብዙ ያያል፣ ብዙ ይሰማል። Eናም Aይናቸው ስላየው፣ ጆሯቸው ስለሰማው ነገር ወዲያውኑ ወሬ Eየቀያየሩ ማውራት ነው። Eናም Aቶ Aያሌው በዚህ ጠባያቸው በሰፈሩ ይታወቃሉ። Aቶ Aያሌውን Eንዳስታውስኝ ያደረጉኝ Aንድ Eድሜ ጠገብ Aዛውንት ድንገት የምሰራበት ድንቅ መጽሔት ቢሮ መጥተው ነው። Aንዳንድ ጊዜ Aንዳንድ ሰዎች Eንዲሁ መጥተው ተጫውተው መሄዳቸው

የተለመደ በመሆኑ Eሳቸውም መጥተው ስለሥራዬ ጥቂት ከጠያየቁኝ በኋላ የAገር ቤት ኑሮ ዋጋ ውድነት ተነሳ። “የማያልፍላት Aገር!..” ብለው ነበር የጀመሩት። “Eንደው የማያልፍላት Aገር፣ ከዓመት ዓመት ኑሮ Eየተሻሻለ፣ ሰው ኑሮው Eየቀለለ ሊሄድ ይገባል Eንጂ፣ Eንደገና ሸክም? ..” .. ተነፈሱና ቀጠሉ .. “Aንዲት ዶሮ Eንዴት ነው መቶ ብር የምትሸጠው? Aንድ ኩንታል ጤፍ ሺ ሁለት መቶ ማነው Aውጥቶ የሚገዛው? ደሃው Eንዴት ብሎ ነው Aንዲት ጉርሻ ዳቦ ሶስት ብር Aውጥቶ የሚገዛው? .. Aንድ Eስር Eንጨት በሃያ ብር ተገዝቶ ስንት Eንጀራ Aውጥቶ ሊያበላ ነው? የማያልፍላት Aገር ….” ል ክ ይህን Eያሉ የቢሮው ስልክ ጮኸ .. ላቋርጣቸው ስ ላልፈለኩ ፣

Aላነሳሁትም .. Eሳቸው ቀጠሉ “ስልክ Eንኳን ለማስገባት ዓመት ወረፋ የምትጠብቅበት Aገር? Eሱስ ያለ ጉቦ መች ይሆናል? በቀደም ለቤቴና ለንብረቴ ወኪል Eንድትሆን ልጄን ወክዬ ደብዳቤ

ላኩኝ። Eናም ቤቴ ስልክ ለማስገባት ጉቦ ማ ብ ላ ት Aለብን Aለችኝ …” ይህን Eየተናገሩ Eያለ ያላነሳሁት የቢሮ ስልክ ላይ የደወለው ሰው መልEከት መተው ጀመረ። ድምጹ ይሰማ ነበር። “ጥምቀት የት Eንደሚከበር ካወቃችሁ ለመጠየቅ ነበር የደወልኩት ….” የሚል መልክት ነበር። ልክ መልክቱ Eንዳለቀና Eንደተዘጋ .. Eኚህ Aዛውንት

ቀጠሉ .... “የደላው!.... Aሜሪካ ምን ጥምቀት Aለ? “ .. Aሉ ..” ምን ጥምቀት Aለ? የት ነው የምናክብረው? Aንዱ ጋ በዚህ ቀን ይባላል፣ ሌላው በመጪው ሳምንት ነው ይላል። Eዚህ ከተማ Eንኳን …. ለመሆኑ ስንት ቤተክርስቲያኖች Aሉ?” ጠየቁኝ። “ሰባት” መለስኩ - የጠየቁኝ ጥምቀት የሚከበርባቸውን መሆኑ ስለገባኝ። “ይኸውልሃ .. ሰባት . Eንግዲህ ሰባቱም ሰባት ቀን ቢያከብሩ፣ የት ልንሄድ ነው? Aንዱ ጋር ወይስ ሰባቱም ጋር? ለመሆኑ ጊዜስ ይገኛል? ነዳጅ ውድ ሆነ ትሉም Aልነበር?……” Aቋረጥኳቸውና “Aንድ ላይ ለማክበር Aያስቸግርም ብለው ነው? በAንድ Aመራር ፣ በAንድ ሲኖዶስ፣ በAንድ ፓትርያርክ ሥር Eኮ Aይደሉም” Aልኳቸው። “Aይ የኔ ልጅ፣ በAንድ ሲኖዶስ፣ በAንድ ፓትርያርክ ስር ባይሆኑ በAንድ ክርስቶስ ሥር Aይደሉም? የተጠመቀውስ Eሱ Aይደለም?” Aሉኝ። መልስ Aልነበረኝም። ይህን ጊዜ Aንድ ሰው መጣ። ወጣት ነው። የIትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር ቢሮ በስንት ሰAት Eንደሚከፈት ጠየቀ። የኮሚኒቲው ቢሮ ከዚህ መልቀቁንና ክላርክስተን የሚባለው ሰፈር መግባቱን ከነAድራሻው ነገርኩትና Aመስግኖ ወጣ። Eንደወጣ

Eኚሁ Aዛውንት ቀጠሉ “Aይ ማህበር .. “ Aሉ። “Aይ Eቴ .. Aንድ መሆን፣ መች ይሆንልንና? Eስቲ ከጃንሆይ ጊዜ ወዲህ ተባብረን ሰርተን ያመጣነው ውጤት የትኛው ነው? ስንት ማህበር .. ስንት ድርጅት፣ ስንት ትብብር፣ ስንት ቅንጅት፣ ስንት ህብረት፣ ስንት ጥምረት፣ ስንት ግንባር፣ Aቋቋምን ? ሺ .. ስንቱ ተሳካ ? ምንም .. ሰው ለማህበር ሃላፊነት ሰው ይመርጣል፣ ግን Aይቆጣጠረውም፣ Aንዳንዴም ሁሉን ለመረጠው ሰው Aስረክቦ ዞር ብሎም Aያየው። ሰራ ወይስ Aፈረሰ? ማን ጠይቆ!.. ሰላሳ ሺ ሰው Aለበት በሚባል ከተማ ስንት ነው የማህበሩ Aባል የሆነ?.... Eስካሁን የተሳካልን የጽዋ ማህበር ብቻ ነው። ደግሶ ማብላት በጣም Eንወዳለን። ደግ ህዝብ ነን ….” ሳቁ ….ቂቂቂቂቂ Aይገርምህም? Eናቴ Aራት የጽዋ ማህበር ነበራት- በAራት ታቦት ፣ Eኔ ሁለት ፣ ባለቤቴም ለብቻዋ ሌላ ሁለት ነበራት .. Aይይ . ባለቤቴ Aልኩኝ?” ብለው ፍዝዝ Aሉ። ቀና ብዬ Aየኋቸው። ዝምታቸው Aሳሰበኝና …”ባለቤትዎ ….” ብዬ ሳልጨርስ። “ተለያይተናል” Aሉኝ ፈጠን ብለው። “…..ተለያይተናል…ምቀኛ Aለያየን.. ለሷም ያልሆነውን፣ ለኔም ያልሆነውን Eየነገሩን ለያዩን .. ምቀኞች Eኮ ነን .. ሰው ሲደላው Aንወድ፣ ሰው ትዳሩ ሲደምቅ Aንወድ .. ሰው ሲያገኝ …” Aቋረጥኳቸውና “Eንደሱ ማጠቃለል Aይክብድም? ጥሩ ያልሆኑ ሰዎች Eንዳሉ ሁሉ ጥሩ ሰዎችም Aሉ ..” ማለት ስጀምር በተራቸው Aቋረጡኝ። “Eንደሱ Eያልን ነው የምንሸጋገለው .. መሸነጋገል

ባህላችን መሆኑን ታውቃለህ? Eስቲ መድረክ ላይ ተመልክት? በርካታ ተናጋሪዎች ካሉ፣ ብ ዙ ጊ ዜ የምናጠፋው ርስ በርስ በመሸነጋገል

ነው። ሰው ፊት ማነው Eውነቱን የሚናገር? Aንተ ፊት ቅዱስ Eንደሆንክ የተናገረው ሰው፣ ዞር ስትል ርኩስ Eንደሆንክ ሲያወራ ይደመጣል። ሌላው ቀርቶ ምግብ ቤት ሄዶ ምግቡ ባይጣፍጠው ማነው Aልጣፈጠኝም? የሚል .. ቅር ያሰኘው ሰው ፊት፣ በዚህ በዚህ ቅር Aሰኝተኸኛል የሚል ማነው? ዞር ሲል ግን ርግማኑ Aይጣል። ዋሸሁ?” Eንደመቆጣት ብለው Aዩኝ። መልስ Eስክሰጥ Aልታገሱኙም፣ ቀጠሉ “ውሸት ስል ምን ትዝ Eንዳለኝ ታውቃለህ? ካሳ ጩፋ የሚባሉ Aንድ ወዳጅ ነበሩኝ … ከጮኹ Eንደ Aንበሳ፣ ከዋሹ Eንደ ካሳ …. ይባል ነበር። Aይ ካሳ .. ከጎጃም Iሊባቡር በዝሆን ሆድ ውስጥ ሄድኩ ብለው በድፍረት ሊያሳምኑ የሚሞክሩ ነበሩ .. Aይ ካሳ ….ታዲያ Eኮ ዛሬም ካሳዎች ብዙ ነን. ….፣ የማናውቀውን Eናውቃለን፣ ከሰማይ መና Eናወርዳለን የምንል Eኮ ብዙ ነን። የሚገርመው ከሚሰራው ይልቅ ጮሌ Aፉ ይታመናል። ታዲያ ይህ Aልጎዳንም ትላለህ? Eውነት Eውነቱን ብንነጋገር ከስንት ስህተት በወጣን? የትስ በደረስን “ ይህን ተናገረው ሳይጨርሱ፣ Eዚያው ቢሮ ሁለት የዘነጡ ወንድና ሴት መጡ።

በቴዎድሮስ ኃይሌ [email protected]

የAዛውንቱ ጨዋታ

የዚህ ዓምድ ስም ከቆይ ወደ ቆይታ ተቀይሯል፣ ቆይ የተባለበት ምክንያት በማንኛውም ድርጊታችን ቆም ብለን እናስብ የሚል ስሜት እንዲኖረው ሲሆን ፣ ቆይታም በትርጉም ብዙም ሳይርቅ ግን የበለጠ ግልጽ ር ዕስ

እንዲሆን በሚል በናንተው አስተአየየት እንዲቀየር ሆኗል፡

ወደ ገጽ 19 ይዞራል ....

Page 13: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

13 DINQ magazine February 2011

Page 14: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 14

Page 15: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

15 DINQ magazine February 2011

Page 16: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 16

Page 17: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

17 DINQ magazine February 2011

Page 18: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 18

Aስትሮሎጂ

(Aዘጋጅ ጄሪ ከAትላንታ)

ሰላም ጤና ይስጥልኝ ውድ Aንባቢያን

ከዚህ ወር ጀምሮ በማቀርብላችሁ ትንበያ

ለዛሬ የፍቅር ህይወታችሁ ዙሪያ ባለው

ጉዳይ ላይ የሚያተኩር ትንታኔ

ይዤላችሁ ቀርቤያለሁ። Eንደናንተው

ፍላጎት በየወሩ የተለያዩ ባህርያትን ይዤ

ለመቅረብ Eሞክራለሁ። Eንተዋወቅ Eኔ

ጄሪ Eባላለሁ- Eርስዎስ?

1. ኤሪስ ማርች ከ12-Aፕሪል 19 ሳቂታዎቹ Eና ተግባቢዎቹ ኤሪሶች

ምንጊዜም ቢሆን

ለመውደድ ልባቸው ክፍት

ነው የመጠራጠር ነገር

ፈጸሞውንም ቢሆን

Aይታይባቸውም ስጦታ በመለዋወጥ

የቫኬሽን ጊዜያቸውን ከሚወዱት ጋር

ለማሳለፍ ቀጠሮ በመያዝ የሚደርስባቸው

የለም።ለፍቅር ንጹህ ልብ ያላቸው ኤ

ሪሶች የሚወዱትን Eና የሚያፈቅሩትን

Aብሮዋቸው ያለውን ብቻም ሳይሆን ገና

ለፍቅር የሚያስቡትን ሰው በሚያይባቸው

ሰው ይናደዳሉ ቅናት ወዲያው ቅጥል

Eርር ሲያደርጋቸው ይስተዋላሉ።ቢሆንም

ለፍቅር ትልቅ ግምት Eና ቦታ ይሰጣሉ።

2.ታውረስ ከAፕሪል 20-ሜይ 20

የበረሃው ኮርማ ታውረስ መጀነን መለያ

ባህሪያቸው ሲሆን ካልመሰላቸው

Aልመሰላቸውም ነው

ለምንም ነገር Aይደነቁም

ሁልጊዜም ቢሆን ለ Eነሱ

የተባለው ነገር የትም

ቢሄድ Eንደ

ማያመልጣቸው Aድርገው

ስለሚያስቡ ለምንም ነገር መጉዋጉዋት

Aይታይባቸውም።በፍቅር ሂወታቸው ሲበዛ

ስኬታማ ናቸው ተፈቃሪዎች ተወዳጆችም

ናቸው።ኩራት ተለይተው ይታወቁበታል

ለማንም ደንታ የላቸውም ከ Eኔ በላይ

ላሳር ብለው የማሰብ Aባዜ

የተጸናወታቸው ታውረሶች በሁሉም ነገር

Eድል ፊትዋን የምታዞርላቸው

Eድለኛዎች ናቸው።

3.ጄሚኒ

ከሜይ 21-ጁን 20 መንትያዎቹ ጄሚኒዎች በAንድ ሃሳብ

Aለመርጋታቸው ብዙ ጊዜ ለጸጸትና ብዙ

ጊዜም የወደዱትን

Eንዲያጡ ምክንያት

ሲሆናቸው ይስተዋላል።

ሃሳባቸው ምንጊዜም

መንታ ነው ለሚያደርጉት

ነገር ለመወሰን ለማፍቀር፤ ለመለየት፤

ለመራቅ ቶሎ መወሰን Aይችሉም ብዙ

ያመነታሉ ልባቸው Eና ሃሳባቸው

Aይታወቅም ለመሄድ Eና ለማድረግ

የወሰኑትን ነገር በቅጽበት የጊዜ ልዩነት

ሲሽሩ Eና ሲያፈርሱ ይታያሉ ።ቢሆንም

ብዙ Aመንትተው ካፈቀሩ Eና ከወሰኑ ግን

ላፈቀሩት ሲበዛ ታማኞች ናቸው።የሆነው

ሆኖ ግን ጥርጣሬ ስለሚያበዙ የፍቅር

ሂወታቸው ከንትርክ Eና ከጭቅጭቅ ጸድቶ

Aይስተዋልም።

4 .ካንሰር ከጁን 21-ጁላይ 22

የባህር ዳርቻዎቹ ክራፖች የያዙትን

Aይለቁም Aፈቀሩ Aፈቀሩ ነው በAይናቸው

Aይተው ከተመኙ በሁዋላ ምናልባት በAይን

ፍቅር የወደቁባቸው በሰው የተወደዱ

የተያዙ Aፍቃሪ ያላቸው

ቢሆኑ Eንኩዋን

ካንሰሮች

Aይለቁም።የዚያኑ ያህል

በለስ ቀንቶዋቸው

የሚያፈቅሩትን በEጃቸው ካስገቡ የፈለገው

ቢመጣ Aለመስማማት፤ ንትርክ፤ጭቅጭቅ

Eንኩዋን የሁልጊዜ የፍቅር ውስጥ

ገጠመኛቸው ቢሆን ወይ ፍንክች

ከሚያፈቅሩት Aይለዩም።የዚያኑ ያህል

በፍቅራቸው ጣልቃ የሚገባባቸውን

Aይምሩም Eስከመጨረሻ ሄደው ጣፋጭ

በቀል በሚሉት መንገድ Aለሳልሰው

ይበቀላሉ።

5.ሊዮ ከጁላይ 23-Oገስት 23

Aንበሳዎቹ ይላቸዋል የሆርስኮፕ ባህሪይ ትንታኔ የሊዮዎችን ሃያልነት

ሲገልጸው።Aንበሶቹ ለስልጣን መታጨት

ለሃላፊነት መመልመል ልበላይነት መፈለግ

Eድል Eጣፈንታቸው

ነው።ማንም ቢንጠራራ

ቢጥር Eና ቢለፋ Eነሱ

ባሉበት Aካባቢ ሁሉ ቆንጆ

የ Eነሱ ናት ወይም ነው።ያፈቀሩት

ይንበረከክላቸዋል የወደዱት በፍቅር ስም

ይሰግድላቸውል Aፍቅረው Aያጡም ፍቅር

ያዋጣላቸዋል ፍቅር

ይሳካላቸዋል።ምንጊዜም ለወደዱት Eና

ላመኑበት ነገር ይፋለማሉ Eንጂ

በተሸናፊነት ወደሁዋላ Aይሉም

Aሸናፊነታቸው በግርማ ሞገሳቸው ላይ

ይታወቃል Eጅ Aይሰጡም Aይንበረከኩም

ለፍቅርም ቢሆን ገና ሲወዱ ይወድዳሉ።

6. ቪርጎ ከOገስት 24 -ሴፕተምበር 22 ድንግላዊያኑ ቪርጎዎች Aስተሳሰባቸው Eና

Aመለካከታቸው ንጹህ Eና

Aዲስ ነው ለፍቅር Eና

ለነገር ለምንም ጉዳይ

Aይቸኩሉም የሚፈልጉትን

ለማግኘት ያፈቀሩትን

በጃቸው ለማስገባትም ሆነ ቀደም ብለው

የፍቅር Aጋር ለማግኘት ሲያቅዱ Aስበው

Eና ስተውለው ነው በሰው ነገር መግባት

በሰው ሰው ላይ መደረብ Aያውቁበትም

ማንም ባልሄደበት ማንም ባላሰበው ገብተው

ውጥናቸውን በማሳካት ያፈቀሩትን በጃቸው

ያስገባሉ።በሂወታቸው በሰው ነገር

Aይደሰቱም የራሳቸውንም Aሳልፈው

Aይሰጡም የሆነው ሆኖ ቪርጎዎች የተዳፈነ

የማይታይ የቅናት ዛር በውስጣቸው Aፍነው

ይዘው ነው የሚጉዋዙት ሲበዛ ይቀናሉ

የዚያኑ ያህል ተመርምሮ የማይዴስበት

ምቀኝነትም Aልፎ Aልፎ ሳያስቡት

ይጸናወታቸዋል።

7.ሊብራ ከሴፕተምበር 24-Oክቶበር 22 ሊብራዎች Aስተሳሰባቸው ፍላጎታቸው Eና

ምኞታቸው ሲበዛ ሚዛናዊ ናቸው ያዩትን

ማፍቀር የቀረቡትን

መውደድ ልማዳቸው

Eና ተፈጥሮዋቸው

ነው።Aልቃሻ Aይነት

ችኮ Eና ቸኩዋይ

Aፍቃሪዎች ናቸው የሚሆናቸውን Eና

የማይሆናቸውን ለመምረጥ Eንኩዋን ፋታ

Eና የጊዜ Eረፍት የማይወስዱ ተላላ

Aፍቃሪዎች ናቸው Eርም የላቸውም ትላንት

ቢከዱ ዛሬም ሌላ ቀን ነው በሚል ስሜት

Eና ፍላጎት Eጃቸው የሚያስገቡት Aዲስ

የፍቅር ጉዋደኛ ያሣሳሉ።ለማንም Aያዳሉም

ሚዛናዊ ናቸው ለሁሉም Eኩል ለመፍረድ

ለሁሉም Eኩል ለመመስከር ሲጨነቁ Eና

ነፍሳቸው ስትሰቃይ ይታያሉ ሊብራዎችን

ለፍቅር ያገኘ የታደለ ነው።

8.ስኮርፒዮ ከOክቶበር23-ኖቬምበር 21 የሆርስኮፕ የባህሪይ ትንታኔ ገለጻ በጊንጥ የሚመስላቸው ስኮርፒዮዎች

በፍቀር Aማለው ከጣሉ

በሁዋላ የኔ ናት የኔ ነው

በሚል ስሜት በፍቅር

Aጋራቸው ላይ ኮራ ጀነን

ማለትን ያዘወትራሉ።ቢሆንም ግን

ያፈቀሩትን ለማግኘት Eንዳልዳከሩ Eና

Eንዳልለፉ ሁሉ በኩራት ስሜት በመሞላት

የሚችላቸው የሚደርስባቸው የለም። ከነሱ

ጋር Aንድ ነገር መጀመር Aስቸጋሪ ነው።

ይሁን Eና በሆነ Aጋጣሚ በመሃል

Aለመስማማት ተፈጥሮ መለያየት ቢከሰት

መርዘው ከያዙ ያዙ ነው Eናም ፊትለፊት

በመጋፈጥ ውርደት ውስጥ ሰውን ይከታሉ

ልጉዳም ካሉ ለመጉዳት ጊዜ

Aይወስድባቸውም። Eያፈቀሩ በምላሹ

ጥላቻን ሲያሳዩዋቸው ተበቃዮች ናቸው።

9.ሳጂታሪየስ ከኖቬምበር 22-ዲሴምበር 22 ነጥለው በማየት ነጥለው

በመያዝ የሚደርስባቸው

የለም ደግሞ ከየት

Aገኘሃት ደግሞ ከየት

Aገኘሽው ሲባሉ

ይስተዋላሉ።Eንደዚያው ለወደዱት መመኪያ

Eና መከታ መሆን ያውቁበታል ያፈቀሩትን

ያኮራሉ ሁሌም ያስደስታሉ።ቀተኞቹ ሳጂዎች

ተደስተው ማስደሰት የሚችላቸው የለም

የፍቅር ጨዋታ ላይ Aፍቃሪ የሚፈልገወን

ለይተው ያውቃሉ ስለዚህ ከነሱ ጋር የፍቅር

ቅርኝት የጀመረ የልቡን ስለሚያደርሱለት

መቼም መቼም Aይርቃቸውም በዚህ የታደሉ

ናቸው።

10.ካፕሪኮርን

ከዲሴምበር 22-ጃንዋሪ19 ዋሊያዎቹ ልባቸው ጠንካራ ነው

የማይወጡት ዳገት Eና ቁልቁለት የለም

ታዲያ ፍንክች Aይሉም ላመኑበት ነገር

ወደፊት Eንጂ ተስፋ

ስለማይቆርጡ ብዙ ጊዜ

ይሳካላቸዋል።ልባቸው ለፈቀደው

ካልሆነ ግንባራቸው Aይፈታም

Eነሱን የወደደ ብዙ ይሰቃያል ግን ከተገኙ

በሁዋላ Eዳው ገብስ ነው ያሰኛሉ የፍቅር

ሰዎች ናቸው ላፈቀሩት ሁሉን መሆንን

ተክነውብበታል ።የሆነው ሆኖ ግን ለፍተው

Eና ጥረው ያሰቡትን በማሳካት በኩል

ለብዙዎች Eንደ Aራያ ሲሆኑ ይስተዋላል።

ጥንካሬን ከነሱ መማር የሚቻል ሲሆን ነገር

ግን ራሳቸውን ሲወዱም የዚያኑ ያህል ናቸው

Aነስ ላሉ የማዘን ነገር ብዙም

Aይታይባቸውም።

11.Aኩዋሪየስ

ከጃንዋሪ 20-ፌብሪዋሪ 18 በውሃ Aለም ውስጥ የመኖር ያህል

ልስልስ ናቸው መልካቸውም ቢሆን Eንደውሃ

ነው ባህርተኛዎቹ

Aኩዋሪየሶች።Eነሱ ለሁሉም

ምቹ ለሁሉም ቅን ናቸው

ማንም ቢሆን ሲቀርባቸው

ተከፍቶ Eንዲመለስ ሳይሆን

Eንደየ Aመጣቱ የመመለስ ጥበብ ተፈጥሮ

ለግሳቸዋለች በዚህ Eድለኛ Eንደሆኑ ሁሉ

ባላቸውም የሰው መውደድ ይደሰታሉ

ይኩራራሉ፡፤ግን ግን Aኩዋዎች መወላወል

ወዲያ ወዲህ ማለት መንሸዋሸው ይወዳሉ ይሄ

ባህሪያቸው Aስቸጋሪ ቢሆንም በፍቅር

Eድለኛዎች የወደዱት ብቻም ሳይሆን

የከጀሉት ሁሉ ጭራቸውን ሲከተል ውሎ

ያድራል የፍቅር ሃብታሞች ቢሆኑም ግን

መወላወላቸው ከፋ Eንጂ ይባልላቸዋል።

12.ፒሰስ

ከፌብሪዋሪ 19-ማርች 20

Aሳዎቹ ፒሰሶች ሙልጭልች የማይያዙ

መልካም ፈገግታ መልካም ተመሳሰለው

የሚኖሩበት ጸባይ ያላቸው

ግን ደግሞ ማንም

የማይጨብጣቸው ሳሙናዎች

ናቸው።ለሁሉም መፈገግ

መሳቅ መጫወት ያዘወትራሉ ቢስቁ ቢጫወቱ

ታዲያ የኔ ናት ወይም የኔ ነው ብለው

ይነሆላላሉ Eንጂ ፒሰሶች ለከጀላቸው Eና

ለተመኛቸው Eንዲህ በቀላል በጅ የማይገቡ

ሙልጭልች Aስቸጋሪዎች ናቸው Eነሱን

ሲቀርቡም ሆነ ከነሱ ሲኖሩ በብልሃት ካልሆነ

Aያያዙ ካልታወቀ Eነሱን ማፍቀር ተልባ

Eንደመከመር ይቆጠራል።

Page 19: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

19 DINQ magazine February 2011

ቀልዶች

Aንድ የናጠጠ የሳውዲ ልUል ልጅ ለከፍተኛ ትምህርት ጀርመን ሄዶ Aንድ Aመት ከተማረ በኌላ Aንድ ደብዳቤ ላባቱ ይጽፋል ..ደብዳቤው የሚከተለው ነው .." Aባቴ ሆይ በርሊን ውብ ከተማ ናት ..ግን Aስተማሪዎቼ በሙሉ የሚመላለሱት በባቡር ነው Eናም Eኔ ብቻ በወርቅ የተንቆጠቆጠ መኪና ስነዳ ትንሽ ቅር ይለኛል :: " ብሎ ደብዳቤውን ላከ :: ከሁለት ሳምንት በኌላ የAባቱ ደብዳቤ ከ 10 ሚሊዮን ቼክ ጋር መጣለት :: ድብዳቤው Eንዲህ ይላል "" ውድ ልጃችን Eባክህ Aታሰድበን ...የራስህን ባቡር ግዛ "" _______________ ሴትየዋ Eንግዲህ በስርቆት ወንጀል ተከሳ ፍርድ ቤት ቀርባ ዳኛው ምን ስርቀሽ ነው የተያዥው ? ይላታል :: Eሷም "6 ብርቱካን ነው ጌታዬ " ስትል ትመልሳለች :: በዚህ ጊዜ ዳኛው በይ ለወደፊቱ ትምህርት Eንዲሆንሽ በEያንዳንዱ ብርቱካን Aንድ ቀን ባጠቃላይ ስድስት ቀን ትታሰሪያለሽ ብለው ይፈርዳሉ :: ይሄን ፍርድ የሰማ ባሏ ለመበቀል ጥሩ Aጋጣሚ ይጠብቅ ነበርና ወደ ዳኛው ጆሮ ጠጋ ብሎ Aንድ ነገር በጆሮዋቸው ነገራቸው :: " ክቡር ጌታዬ Eሱ ብቻ Aይደለም :: ከቡርቱካኑ ጋር Aብራ Aንድ ጣሳ ቆሎም Aብራ ሰርቃለች ይሄም ታሳቢ ይደረግልኝ ______________ ሁለት የሚተዋወቁ ሴቶች Aንድ ሱፐር ማርኬት ውስጥ ተገናኙ፡፡ Aንዷ ሌላዋን ስለ ጤንነቷ ጠየቀቻት፡፡ ሁለተኛይቱ ሴት Eንዲህ ስትል Aማረረች፡፡ ..Eኔ በጣም Aሞኛል፡፡ ክንዴን ተሰብሬያለሁ፡፡ የደም ግፊቴ ጨምሯል፡፡ በዚያ ላይ ከባድ የጨጓራ ህመም Aለብኝ፡፡.. "ወደ ዶክተር ሄደሽ መታከም Aለብሽ" ስትል የመጀመሪያዋ ሴት ሃሳብ Aቀረበች፡፡ "Aዎን ወዲያው Eንደተሻለኝ ወደ ሀኪም ቤት Eሄዳለሁ" Aለች በሽተኛዋ ሴት፡፡ ______________ ቤተሰብ ልጃቸው Eንደ ልጅ ሳይሆን ድርጊቱ Eያስቸገራቸው ይመጣል :: Aያወራ Aያናግራቸው ቢናገራቸውም የሚለው Eኔ ዶሮ ነኝ ከሚል ቃል በስተቀር ምንም Eይወጣውም :: ሲጠይቁትም Aንተ ማነህ ሲሉት ? Eኔ ዶሮ ነኝ ሴት ዶሮ ቋ -ቋ -ቋ ከማለት በቀር ምንነቱን ለማወቅ ስለተቸገሩ ይህ ልጅ ታሟል ብለው ዶክተር ጋ ይዘውት በመሄድ ልጃችን ታሟል ዶክተር ያሽሉልን ብለው ይጠይቃሉ :: ዶክተሩም ለመሆኑ ምንድን ነው በሽታው ? ሲላቸው Aይ ! ዶክተር ልጃችን ዶሮ ነኝ ሴት ዶሮ ቋ -ቋ -ቋ ከማለት በቀር ምንም ስለማይናገር ችግሩን ለማወቅ ነው ይዘነው የመጣነው ሲሉ ዶክተሩም መልሶ ለመሆኑ ከጀመረው ምን ያህል ግዜ ይሆነዋል ? ሲላቸው 6 ወር ታዲያ ለምን ይህን ያህል ጊዜ Aቆያችሁት ሲላቸው Aይ ! ዶክተር Eኛማ "Eንቁላሉን " Eየጠበቅን ነው የዘገየነው በማለት ዶክተሩን በሳቅ Aፈነዱት ይባላል :: _____________________ ይኸው ልጅ መልሶ Aባቱን ሳይክል የሰራው ማን ነው ? Aባት :- Aላውቅም ልጅ :- ዓይሮፕላንስ የሰራው ማን ነው ? Aባት :- Aላውቅም ልጅ :- Eኔንስ የሰራኝ ማን ነው ? Aባት :- Aላውቅም ልጅ :- Aባዬ በጥያቄ Aፋጠጥኩህ Eንዴ ? ሲለው Aባት :- Aይ ! ልጄ መጠየቅህ ጥሩ ነው ካልጠየክ መረዳት Aትችልም” Aለው

(ቀልዶቹን የላኩልን ፈቃደሥላሴ ከዳላስ ቴክሳስ ናቸው

የተነገሩ አባባሎች ደክሞና ሠርቶ መታገሉ ለመኖር ነበር ሰው ሁሉ፡፡

* * * ለራሴ ብቻ ለሚሉት ይብላኝላቸው ወደፊት፡፡

* * * ሁሉም ሆነና ሞዛዛ እርስ በርሱ ነዝናዛ፡፡

* * * ኅብረተሰቡን አባልቶ አሳማ ሆድ ሞልቶ፡፡ (ጥላሁን ገ. ክርስቶስ፤ የተነገሩ አባባሎች፣1984)

አዳም ከሔዋን መቃብር ላይ የጻፈው

ሔዋን! አንች ያለሽበት ቦታ መቃብርም ቢሆን ገነት ነው፡፡ (ጌታቸው ኃይሌ፣ 1958፣ አዳምና ሔዋን ጽፈውት የተገኘ ማስታወሻ)

ብሂል ‹‹የአዳም ፍጡር በሰብዕናው ካካበተው ጥሪት አንዱ መሳሳት መቻሉ ነው፡፡ በእያንዳንዱ ሂደት ውስጥ ስህተት ባይኖር የሰው ልጅ ዕድገት ምን ያህል አዝጋሚ ይሆን ነበር፡፡›› (ዘርዓ ያዕቆብ፣ የ17ኛው ምእት ኢትዮጵያዊ ፈላስፋ)

ከቀደምት ጋዜጦች የሐምሌ 11 ቀን 1934 ዓ.ም. ታትሞ የወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ‹‹የሚኒስትሮች ሹም ሽር›› በሚል ርዕስ ባወጣው ወሬ

‹‹ብላቴን ጌታ ሎሬንሶ የፖስታ፣ የቴሌግራፍና የቴሌፎን ሚኒስትርነት፣ አቶ በላቸው ያደቴ የሥራና የማመላለሻ ሚኒስትርነት ተሾሙ፡፡ አዲስ ዘመን ሹመት ያዳብር እያለ

ደስታውን ይገልፃል፡፡›› ብሎ ጽፎአል፡፡ ____

በዚሁ እትም ሌላው ለንባብ የበቃው ማስታወቂያ ደግሞ፡- ‹‹የቀኛዝማች ሙሉጌታ ቤት ከነበረው ከዑራኤል ቤተ

ክርስቲያን አቅራቢያ ከሚገኘው ሆስፒታል ጥንቸል ላመጣልን ሰው በእያንዳንዱ ጥንቸል ሁለት ብር መስጠታችንን

እናስታውቃለን፡፡›› ይላል፡፡ _______________

የንባብ ባህል ያዳበረ ግለሰብ - የጥበብን ምስጢር በጥልቀት የመመረመር AEምሯዊ ብቃቱን ያሳድጋል፤ - ዘርፈ ብዙ Eውቀትን የመገንዘብ Aቅሙን ያዳብራል፤ - Aዳዲስ በሚወጡ Eውቀቶች የAስተሳሰብ Aድማሱን ያሰፋል፤ - ሕይወቱን በግብታዊነት ሳይሆን በምክንያትነት ይመራል፤ በኑሮ ውጣ ውረድ የሚያጋጥሙ ችግሮችን የመፍታት Aቅሙን ያዳብራል፤ - በEውቀቱ ልክ መጥኖ የጀመረውን የሕይወት ጉዞ ለስኬት ያበቃል፤ - ነገሮችን Aስፍቶ ማየት ይችላል፤ - የተሰማራበትን ሙያ የማፍቀር ጠቀሜታን ይረዳል፤ - በጥድፊያ ውስጥ ባለ ማኅበረሰብ ውስጥ በAሸናፊነት የመኖርን ግንዛቤ ይፈጥራል፤ - Aስተሳሰቡን በመቀየር ሕይወቱን ለመለወጥ የሚያልም ባለራEይ ይሆናል፤ - ለራEዩ Eውን መሆንም የEውቀት Aቅሙን ያጎለብታል፤ Eንዲሁም Aጭር የሆነችውን ሕይወቱን በረጅም ለመኖር ያስችለዋል፡፡

(ፈለገ ጥበብ፣ ግንቦት 2002)

የግጥም ጥግ

የEኛ ጊዜ መንገድ ተገናኝተን ጊዜዬ ጠፍቶብኝ ጠየኩAት ጊዜውን በጊዜው ተመርቶ ጊዜ የለኝ Aለኝ ጊዜውን ዘንግቶ፣ *****************************

መድረሻው ዓለም ተሸንሽኖ ተከፍሎ ባይማኖት ሁሉም ፈጥሮ መንገድ ከመግቢያ ከገነት፤ መንገዱ ቢለያይ መድረሻው Aንድ ላይ፤ ክፋቱ… ክፋቱ ጥይት ማስተኮሱ Aንገት ማስቀንጠሱ፤ ***************************** ሥልጣን Eንካ ምራኝ ተብሎ ውሉን ተቀብሎ፤ መልኩን Aሳምሮ በቦርጭ ተወጥሮ፤ ዉሉ ቢጠፋበት ስገድልኝ ይላል መስገድ ሲኖርበት፤ *****************************

ምን Eንደማረግልሽ? ፍቅሬ ሆይ… Aበባ Eንዳልሰጥሽ Aንቺው Aበባ ነሽ ትEግስትን Aልሰጥሽ Aስተማሪዬ ነሽ ጥበብ Eንዳልሰጥሽ ጥበብ Aልጎደለሽ ፍቅርን ብሰጥሽ ከፍቅሬ በላይ ነሽ ፍቅሬ ሆይ… ተገረምኩ፤ ተደመምኩ፤ የቱን? ምኔን? ምን Eንደማረግልሽ? ምን Eንደጎደለሽ? _________________ ገና ላ'ሳባችን ለሞጨርነው በብራና፣ ዳንኪራውን ስንረግጥ በፌሽታ ስንዝናና፤ ያዩን ቢስቁብን ብለው፣ ‹‹ለሐሳባቸው ያረገዱ››፤ በሙያ መግለጥ ያቃተን ጊዜ ነው፤ ድድ ማስጫ የመሆናችን ጉዱ፡፡ ውላጤ Eንዲሳለጥ ብዙ ከመነትረክ ጥቂት ብንራወጥ፤ ያ'መት ሢሶ ባልነጐደ ፈረሱ ሳይሮጥ Eየባደደ፡፡ (ብ.ፈ፣ ያልታተመ) ______________ ለAንባቢያን፦ የምትልኩልን ግጥም Aጠር Aጠር ያለ ቢሆን Eናመሰግናለን።

Page 20: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 20

Iትዮጵያውያኖች Aይደሉም። መጥተውም “የጆቫ ዊትነስ ተከታይ ነን፣ ትንሽ ጊዜ ካላችሁ ስለ መጽሃፍ ቅዱስ Eንወያይ” Aሉን። Eኛ ጊዜ Aልነበረንም - ዎች ታወር የተሰኘ መጽሄት ሰጡንና ወጡ። የኔ Eንግዳ ቀጠሉ “ጆባዎች Eዚህም Aገር Aሉ ማለት ነው?” ብለው ተገረሙ። “Aየህ ፣ Eነዚህን ሰዎች በጣም ነው የማደንቃቸው ..” ብ ለ ው ቀ ጠ ሉ ። “ ለ ም ን Eንደማደንቃቸው ታውቃለህ? ለሚያምኑበት ነገር በር Aንኳኩተው ይገባሉ፣ ውሻ ይነክሰናል፣ ባለቤቱ ይገለናል ብለው Aይፈሩም። Eምነታቸውን ባልቀበልም ድፍረታቸው ግን ይገርመኛል።” “ . . .Eኛም Eኮ በህይወታችን Eንደነሱ ደፋር መሆን Aለብን፣ ስንነግድ Aደጋ የምንጋፈጥ፣ ላመንንበት፣ ለቆምንበት ፍርሃት የማያውቀን፣ ሰዎችን በርጋታና ጊዜ ወስደን ለማሳመን የምንሞክር መሆን Aለብን። ዛሬ ደባል ሆነን መሬት ላይ ሳንተኛ፣ ዛሬ Eንግዳ ሆነን የተቀበለን ሰው ሶፋ ላይ ሳንተኛ፣ ነገ የራሳችን

ትልቅ ቤት ልንገዛ Aንችልም። ዛሬ ሽንት ቤት ጽዳት ሥራ ፣ ቆሻሻ መጥረግና ካርቶን መሸከም ሥራ ሳንሰራ ፣ ነገ ተምረን ትልቅ ሥራ መስራት Aንችልም .. ከታች Eንጂ ከላይ Aይጀመርም። .. Eኛ ችግራችን ፣ Eንቸኩላለን፣ መሪ፣ ሊቀመንበር ለመባል Eንሮጣለን.. ታዲያ ሥልጣን Eና ሃላፊነት ሲሰጠን፣ ያንን ተጠቅመን የጠላነውን Eንዴት Eንደምንጎዳበት፣ የማንፈልገውን Eንዴት Eንደምናገልበትና ስሙን Eንደምናጠፋበት Eንጂ፣ Eንዴት በፍቅር Eንደምናቀርበውና Eንዴት ህዝቡን ማገልገል Eንዳለብን Aናስብም .. ሥልጣን የምንፈልገው ፣ ሃይልና ጉልበት ለማሳያ ነው .. ክፉ በሽታ ….” ጨዋታቸው ጥሞኝ ፣ ሥራዬን ሁሉ Aቁሜ መስማት ጀምሬ ነበር …. ድንገት የEጅ ስልኬ ጮኸ፣ ከIትዮጵያ ነበር የተደወለው .. ይቅርታ ከIትዮጵያ ነው የተደወለው ብያቸው ..ማናገር ጀመርኩ፣ ጨርሼ ዞር ስል .. በመሃል Eሳቸውም ስልካቸው ጮሆ Eያወሩ ወደ ውጭ ወጥተው ነበር .. በዚያው ሄዱ መሰለኝ Aልተመለሱም። Aይይ .. ሻይ Eንኳን ሳልጋብዛቸው! .. ቁጭ ብዬ የነገሩኝን ማሰላሰል ጀመርኩ።

____________ _______

ከገጽ 12 የዞረ አዛውንቱ .......

Page 21: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

21 DINQ magazine February 2011

Eናታችን ወ/ሮ ውብዓለም ሃብተማርያም በAገር ቤት Aርፈው

Eዚህ Aትላንታ ሃዘን ላይ በነበርንበት ወቅት ከጎናችን በመገኘትም ሆነ፣ በተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች በመጠቀም ላጽናናችሁን ሁሉ

በEግዚAብሔር ስም ምስጋናችንን Eናቀርባለን።

ልጆቻቸው በረከት በቀለ Eና ማርታ በቀለ

ምስጋና

(1930-2003)

Page 22: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 22

አንድ ጥያቄ አለኝ (ይህ ዓምድ መታሰቢያነቱ ለጳውሎስ ኞኞ ይሁን) ________________________________

? በዚህ ቢዚ Aገር ሴቶቻችን Eንዳገር ቤት ብዙ Eንድንለፋ ለምን ያደርጉናል? (ተሻገር - ከAትላንታ) = ከዚያ በኋላ ራሳቸውን ሊሰጡህ Aይደል? .. ትንሽ ልፋ Eንጂ! ? ብዙም ተገናኝተን የማናውቀው Eኔና Aዲሷ ሩም ሜቴ፣ ይኸው ለፍቅር በቃን - Eድሜ ለበረዶ። ሶስት ቀን ቤት ስንውል ፍቅር ጀመርን Aሪፍ Aይደል? (ብርሽ - ከዘሌክስ Aፓርትመንት Aትላንታ) = ፍቅራችሁ በበረዶ ይጀመር Eንጂ፣ ሙቀቱንም Eንደሚዘልቅ ተስፋ Aለን። ልጅም ከወለዳችሁ “በረዶው” ብትሉት ጥሩ ማስታወሻ ይሆናል። ? ወንድና ሴት የማገናኘት ሥራ ልጀምር ነው ብዬ ለጓደኞቼ ብነግራቸው ፣ Eሱ የAቃጣሪነት ሥራ ነው Aሉኝ - Eውነት ነው? (ሸዋፈራሁ - ከናሽቪል ቴነሲ) = Aይደለም። በተለይ ውጭ Aገር ጥሩ ሥራ ነው። የማይሰሩ ሰዎች Aቃቂር ማውጣት ስለሚወዱ ነውና Eርሳቸው። ? Aንዳንድ ሰዎች ለምን ብልጥ ይሆናሉ? (የተናደደው - ከዳላስ ቴክሳስ) = ታዲያ ምን ይሁኑ? ሞኝ? ? ፍቅረኛዬን ካወኳት በኋላ መታወቂያዋ ላይ ያለውን Eድሜዋን Aይቼ Aምኛት ነበር፣ Aሁን ስረዳ ግን Eዚህ Aገር ስትመጣ 5 ዓመት ቀንሳ ነው ያስመዘገበችው፣ ይህን ያወኩት ደግሞ ከ4 ዓመት በኋላ ነው፣ ምን ላድርግ? (ሙሉቀን ከዴንቨር) = Aንተ ምን Aመራመረህ? .. ለነገሩ Eንዲህ ዓይነት ነገር ካለ፣ ከጋብቻ በፊት Eውነቱን መነጋገር ጥሩ ነው። ሲታወቅ ከመጨቃጨቅ - Aስቀድሞ ማሳወቅ። ? ለልጄ የገዛሁትን መጫወቻ ፣ Eኔው ስጫወትበት መዋሌ ምን ይባላል? (ብሩክ - ከስፕሪንግ ቼዝ Aፓርትመንት) = በጭቃና በቆርኪ ስንጫወት Aድገን፣ የዚህ Aገር ቪዲዮ ጌምና ሌላም መጫወቻ ብርቅ ሆኖብን ነው። ቢሆንም Eንዳይሰብሩበት Eንጂ፣ ካማረዎት ይጫወቱ! ..ይሞታል ወይ ታዲያ Aለ ዘፋኙ። ? በቃ ሱዳን ሁለት Aገር ሆነች ማለት ነው? (የሱዳኑ ስደተኛ - ከAትላንታ) = Aዎ ሆነች። የራስን ሳያውቁ በሰው Aይሳቁ ብለው Eነዚህ ተረት የማያልቅባቸው Aበሾች ከ20 ዓመት በፊት ተርተው ነበር።

__________________

Continued from page 7

Remember ...

educating yourself on the most efficient way to achieve your goal. This is especially important if you are trying to change some-thing about your diet habits, exercise habits, or your body in general. When making alterations that can impact your health you want to make sure your body is ready for those changes. Your doctor can also help you figure out what a realis-tic goal is for someone of your health and body type. They can even give you tips on achieving results quickly. Professional help can also be helpful if you plan to make changes to your home. Anyone who has watched HGTV’s home improvement show Over Your Head knows that sometimes even the most simple sounding home projects turn out harder than you expected and leave you in a real mess

so don’t forget to call for help when you need it. Set Check In Points Across The Year If you want to stop smoking by the end of 2011 where do you want to be by March of 2011? What about June of 2011? Setting check in points helps in two ways. First, they are reminders for you about your new year’s resolu-tion in the first place. You will be surprised how many people will set a resolution New Year’s Eve who have completely forgotten about it 6 months later. Second, they help estab-lish realistic steps to-wards the ultimate final goal. Quitting smoking altogether may sound intimidating when you are smoking a pack a day today, but what if you just reduce to ¾ a pack by February? Then just half a pack a day by end of March?

Those are much easier goals that will still help you get to the ultimate goal of no smokes at all. When you do set these check in points across the year make sure to put them on a calendar on your phone, computer, or the wall because you will need an external reminder to check in at the right time. Also, at times you will find that you have taken a few steps back. Con-sider this normal and do not use this as an excuse to give up altogether. Bad hab-its are hard to break so of course there will be times where you do not measure up to a check in point goal. If you stay persistent, though, you can get to your goal. ___________

Page 23: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

23 DINQ magazine February 2011

Page 24: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 24

What Is Diabetes?

The pancreas islet cells that pro-duce insulin and glucose hormones work together to help regulate the correct levels of blood glucose. When the pancreatic is-lets cells, alpha (A cells) and beta (B cells) cannot regulate glucose and insulin prop-erly, diabetes forms in the pancreas and other major organ systems. The pancreas is positioned behind the stomach, in the con-cavity that is produced by the C-shape of the duodenum. The duodenum curves around the head of the pancreas and han-dles acid from the stomach. Pancreatic acid is also dumped into the duodenum and eventually exits through the ducts of the duodenum. The duodenum is also responsible for bile and secretions exit-ing into the duodenum from the liver. In-adequate insulin levels in the pancreas cause a decrease in the body’s ability to regulate blood sugar acidity in glucose, thus a risk factor for diabetes is developed throughout the body. Alpha and beta cells are called antagonists, because they work off their levels of hor-mones against each other, for proper con-centrations of insulin and glucose. Insulin decreased and depletes organs from main-

taining proper concentrations of glucose levels in the body. The alpha cells are re-sponsible for the production of glucagon, and the beta cells are responsible for the production of insulin. As glucagon acceler-ates the process of glycogenolysis in the liver, it is then converted to glucose. Glucagon is responsible for the increase of blood glucose concentrations. Playing a key role in removing the excess glucose from the blood and storing it as glycogen, the liver cells are very important to the proper function of the heart, kidneys and pancreas. Normal homeostasis is the result of the blood leaving the liver, containing normal blood glucose concentrations. Liver mal-function or any disorder of the pancreas can produce diabetic responses in the body. Insulin is an agent of the blood sugars that is used as a source of energy throughout the body. Although the liver uses insulin for the storage of glycogen, a processed form of glucose, the insulin is the only hormone in the body that can decrease the levels of glucose concentration. Kidneys also need proper organ functions from the liver and pancreas to stay functioning under normal homeostatic conditions. Urine is processed through the kidneys, and if an accumulation of ketone bodies, forms of acids, form in the kidneys, the results will be diabetic ketoacidosis. Diabetic keto-acidosis is dangerously high acidity in the blood. When insulin decreases in produc-

tion, as it does with a pancreatic disorder, the cessation of proper hormones used by the body will also result in a form of diabe-tes. Diabetes is a pathological condition that results from the imbalance of homeostasis of the body. Any deviance or variation from the normal homeostatic balance of the body signifies a pathological condition, like dia-betes. Homeostasis is the body’s way of internally regulating a stable environment. Reaction and interaction of the body’s ma-jor organ systems rely on homeostasis for proper function. The key factors that help maintain proper homeostasis include salin-ity, acidity, concentrations of waste and nutrients and the temperature of the body and its organs.

Page 25: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

25 DINQ magazine February 2011

Page 26: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 26

Page 27: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

27 DINQ magazine February 2011

ደብዳቤ ከጎንደር

ይ ድረስ Aብዝቶ ለምትናፍቀን ወንድም ጋሼ፣ Eንደምን ሰንብተሃል? Eኛ ምንም Aንል። ወንድም ጋሼ ምንም Aንል ያልኩት ተሳስቼ Aይደለም። “ደህና ነን” ካልንህ የባሰውኑ ትጠፋብናለህ ብዬ በመስጋት ነው።

ከAንተ በኋላ ሃገር የለቀቁ ጎረቤቶቻችን Eየመጡ ፎቅ ቤት ሰርተው ይመለሳሉ። Aንዳንዶች ደግሞ ቤተሰባቸውን ከድህነት በAንድ ጊዜ መንጭቀው ሃብታም ያደርጓቸዋል። Aንተ በመጣህና ሁሉን ነገር ባየኸው Eያልኩ ብቆጭም ቁጭት ብቻውን ምን ይጠቅማል ብዬ Eተወዋለሁ። ባልተወውስ ምን Aመጣለሁ? ወንድም ጋሼ በሁለት ወር Aንዴ Eንኳን ድምጻችንን መስማት Aለመፍቀድህ ምን ይባላል? ዘመድ ወዳጅ መንገድ Aስቁሞ “ወንድምህ ደህና ነው?” ሲሉን መልስ መመለስ Eንድንችል Aንድ ደቂቃም ቢሆን Eየደወልክ Aለሁ ብትለን ሸጋ ነበር። Eኛማ Aንተ ጥፍት ስትል ጊዜና፣ ሰው ጠዋት መጥቶ ደጃችንን ካንኳኳ መርዶ Eየመሰለን ሙዳ ስጋችን ያልቃል። Eኔ በግል ክፉም Aላስብ። ምናልባት ግን የኛ ፍራቻ Eንደ ወ/ሮ ትደነቅ ልጅ ሳትነግረን Aግብተህ Eንዳይሆን ነው። ትዳር መያዝና ልጆች ማፍራት ቤተሰብ Eንደሚያስረሳ ባውቅም Aንተ ግን ሳትነግረን ታደርገዋለህ Aልልም። Eናትህ የሰፈሩን ሰው ሁሉ ሰርግ በልታ Aንተን በመዳር መልሳ ልታበላ ስለሆነ ተስፋ ምታድርግ፣ ኋላ ጉድ Eንዳትሰራት. ….። Aሁን በቀድም የጥር ማርያም Eለት Eንኳን ታች ሰፈር ያሉት Aያ ወሰኔ Eንኳን ልጃቸውን ድረው Eንዳትቀሪ ብለው ቢልኩባት፣ Eኔ Aንድ ልጄን ታሜሪካ Aምጥቼ ሳልድር Eንዴት ሶስተኛ ልጃቸውን ድረው ቢጠሩኝ Eሄዳለሁ” ብላ ቀረች። ስማኝማ! .. ግን Eንዲያው ፣ ጨዋታን ጨዋታ ያንሳውና፣ Aሁን ያልኩህ ልጅት፣ ያንተም Aልነበረች? Aንደዜ የመጣህ ሰሞን Aብራችሁ ስታወጉ ያየሁ መስሎኝ። ካደችህ ወይስ ካድካት? ለማንኛውም ግን ሻንጣህ በቃኝ Eስኪል ድረስ በርበሬና ሽሮ Aጭቀን የላክነው ለዚህ ነው ወይ ብለው Eነ Eማዬ Eንዳያሙህ ስከለክላቸው ከረምኩ። Aሁን ግን ምክንያት Aለቀብኝ። ጥብቅናዬም ተሰለቸች። Eባክህ ወንድም ጋሼ ከEገሌ ባንክ ሄዳችሁ ይህን ያህል ገንዘብ Aውጡ ብለህ ምናምኒት ባትልክልን Eንኳን “Eኔ ልጃችሁ በህይወት Aለሁ ፣ ሰላምታዬ ይድረሳችሁ ብለህ ድምጽህን Aሰማን። ይሄ ወቀሳ Aዘል ደብዳቤዬ ምን Aልባት የመጨረሻ ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም መልስ የሌለው ደብዳቤ ማዥጎድጎድ Eርባና የለውምና! (Aያልነህ - ከጎንደር)

መልስ ከAሜሪካ

E ንዴት ሰነበታችሁ ዘመዶቼ! ወንድም Aለም ደብዳቤህን በሁለት ቀን ነው Aንብቤ የጨረስኩት። Aየህ የAሜሪካ ኑሮ Eንዲህ ነው፣ ደብዳቤ Eንኳን ባንዴ Aይስጨርስህም።

በዚህ ላይ Eዚያና Eዚህ Eየረገጥክ የጻፍከውን የEጅ ጽሁፍህን ፈር ለማስያዝ Eንኳን Aንድ ሙሉ ቀን ፈጅቶብኛል። Aሁን Aሁንማ ያሳደገኝ Aማርኛም Eየጠፋኝ ነው መሰል። Aሜሪካ ከገባሁ Eንዲህ 48 ሰAት ተመክሬና ተወቅሼ Aላውቅም፣ Eንደ Aገላለጽህ ከዚህ ሃገር Eየሄዱ Eናንተ ጋር ፎቅ ቤት Eየገዙና ቤተሰባቸውን በAንድ ጀንበር ካብታም Aያረጉ Eኛን የሚያሳጡ ካሉ፣ Eነሱ የመጡት ከAሜሪካ ሳይሆን ከኮሎምቢያ መሆን Aለበት። Eዚያ ምናልባት የሃሺሽ ንግድ ላይ ተሰማርተው ይሆናል ብዬ Eጠረጥራለሁ። Eነሱ ነገ ለቤተሰብም ጦስ ይሆናሉ። ሰው ምንስ ቢሰራ Eንዴት በሁለት ዓመት ፎቅ ሰሪ ይሆናል? ይሄ ሌላ ሚስጥር Aለው። Eዚህ Aሜሪካ ኑሮ Eዚያው በላች Eዚያው ተኛች ነው። በሸክም ይሰጡሃል በሸክም ይወስዱታል። የነሱን ገንዘብ ወደናንተው ገንዘብ ብትቀይረውማ በዝቶብህ ለብቻህ ትስቃለህ። ብቻ ከደብዳቤህ ውስጥ ያገኘሁት ትልቁ ቁም ነገር ስልክ ሳልደውል መሰንበቴ ሲሆን Eሱንም Aንድ ቀን መደወያ ካርዱ በሙከራ ብቻ ሙልጭ Eያለ ሲያስቸግረኝ በስጨት የምልበት ጊዜ ስለሚበዛ ነው። ከAንጀት ካላቀሱ የምትባለው ተረት Eስካሁን ካለች Eና Eስከ Aሁን የምትጠቀሙባት ከሆነ ይሄም ንግግሬ ላይዋጥልህ Eንደሚችል ይገባኛል። ግን መናገር ያለብኝን ነው የተናገርኩት። የAያ ወስኔ ልጅ ያልካት ፣ ድሮ ተማሪ ቤት ስለማውቃት Eንጂ፣ ሌላም ነገር Aልነበረኝ። ግን ሸጋ ነበረች፣ በልቤም Aስቤያት ነበር። ልታገባ ነው Aልከኝ? ስንቀረፈፍ ተቀደምኩ ማለት ነው። ወንድም Aለም በሽኝቴ ወቅት በሻንጣዬ የሞላችሁልኝን በርበሬና ሽሮ መጠኑን ጽፋችሁ ላኩልኝና መልሼ Eልክላችኋለሁ። ይህንን ያልኩት ሁልጊዜ Eንደ Eዳ ስለምታነሱት ብገላገል ብዬ ነው። በዚህ ላይ ተመጣሁ ሽሮ ያፈላሁት ተሁለቴ Aይበልጥም፣ Eና ብዙም የጎደለ Aይመስለኝም። የደብዳቤዬ መጨረሻ የማደርገው ከናንተ ጋር ሳልማከር ትዳር Eንደማልይዝ በመንገር ነው። Eሱም ከተገኘ ነው። ከዚህ በኋላ Eንደማልጠፋባችሁ በAርባራቱ Eምላለሁ፤ ያ በሽተኛ የስልክ ካርድ ብቻ ሰበብ Eንዳይሆነኝ Eንጂ … ። (ወንድማችሁ ተመስገን (ቶም) ከAሜሪካ)

ደብዳቤው በፍሬው አልዩ

Page 28: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 28

Page 29: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

29 DINQ magazine February 2011

Page 30: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 30

We are not responsible for typo errors and sale is valid for only Jan. 1-30/2011

Page 31: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

31 DINQ magazine February 2011

ባለፈው ክፍል Aንድ Eትማችን ... ያገኘሁት ምንም የለም። Eንግዲህ፥ በኪሴ ውስጥ የያዝኩት ካት-ስካን፣ ኤክስ-ሬይ Aልያም Iንዶ-ስኮፕ የለኝም። Aሁን ተስፋ ቆረጥኩ። …... Aለ ብለን ነበር ያቆምነው። ክፍል ሁለትና የመጨረሻው Eነሆ ! ..

የተኛም ሆነ የተቀመጠ፤ Eጥፍጥፍም ይሁን ልጥፍጥፍ ያለ መቶ ሽልንግ የትም ኪስ ውስጥ Eንደሌለ Aረጋገጥኩ። የሚከተለው ምንድ ነው? ለሚሊዮን Eውነቱን መንገር! …..ሳልጨምር፣ ሳልቀንስ Eውነቱን ለሚሊዮን መንገር ብቻ። Eሱ ደግሞ ለናይሮቢ ገና Aዲስ ነው። ስነግረው Eንዴት ክው Eንደሚል ታየኝ። በክው ላይ Aስከትሎም ኋይለኛ ሙዚቃ Eንደሚያንቀጠቅጠው ማታቱ ‘Eርግፍግፍ’ ሲል ታየኝ። …..ዱብ Eዳ ነው የሚሆንበት። ተርገፈገፈም፣ ተንቀጠቀጠም Eንግዲህ ምን Aደርጋለው? ገንዘቡን Aጋራሃለው ብዬ ነው ያሳፈርኩት። ገንዘቡ ከሌለ የሚቀጥለውን መጋራት Aለብን። ገንዘብን ብቻ ነው Eንዴ መጋራት?! ስንት መጋራት’ኮ Aለ። መጋራት’ኮ መች ያልቃል! ላይ ልዩን Eያልነው Eንጂ’ኮ መች ተነካ? ዱላም ከሆነ--Eሰየው። ለፖሊስ የሚሰጡን ከሆነ ደግሞ Eኔ’ጃ! …..ምን Aይነት መጋራት Eንደሚባል Eሱ….. “ሚሊ” Aልኩት ፈገግ ብዬ። “Eህህ” ውጭ ውጪውን Eያየ። ይህ ከተማ Aስደስቶታል። “ይኸውልህ Eንግዲህ Eንዲህ Aይነት ታሪክ Aለ።” “ምን Aይነት ታሪክ?” “ገንዘብ የለኝም!” Aጭር Aደረኩት። Aስረዝሜ ለምን ብቻዬን ልሰቃይ? “የምን ገንዘብ?” “ለታክሲ የሚሆን!” “ለመመለሺያ? …..Eኔም ለመመለሺያ የለኝም!” Aለኝ። “ኖ! ለመለሺያ Aይደለም!” “ለዚህ ሚኒባስ!?” ጣቱን ወደ ሚኒባሱ ጣራ Eየጠቆመ ጠየቀኝ። “Aዎ፥ ለዚህ ሚኒባስ።” “ትቀልዳለህ?” ወዲያው ፊቱ ተለዋወጠ።

Aይኖቹ ፈጠጡ። “ቀልድ Aይደለም። ከምሬ ነው። ገንዘቡን የት Eንዳደረኩት Aላውቅም።” “ዛሬ ገደሉን። Aይተኻቸዋል የገንዘብ ሰብሳቢውን ጡንቻዎች? …..ወይኔ ዛሬ …..ቁርሴን Eንኳ Aልበላሁም።” ሳቄ መጣ። ግን Aልሳኩም። Aሁን የመሳቂያ ጊዜ Aይደለም። ይልቅ የቁርሱን ጉዳይ በደንብ ማወቅ ፈለኩኝ። …..Aንድ ቁርስ Aይደለም ሃምሳ ቁርሶች ቢበላም ምንም የማያመጣ ሰው ለምን Eንዲህ Aለኝ?” “ቁርስ ብትበላስ?” Aልኩት። “ቢያንስ ይሻላል። Eንደው ፊትህን Eንኳን ትሸፍናለህ። Aሁን Eጄን Aንስቼ ፊቴን መሸፈን Aልችልም። Eርቦኛል። ቦክሱን ዝም ብዬ መጠጣቴ ነው!” Eኔ

ደግሞ ‘Eቧቀሳለው’

የሚል መስሎኝ ነበር። ደግነቱ ምንድ ነው? Aላለም። ለነገሩ Eኔም ብሆን ያው ነኝ። 12ኛ ክፍል ከማጠናቀቄ በፊት ነው ድብድብን ያጠናቀኩት። ተደብድቤም ይሁን ደብድቤ ጨርሻለው። የሰፈራችን Eናቶችና Aባቶች በወረፋ ነበር ለስሞታ Eኛ ቤት የሚመጡት። Aሁን ድረስ መልካቸው ይታየኛል። ‘Aባቴን መቸም Aስመርሬዋለው’ Eንዲያ Eያልኩኝ የገንዘብ ሰብሳቢውን ጡንቻዎች ተመለከትኩኝ። ሆ! ምን ያካክላሉ! ግድንግድ ብረቶች Eንደሚያነሳ ምንም ጥርጥር የለኝም። በጡንጫዎቹ ላይ የሚያማምሩ ንቅሳቶች ይታያሉ። “Aይዞህ” ስለው Aልሰማኝም። ይልቅ፥ “ሆሆሆ! በባዶ ሆዴ! …..በባዶ ሆዴ መቀጥቀጤ ነው ዛሬ!’ ሲል ሰማውት። ስለዚህ ይህን ሰው ማጽናናት Aለብኝ። ቆንጆ፥

ቆንጆ የማጽናኛ ቃላትን መወርወር Aለብኝ። ዝም ማለት’ማ የለብኝም። “ስማ፥ ሚሊ …..Aይዞህ። ምንም Aንሆንም። ገባህ? Eኔ Eነግረዋለው። ችግራችንን ሊረዳ ይችላል።” “Aይመስለኝም። Eስቲ Eኔን Eየኝ” Aለኝ። Aየውትና “ታዲያ ምን?” Aልኩት። “Aንተ ደህና ለብሰሃል…..” ብሎ ሲጀምር ‘ይህቺን ሰልባጅ ያየ ሁሉ Aምሮብሃል’ ነው የሚለኝ Aልኩኝ በልቤ። Eሱ ቀጠለ….. “…..Eኔን Eየኝ! ሌባ ነው የምመስለው። በዚህ Aይነት ሁኔታ ምንም ብትለው Aያምነኝም። በሕይወቴ ላይ Aንድ ነገር ቢደርስብኝ ለUNHCR Eና Iስሊ ለሚኖሩት ጓደኞቼ Aሳውቅልኝ። በሕግ በኩል የሚኖረውን ሂደት

ይከታተሉልኛል። ከሃገሬ ስሰደድ ነጻ የሆንኩኝ ይመስለኝ

ነበር። ለካ በየሃገሩ መሰቃየት Aለ። O! EግዚAብሔር!” UNHCR Aካባቢ ተቃረብን። ከዚያም ደረስን። በUNHCR Aቅጣጫ፣ በማዶ በኩል ካለችው የታክሲ ማቆሚያ ላይ ሚሊዮን ወረደ። Eኔ ‘ከፋዩ’ ሰውዬ፣ ግን ለመክፈል ምንም ሽልንግ የሌለኝ፣ መኪና ውስጥ ስላለው ሚሊዮንን ማንም Aልጠየቀውም። በሰላም መገላገሉን ሲያውቅ ወደ Eኔ ዞር Aለና፦ “ግርማ፥ መንገድ ላይ የሚገጥምህን ችግር ብጋራህ ደስ ባለኝ። Eድለኛ ከሆንክ Iስሊ Eንገናኝ። Eሺ?” Aለኝ። Eንደተደሰተ ሰው Eጄን Aውለበለብኩኝ። Eኔም ሚኒባሷን የምለቅበት Aካባቢ ደረስኩኝ። Eንግዲህ ከዚህ በኋላ የትም መሄድ Aልችልም። ራሱ ጄ.ቪ.ኤ ያለበት ስፍራም ከዋና ከተማው በጣም ርቆ ዌስትላንድ ነው። ‘ሕንጻ፥ ሕንጻ’ የሚሸተው የከተማው ክልል Aልቆ ‘ዛፍ፣ ዛፍ’ የሚሸትበት ቦታ ከደረስን ቆይተናል። ‘ገንዘብ የለኝም!’ ብዬ

ኬንያ እውነተኛ አጋጣሚ

በማፈር ጉዞዬን ከነሱ ጋር የምቀጥል ከሆነ ድብደባ ሲጀመር ብጮኽ Eንኳ የሚሰማኝ ሰው ማግኘት ሊቸግረኝ ነው። Eንዴ! ሚሊዮን ብቻ Aይደለም፤ ፊቴን Eንኳ Eንዳልከልል Eኔም’ኮ ቁርስ Aልበላሁም። …..Eሱስ Eኔ ስለነበርኩለት ለኔ የፈለገውን ተናገረ። Aንዲት ቃል የማጋራው የሃገሬ ሰው በሚኒባሷ ውስጥ የለም። ብቻዬን ነኝ። መጥፎ ቦታ ሲመቱኝ በAማርኛ ‘ወይኔ! ኩላሊቴን፣ ልቤን’ ብል በምን ያውቃሉ? Aጉል ሆኜ መቅረቴ Aይደለም Eንዴ! …..የሁለት ሰው ሂሳብ ነው ያለብኝ። …..Aንድ ሰው ላይ የሁለት ሰው የዱላ ሂሳብ መቆለል ልክ Aይደለም። መጨረሻው፥ Eኔም ሆንኩኝ ሚሊዮን በፈራውነ መንገድ Aልተደመደመም። ገንዘብ ተቀባዩ Aንድም መጥፎ ቃል Aልተናገረኝም። ችግራችን በትክክል ገብቶታል። ምንም ሳያስከፍለኝ ሚኒባሷን ለቅቄ ወጣው፦ ‘ፖሌ Eና Aሳንቲ ሳና’ ብዬ። Aዝናለውና Eና በጣም Aመሰግናለው። ጉዳዬን ጨርሼ ወደ Iስሊ ስመለስ Aንድ ኤርትራዊ ሰው Aገኘሁ። የሁለቱንም መኪናዎች ሂሳብ Eሱ ቻለኝ። 4ተኛ መንገድ ስደርስ ግን ጓደኞቼ ያቺን መቶ ሽልንግ ሰማይ ላይ Eያውለበለቡ፣ Eየደነሱና Eየሳቁ ተቀበሉኝ። በነሱ ቤት ማብሸቃቸው ነበር። Eኔ ግን Aልበሸኩም። ለምን Eበሽቃለው? ብደበደብ ኖሮ በጣም Eበሽቅ ነበር! ናይሮቢን ለቅቄ ስመጣ ያቺ ሰልባጅ ኮቴ መወየብ ጀምራ ነበር። ግራጫ ወደ መሆንም Eየሄደች ነው። …..ሚሊዮን ደግሞ Eዚያው ናይሮቢ ነበር። ዛሬ ያቺ መከረኛ ኮት የት Eንደደረሰች ባላውቅም፤ ሚሊዮን ግን Aሜሪካ ነው ያለው። በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ መርከብ ላይ Eየኖረ መርከብ ላይ ይሰራል። የEረፍት ጊዜውን ደግሞ Aላስካ ያሳልፋል። በነጻነት !!

__________

(ተፈጸመ) ________

ሌሎቻችሁም የስደት ትዝታዎቻችሁን ላኩልን

(በግርማ ደገፋ )

....... እኔን አየኝ .. ሌባ ነ

የምመስለው .. ምንም

ብለው

የሚያምነኝ አይመስ

ለኝም ........

Page 32: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 32

Page 33: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

33 DINQ magazine February 2011

Page 34: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 34

Page 35: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

35 DINQ magazine February 2011

Page 36: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 36

“ከመረጥኩት ጋር ቃል ኪዳኔን Aደረግሁ” መዝ. 88፡3

መንፈሳዊ ጥሪ መካነ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ወኪዳነ ምሕረት

የI/O/ተ/ቤ/ክ ዓመታዊውን የየካቲት ኪዳነ ምህረት በዓል Eሁድ የካቲት 13 (ፌብሩዋሪ 20) በድምቀት ስለሚያከብር፣ በዚሁ Eለት ከንጋቱ 4 ኤ ኤም ጀምሮ

በቤተክርስቲያናችን በመገኘት Aብረን ከEመቤታችን ረድኤት በረክት Eንድንሳተፍ

መንፈሳዊ ጥሪያችንን Eናቀርባለን።

የቤተክርስቲያኑ ሰበካ ጉባኤ Aድራሻ፡ 1146 Smith Street,

Clarkston, GA 30021 Tel:- 404 456 6499

Page 37: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

37 DINQ magazine February 2011

A confusion within a confusion

Two men, one American and an Indian were sitting in a bar drinking shot after shot. The Indian said to the American, 'You know my parents are forcing me to get married to this so called homely girl from a village whom I haven't even met once. We call this arranged marriage. I don't want to marry a woman whom I don't love... I told them that openly and now have a hell lot of family problems.' The American said, 'Talking about love mar-riages... I'll tell you my story. I married a widow whom I deeply loved and dated for 3 years. After a couple of years, my father fell in love with my step-daughter and married her, so my father became my son-in-law and I became my father's father-in-law. Legally, now my daughter is my mother and my wife my grand-mother. More problems occurred when I had a son. My son is my fathers' brother and so he is my uncle. Situations turned worse when my father had a son. Now my fathers' son, my brother, is my grandson. Ulti-mately, I have become my own grand father and I am my own grandson. And, you say you have family prob-lems!' The Indian fainted.

________________

Couple of Dollars A man was walking in the city, when he was accosted

by a particularly dirty and shabby-looking bum who asked him for a couple of dollars for dinner. The man took out his wallet, extracted two dollars and asked, "If I gave you this money, will you take it and buy whiskey?" "No, I stopped drinking years ago," the bum said. "Will you use it to gamble?" "I don't gamble. I need every-thing I can get just to stay alive." "Will you spend the money on greens fees at a golf course?" "Are you NUTS! I haven't played golf in 20 years!" The man said, "Well, I'm not going to give you two dol-lars. Instead, I'm going to take you to my home for a terrific dinner cooked by my wife." The bum was astounded. "Won't your wife be furious with you for doing that? I know I'm dirty, and I proba-bly smell pretty bad." The man replied, "That's OK. I just want her to see what a man looks like who's given up drinking, gambling, and golf."

________________

ETHIOPIAN LOVE RAP!

So I approached her to say "emboa zebyeder" She had the looks,a smile and long hair I said, "Excuse me, you look like abesha Do you speak amarigna?" She said, "Uhmm, tinnish tinnish" I said, "That's alright we can talk in English"

Macking ain't my forte but I had to say "bonjour made-moiselle comon tu tapae" Her name was Turay but prefers to be called T She got the kind of name that don't go with her beauty Never mind her name Cause I didn't waste time kicking my game I found out Turyay was a flirt little did she know I was more of a pervert than Marv Albert Next thing you know we are at the movies Turyay was dressed for the occa-sion wearing a short qemiss So I had one hand on the popcorn and one hand on her knees She pushed my hand back calling me "duriye!" but I had a big dula ready to do some hoya hoye Later when the movie was over I offered her a ride back to her sefer On the way I stopped the car She told me she was gonna give me her qutr But ye wenziow neber wasn't thinking about getting a number So I didn't waste time making contact with her kenfer She showed signs of a little meg-derder by that time I had her laying back on the weber making her hotter than CHe-

CHebsa took off her shirt and Tut meyaja Looked even better in her raQut the type girl you wanna makeer-guzz Damn, I wanna be her baby's abbaye but right now I got a little prob-lem with ajeray You see, just when it was time for procreation Ajeray wouldn't rise up to the occasion I am like, "ante asedabi!" "You gonna let me down just when I am about to get some for free To my disappointment I saw Turyay putting back her butanti I started to explain about the technical difficulty "I have been sick the whole week with rasmitat and goon-fan" Truyay I will make it up to you cause usually I' am the man" She said "drowinu arfeh atqe-meTm!" And all I could say was zim I drove back to her sefer I was trying to give her a good night kiss on her kenfer But she got out of the car, gig-gling, saying "bel dehna eder" I just remembered i didn't write her phone number Damn I blew it. "Ayee yene neger"

_______________ (source: ethio-

winnipeg.tripod.com)

Page 38: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 38

(ወደ ገጽ 69 ዞሯል)

መንገድ ሁሉ ለመጓዝ Eንደሚገደዱ ይታወቃል።

Iትዮጵያዊው የራሱን ህይወት Aጠፋ

ቺካጎ፦ ለAስራ Aምስት Aመታት ነዋሪነቱን በቺካጎ ከተማ Aድርጎ የነበረው የ36 Aመቱ ጎልማሳ Aቶ ቢኒያም መኮንን ውቤ Eራሱን ሰቅሎ መገኘቱ ተገለጸ። ነገሩ የሆነው ጃንዋሪ 5 ቀን ማለዳ ላይ ሲሆን የራሱን ህይወት ራሱ ማጥፋቱ ተነግሯል። ይህ ጎልማሳ ከEስራኤል Eሰከ Aሜሪካ Eስከገባበት ድረስ በተለያዩ የንግድ Aለም ውስጥ ተሰማርቶ ሲሰራ የቆየ ሲሆን በንብረቱ ላይ ኪስራ መድረስ፣ በዚያም ምክንያት ትዳሩ ችግር ውስጥ መግባቱና ልጁን ማየት Aለመቻሉም ጭንቀት ውስጥ ሳይከተው Eንዳልቀረ ዜናው ገልጿል። Aስከሬኑም Eዚያው ቺካጎ ወዳጅ ዘመድ በተገኘበት ተቀብሯል።

በጫት ምክንያት Iትዮጵያዊው ወደ Iትዮጵያ ተባረረ

ሚቺጋን፦በግራንድ ራፒድ ሚቺጋን ነዋሪ የሆነው Iትዮጵያዊ ከማል Aብዱልከሪም ፣ Eስር ቤት ከገባ ሁለት ዓመት ሊሞላው ነው። Eስር ቤት የገባበት ምክንያት Aለ ስማቸው ስም ስጥተህ ጫማ ሸጥክ ተብሎ ነው። የናይክ ጫማዎች ሳይሆን ናይክ የሚል ስም የተለጠፈባቸው ጫማዎች ሲሸጥ ተገኘ ተብሎ ከታሰረ 2 ዓመት ሊሞላው ቢሆንም ከሰሞኑ ደግሞ በሌላ ጉዳይ ወደ Aገር ቤት Eንዲመለስ ሌላ ትዛዝ Eንደተላለፈበት፣ ኒውስ 8 የተሰኘው የከተማው ቴሌቪዥን በዲሴምበር 30 ዜናው ገልጿል። የዛሬ 10 ዓመት በስደት ትቷት ወደመጣው Iትዮጵያ ተመስሎ ይባረር ይሆናል የሚል ስጋት በባለቤቱ ውስጥ Aለ፣ በሷም ብቻ ሳይሆን የ7 ልጆቹም ፍርሃት ይኸው ነው። በፎረስት ሂል Aንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሚማሩ ት Aራ ቱ ልጆ ቹ ለ A ስ ተ ማ ሪ ዎ ቻ ቸው ይ ህ ን ኑ ፍርሃታቸውን “Aባታችን ሳይኖር መኖር Aንችልም” ሲሉ በመናገር ገልጸዋል። የትምህርት ቤቱ Aንዳንድ መምህራንም ፣ የነዚህ ህጻናት ልጆች Aባት ወዳገሩ Eንዳይባረር ለመጠየቅ ፣ ለፕሬዚዳንት Oባማ ጭምር ደብዳቤ Aዘጋጅተዋል። ከማል Eና ባለቤቱ ጀሚላ ከIትዮጵያ በስደት ወደ ኬንያ ሄደው ፣ከዚያም Aሜሪካ መጥተዋል። ያም የሆነው በ2000 ዓ.ም ነበር። ግራንድ ራፒድስ ውስጥ በሚገኝ መኖሪያቸው 7

ዜና ብል

ጭታ

Iትዮጵያዊው ወጣት በጭካኔ ተገደለ

Aትላንታ፦ የ24 ዓመት ወጣት የሆነውና በዚህ በAትላንታ ነዋሪ የሆነው ወጣት ጃጋማ በየነ ባለፈው ጃንዋሪ 20 ንጋት ላይ መገደሉ ተሰማ። ጃጋማ የተገደለው በሚሰራበት ነዳጅ ማደያ ለዝርፊያ በመጡ ወሮበሎች ነው። የAሜሪካ የዜና Aውታሮች ተቀባብለው Eንዳስተጋቡት ፣ በተጠቀሰው Eለት ንጋት ላይ በሚሰራበትና ግሮሰሪ ውስጥ ሳለ፣ ከንጋቱ 4፡30 ሰAት Aካባቢ ለዘረፋ የመጡ ሁለት ወሮበሎች Aራት ጥይት ተኩሰው ነው የገደሉት። ከገንዘብ ማስቀመጫው ውስጥ የነበረውን ገንዘብ ሁሉ ወስደዋል። ገዳዮቹ ለጊዜው ያመለጡ

ሲሆን፣ ይህ ዜና Eስከተጠናቀረበት ቀን ድረስ A ል ተ ያ ዙ ም ። የጃጋማ በየነ A ስ ከ ሬ ን በ ሚ ኖ ር በ ት A ት ላ ን ታ የመሸኛ ዝግጅት ከ ተ ደ ረ ገ ለ ት በኋላ ቤተሰቦቹ

ወዳሉበት ወደ ቨርጂኒያ ተጉዞ ተቀብሯል። በጓደኞቹ የተዘጋጀ የሻማ ማብራት ሥነ ስርዓትም በተገደለበት ቦታ ተደርጓል። ቤተሰቦቹ Iትዮጵያውያን በዚህ የሃዘን ወቅት ላሳዩት ትብብር Eጅግ ትልቅ ምስጋና Aቅርበዋል። ወጣት ጃጋማ በየነ ከጥቂት ወራት በፊት “ሃበሻን ፍለጋ” የተሰኘ ጥናታዊ ፊልም ሰርቶ ለተመልካች ያቀረበ መሆኑ ይታወቃል። ጓደኞቹ ፣ የፊልሙ መጨረሻ የሱ መሞት መሆኑ Eና የፌስ ቡክ ገጹ ላይ ለመጨረሻ ጊዜ የጻፈው ቃል “የዝምታ ጊዜ” የሚል መሆኑን፣ Aሁን ከመሞቱ ጋር በማገናኘት “ታውቆት ነበር?” ሲሉም ተደምጠዋል።

Iትዮጵያዊቷ ወጣት Aረፈች

Aትላንታ፦ በዚህ በAትላንታ ከተማ ለበርካታ ዓመታት ነዋሪ የነበረችው ወጣት ሰላም ዮሃንስ ህይወቷ ማለፉ

ከ ቤ ተ ሰ ቦ ቿ A ካ ባ ቢ ተ ሰ ማ ። Eንደደረሰን ዜና ከሆነ ሰላም በዚሁ በ A ት ላ ን ታ ሜሪያታ Aካባቢ ነዋሪ ስትሆን ጃንዋሪ 15 ህመም ተሰምቷት ሆስፒታል ተወስዳ ነው በማግስቱ ህይወቷ ያለፈው። ሰላም በሚያውቋት ዘንድ ተጫዋችና በርካታ የተቸገሩ ሰዎችን በመርዳት ትታወቃለች። Aስከሬኗ ወዳገር ቤት መላኩም ታውቋል።

ወጣት ሃይማኖት ሃብቴ Aረፈች Aትላንታ፦ በዚህ በAትላንታ ከተማ ላለፉት 5 ዓመታት ነዋሪ የነበረችው ወጣት ሃይማኖት ሃብቱ ባለፈው ጃንዋሪ 22 ቀን ማረፏ ተገለጸ። ሃይማኖት ያረፈችው በህመም ሲሆን ቤተሰቦቿ Eንዳሉት ለሶስት ቀን ብቻ ነው የታመመችው። ሃይማኖት በAትላንታ ኤርፖርት ትሰራ የነበረ ሲሆን በቅርቡ ከ ፍቅረኛዋ ጋር ቀለበት ለማሰር ዝግጅት ላይ Eንደነበረችም ታውቋል። Aስከሬኗ Eዚሁ Aትላንታ በደብረጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ጸሎተ ፍትሃት ከተደረገለት በኋላ ወደ ትውልድ ከተማዋ መቀሌ Eንደተላከ ተገልጿል። ሃይማኖት ሃብቱ የ 26 ዓመት ወጣት ነበረች።

በርካታ Iትዮጵያውያንን የያዘች ጀልባ ሰጠመች

የመን፦ ወደ የመን በጀልባ ሲጓዙ የነበሩ ሁለት ጀልባዎች ሰጠሙ 46 Iትዮጲያውያን ህይወታቸው በAሳዛኝ ሁኔታ ማለፉ ተሰምቷል። ረቡE ጃንዋሪ 3 ቀን ነው Aልጀዚራ Eና ቢቢሲ Eንደዚሁም የየመኑ የዜና ወኪል ሳባ ኔት በመቀባበል የዘገቡት ዘገባ ነው በሁለት ጀልባ ተጭነው ወደ የመን ለመግባት በ ህንድ ውቅያኖስ Aንጻር በAረቢያን ገልፍ ጉዞ ሲያደርጉ ከነበሩ Aፍሪካውያን ስደተኞች መካከል በርካታዎቹ Iትዮጲያውያን Eንደሚሆኑ ከተነገረላቸው ድንበር ተሻጋሪዎች መካከል 83 የሚሆኑቱ ሲሞቱ 46 የሚጠጉቱ Iትዮጲያውያን መሆናቸውን ዜናዎቹ ያስረዱት። Eንደዘገባዎቹ ማብራሪያ ከሆነ በጉዞ የጀመሩት ጀልባዎቹ ሁለት ሆነው ሁለቱም ጀልባዎች ሙሉ ለሙሉ መስጠማቸው ተዘግበዋል። በርካታ Iትዮጵያውያን የተሻለ ህይወት ፍለጋ ወደ ተገኘው Aገር በተገኘው

ልጆቻቸውን ያሳድጋሉ፣ Aምስቱ በፎረስት ሂልስ ትምህርት ቤት ሲማሩ ሁለቱ ደግሞ ሌላ ትምህርት ቤት ነው ያሉት። ሁለት ልጆቻቸው ኬንያ፣ Aምስቱ ግን Eዚህ Aሜሪካ ነው የተወለዱት።

ከማል ሊታሰር የበቃው ባለፈው ማርች 2009 ዓ.ም የናይክ ሳይሆኑ ናይክ የሚል ስም የተጻፈባቸው ጫማዎች ስትሸጥ ተገኘህ ተብሎ ነው። በወቅቱ ከማል ድርጊቱን ባለመካዱ ዳኛው 5 ወር ብቻ Eስራት ይፈርዱበትና ይገባል። ዛሬ ለገባበት ሌላ ችግር የዳረገውም ይህ Aልነበረም።

ፖሊስ Eነዚህኑ ጥራት የሌላቸው ጫማዎች ፍለጋ ቤቱን ሲያስ ስ የተጠቀለለ ጫት ያገኛል። Eንደገና ከማል ቤቱ በተገኘው ጫት ምክንያት ሌላ ክስ ይቀርብበታል … ዳኛውም ህገወጥ Eጽ በቤቱ ተገኝቷል በሚል የ254 ቀን Eስራት ይፈርዱበታል። Aሁንም ነገሩ በዚያ Aላበቃል፣ ጉዳዩን የሚከታተል ሌላ የIሚግሬሽን ጠበቃ በበኩሉ በሌላ ዳኛ ከማል ከAገር Eንዲወጣ ያስፈርድበታል። በዚያ መሰረት በቅርቡ የተፈረደበትን Eስራት ጨርሶ ሲወጣ ወዳገር ቤት ይባረራል ማለት ነው።

Aሁን ቤተሰቡ ችግር ውስጥ ነው፣ Eሱ Eስር ቤት ሊገባ ሲል የተረገዘችው ልጁ ተወልዳ

Aንድ ዓመት ሞልቷታል፣ በጠቅላላው 7 ህጻናት ልጆች Eቤት Aሉ። የልጆቹ ትምህርት ቤት መምህራን ገንዘብ በማዋጣት ቤተሰቡን ለመርዳት Eየሞከሩ ነው፣ Oሃዮ በሚገኝ Aንድ Eስር ቤት ውስጥ ከማል ወዳገር መመለሻውን ቀን Eየጠበቀ ቢሆንም ፣ ባለቤቱና ሰባት ልጆቹ ፣ ከልጆቹ መምህራን ጋር በመሆን ከማል ለሰራው ጥፋት በEሰር ተቀጥቷልና ወዳገር ቤት Eንዳይባረርና ልጆቹ ተበትነው Eንዳይቀሩ .. የመጨረሻ ጥረት ቢያደርጉም በመጨረሻ ግን ወዳገር ቤት መላኩ ታውቋል። በተያያዘ ዜና ሃሰን Oማር የተባለ Aንድ ሶማሌያዊ ባለፈው ሃሙስ ፣ ዲሴምበር 30 ቀን 161 ፓውንድ የሚመዝን ጫት ተገኘበት

Page 39: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

39 DINQ magazine February 2011

Page 40: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 42

ስፖርት

በኃይሌ ኳሴ

Aሰልጣኙ የሞሮኮን መዝሙር ይችላል›› ብለው ደመደሙ፡፡ የሞሮኮ የተባለው Aለቀ፡፡ ቀጣዩን ሲጠብቁ Aሁንም ሌላ ነው ፡፡ መጀመሪያ የተዘመረው የIትዮጵያ መሆኑን ልጆቹ Aላወቁም ነበር፡፡ የተዘመረው ‹‹ ተጣማጅ Aርበኛ›› የሚለው ነው፡፡ Eነኚህ ልጆች Eድሜያቸው ከ20 ዓመት በታች ነው፡፡ መዝሙሩ የነበረወ ከ30 ዓመት በፊት ነው፡፡ Aሰልጣኙ በዚያን ጊዜ ተማሪ ስለነበረ ትምህርት ቤት Eያለ ባንዲራ ሲወጣና ሲወርድ ያውቀዋል፡፡ ልጆቹ ግን ሰምተው ስለማያውቁ የሞሮኮ ነው ብለው ገመቱ ፡፡ ስህተቱ የተፈጠረው ቡድን መሪው ብሔራዊ መዝሙሩን ይዞ ስላልሄደ የሞሮኮ ማርሽ ባንድ በEጁ የነበረው የጃንሆይ ጊዜው መዝሙር ስለነበረ ያንን Aሰማ፡፡ ከ15 ዓመት በፊት ግን በታዳጊ ውድድር የኮንጎን ቡድን መዝሙር ለIትዮጰያ ሲዘመር

ተጨዋቾቹና Aሰልጣኙ ተንጫጭተው Aስቁመዋል፡፡ ባንዲራው ደግሞ ሌላ ጉዳይ ነው በ1986 ቤኒን የሄደው ብሔራዊ ቡድን ከግጥሚያ በፊት ስታዲየም ውስጥ ተሰቅሎ የነበረው የIትዮጵያ ባንዲራ ሳይሆን የኬንያ ነበር፡፡ በ1958 ዓ.ም ቱኒዝያ ላይ ለግጥሚ የሄደው ቡድን የሴኔጋል ባንዲራ ስለተሰቀለ Aልጫወትም በማለቱ የIትጵያጵያ ባንዲራ ተፈልጎ መጥቶ ተሰቅሏል፡፡ በ1955 ወደ ቱርክ የሄደው የIትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታ ቢሆንም ባንዲራው ሜዳ ውስጥ ካልተሰቀለ Aልጫወትም ብሎ ነበር፡፡ በተለያየ ጊዜ ብሔራዊ ቡድኑ ከሐገር ውጪ ሲጫወት ቡድን መሪዎች ባንዲራ ላይ ትኩረት የማድረግ ጉዳይ Aናሳ ነው፡፡ በAንድ ወቅት የቡድኑ ወጌሻ ቡድን መሪውን ይሄ ባንዲራ የIትዮጵያ Aይደለም Aስቀይር ብሎ በመናገሩ በዚህም ወደ ፀብ በመሄዳቸው ወጌሻው ተባሯል፡፡ ይሄ የሆነው ከ20 ዓመት በፊት ነው የማሊያው ጉዳይ ደግሞ የተለመደና Aብዛኛው Iትዮጵያን የማይወክል ነው፡፡ ለምስራቅ Aፍሪካ ታዳጊዎች ውድድር የሄደው ቡድን ከተጋጣሚው ጋር ተመሳሳይ ስለሆነበት Aማራጭ ማሊያም ስላልያዘ የUጋንዳን ቡድን

ማሊያ ተውሶ የUጋንዳን ቡድን መስሎ ገብቷል፡፡ በ1990 ዓ.ም የስዊድን የቅስቀሳ ቡድን ወደ Aዲስ Aበባ ሲመጣ ብዙ ካርቶን ትጥቅ ይዞ መጣ፡ Eነዚህ የስዊድን ማሊያዎች የስዊድን Aርማና ቀለም የያዙ ናቸው፡፡ ለ4 ዓመታት ያህል ታዳጊ ወጣቱ ዋናው ቡድን ሳይቀር የስዊድን ብሔራዊ ቡድን Aርማ ያለበትን ማሊያ ለብሶ ተጫውቷል፡፡ ስለብሔራዊ ማንነት ጉዳይ የሚያስተምር ሰው በፌዴሬሽን Aካባቢ ስለማይመደብ Eኛነታችንን Eስክናጣ

ድረስ ሌላን ሐገር ባንዲራ የሚወክል ማሊያ ለብሰን መጫወቱ Aሳዛኝ ነው፡፡ ከ1970ዎቹ ጀምሮ ለ10 Eና ለ15 ዓመታት ያህል ከጀርመን ሐገር ትጥቅ ስለሚመጣ ተጫዋቾቻችን የጀርመንን ብሔራዊ ቡድን ማሊያ Eየለበሱ ለመጫወት ተገደዋል፡፡ በ1985 ዓ.ም ታንዛኒያ ላይ ብሔራዊ ቡድናችን የጀርመንን ማሊያ ለብሶ የሱዳን ብሔራዊ ቡድን መዝሙር ነው የተዘመረለት፡፡ የIትዮጵያ መምሰል Eንኳን Aልቻለም፡፡ በዚያ ላይ ቢጫ ወይም ቀይ ማሊያ ከተገኘ Eጅጌ ሙሉና Eጅጌ ጉርድን Aጠጋግቶ ቀለሙ ቀይ ከሆነ ቁጥሩ ተመሳሳይ ቢሆንም Aንደኛውን ቁጥር በፕላስተር በመሸፈን በጣም በሚያሳፍር ሁኔታ ወደሜዳ ተጨዋቹ Eንዲገባ ያደርጋል፡፡ ፌዴሬሽኑ ክልምምድ ጀምሮ በ ተ ለ ይ በ ት ጥ ቅ ጉ ዳ ይ ሊያስተምራቸውና ደንብ ሊያወጣ ይገባል፡፡ ፌዴሬሽኑ Aገርን ሊወክል የሚችል ትጥቅ ማዘጋጀት ያለበት ለጨዋታ ብቻ ሳይሆን በልምምድ ላይ ሊሆን ይገባል፡፡ በልምምድ ላይ መስመር ያልያዘና ደንብ ያልወጣለት ነገር በጨዋታ ላይ Eንዲህ Aድርጉ ማለት ይከብዳል፡፡

በ1989 የወጣት ቡድን ልምምድ ላይ ሲሰራ Aይቼ ተጫዋቾቹ የለበሱት የልምምድ ማሊያ Iትዮጵያን የሚወክል Aይደለም፡፡ የተባበሩት መንግስታት ቡድን ይመስላል፡፡ ተጫዋቾቹ ያ ደ ረ ጉ ት ማ ሊ ያ የጣሊያን፣የጀርመን፣ የፈረንሳይ Eንዲሁም በAውሮፓ ያሉ ክለቦችን የሚወክል ማሊያ ነው፡፡ Eነዚህ ወጣቶች ናቸው ፌዴሬሽኑ Aገርን የሚወክል ትጥቅ Aቅርቦ Aስተምሮ ደንብ ስላላወጣላች ያገኙትን

ማሊያ ለብሰው ነው የመጡት ፡፡ ከትሬንንግም Aልፎ በጨዋታ ቀን የሌላ ሀገር ማሊያ ለብሰው ሲገቡ ፌዴሬሽኑ ደንታ Aነበረውም፡፡ በትሬኒንግ ላይ ተጫዋቾች የለበሱትን ማሊያ ለማስታወሻ

ፎቶ Aስነስቻቸው ነበር፡፡ ከሳምንት በኋላ ዋናው ብሔራው ቡድን የጀርመንም ማሊያ Aድርጎ ለግጥሚያ ገባ፡፡ ተጫዋቹ የጀርመንን ማሊያ ለብሷል ተመልካቹ የIትዮጵያን ባንዲራ ይዞ ይዘምራል፡፡ ተመልካቹ የIትዮጵያን ባንዲራ ይዞ የጀርመንን ማሊያ ለለበሰ ቡድን መደገፉ ግራ ያጋባል፡፡ፌዴሬሽኑ ለተመልካቹ የጀርመንን ባንዲራ ይዛቹ ኑ ማለት ነበረበት፡፡ የብዙ ሐገር ብሔራዊ ቡድኖች ማሊያ ቀለሙና Aይነቱ ይታወቃል፡፡ Iንተርኔት ውስጥ ገብታችሁ ማሊያዎችን ብታዩ የAርጀንቲና ፣ የብራዚል፣ የጀርመን ወደAፍሪካ ደግሞ ስንመጣ ያናይጄሪያ፣ ጋና ፣ ካሜሩን ኬንያ የብሔራዊ ቡድናቸው ማሊያ ይታወቃል፡፡ የIትዮጵያ ግን ቀለሙ Aይታወቅም ዥንጉርጉር ነው፡፡ በብሔራዊ ቡድን ቋሚ ማሊያ መጥፋት ዋነኛው ተጠያቂ ማነው? ያለፈው Aልፏል ለወደፊቱ ግን ባንዲራ ማሊያና መዝሙር ላይ ትልቅ ትኩረት ሊደረግ ይገባል፡፡

ብሔራዊ ቡድኑ ብዙ ጊዜ ወደ

ውጭ ሲሄድ በተለይ Iትዮጵያን የሚወክለውን Aርማ፣ ባንዲራና መዝሙር ላይ ትኩረት Aለማድረጉ የቆየ ጉዳይ ሆኗል፡፡ ከመዝሙር ልጀምርላችሁ፡፡ ብዙ ጊዜ ብሔራዊ ቡድኑ ወደውጭ ሲሄድ ቡድን መሪዎች መዝሙሩን በካሴት ወይም በሲዲ ይዘው ይሄዳሉ፡፡ Eዛ ያለው ማርሽ ባንድ ያጠ ና ና ብሔራዊ መዝሙሩን ያሰማል፡፡ በ1986 ዓ.ም ወደ ቢኒን የሄደው ብሔራዊ ቡድን የጅቡቲ ብሔራዊ መዝሙር ተዘምሮለታል፡፡ በ1985 ዓ.ም ታንዛኒያ ላይ ለግጥሚያ የሄደው ብሔራዊ ቡድናችን የሱዳን ብሔራዊ መዝሙር ተዘምሮለታል፡፡ በ1995 ዓ.ም ወደ ሞሮኮ የIትዮጵያ Oሎምፒክ ቡድን ሄደ ከ1992 ጀምሮ ፌዴሬሽኑ ለተጨዋቾች ብሔራዊ መዝሙር በወረቀት Aባዝቶ በመስጠት ያስጠናቸው ነበር፡፡ በተለይ በ1993 የነበረው ታዳጊ ቡድን መዝሙሩን በደንብ ያውቁታል፡፡ ከEነዚህ ታዳጊዎች Aብዛኞቹ በ1995 በነበረው Oሎምፒክ ቡድን ተቀላቅለዋል፡፡ ይሄ ቡድን ለጨዋታ ወደ ሞሮኮ ሄደ ወደ ሜዳ ገባ ተጋጣሚያቸው ጋር ግራና ቀኝ ተደረደሩ፡፡ ብሔራዊ መዝሙር ሊዘመር ነው ፡፡ በቅድሚያ የEንግዳው ቡድን ነው የሚዘመረው፡፡ የEኛ ተጫዋቾች ለመዘመር ተዘጋጁ መዝሙሩ ተጀመረ፡፡ ሄደ። ቀጠለ። መዝሙሩን የሚያውቁት Aይደለም፡፡ የሞሮኮ Eንደሆነ ገመቱ፡፡ በቅድሚያ የEንግዳ ቡድን መዝሙር Eንደሆነ ያውቃሉ፡፡ ለምንድነው Eንደዚህ የሆነው በሚል በቅፅበት Aሰቡ፡፡ ዞር ብለው ሲያዩ Aሰልጣኛቸው ሲዘምር ያዩታል፡፡ Aጠገብ ለAጠገብ ያሉት ልጆች ‹‹

የIትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን፣ ባንዲራ Eና ህዝብ መዝሙር (የሊብሮው ገነነ መኩሪያ Eንዳዘጋጀው)

Page 41: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

43 DINQ magazine February 2011

Page 42: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 44

Page 43: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

45 DINQ magazine February 2011

Page 44: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 46

LONDON (Reuters) – A British family law firm is urging couples to take a "compatibility quiz" before getting married or deciding to live together. Bross Bennett's compatibil-ity test fo-cuses on key ques-

t i o n s about fi-nances, fam-ily ties, children and aspira-tions that most couples struggle with and might have to answer anyway if their marriage breaks down and they end up divorcing. Partner Ruth Bross com-pared taking the quiz to the kind of considerations and research an employer might make before hiring some-one. "No one who is truly com-mitted to a relationship will ever mind making the full and frank disclosure that is asked of them; if they do, you might like to ask your-self why," she said in an emailed statement contain-ing the quiz. The quiz asks about assets and how each party would like to share them, what kind of relationships they have with their extended family and friends, whether they want children, their religious views, spending habits and career plans: A copy of the quiz is below:

Finance Do you know the extent of each other's assets? How do you both view the sharing of these assets? Do you have the same attitude to saving? Will one of you want to put

into a pension what the other wants to put into a new car? Will you p o o l y o u r r e -

sources or do you want to keep everything sepa-rate? Joint ac-counts or sepa-rate? Will you contribute in proportion to your incomes, or equally? Are you going to have to pay off your partner's debts perhaps from what you thought was going to be the de-posit on your house? Family Ties What sort of relationship do you have with your extended family? Are they good at staying in touch? Are they local? Affec-tionate? Over-involved? Have you had any major fallings out?

Children Do you want children? How many? How do you want to raise your children? What sort of val-ues do you want to pass on? Do you have opposing views about the benefits of state versus pri-vate education -- and should you

be thinking now about buying in a

catchment area for a good state school?

Religion What are your religious views -- do you agree on what religion you will bring up the children in? Church/mosque/synagogue? Once a week or once a year? Or no religion at all.

Leisure and fun Do you like doing the same things in your spare time? Do you share common interests? Is your idea of a holiday lying flat on the beach for two weeks and your partner's rock-climbing?

Lifestyle What sort of lifestyle are you aiming for? Where do you want to live? Do either of you have a dream of

downsiz-ing at

some

point and l i v i n g away from

the city?

Spending Do you have an expensive shoe or gadget habit? Does one of you think of a particular purchase as an essential that the other regards as a "discretionary spend"? Do you have any other secret addic-

tions: handbags, chocolate, football? Do you gamble, online or otherwise? Work

Are your respective career paths compatible, is either of you going to have to make compromises? Are you prepared to? Will you want to give up work when you have children? What does your partner think about this and can you manage financially? What about part-time working?

Roles - traditional or modern? Will you expect to live along traditional lines: woman as homemaker and man as bread-winner? Who will organise the finances? Will household respon-sibilities be shared equally? Who will assume responsibility for paying bills? Honesty Are there any old flames for whom you still hold a candle?

_____________

Dating Section SOME POINTS TO DISCUSS

BEFORE YOU GET MARRIED, ...

Page 45: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

47 DINQ magazine February 2011

Eንደምችል ግን በወስጤ ተዘጋጅቻለሁ። ሚስት ተብዬዋ ገንዘብዋን በምን ሁኔታ Eንደምታስቀምጥ Aውቅ ሰለነበረ ደላላው Eና ጋብቻ የምትፈጽመው ልጅ በተቀጣጠርንበት ጊዜ Eና ቦታ ገንዘቡን ይዤ ተገኘሁኝ። ሁሉንም ክፍያ በማጠናቀቅ ወደ Aምባሲ ከመልስ በሁዋላ የምንገባበትን ሰAት Eስክንጠባበቅ ድረስ ምንም የሚያሰጋኝ ምንም ያስጨነቀኝም ነገር ከቶውንም Aልነበረም። የዘውትር ጸሎቴ የነበረው የAሜሪካ EግዚAብሄር ጥራኝ የሚለው ጸሎቴ የደረሰ ያሀል ብዙ ፐርሰንቱ Eንደተሳካ ሁሉ Eርግጠኛ ሆኛለሁ። Eናም Aድፍጨ ያንን ቀን መጠበቄን ቀጠልኩኝ።

ይህንን ሁኔታ በመጠባበቅ ላይ

ሳለሁ ታዲያ በኔ Eንዝላልነት የቤተሰቦቼ ሃብት Eና ንብረት በባንክ ተወረሰ በዚሁ ጦስ Aባቴ በነበረበት የደም ግፊት ህመም Aረፈ። Eናም የፈጸምኩት በደል መቼም ከቤተሰቦቼ ሆድ የማይወጣ በመሆኑ ወደ ቤተሰቦቼ የላኩት የEርቅ ምልጃ ሳይሰራ ቀረ Eንግዲህ ከሆነ Aይቀር የማልማትን Aሜሪካን ማግኘት ብችል Eንኩዋን ኪሳራዬን በተወሰነ ደረጃ Aካክሳለሁ ብዬ Aሰብኩኝ፤ ቢሆንም ሰው ካሰበው Aምላክ ያሰበው ይበልጣል … Eኔ ግን ይህን Aላገናዘብኩም፤

ሁሉም ነገር በሂደት መስመሩን ይዞ መጓዙን ቀጠለ። የመጨረሻው መጨረሻ ላይ ተደረሰ Eነሆም የደም ምርመራውን ግን ማለፍ የማልችልበት ዱብ Eዳ ተፈጠረ። Aምላኬን የቱ ጋር ይሆን ያሳዘንኩት ብዬ ለማሰብ Eንኩዋን ፋታ Eስካጣ ድረስ ተቃወስኩኝ።

ምክንያቱም የቱንም ያህል ብጠጣ የቱንም ያህል በስካር ብደክም ኮንደም ለመጠቀም በማንኛውም ጊዜ ዝግጁ መሆኔን ከልብ በሚገባ Aውቃለሁ። ቢሆንም ግን የቱንም ያህል ብጠነቀቅ ፈጣሪ ካልጠበቀኝ የEኔ ጥንቃቄ ከንቱ መሆኑን መረዳት ግን Aላቃተኝም፤ የከፈልኩት ገንዘብ መና ሆኖ ቀረ ለዚያውም የኔ ያልሆነ ገንዘብ Aንድ ቀን መዘዝ የሚያመጣብኝ የሰው ገንዘብ ፤ ሆኖም ከኔ ጋር ፕሮሰሱን የጀመረችው ልጅ ግን የሎተሪው ህልምዋ Eውን ሆኖ Aሜሪካንን ስትረግጥ Eኔ ግን ከምኞቴ Eና ከህልሜ ጋር ቀረሁ። Eናም AEምሮዬ

በትክክል ይሰራል ከሚለው ይልቅ ወደ Eብደት Eያመራ ባለበት ወቅት Aንድ መልEክት ደረሰኝ ከዚያው ከሃገር ውስጥ፤ Eዚያ ሚስቴ የምታመልክበት Eኔም ለተወሰነ ጊዜ ቡና በመካደም ያገለገልኩት ባለ Aምልኮ ሰው Aስጠርቶኝ የሆነውን ሁሉ Eንደሚያውቅ Eና ከባለቤቴም ጋር ምንም ችግር ሳይፈጠር ትዳራችን Eንዲቀጥል Eንደሚያደርግ Eና Eሱ Eስካለበት ጊዜ ድረስ Eንዳገለግለው Aዘዘኝ።

ትግስቴ ቢያልቅም ሁሉም ነገር በሱ Aማካኝነት Eንደሚሳካልኝ ሲነግረኝ Eንደገና Eውነተኛው Aምላክ

Eያለ በሰው Eያመንኩኝ የቱን ያሀል ህልሜ ሊሳካ የሚችለው ምን ያህሉ Eንደሆነ መገመት ባያዳግትም Eኔ ግን ከመቸኮሌ የተነሳ ብቻ ሳይሆን Eምነቴ በፈጣሪዬ ላይ ደካማ በመሆኑ የተነሳ በመሆኑ ቀጣዩ ህይወቴ ከህልሜ ከAሜሪካ ጋር Eንደተቆራረጠ ባምንም ያብዙ ተከታዮች ያሉት ሚስቴም ከፈጣሪ ባልተናነሰ የምታመልክበት ሰው Eንደልቡም ያዘኝ ያዘ፤ታዲያ ከዛሬ ነገ የተለወጠ ነገር ይከሰታል ብዬ ባስብም ጊዜው Eየራቀ Eኔም Eዚያው በAገልጋይነቴ ቀጠልኩኝ።

ሚስቴም ብትሆን በዚያ ህይወት Aብረን የባለ Aውሊያ Aምልኮ ባለቤት የሆነው ሰው Aገልጋይ ከሆንኩኝ በሁዋላ በተወሰነም ቢሆን Eየታዘዘችኝ ለወራት ጊዜያት Aሳይታኝ የማታውቀውን የባልነት ክብር ትሰጠኝ ጀመረ። ግን ምን ያደርጋል በAንድ ክፉ Aጋጣሚ ያልታሰበ መጥፎ ክስተት ተፈጠረ……ነገሩን ማንም ቢሆን ለማመን የሚቸገርበት ነው መጥፎ ክስተት…….፤ ሁኔታው ትንሽ ይከብዳል Eሷ Eና Eኔ ብቻ Eንደምናውቀው ለንግድ ቤቱ የሚጠቅም Eቃ ከAዲስ Aበባ ላመጣ መሄድ ነበረብኝ። Eናም በዚያ መሰረት ወደ Aዲስ Aበባ ጉዞ ጀመርኩኝ የሆነው ሆኖ ታዲያ Eንደ Aጋጣሚ ሆነ Eና ወደ Aዲስ Aበባ ጉዞ Eያደረግኩኝ ሳለ ከባድ Aስፈሪ

ይሁን ምንም የበተሰቦቼን Aቋም ሰለምታውቅ ከጎኔ መገኘቷ Aልሞቃትም Aልበረዳትም፤ የAንድ ጣሪያ ስር ኑሮ ከመጀመሩ በጥቂት ወራቶች ውስጥ ከሳስሬ ባዶ Eጄን ቀረሁ። .... ብለን ነበር ክፍል Aንድን ያቆምነው። ክፍል ሁለት Eነሆ ... Eንዲያውም የዊስኪ ቤቱ ካሸሪ ሆኔ Aረፍኩት፣ መሳቂያ Eና መሳለቂያም ሆንኩ። ውሎ Aድሮም ሁኔታዎች Eየተለዋወጡ Aጅሪት ውጪ ማደር ሁሉ Aመጣች፤ በህይወቴ ሁሉ Eመኘው የነበረውን የባህር ማዶ ናፍቆቴን በገንዘብ ሃይል Eንኩዋን Eውን Eንዳላደርገው ገንዘቤ ከEጄ ላይ Eርግፍ ብሎ በማለቁ ሳይሳካልኝ ቀረ። ቢሆንም ዲቪ በመጣ ጊዜ መሙላቴን Aላቁዋረጥኩም ። ከቀን ቀን ግን ሁሉ ነገር Eየተመሰቃቀለ መጣ። Eንዲያውም በጽናት Aምነው የነበረውን Aምላኬንም በመካድ ከዚችው ሚስት ተብዬ ጋር ናዝሬት ያለ Aንድ Aምልኮ ቤት በመመላለስ የማይሞላ ህይወት Eገፋ ገባሁ። Eንዲያውም የሃሳበህ Eንዲሳካ ተብዬ ቀሚስ ለብሼ ልዩ መንፈሱን ለማገልገል በሳምንት ሁለት ቀን Eየተገኘሁ ቡና የማፍላት Aምልኮታዊ ግዴታም ተሰጠኝ። Eንዲያውም የAምልኮው ባለቤት የህልምህን ፍላጎት Eሞላለሃለሁ Aሜሪካ Eልክሃለሁ ባለኝ ቁጥር ልቤ ክፉኛ Eየጓጓች በAገልግሎቴ ቀጠልኩኝ፤ ቢሆንም ግን ትዳር የተባለው ነገር በኔ በኩል ትልቅ ደንቃራ Aጋጠመው። ከሷም ብሶ በላዬ ላይ የምታቀያይራቸው ወንዶች ብዛት ከቀን ወደቀን Eየጨመረ መጣ። ትቻት Eንዳልሄድ መሸሸጊያ ማምለጫ Aጣሁኝ። Eናም Eኔም Aማራጭ ያልኩትን የሷ ዓይነቱን ኑሮ ተያያዝኩት ልክ Eንደርስዋ ሁሉ Eሷን መርሳት Eስክችል ድረስ Eኔም መቅበጤን ቀጠልኩበት። ከዚያችም ከዚችም መተኛቴን ተያያዝኩት። በዚሁ ሁኔታ ለAንድ Aመት ያህል Eንዳሳለፍኩኝ Aንድ Aጋጣሚ ተከሰተ Eና በAዲስ Aበባ ደላላዎች Aማካኝነት ዲቪ ደርሶዋት ነገር ግን ወጪዋን መሸፈን የማትችል ልጅ Aገኘሁኝ። Eናም Eስዋ የምትፈልገው በውሸት ጋብቻ ወጪዋን ሸፍኖ የEድሉ ተጠቃሚ የሚሆን ሰው Eንደምትፈልግ ደላላዎቹ በነገሩኝ መሰረት ሌላ ሌላውን ሳላስበው ዝም ብዬ ገንዘቡ Eንኳን በEጄ በሌለበት ሁኔታ ተስማማሁኝ። ገንዘቡን ከየት E ን ደ ማ መ ጣ ው E ን ኳ ን Aልተዘጋጀሁም። ግን ምን ላደርግ

የመኪና Aደጋ Aጋጠመኝ። በAደጋውም ታዲያ በሚገርም ሁኔታ ህይወቴ ተረፈ Eና Aደጋ ከደረሰበት መኪና ወስጥ የተጎዱ ሰዎች ወደ ሃኪም ቤት ሲወሰዱ Eኔንም Aብረው የወሰዱኝ ቢሆንም ነገር ግን ምንም Aይነት ጉዳት ሳይደርስብኝ ወደ ቤቴ Eንድሄድ ተደረኩኝ ጉዱ ታዲያ የተፈጠረው ወደ ቤቴ ስሄድ ነው። ሰAቱ ወደ Eኩለ ቀን ከሰAት በሁዋላ በሚባልበት የጊዜ Aቆጣጠር ግድም ነው፣ Eናም ከዚያ Aስከፊ Aደጋ ያተረፈኝን Aምላኬን Eያመሰገንኩኝ ከምኔው ሚስቴን

Aግኝቼ ሁኔታውን በ ነ ገ ር ኩ ዋ ት E ያ ል ኩ ኝ Eየተጣደፍኩ ነው ከቤት የደረስኩት ማንም ሊያስበው የሚከብደው መጥፎ የሚባል Aይነት ሁነታ ነው የገጠመኝ የግቢውን በር ከፍተውልኝ ስገባ

በቀጥታ የቤት ሰራተኛዋ ተንደርድራ ወደ Eኔ በመምጣት Aንዳች ነገር ልትነግረኝ Eንደፈለገች ሁሉ ደርሶ Aፍዋ ሲተሳሰርባት Aይቼ ተናደድኩኝ……Eንደገናም ደግሞ የደረሰብኝን Aደጋ ልበለው መቼም Eኔ ባልጎዳም Aብረውኝ ከተሳፈሩት መንገደኛዎች በAብዛኛው ከፍተኛ ጉዳት ስለደረሰባቸው ምን Aልባትም ባለቤቴ ሰምታ ቤተሰብ ተረብሾ ይሆናል ብዬ ገመትኩኝ። Eና የAፍዋን መተሳሰር በትግስት ጠብቄ የምትለኝን ስጠባበቅ የተዘበራረቀ ነገር ስታወራ ትቻት በቀጥታ ሳሎኑን Aልፌ ወደመኝታ ቤት ስዘልቅ ያለወትሮው የመኝታ ቤት በር ተቆልፎዋል Aዲስ ነገር በመሆኑ ደንገጥ Aልኩኝ ። Eንደወትሮዬ ሁለም Eንደማደርገው የበሩን መክፈቻ Eጄታ Eንደመጠምዘዝ Eያደረግኩኝ Aዟዟርኩት። Aልከፈትም Aለኝ ከውስጥ ይዘጋ ከውጭ ማወቅ Aልቻልኩም ለጊዜው Eዚያው በራፉ ላይ ቆሜ ጥቂት Aሰብኩኝ ምን የተፈጠረ ነገር ኖሮ ነው የመኝታ ቤታችን ተቆለፈ ? ብዙ Aሰብኩኝ ለምን ? ……

______________

(ክፍል 3 ይቀጥላል)

….. Aሜሪካ ጥራኝ……Eንደተመኘሁዋት Aገኘኋት ...

(ባለታሪኩ ኤም.ዋይ AርትOት ልUሉ - ዘAትላንታ) ክፍል 2

እንዲህ ነው ነገሩ

Page 46: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 48

Page 47: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

49 DINQ magazine February 2011

Page 48: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 50

25% off—first visit Specialize in cut style updos

and Brazilians treatment

Page 49: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

51 DINQ magazine February 2011

446 N. Indian Creek dr,

Clarkston, GA 30021

Page 50: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 52

Birr Gets a Fresh

New Mint It's bright and shiny! And promises to revolution-ize the act of tipping i n Ethio-p i a l i k e n o t h -i n g before it except for inflation of course. The recently intro-duced coin for a birr has been

a hot topic in the past few weeks although there seems to be some ambivalence as to whether it’s a good or bad thing. Currency or money is mainly classified into paper currency, metallic currency (coins) and in more advanced financial sys-tems, deposits and credit as well. Paper currency is the more con

venient of the contemporary forms of exchange because it is

easy to carry and conveniently accessible. Metallic currency is mostly considered inconvenient because of the bulk. However, coins have much longer dura-bility (a minimum of ten years) than paper currency (which lasts an average of three years). Which is why the National bank of Ethiopia seems to have de-cided to regress back to coin currency, by introducing the first coins ever for one birr this month. As anyone who has held a well worn birr can attest to, the paper note definitely does not age gracefully and appar-

ently does so at a rate most of its users could hardly imag-ine. In any case, it’s on its way out and it is doubtful whether there will be any tears shed upon its final departure. Ex-cept perhaps for mi-nivan weyalas who

may find it a bit of a workout to carry the equivalent amount of paper birrs they normally carry, in coins. The official tender for min-ting the new coins was won by a Canadian mint some time ago, for 400 million coins with each coin costing 0.75 cents to produ-ce. The coin has the trademark lion’s head on one side and a scale on the other, with a golden center and silver edges. ______________________ (Source: horizon Ethiopia

የፌስ ቡክ ባለቤት በAጭር ጊዜ ቢሊየነር ነው ተብሏል .. ለመሆኑ ማርክ ዘከርበርግ ይህንን ሃብቱን ያገኘው Eንዴት ነው? ከዚህ ቀጥሎ Eናያለን። በፌስ ቡክ ለመጠቀም Aይከፈልም፣ ባለቤቱ ደግሞ ቢሊየነር ነው .. Eንዴት። ባለፈው ዓመት ብቻ ፌስ ቡክ ዓመታዊ ገቢው 500 ሚሊዮን ዶላር ነበር። ያ ማለት ፌስ ቡክ ከጀመረበት ከ2007 ጀምሮ ገቢው በጣም Eየጨመረ ነው የመጣው ማለት ነው። የፌስ ቡክን የገቢ ምንጭ ለማወቅ፣ ፌስ ቡክ የገንዘብ ምንጩን ከማን Eንዲሆን ነው ያደረገው? ብለን ብናስብ የተለያዩ መልሶችን Eናገኛለን። የወጪና ገቢ ሰንጠረዡ Eንደሚያሳየው ዋ ና ው ገ ቢው ሁ ላ ች ሁም Eንደምትገምቱት ማስታወቂያ ነው። ከማስታወቂያ Eንዴት ገንዘብ Eንደሚያገኝ ባጭሩ Eናሳያችሁ። የፌስ ቡክ Aካውንት ያላችሁ በሙሉ የራሳችሁን ፕሮፋይል ስትከፍቱ በስተቀኛችሁ በርካታ ቁርጥራጭ ማስታወቂያዎች ታገኛ ላችሁ። ከፈለጋችሁ ለምታዩት ማስታወቂያ ከሥሩ Aልወደውም (በፌስ ቡክ ቋንቋ

Aውራ ጣትን ወደታች) ወይም Eወደዋለሁ (Aውራ ጣት ወደ ላይ) ማድረግ ትችላላችሁ። Aልወደውም ካላችሁ ያ ማስታወቂያ ተመልሶ Aይመጣም። በራሳችሁ የፌስ ቡክ መዝገብ ውስጥ የሚመጣውን ማስታወቂያ ተቆጣጣሪዎች Eናንተ ናችሁ ማለት ነው። ማስታወቂያዎች Eንደሌሎቹ ድረ ገጾች ለሁሉም Aንድ ዓይነት ማስታወቂያ ፌስ ቡክ ላይ Aይደረግም። በያንዳንዱ ሰው መዝገብ ላይ የሚቀመጡት ማስታወቂያዎች የሞላችሁትን የማንነት መግለጫ ዝርዝር ግምት ውስጥ ያስገባ ነው። ሙዚቃ በጣም Eወዳለሁ ብሎ የሞላ የፌስ ቡክ ተጠቃሚ በርካታ የሙዚቃ ሲዲ ማስታወቂያዎች ሊደርሱት ይችላሉ። የምወደው ሽርሽር ነው ብሎ ፍላጎቱን የገለጸ የክሩዝ መርከብና የመኪና Aከራይ ማስታወቂያ ሊደርሰው ይችላል። ስፖርት በጣም Eንደሚወዱና ስፖርተኛ Eንደሆኑ ከተናገሩ የAዲዳስና ናይክ ማስታወቂያዎች ናቸው Eርስዎ ገጽ ላይ የሚመጡት። Eናም ፌስ ቡክ ማስታወቂያዎቹ Eንደግልሰቦች ፍላጎት Eንዲሆኑ በማድረጉ Aስጨናቂና የሚያማርሩ Aይነት ማስታወቂያዎች

Aያጋጥሙም። የማይፈልጉት ማስታወቂያ Eንኳን ቢመጣ ፣ ሌላ ጊዜ Eንዳይመጣ Aድርገው ማስወጣት መቻልዎ በራሱ ነጻነትን ስለሚሰጥ የማስታወቂያ ተጠቃሚዎቹን ቁጥር ጨምሮታል። ያ ደግሞ ብዙ ማስታወቂያዎች ወደ ፌስቡክ Eንዲመጡ Aስችሏል። የፌስ ቡክ ስጦታ ገጽ ሌላው የፌስ ቡክ ገቢ ማግኛ ነው። የፌስ ቡክ ጓደኞችዎ የልደት ቀናቸውን በቀላሉ ያሳውቃሉ። በ Eርስዎ ስር ያሉ ጓደኞችዎም የተወለዱት መቼ Eንደሆነ ራሱ ፌስ ቡክ ይንገርዎታል። ነገሮ ግን ዝም Aይልም። Aጠገቡ የልደት ቀን ስጦታዎች ደስ በ ሚ ል መል ክ A ስ ቀ ምጦ ይጠብቅዎታል። ከዚያ ከሚታዘዝ ስጦታ ሁሉ ፌስቡክ የራሱን ድርሻ ይወስዳል። ማጫወቻ ሜዳን በማዘጋጀትም ፌስ

ቡክ ገንዘብ ያገኛል። ፌስ ቡክ የተለያያ ዓይነት የንግድ ኩባንያዎችን የሚስብበት መንገድ Aለው። በርካታ የፌስ ቡክ ተጠቃሚዎች ወጣቶች በመሆናቸው የጌም ማጫወቻ ኩባንያዎች ሊንካቸውን ከፌስ ቡክ ጋር Eንዲያያይዙ ይፈቀድላቸዋል። Eነዚያ ኩባንያዎች ማንም Eነሱ ድረ ገጽ ላይ መሄድ ባይችል . ፌስ ቡክ ላይ ስላለ ብቻ በነሱም የሚጠቀምበት መንገድ Aለ .. Eናም ከያንዳንዱ ተጠቃሚ ፌስ ቡክ የራሱ ድርሻ Aለው። Eንግዲህ 500 ሚሊዮን ተጠቃሚ ያለው ፌስ ቡክ ከዚህ ሁሉ ሰው ውስጥ በማስታወቂያዎች የሚጠቀሙ በርካታ ሚሊየኖች Aሉት። Aሁን የገንዘቡን ምንጭ በጥቂቱ ተረዳችሁ? .. Eኛም Aንድ ነገር ፈጥረን Eንድንጠቀም Eግዜር ይርዳን።

ETHIOPIA

ለግንዛቤዎ

አዲሱ የኢትዮጵያ አንድ ብር

Page 51: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

53 DINQ magazine February 2011

የሚከራይ ኮንዶ * 2 መኝታ ቤት፣ 1 1/2

መታጠቢያ ቤት ኬብልና ውሃ፣ ባስ Aለው

650 / በወር (ክላርክስተን Aካባቢ) (404) 246 8940

__________________

የሚከራይ ክፍል* 1መኝታ ቤት፣ የራሱ መታጠቢያ ቤት፣ ኬብል፣ ላውንድሪ፣ Iንተርኔት..

Iንዲያን ትሬል Aካባቢ $300/በወር

ስልክ 404 819 0521 _________________

የሚከራይ ክፍል* 1 መኝታ ቤት፣ 1

መታጠቢያ ቤት - 599/በወር ኖርዝ ሌክ

ሞል Aካባቢ (404) 314 9742

_________________

የሚከራይ ክፍል* 2 መኝታ ቤት - 2 ሙሉ

መታጠቢያ—699/በወር ክላርክስተን Aካባቢ

(404) 246 8940 _________________

የሚከራይ ቤት* 2 መኝታ ቤት፣ 2 1/2

መታጠቢያ፣ ለባስ የተመቸ፣ ሰፈር ስቶን ማውንቴን

Aካባቢ፣ $625 /በወር .. 404 783 3880 ይደውሉ ____________________

የሚከራይ ቤት * 1 መኝታ ቤት፣ 1

መታጠቢያ ቤት፣ የራሱ ማብሰያ ቤት ያለው፣ ቦታው

ኤጅውድ Aካባቢ ክፍያ በወር $399.00

ስልክ (404) 246 8940

_______________

የሚከራይ ክፍል*

- 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ ንጹህ ቤት ፣ ባስ

Aለው፣ $450 በወር፣ ሰፈሩ Aልፋሬታ

በ770 757 4745 ይደውሉ

_________________

የሚከራይ ታውን ሃውስ*

•2 መኝታ፣ 21/2 መታጠቢያ፣ ባስ መስመር Aለው፣ $699/በወር (ውሃና

ጋርቤጅ ጨምሮ)፣ ዶራቬል Aካባቢ በ678 447 7103

ይደውሉ _________________

የሚከራይ ቤት* • 1መኝታ ቤት፣ 1መታጠቢያ፣ ጣውላ ወለል፣ ማጠቢያና ማድረቂያ ያለው፣

መዋኛ፣ መዝናኛ ያለው. ሰፊ ክፍል

$499/በወር ሎውረንስ ቪል Aካባቢ በ770 374 3170

ይደውሉ _________________

የሚከራይ ቤት* - 2 መኝታ ቤት፣ 2 1/2 መታጠቢያ፣ ስቶሬጅ፣

Iንዲያን ትሬል Aካባቢ $850/በወር (ውሃን ጨምሮ)

በ770 310 0049 ይደውሉ።

_________________

የሚከራይ ኮንዶ* • 3 መኝታ ቤት፣ 2.5

መታጠቢያ ቤት፣ 24 ሰAት ጠበቃ፣ ልዩ መግቢያ ያለው፣

Aትላንታ ኤርፖርት Aካባቢ $799/በወር

በ404 519 0438 ይደውሉ _________________

የሚከራይ ክፍል* 1 መኝታ ቤት፣ የራሱ መታጠቢያ ያለው፣ ነጻ Iንተርኔት $350 በወር

(ከነዩቲሊቲው) ሰፈሩ ፕሌዘንት ሂል-

ሎረንስቪል በ404 729 5511 ይደውሉ

________________

የሚከራይ ቤት* • 2 መኝታ ቤት፣ 2

2/12 መታጠቢያ ቤት፣ ማጠቢያና ማድረቂያ፣

ለትራንስፖርት የሚመች ፣ የታጠረ፣

ጣውላ ወለል ክላርክስተን፣ ፖንስ ዲ

ሊዮን ላይ $699/በወር

404 510 2720 ____________

የሚክራይ ቤት 2 መኝታ ቤት

- ለትራንስፖርት የሚመች -ባንክ -ግሮሰሪ Aጠገቡ የሆነ

ለAንድ ክፍል በወር $299 ሰፈሩ ስቶን ማውንቴን ነው

(404) 297 6866 _____________

የሚከራይ ቦታ ወይም የሚሸጥ ቤትና Eቃ ካልዎት ይደውሉልን!

ድንቅ

የሚከራይ

የቤት Eድሳት በAገር ቤት

ዛሬ ናቪጌተሩ የሚጠቁመው ሰለቤት Eድሳት ነው፤ ለበርካታ ዘመናት በሰው ሃገር Eየተንከራተታችሁ ያፈራችሁትን ንብረት ጥሪታችሁን የተወለዳችሁበትን Eና ያደጋችሁበትን ቤት ለማሳደስ ስታውሉት ሳይ Eንዴት Eንደምደሰት Aትጠይቁኝ። ምክንያቱም የትም ከሚባክን ለEንዲህ Aይነት ቁም ነገር ሲውል ያኮራልና ነው፤ ታዲያ ምን ሆነ መሰላችሁ ቤት ሲታደስ የሚቀየረው ነገር Aብሮ ቢቀየር Aይከፋም። የጭቃ ቤት ወደ ብሎኬት፤ ኮርኒስ ከጨርቅ ወደ ፋይበር፤ ወለል ከጣውላ ወደ Aማረ ምንጣፍ፤ (ወይም ከምንጣፍ ወደ ጣውላ) የግድግዳ ቀለምም ከደመቀች ወደ ተሻለች፤ ግቢም ከድንጋይ ንጣፍ ወደ ቴራዞ ተቀይሮ ቤት ውስጥ ያሉ ቁሳቁሶች ግን Eዚያው የድሮው ባለ Eንጨት መደገፊያ ሶፋዎች ሲሆን ይደብራል። Aንዳንድ ጊዜ ቤቱ ላይ ብለን የምናወጣቸው ወጪዎች ተቀንሰው በቤት ውስጥ Eቃዎች ቢተኩ ሳይሻል Aይቀርም። ቤት Aድሰን ዲዛይኑ ሲቀየር ቤተሰቡ በቀላሉ Eንዲጠብቀው ተደርጎ ቢሰራም Aይከፋም። ከጥግ Eስከ ጥግ በምንጣፍ ባለሙያ ተነጥፎ የጽዳቱ ነገር ካልታሰበበት Aስቸጋሪ ነው። በAዲስ Aበባ Aቧራ ቫኪዩም ክሊነር ከሌለ ችግር ነው። ጥራቱን የጠበቀ ምንጣፍ መጠቀም Aስቸጋሪ ነው የሚሆነው። ብዙ Aይደለም Eንጂ Aንዳንድ ስህተቶች Aስተውያለሁ፤ ቤቱ ጠባብ Eና መናፈሻ ሳይኖር ውደና ትልልቅ ሶፋዎችን መግዛት፣ የምግብ ጠረጴዛ ከነትልልቅ ወንበሮቹ ትልቅ የቴሌቪዥን ማስቀመጫ ራክ Eንዲሁም ትልቅ የEቃ መደርደሪያ ኮንትሮል ቡፌ ተጨናንቀው ይቀመጣሉ። ይሄ ከፈረሱ ጋሪው ቀደመ Aይነት ነው ፤ Eንደዚህ Aይነት ቤት ውስጥ መቀመጥ በራሱ ምን ማለት ይሆን? ሁሉ ነገር በAግባቡ Eና በቦታው ሲቀመጥ ጥሩ ነው። የሚረባ ቁልፍ በሌለው ቤትና በቀበሌ ቤት Eየኖሩ ፍላት ስክሪን ቲቪ መግዛት ሌባን ና ብሎ Eንደመጋበዝ፣ ቤተሰብ ላይ Aደጋ መጥራት ነው። ስለዚህ Aገር ቤት ሆናችሁ ለቤተሰብ Eቃ መግዛትና ቤት ማሳደስ ስታስቡ፣ የቱ ይሆናል Aይሆንም የሚለውን በደንብ ሰው Aማክሩ . Eኔ ናቪጌተሩም በዚህ በዚህ ጥሩ Aማካሪ ነኝ። ያው በድንቅ በኩል Eገኛለሁ። ወላጆች ሁልጊዜም በሚያዩት ነገር ደስተኞች ናቸው፤ ”Eድሜ ለልጄ ከሰው Aላሳነሰኝም…ከሰው Aላሳነሰችኝም” የሚለው በትንሽ ነገር ነው። ስለዚህ ምንም ነገር ከመደረጉ በፊት መመካከሩ ይበጃል፤ መቼም በጋራ ሽንት ቤት ላይ ባኞ መስራት Aይቻል ነገር ሆኖ ነው Eንጂ ደግሞ Iትጲያዊ ለቤተሰቦቹ? ሟች Eኮ ነው። የማይበላሸው ናጊጌሽን ጥቆማውን ወደፊትም ይቀጥላል።

ልጅ Eንጠብቃለን Aድራሻችን ስቶን

ማውንቴን ፣ ሬዳን Eና ኮቪንግተን መንገዶች መገናኛ ላይ ነው። የትም መሄድ ቢፈልጉ ልጅዎን

ቤታችን ካመጡ ልንጠብቅልዎ Eንችላለን ለልጆች ፍቅር Aለን። በ 404 247 2129

ይደውሉ

ልጅ የሚጠብቁልን Eንፈልጋለን ከኛ ጋር Eየኖሩ

ልጅ የሚጠብቁልን Eንፈልጋለን

(404) 702 4820 / (770) 378 8856

ልጅ Eንጠብቃለን

ከሰኞ Eስከ Eሁድ ድረስ ልጅዎን Eኛ ዘንድ

ካመጡ በፍቅርና በጥንቃቄ Eንጠብቅልዎታለን። Aድራሻችን Iንዲያን ክሮሲንግ ላይ ነው፣ በ 404 849 3748 የምስራች ብለው

ይደውሉ።

Page 52: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 54

Page 53: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

55 DINQ magazine February 2011

Page 54: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 56

Page 55: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

57 DINQ magazine February 2011

Page 56: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 58

Page 57: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

59 DINQ magazine February 2011

Page 58: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 60

Page 59: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

61 DINQ magazine February 2011

«ባል ሚስቱን በሥራ ቢረዳት ፣በቤት ውስጥ ቢተጋገዙ፣ የባል ትምክህት ቀርቶ የሚስት ተጨቋኝነት ተወግዶ በEኩልነት ቢኖሩ፣ ባሎች በልጆች Aስተዳደግ፣ በማEድ ቤት Aስተዳደር፣ የቤት ቀለብ በመግዛት ቢሳተፉ» Eየተባለ በተለያዩ Aጋጣሚዎች ሃሳቦች ይሰነዘራሉ፣ ትምህርቶች ይሰጣሉ፣ ቅስቀሳዎች ይደረጋሉ፡፡ ሃሳቦቹ መልካሞች ቢሆኑም Eጅግ ግን የዘገዩ ናቸው፡፡ ምክንያቱም Eነዚህ ሃሳቦች የሚነሡትና Eንዲተገበሩም የሚፈለጉት Aብዛኞቹን ሊለወጡበት በማይችሉበት፣ ያለበለዚያም ጥቂት ለውጦችን ብቻ በሚያመጡበት ደረጃ ላይ ከደረሱ በኋላ ነውና፡፡ ባልነት ማኅበረሰቡ ሲሠራው የሦስት ነገሮች ድምር ውጤት Aድርጎ ነው፡፡ የወንዴነት፣ የወንድነት Eና የAባ ወራነት፡፡ «ወንዴነት» በተፈጥሮ የሚገኝ ጾታ ነው፡፡ ወንድነት Eና Aባ ወራነት ግን ማኅበረሰቡ የሚፈጥራቸው ናቸው፡፡ ለዚህም ነው «ወንዴን ፈጣሪ ባልን ግን ማኅበረሰቡ ይፈጥረዋል» የሚባለው፡፡ በኛ ማኅበረሰብ ዘንድ «ወንድነት» የተፈጥሮ ጾታን ብቻ Aያመለክትም፡፡ ወንድነት ጀግንነትን፣ Aሸናፊነትን Eና ታላቅነትን የሚያመለክትም ነገር ነው፡፡ ወግድልኝ ድጓ ወግድልኝ ቅኔ ወንዶች ከዋሉበት Eውላለሁ Eኔ በሚለው የAርበኛነት ግጥምም

«ወንዶች» ብሎ የጠራቸው «ጀግኖች»ን ነው፡፡ «ወንድ» የሚለው ስያሜ ለሴቶችም ሊሰጥ የሚችል ቅጽል ነው «Eርሷ Eኮ ወንድ ናት» Eንዲሉ፡፡ Eንዲያም ቢሆን Eንኳን ማኅበረሰባችን ይህንን ስያሜ ለሁለቱ ጾታዎች የሚሰጥበት መንገድ ይለያያል፡፡ ማኅበረሰባችን «ወንድነት» ከወንዴነት ጋር የተያያዘ Eንዲሆን ይፈልጋል፣ ይጠብቃል፡፡ ወንድነትን ከሴቴነት ጋር Aብሮ Eንዲኖር ግን Aይጠብቅም፡፡ ለዚህ ነው «ወንዱ

ልጅ Eንደ ሴት Aለቀሰ» በማለት ማልቀስ ከወንድ የማይጠበቅ፣ ሴት ብታደርገው ግን የማያስገርም ነገር Aድርጎ የሚገልጠው፡፡ በሌላም በኩል በሴቷ ዘንድ የጀግንነት ሥራ የታየባት Eንደሆነ በዚያው በሴትነትዋ Eንደማድነቅ ጉድ በል ጃን Aሞራ ተደነቅ ስሜን ሴቷ ልጅ Eንደ ወንድ ነዳችው ነጩን

በማለት በጣልያን ጦርነት ጊዜ የገጠመው ለዚህ ነው፡፡ ይህም ከወንዶቹ የሚጠበቀውን ሴቷ ልጅ መሥራቷን ለማመልከት ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ «ሴቴነት» Eና «ሴትነትም» Eንዲሁ ይለያያሉ፡፡ «ሴቴነት» ጾታ ነው፡፡ «ሴትነት» ግን ማኅበረሰቡ የሚፈጥረው ገጸ ባሕርይ ነው፡፡ ሴትነትን ከሴቴ ጾታ ጋር ብቻ ሳይሆን «ከመሸነፍ፣ ከማልቀስ፣ ከመፍራት Eና ጠባየ ስስ ከመሆን» ጋር ማኅበረሰቡ Aያይ ዞታል፡፡ ይህንኑ በባሰ ሁኔታ ለመግለጥም «ሴታ ሴት»

የሚል ቃል ጨምሮለታል፡፡ ሴቶቹ Eንኳን ራሳቸው ከወንዶቹ ጋር ሲጣሉ ድፍረት በተሞላው ልብ «ቀሚስ ብለብስ ሴት Eንዳል መስልህ» Eያሉ ይናገራሉ፡፡ «ፈሪ Eንዳልመስልህ» ማለታቸው ነው፡፡ ችግሩ ግን «ሴትነት» ከሴቴዎች የሚጠበቅ፣ቢከሰት የማይገርም ነገር ተደርጎ ሲወሰድ፣ በተቃራኒው ከወንዴዎች የማይጠበቅ Eና የሚያሳፍር ነገር ተደርጎ መወሰዱ ነው፡፡ ወደ ገጽ 67 ዞሯል

በዳንኤል ክብረት—አውሮፓ

ሴትነት Eና ወንድነት ማኅበረሰባችን ለሁለቱ ጾታዎች ያለውን Aመለካከት፣

ደረጃ Eና ከሁለቱ ጾታዎች የሚጠብቀውን ነገር የሚያመለክቱ ራሱ ማኅበረሰባችን የፈጠራቸው ነገሮች ናቸው፡፡ በዚህም የተነሣ Aብዛኛውን ጊዜ «ባልነት» የሦስት ነገሮች ድምር ውጤት Eንዲሆን Aድርጎ ማኅበረሰቡ ቀምሮ ሠርቶታል፡፡ ወንዴነት፣ወንድነት Eና Aባ ወራነት፡፡ ማኅበረሰቡ «ወንድ» የተባለውን ገጸ ባሕርይ ሲቀርጸው Aደባባይ ከመዋል ጋር፣ ገድሎ ከመፎከር ጋር፣ ኃይልን ከመጠቀም ጋር፣ ከAሸናፊነት ጋር ነው፡፡ «ሴትነት»ን ደግሞ ቤት ውስጥ ከመዋል፣ ከተሸናፊነት፣ ከማጀት Eና ከጭምትነት ጋር Aያይዞታል፡፡ በዚህም ምክንያት ማኅበረሰባችን ለወንዶች ይሰጠው የነበረውን ቦታ ያህል ለሴቶች ሊሰጥ Aልቻለም፡፡ ሴት ስትወለድ Aንድ ጊዜ ወንድ ሲወለድ ሦስት ጊዜ Eልል የሚለው ወንዴነትን ከጀግንነት ጋር ስለሚያያይዘው ነው፡፡ ለብዙ ዘመናት ወንድ ነገሥታት ከሚስቶቻቸው ጋር ሲነግሡ Eንዳልኖሩ ሁሉ Eቴጌ ዘውዲቱ በነገሡ ጊዜ ባላቸው Aብረው Eንዳይነግሡ የተደረገው ከዚሁ የማኅበረሰቡ Aመለካከት የተነሣ ነው፡፡ ባላቸው ከነገሡ መንግሥቱን ይቀናቀናሉ፣ በኋላም የፈለግነውን ለማስደረግ Eምቢ ብለው ክንዳቸውን ያሳያሉ ተብሎ ተፈርቶ፡፡

ባልን ማን ፈጠረው?

ጉድ በል ጃን Aሞራ ተደነቅ ስሜን ሴቷ ልጅ Eንደ ወንድ ነዳችው ነጩን

Page 60: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 62

Page 61: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

63 DINQ magazine February 2011

Page 62: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 64

Page 63: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

65 DINQ magazine February 2011

Dear parents, Like so many Americans all across the country, Barack and I were shocked and heartbro-ken by the horrific act of vio-lence committed in Arizona this past weekend. Yesterday, we had the chance to attend a memorial service and meet with some of the families of those who lost their lives, and both of us were deeply moved by their strength and resilience in the face of such unspeakable tragedy. As parents, an event like this hits home especially hard. It makes our hearts ache for those who lost loved ones. It makes us want to hug our own families a little tighter. And it makes us think about what an event like this says about the world we live in – and the world in which our children will grow up. In the days and weeks ahead, as we struggle with

these issues ourselves, many of us will find that our chil-dren are struggling with them as well. The questions my daughters have asked are the same ones that many of your children will have – and they don’t lend themselves to easy answers. But they will provide an opportunity for us as parents to teach some valuable lessons – about the character of our country, about the values we hold dear, and about finding hope at a time when it seems far away. We can teach our chil-dren that here in America, we embrace each other, and sup-port each other, in times of crisis. And we can help them do that in their own small way – whether it’s by sending a letter, or saying a prayer, or just keeping the victims and their families in their thoughts. We can teach them the value of tolerance – the practice of as-

suming the best, rather than the worst, about those around us. We can teach them to give others the benefit of the doubt, particularly those with whom they disagree. We can also teach our chil-dren about the tremendous sacri-fices made by the men and women who serve our country and by their families. We can explain to them that although we might not always agree with those who represent us, anyone who enters public life does so because they love their country and want to serve it. Christina Green felt that call. She was just nine years old when she lost her life. But she was at that store that day because she was passionate about serving

others. She had just been elected to her school’s student council, and she wanted to meet her Con-gresswoman and learn more about politics and public life. And that’s something else we can do for our children – we can tell them about Christina and about how much she wanted to give back. We can tell them about John Roll, a judge with a reputation for fairness; about Dorothy Morris, a devoted wife to her husband, her high school sweetheart, to whom she’d been married for 55 years; about Phyllis Schneck, a great-grandmother who sewed aprons for church fundraisers; about Dorwan Stoddard, a retired con-struction worker who helped neighbors down on their luck; and about Gabe Zimmerman, who did community outreach for Congresswoman Giffords, work-ing tirelessly to help folks who were struggling, and was en-gaged to be married next year. We can tell them about the brave men and women who risked their lives that day to save others. And we can work to-gether to honor their legacy by following their example – by embracing our fellow citizens; by standing up for what we believe is right; and by doing our part, however we can, to serve our communities and our country. Sincerely, Michelle Obama

Message from the First Lady

(January 2011)

IMPORTANT POINTS

- The volume of water that the Giant Se-quoia tree consumes in a 24-hour period contains enough suspended minerals to pave 17.3 feet of a 4-lane concrete freeway.- Touch-tone telephone keypads were originally planned to have buttons for Po-lice and Fire Departments, but they were replaced with * and # when the project was

cancelled in favor of developing the 911 system. - Human saliva has a boiling point three times that of regular water. - Calvin, of the "Calvin and Hobbes" comic strip, was patterned after President Calvin Coolidge, who had a pet tiger as a boy. - Watching an hour-long soap opera burns more calories than watching a three-hour baseball game. - Until 1978, Camel cigarettes contained minute particles of real camels. - You can actually sharpen the blades on a

pencil sharpener by wrapping your pencils in aluminum foil before inserting them. - To human taste buds, Zima is virtually indistinguishable from zebra urine. - Seven out of every ten hockey-playing Canadians will lose a tooth during a game. For Canadians who don't play hockey, that figure drops to five out of ten. - A dog's naked behind leaves absolutely no bacteria when pressed against carpet.

Page 64: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 66

Page 65: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

67 DINQ magazine February 2011

ማኅበረሰቡ Eንዲህ Aድርጎ የቀረጻቸውን «ወንድ» Eና «ሴት» የሚባሉ ሁለት ገጸ ባሕርያትን ማኅበረሰባዊ ሚና በተመለከተ በተረቶቹ፣ በግጥሞቹ፣ በAባባሎቹ፣ በስያሜዎቹ፣ በንግግሮቹ ሁሉ ይበልጥ ያጠነክራቸዋል፡፡ Aሁን Eንኳን ሠለጠነ በሚባለው ዘመን ትንንሽ Eቃዎችን «Aንቺ» ብለን ስንጠራ ትልልቅ Eቃዎችን ግን «Aንተ» ብለን የምንጠራቸው ይሄው በየተረቱ Eና በየAፈ ታሪኩ፣ በየሠርጉ Eና ልቅሶው Eየሰማን ስንቀረጸው የኖርነው ነገር Aልለቀን ብሎ ነው፡፡ ስለ ሴቶች መብት የተቋቋሙ ብዙዎቹ ማኅበራት Eና ድርጅቶች Eንኳን ድርጅታቸውን «Aንተ» ብለው Eንጂ «Aንቺ» ብለው የማይጠሯት ይሄው የማኅበረሰቡ ትርጓሜ ውስጣቸው በማያነቃንቁት መሠረት ላይ ስለተገነባ ነው፡፡ ባልን መጀመርያ የሚፈጥሩት ራሳቸው Eናቶች ናቸው፡፡ «ወንድ ነህ» Eያሉ ከሚሰጡት ማሞካሻ ጀምሮ ወደ ማጀታቸው የተጠጋውን ልጅ «ሴታ ሴት፣ Eዚህ ጓዳ ውስጥ ምን ያርመጠምጥሃል» Eያሉ Eስከማባረር ድረስ የባልነቱን ተግባር ከልጅነቱ ያስለምዱታል፡፡ ሴቶች ልጆቻቸውን የቤት ሞያ ለማስተማር የሚያደርጉትን ጥረት ያህል ለወንዶች ልጆቻቸው ያንን ለማድረግ Aያስቡም፡፡ ሲያስቡ Eንኳን «Aንተ ወጡን ሠርተህ ሚስትህ ምን ልትሠራ ነው?» Eያሉ ከመገረም ጋር ነው፡፡ Aንዳንድ ጊዜ ማኅበረሰቡም ቢሆን የAንዳንድ Eናቶችን ተግባር ይቃወመዋል፡፡ «ልጁን የቤት ሠራተኛ Aድርጋ

Aምስት ሽማግሌዎች ይህንኑ ሃሳብ Aጠናከሩት፡፡ ማኅበረሰቡ ለወንዶች Eዚህ ድረስ መብት ይሰጣል ማለት ነው፡፡ ይህንን Eየሰማ ያደገ ልጅ ነገ ምን ዓይነት ባል ሊሆን ይችላል? ጥሩ ወንድ በሌለበት ጥሩ ባል፣ጥሩ ሴት በሌለበትም ጥሩ ሚስት መመኘት የዋሕነት ነው፡፡ ጥሩ ሴት ማለትኮ መልካም ሥነ ምግባር ያላት፣ ክብሯን የጠበቀች፣ሞያ የምትችል Eና መልከ ቀና የሆነች ማለት ብቻ Aይደለም፡፡ የሴትነት ሚናን በሚገባ የምታወቅ መሆንም Aለባት፡፡ Eርሷ ራስዋ ማኅበረሰቡ የቀረጸውን የተሳሳተ ገጸ ባሕርይ የተሸከመች Eና ችግሩም የማይገባት ከሆነች «ጥሩ ሴት» Aፈራን ማለት Aንችልም፡፡ ጥሩ ወንድም Eንዲሁ፡፡ መልክና

ቁመና፣ጠባይ

Eና Aመል ብቻ ጥሩ Aያሰኝም፡፡ ወንድነትን ማኅበረሰቡ ስለ ወንዶች ከፈጠራቸው የተሳሳቱ Aመለካከቶች ጋር ደባልቆ የሚቀበል፣የችግሩ ፈጣሪ ባይሆን Eንኳን የችግሩ ሰለባ ከሆነ «መልካም ወንድ» ፈጠርን ማለት Aይቻልም ባልነት በወንድነት ውስጥ ያድግና በጋብቻ ጊዜ ይገለጣል Eንጂ ባልነት በጋብቻ ቀን Aይጀመርም፡፡ ከተበላሸ ወተት የተስተካከለ Eርጎ Aይገኝም፡፡ Eርጎውኮ በወተቱ ውስጥ ነበረ፡፡ Eርጎው Eርጎ ተብሎ ከመጠራቱ በፊት ወተት ነበር፡፡ Eርጎነት የሚጀመረው ወተትነት ሲጀመር ነው፡፡ Eርጎው ጥሩ Eንዲሆን የፈለገ ሰው መጀመሪያ መከባከብ ያለበት ወተቱን ነው፡፡ በEኩልነት የሚያምኑ፣ የሥራ ልዩነት የማይፈጥሩ፣ ሳሎኑንም ጓዳውንም የሚያውቁ፣ ሚስቶቻ ቸውን በሁለመናቸው የሚራዱ ባሎችን ከጎረምሶች መካከል መፈለጉ Eምብዛም የሚያዋጣ Aይመስልም፡፡

Aስቀረችው፤ Eንግዲህ ይሄ ልጅ ሚስት ነው ባል የሚያገባው» ይላቸዋል፡፡ ብዙዎቻችን የምናውቀው ይወለድ Eና Eነከፍ Eንከፉ ጋን ይሸከማል ከነድፍድፉ የሚለው ሥነ ቃል Eኮ ጀግንነትን የሚያበረታታ ይመስላል Eንጂ መልEክቱ ሌላ ነው፡፡ Eንከፍ Eንከፉ ከተወለደ ጋንን ከነድፍድፉ ይሸከማል ነው የሚለው፡፡ ጋንን ከነ ድፍድፉ የሚሸከም «Eንከፍ» ለምን ይሆናል፡፡ ጀግናውስ ለምን Aይሸከምም?

ይህንን ነገር

ሴቶቹ ሲያደርጉት የሚተች የለም፡፡ ወንዶቹ ሲያደርጉት ግን Eንደ Eንከፍነት ይወሰዳል፡፡ ይህንን Eየሰማ ያደገ ልጅ ታድያ «Eህትህን ውኃ Aሸክማት» ቢባል Eንዴት Eሺ ይላል፡፡ በAንድ ወቅት ሁለት ባል Eና ሚስቶች ተጣሉና ሽምግልና ተቀመጥን፡፡ ከኔ ጋር ሽማግሌ ሆነው የተቀመጡት ሰዎች በEድሜ የEኔን Eጥፍ Eና ከዚያ በላይ የሚሆኑ ነበሩ፡፡ Eኔ ወደ ሽምግልናው የገባሁት ቤተሰቡን በሌላ ሁኔታ ስለማውቅ ነበር፡፡ የጠቡ መነሻ ባልየው ከሚስታቸው ውጭ ሌሎች ልጆች Eንዳሏቸው መታወቁ ነበር፡፡ ሚስት በዚህ ዓይነት ልንተማ መን Aንችልም፡፡ መጀመርያ ነገር ትዳሬን Aፍርሷል፣ ሁለተኛም ዋሽቶኛል ብለው ለሽማግ ሌዎቹ Aቀረቡ፡፡ ወደ ሰባ ዓመት የተጠጉት Aንደኛው ሽማግሌ የተናገሩት ነገር ምንጊዜም Aይረሳኝም፡፡ «ወንድ ልጅ ሌላ ቦታ Aይሂድ ማለት'ኮ ወንድ ልጅ Aይሽና ማለት ነው» የሚል ምሳሌ Aመጡ፡፡ ከሁለት ሰዎች በቀር ሌሎቹ

ምEራባውያን ባሎች ከIትዮጵያውያን በተሻለ የጓዳውን ሥራ ይሠሩታል፡፡ ጓደኞቻቸው ይህንን ቢያውቁ ምንም Aይመስላቸውም፡፡ Eነርሱም ያንኑ ያደርጉታልና፡፡ ቤት በመዋላቸው ወይንም ጓዳ ጓዳውን በመዋላቸው «ሴታ ሴት» ብሎ የሚሰድባቸው የለም፡፡ ለምን? Eነርሱም በጾታ ወንዴዎች ናቸው፡፡ በEኛ ሀገር ካሉት ወንዴዎች ጋር የጾታ ልዩነት የለባቸውም፡፡ ልዩነቱ ማኅበረሰቡ Aንድ ዓይነት ሆነው የተፈጠሩትን ወንዴዎች ሁለት ዓይነት Aድርጎ Eንደገና መፍጠሩ ነው፡፡ ያኛው ማኅበረሰብ «ወንድ» ለሚለው ገጸ ባሕርይ የሰጠው ትርጓሜ ጓዳውንም Eንዲጨምር መሆኑ፣ Eና የኛ ማኅበረሰብ ጓዳ ጓዳውን መከልከሉ ነው ልዩነቱ፡፡ ለዚህም ነው ባልን ማኅበረሰቡ ይፈጥረዋል የሚባለው፡፡

Eዚህም በየጎረቤቶቻችን ቀድሞ የነቃ ቤተሰብ Aግኝተው Eና

የማኅበረሰቡንም ትችት ችለው ባልነትን ለወንድነት ከተሰጠው ትርጉም

በተጨማሪ Aስፍተው የተቀረጹ ወንዴዎች Aሉ፡፡ የሴቶችን ማኅበረሰባዊ ሚና መጋራት የባልነት Aንዱ ተግባር Aድርገው Eንዲወስዱት ሆነው በመቀረጻቸው በጾታ ከሌሎቹ ወንዴዎች Aንዱ ቢሆኑም Eንኳን ባልነቱ ላይ ግን ሌላ ሆነው መልሰው ተወልደዋል፡፡ ባልን ማኅበረሰብ ይፈጥረዋል ማለት ይህ ነው፡፡ Eነዚህን ባሎች ማግኘት የሚቻለው ከዛሬ ሕፃናት ውስጥ ነው፡፡ Eነዚህን ባሎች የመፍጠር ሥልጣንም በዛሬው ማኅበረሰብ ጫንቃ ላይ ነው፡፡ ልጆቻችን በሕፃንነታቸው ያልተማሩትን ሥራ በኋላ ከየት ያመጡታል? በልጅነታቸው ያላወቁትን ጓዳ በኋላ የት ያውቁታል? በልጅነታቸው ያልተረከቡትን ኃላፊነት በኋላ ከማን ይቀበሉታል?

ባልን ... (ከገጽ 61 የዞረ)

...... ባልነት በጋብቻ ቀን አይጀመርም .....

Page 66: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 68

Page 67: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

69 DINQ magazine February 2011

(ከገጽ 37 የቀጠለ) ዜና...

ተብሎ Eስር ቤት መግባቱን የከተማው ቴሌቪዥን Aውርቷል።

የፍቅረኞች ቀን ብሎ ነገር የለም ተባለ

Iራን፦ የምEራባውያን ባህል ነው ያሉትን የቫለንታይን ቀን (ፍቅረኞች ቀን)፣ በAገራችን Eንዲከበር

Aንፈቅድም ሲሉ Iራኖች ተናገሩ። የIራን ባለሥልጣናት ፣ በመጪው ወር ለሚከበረው የፍቅረኞች ቀን ዝግጅት ፣ በቴህራን ሱቆች የተደረደሩት የቫለንታይን የስጦታ Eቃዎች ሁሉ Eንዲነሱ Aዘዋል። የምEራባውያንን በዓል ማክበር፣ የራስን መናቅ ነው ያሉት ባለሥልጣናቱ፣ ከዚህ በኋላ ቫለንታይን ቀንን Aስመልክቶ ምንም ዓይነት ነገር ያተመ፣ የሸጠና ያከፋፈለ ይቀጣል ብለዋል። ከህዝቧ ውስጥ 70 ከመቶ የሚሆነው ከ 30 ዓመት Eድሜ በታች የሆነባት Iራን ፣ ወጣቶቿ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከተለመደው ወጣ ያለና ዓለማቀፍ ይዘት ያለውን ባህል መከተል ጀምረዋል። Eናም ቫለንታይን ቀን በድምቀት ይከበርም ጀምሮ ነበር። Aንዳንድ Eገዳውን የሚደግፉ ባህል Aጥባቂዎች፣ “ቫለንታይን ቀን” የሚለውን በራሳችን “ማህረጋን” በተሰኘው በዓላችን መቀየር Aለብንም ብለዋል። ማህረጋን ማለት ጓደኝነትና ፍቅር ማለት ሲሆን በያመቱ በAንዳንድ ቦታዎች የሚከበር ፌስቲቫል ነው።

በረዶ ለሶስት ቀን ሥራ Aዘጋ

Aትላንታ፦ በዚህ በAትላንታ ከተማ ባለፈው ጃንዋሪ 9/2011 Aመሻሹን የጣለው በረዶ ከተማዋን ለሶስት ቀን ያህል ስራ Eንዳስፈታት ተመልክተናል። በዚሁ በረዶ የተነሳ ከስኞ Eስከ ረቡE ትምህርትም ሥራም ዝግ ሆኖ የቆየ ሲሆን፣ ሃሙስ Eለት በርካታ ትምህርት ቤቶች Eንዲሁ ዝግ ሆነው ውለዋል። 2 Iንች ተኩል በጣለው በዚሁ በረዶ ብዙዎች ከቤታቸው መውጣት Aልቻሉም፣ ደፍረው የወጡም “ምነው ባልወጣን” ሲሉ ተደምጠዋል። Aብዛኞቹ የIትዮጵያውያን

Aገልግሎት መስጫ ተቋማት፣ ምግብ ቤቶችን ጨምሮ፣ ዝግ ሆነው የቆዩ ሲሆን፣ ሶስቱንም ቀን Eንዳልዘጋና ክፍት Eንደነበረ የሺ ማርት በላከልን መልክት ተረድተናል። ማክሰኞ ከሰAት በኋላ በጥቂቱ መንቀሳቀስ ሲጀመር፣ Aንዳንድ ሱቆቹ የተከፈቱ ሲሆን፣ በርካታ ቦታዎች Eንጀራ ለማግኘት ችግር Eንደነበር ተነግሮናል። Eንጀራ Aከፋፋዮች በበረዶው ምክንያት በየቦታው Eንጀራቸውን ማስቀመጥ ባለመቻላቸው ያለ Eንጀራ መኖር የማይችሉ ችግር ውስጥ ገብተው Eንደነበር ተረድተናል። Eዚያው የሚጋግሩበት ቦታ Eንጀራ የሚሸጡም “የሚመጡት Iትዮጵያውያን በብዛት Eየጫኑ ስለሚወስዱ፣ ቶሎ ቶሎ Eንጀራ Eያለቀብን ተቸግረን ነበር” ብለዋል። በዚሁ ለሶስት ቀን በቆየው በረዶ Aምስት ያህል Iትዮጵያውያን መኪናቸው ተንሸራቶባቸው ጉድባ ውስጥ መግባታቸውን ተሰምቷል። ለሶስት ቀን ያህል Aትላንታን ቀጥ ባደረገው በረዶ፣ በርካታ Iትዮጵያውያን ብዙም Eንዳልተዘጋጀን ግን ታይቷል። ለወደፊቱ Eንዲህ ዓይነት ነገር Eንደሚኖር ስንረዳ ፣ Eንደ ደረቅ ምግቦችና ውሃ፣ የህጻናት መዳኒት፣ መብራት ቢጠፋ Eንኳን በባትሪ የሚሰራ ማሞቂያ፣ Aካፋ፣ ባትሪ Eና ሌሎችም ጠቃሚ ነገሮች ሁልጊዜም ቢሆን ቤታችን ውስጥ ማኖር Eንደሚገባን ባለሙያዎች ይናገራሉ።

ያገር ቤት ወሬዎች በIትዮጵያ የጡረታ Aበል ክፍያ መጨመሩ ተሰምቷል። የጨመረው 84% ነውም ተብሏል። በAሁኑ ጊዜ በIትዮጵያ በጡረታ የሚኖሩ 640ሺ ሰዎች Eንዳሉ ሲነገር፣ ከዚህ ውስጥ ግማሽ ያህሉ ከ 200 ብር በታች የሚያገኙ ናቸው። Eናም 200 ብር ጡረታ የሚያገኝ፣ Aሁን 360 ብር Aካባቢ ይሆንለታል ማለት ነው። _________________________ ገመና በሚል ስም የሚታወቀውና በርካታ ተመልካቾችን በመሳብ የተዋጣለት የቴሌቪዥን ድራማ፣ መቀጠሉ Aጠራጣሪ ነው ተብሎም ተነግሮናል። ገመና ክፍል ሁለት በቅርቡ ይጀመራል ተብሎ ቀን ሁሉ ከተቆረጠለት በኋላ፣ Aሁን ችግር ተፈጥሯል - ያም የድራማው ደራሲ ክፍያ ይጨመርልኝ፣ Aለበለዚያ ድራማውን Aልጽፍምም በማለቱ ነው። Eንደሰማነው፣ የገመና ደራሲ Aድነው ወንድይራድ ሲባል፣ Eንዲከፈለው የጠየቀው 1.5 ሚሊዮን ብር ነው። Aሰሪዎቹ ደግሞ Aልከፍልም ብለዋል፣ Eሱም Aንዲት ሳንቲም Aልቀንስም፣ ካልከፈላችሁ ደግሞ “ገመና የሚባል ድራማ” Aታገኙም ነው ያላቸው። _________________________

በሌላ በኩል ከበዓል ጋር በተያያዘ በርካታ የAዲስ Aበባ ነዋሪዎች ማህበራዊ ህይወታቸው መቃወሱ ሃዘን ውስጥ Eንደከተታቸው Eየተናገሩ ነው። ባለፉት በርካታ ወራት Aራት ኪሎ፣ ፍልውሃ፣ ባሻ ወልዴ ችሎት Eና ልደታን ጨምሮ ብዙ የከተማው ሰፈሮች ፈራርሰው ነዋሪዎቹም በየኮንዶሚኒየም ተበታትነው Eንደሚኖሩ ይታወቃል። በዚህ የተነሳ ጎረቤት ለጎረቤት የሚረዳዳባቸው Eድሮች ፈርሰዋል፣ Eቁቦች ተበትነዋል፣ ለበዓል ተጠራርተው ምሳ መገባበዝ፣ ወይም ጠላ ጠምቆ ኑ ጠጡ ማለት፣ ወይም ኑ ቡና ጠጡ መባባል Aሁን ለብዙዎች ቀርቷል። Eናም የገና በAል ለብቻቸው በAንድ ፎቅ ላይ ማሳለፍ ለብዙዎች ከባድ Eንደነበር መናገራቸው ተነግሮናል። ያሉበት የAኗኗር ሁኔታም Eንደቀድሞው በግ ለማረድ፣ Eንደቀድሞ ቅርጫ ለመቃረጥ፣ Eንደቀድሞ ጌሾ ወቅጦ ጠላ ለመጥመቅ፣ Eንደቀደሞው በገበር ምጣድ ድፎ ዳቦ ለመድፋት ወይም ገብስ ፈትጎ ቆሎ ለመቁላት የማይሆን የAኗኗር ዘይቤ በመሆኑ ብዙዎችን ለሃዘን ዳርጓቸዋል። Eናም በዓሉን በሃዘን ድባብ Aሳልፈናል ብለዋል። ________________________ በሲዳሞ ክፍለሃገር ዲላ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ኤልሳቤጥ ጉንዶ የተባለች Eናት ፣ ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ Eለት በAንድ ጊዜ 4 ልጆች መገላገሏን ሰምተናል። Aራቱም ሴቶች ናቸው። ይህችው Eናት ባለትዳር ስትሆን ከዚህ ቀደም ሁለት ልጆች ነበሯት .. Aሁን በAንድ ጊዜ ስድስት ሆኑ ማለት ነው። ህጻናቱ የተወለዱት 30 ደቂቃ ብቻ በፈጀ ቀዶ ጥገና መሆኑ ሲነገር ሁሉም በደህና ሁኔታ ላይ ናቸውም ተብሏል። ________________________ በኮልፌ ቀራኒዬ ክፍለ ከተማ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ Aንድ የ80 ዓመት Aዛውንት Aሉ፣ Eኚህ Aዛውንት ባለፈው ጃንዋሪ ወር ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር። ምን Aጥፍተው ካላችሁ ከውሻ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት Aደረጉ ተብሎ ነው ፍርድ ቤት የቀረቡት። ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ከፍየል ጋር ግንኙነት ያደርጉ Eንደነበረና ፍየሏም መሞቷን የዓቃቢ ሕግ ምስክሮች ገልፀዋል፡፡›› Aዛውንቱም በምርኩዝ ድጋፍ ፍርድ ቤት ቀርበው ድርጊቱን መፈፀማቸውን Aምነዋል፡፡‹‹ ተፀፅቻለሁ፣ንሰሀም Eገባለሁ›› ሲሉ ለዳኛው ተናግረዋል ተብሏል። _______________________

በቅርቡ በAትላንታው Aድማስ ሬዲዮ ቃለ መጠይቅ የተደረገለት Aንድ የAዲስ Aበባ ወጣት፣ ለብዙዎች Aነጋገሪ መሆኑን ሰምተናል። ወጣቱ የAቃቂ ቃሊቲ Aካባቢ ነዋሪ የሆነ Aንድ Iትዮጵያዊ Aለ፣ ጸጋዬ ግርማ ይባላል። ጸጋዬ ግርማ ለየት ያለ

ጸባይ ማሳየቱ ጉድ Aስብሏል ነው የተባለው። ያም የምግብ ምርጫው ነው። ደስ ብሎኝ የምበላው ይላል የቃሊቲ 01 ቀበሌ ነዋሪው ጸጋዬ፣ ደስ ብሎኝ የምበላው ፣ውሻ፣ Aይጥ፣ Eባብና ኤሊ፣ ከተገኘም የጅብ ሥጋ ነው ሲል በAደባባይ መናገሩ ነው። ከመናገርም Aልፎ ማየት ለሚፈልጉ ሁሉ Aይጥና Eባብ Eያወራረደ ሲበላ ማሳየቱም ተሰምቷል። በነገራችን ላይ ወጣቱ 22 ዓመቱ ነው። ቤተሰቦቹ Aይጥ ሲበላ ካዩት ጊዜ ጀምሮ ከቤት Eንዳባረሩትም ተነግሯል። Eርስዎ ምን ይላሉ? ______________________ ጥምቀት በAገር ቤትና በውጭ Aገራትም በድምቀት መከበሩ ተነግሯል። በተለይ በAዲስ Aበባ ታይቶ በማይታውቅ ሁኔታ Eንደተከበረ ተሰምቷል። ቁጥራቸው ከ25ሺ የሚበልጥ ወጣቶች በፈቃደኝነት የከተማውን ስልክና መብራት Eንጨት በባንዲራና በጥቅስ በማስጌጥ፣ Eንዲሁም ታቦታት የሚያልፉባቸው መንገዶች ሁሉ ቄጠማና ምንጣፍ በማልበስ ድምቀት ሰጥተውታል።

Page 68: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 70

Page 69: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

71 DINQ magazine February 2011

Page 70: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 72

በዚህ ዓምድ የሚጻፉ መልክቶች ሁሉ የናንተ እንጂ የመጽሄቱ አይደሉም። ፊት ለፊት

ማኛንጋ.....ማታቱ.....ጂ

ቪኤ O ኬንያ ሰላም ድንቆች Eንደምን ሰነበታችሁ ? Aዲሱ Aመት የስኬት የስራ ዘመን Eንዲሆን በመመኘት ነው የዛሬውን ደብዳቤዬን Eሜይል ያደረግኩላችሁ።በጥር ወር የወጣው መጸሄታችሁ ላይ የቀረበው የመጀመሪያው ክፍል የኬንያው Eውነተኛ ታሪክ በ Eውነት ወደ ኬንያ Eንደገና ወደሁዋላ በትዝታ ፈረስ የዞኝ ጭልጥ ብሎዋል ምንም Eንኩዋን ታሪኩ ሙሉ ለሙሉ ያልወጣቢሆንም የመጨረሻውን ክፍል በጉግት Eንድጠብቀው Aድርጎኛል።በመጀመሪያ ደረጃ ጸሃፊው Aፃጻፉ ራሱ Eንደ Eኔ Aካባቢውን ኬንያን በተለይ የስደተኛነትን ሂወት ውጣውረድ ለተመለከተ Eና Aስማሮ ለሚያወቀው በዚያ ላለፈ ሰው ሰው ልቡን በመኮርኮር በሃሳብ Eዚያው ቦታ ድረስ Eንዲጉዋዝ በሚያደርግ Aኩሁዋንን በመከተል ነው የጻፈው በዚህ Aጋጣሚ ጸሃፊውን ሳላደንቅ Aላልፍም።ይኽውላችሁ Eኔም ጸሃፊው ባሉት Aይነት ውጣውረድ ውስጥ ያለፉትን Aስር Aመታት በኬንያ ናይሮቢ ከተማ የስደተኝነት ጉዳዬን ስከታተል ይሞላል Eያልኩኝ ከመታቱ መታቱ....Eያልኩ ከቀውጢዋ Iስሊ መንደር ወደ ጂቪኤ ስመላለስ ኖሬ የማታ የማታ ጉዳዬ ተሳክቶ Eና Aልቆ Aሜሪካ መጣሁኝ Eናም የናይሮቢ ጭንቅንቅ መንደሮች ሚኒባስ ታክሲዎች ማታቱ በተለይም Aዳዲሶቹ ማኛንጋ ሲከሰቱ ጸሃፊው Eንዳለው ለመሳፈር Eሩጫ Eና ግፊያ ነው Eንግዲህ ያሁሉ Aለፈ Eና ዛሬ ደግሞ ሂወት በAዙሪታማው መዘውርዋ Eዚህ Aምጥታን ትዝታችንን ወደሁዋላ Eንድናስብ ላደረገን ለጸሃፊው ምስጋናዬን Aቀርባለሁ።

(Iድሪስ ስሩር ከካሪጅ Oክስ- Aትላንታ)

የቁምሳጥኑ ጉድ......ተመችቶኛል

በ ቅ ድ ሚ ያ ሰ ላ ም ታ ዬ ን Aቀርባለሁ።የቁም ሳጥኑ ጉድ በሚል ር Eስ የቀረበውን ጽሁፍ ሳነብ በ Eውነት Eንደ Aንድ Iትዮጲያዊት ሴት የተሰማኝን ልደብቅ ስላልተቻለንኝ ነው ይህንን

ለመጫጫር የተገደድኩት። Eዚህች የምንኖርባት ሰፊ ሃገር Aሜሪካ ውስጥ የሚደርጉ ብዙ ነገሮች ለረጅም ጊዜ በርካታዎቻችን Iትዮጲያውያን Aይመለከቱንም ይህ የነሱ የነጮቹ.....የጥቁሮቹ ጉዳይ ነው Eያልን Aይተን Eንዳላየ Eያለፍን ሁለት Eና ሶስት Aስርት Aመታትን Aሳልፈናል የሚገርመው ታዲያ የነሱ ጉዳይ ነው Eያልን በርካታውን ጉዳይ Eየሸሸን ባለንባት በዚህች ሃገር የተለያዩ ምክንያቶችን Eያቀረብን ከጥቅማችን Aኩዋያ ዜግነታቸውን Eየወሰድን ቤት Eየገዛን ተስፋፍተን Eየኖርን ነው Eናም ቀስ በቀስ በተለያዩ ምክንያቶች የወላጆቻቸውን ሃገር ባህል Eና ወግ ታሪክ Eና ትውፊት የማያውቁ ልጆቻችን በዚህችው ሃገር Eየወለድን Eያሳደግን Eንዴት ነው የማይመለከተን ጉዳይ ነው የምንለው ? Eንዴት ነው በምንኖርባት ሃገር ላይ ለዚያውም ፓስፖርትዋን በምንጠቀምባት ሃገር ላይ የሚከሰቱ ጉዳዮች የኛ ጉዳዮች A ይ ደ ሉ ም የ ም ን ለ ው ። ከሁሉ ከሁሉ የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ ጉዳይ ምንነቱን Aስከፊነቱን Eና መጥፎ ጎኑን ከሃገራችን ባህል Eና Eምነት Aንጻር ጎጂ ጎን Eንዳለው ለምናፈራቸው Aዳዲስ ትውልዶች በAግባቡ ካላስረዳናቸው በቀር ሁኔታው ነገ ከነገ ወዲያ Aስቸጋሪ መዘዝ Eንዳያመጣ ያሰጋል።

(መቲ ከዴንቨር)

Eየተስተዋለ... ማንነታችንን Aንዘንጋ

ይህንን ጽሁፍ ስጽፍ የተሰማኝን ስሜት Eንኩዋን በቅጡ መቆጣጥር በማልችልበት Aኩሁዋን ውስጥ ሆኜ ነው።ይቅርታ ስሜቴ ከመነካቱ Aንጻር የሃገሬን ወግ የረሳሁ ያህል ሰላምታውን ዘነጋሁት Eንደምን ሰነበታችሁ የድንቅ መጽሄት Aዘጋጆች። Eንደምታስታውሱት ያሳለፍነው ወር መግቢያ Aካባቢ ጉዳዩ ከመከሰቱ በፊትም ሆነ ከተከሰተ ወዲያ Aስቸጋሪ የAየር ጠባይ Eንደሚኖር የመገናኛ ብዙሃን ደጋግመው ወትውተዋል። Eንደዚሁም በታሪክ ተዘግተው የማያውቁ የማህበራዊ Aገልግሎት ሰጪ ተቁዋማት ለቀናቶች ተዘግተው ቆይተዋል ።የዚያኑም ያህል የAየር ለውጥ ክስተቱ ማለትም በረዶ የሚከሰትበት Eለት Eውን ከመሆኑ በፊት Aሜሪካውያኑ Aስፈላጊ የምግብ

ሸቀጣሸቀጥ በመሸመት የገበያ ማEከላትን Aጨናንቀው ነበር። Eኛ Iትዮጵያውያን ግን Aብዛኞቻችን የተዘጋጀን Aይመስልም ነበር። ቤታችን በቂ ምግብና Aስፈላጊ ነገሮች ስንቶቻን Aስቀምጠን ነበር? Aንዳንዶቻችን ርቦን በዚያ በረዶ ምግብ ፍለጋ የወጣን ም ነበርን። ለAሰችኳይ ጊዘ ዝግጁ መሆን ለወደፊቱ ያስፈልገናል። (ታዛቢው—ከAትላንታ)

መተዛዘን Aያስወቅስም

ባለፈው የበረዶ ጊዜ Eያሽከረከርኩ ስጉዋዝ Aንድ Aሳዛኝ ክስተት ቀልቤን ሳበው Aንዲት ወጣት በEግረኛ መሄጃ መንገድ Eየተጉዋዘች ሳለ በረዶው ያንሸራትታት Eና Aይወድቁ Aወዳደቅ ከበረዶው ግግር መሬት ላይ ትወድቃለች የተሰማኝን ስሜት መግለጽ Aልችልም ብቻ ልጅትዋ ምንም ትሁን ምንም መርዳት ስለነበረብኝ መኪናዬን ጥግ ህጉን ባልጣሰ መልኩ ጥግ Aስይዤ ወደ ልጅትዋ ሄጄ ደግፌ ላነሳት ሞከርኩ Eንደምንም ተነሳች ወደየት Eንደምትሄድ ጠየቅኩዋት የስኖው Aየር ለውጥ ሶስተኛው ቀን ነበር Eና ወደ ስራ Eንደምትሄድ ነገረችን የስራ ቦታዋን ጠየቅኩዋት Aይ ቅርብ ነው ቅርብ ነው Aለችኝ። Eንደዚያ ስትለን Eንግዲያው Eዚያ ቦታ በAሳዛኝ ሁኔታ ወድቃ Eያየሁዋት ጥያት Aልሄድም ብዬ Aንድ ቁዋንቁዋ የምንናገር የAንድ ሃገር ሰዎች ነን Eና በይ ግቢ ላድርስሽ Aልኩዋት Aይ Aልሄድም ባስ Eትብቃለሁ Aልችኝ ባስ Eንደሌለ ነገርኩዋት ችግር የለም ራሴ Eሃዳለሁ ቅርብ ነው Eሄዳለሁ ስትለኝ Aይ የሃበሻ ነገር ይሉኝታ ነው መግደርደርዋ ነው ብዬ የመቆጣት ያህል Eያልኩ Eንዳደርሳት ጠየቅኩዋት Aጅሪት ጭራሽ ገላምጣኝ የት ታውቀኛለህ የት Aውቅሃለሁ ብላኝ ከAጠገቤ Eየተቆናጠረች ስትሄድ ተናደድኩም Aፈርኩም ምን መሬት ይዋጠኝ በገዛ Eጄ Aልኩኝ። Eባካችሁ ሃበሻዎች ወደየት Eየሄድን ነው ቢያንስ Eየተስተዋለ ማንነታችንን Aንዘንጋ ያ Aባቶቻችን የሚታወቁበትን የመረዳዳት የመተሳሰብ ባህላችንን ሙሉ ለሙሉም ባይሆን በመጠኑም ቢሆን ለመተግበር ስንሞክር በAጉዋጉል ጥርጣሬ ተሞልተን Eርስ በEርስ በጥራጣሬ Aንተያይ Eላለሁ ሰላም ሁኑ።

(መንገሻ ከዲካልብ ካውንቲ ጆርጂያ)

Aተርፍ ባይ Aጉዳይ

ጤና ይስጥልኝ Eንደምን ሰንብታችሁዋል መጽሄታችሁ ቀኑን

Eያሳለፈ ዘግይቶ መውጣት ጀምሮዋል በተቻላችሁ መጠን ወር በገባ በቀኑ ብታደርሱን መልካም ነው። ምክንያቱም Eንደዚህ የበዛ የኮምዩኒቲ ማህበረሰብ ባለባት በዚህች በAትላንታ መጽሄታችሁ ጥሩ የመረጃ ምንጭ ናትና። (Aስማማው ማርዬ- Aትላንታ)

ለነፍስ ነው ለሥጋ? ባለፈው ሳምንት Aካብቢ በፖንስ Aቅጣጫ ወደምሰራበት መስሪያ ቤት ለመሄድ E ን ደ ወ ት ሮው በመኪ ና ዬ ለመገልገል Aልቻልኩም ነበር ይሄም የሆነው መኪናዬ Aስቸጋሪ Aደጋ ተከስቶ መኪናዬ በ Iንሹራንስ ጣጣ ውስጥ ስለሆነች 120 ቁጥር Aውቶብስን መጠቀም የግድ ነበረብኝ Eናም በAውቶቡስ Eየተጉዋዝኩ ሳለሁ Aውቶቡሷ የመጨረሻ ፌርማታ ደርሳ መንገደኛው ሁሉ ሊወርድ ሹፌርዋ ፍሬን Eንቅ ስታደርግ Aንድ ሰው Eዚያው AEውቶቡሱ ላይ ከወንበሩ ላይ Eንዳለ ተወርውሮ ድፍት ብሎ ይወድቃል ሰው ሁሉ ተደናግጦ ያንን ሰው ሊያነሳው ሲል ያሰው ፈጽሞ በወደቀበት Eንዳለ ምንም Eንዳልተፈጠረ ሁሉ Eዚያው ወድቆ ቀረ፡ ሠው ተደናገጠ በሁዋላ ሳየው የኛ ሰው ነበረ Eና Eንደመጎትጎት ነካ ነካ ሳደርገው ለካንስ Eንቅልፍ ላይ ሆኖ ነው Eንደምንም ተነስቶ ይቅርታ Eየጠየቀ የወረደበትን ቦታ Eንዳየ Eየተበሰጫጨ ከባስ ሲወርድ የሆነውን ጠየቅኩት ስራ Aድሮ ወጥቶ ወደ ሌላኛው ስራ ለመሄድ መውረድ የነበረበትን ቦታ መሳቱን ነገሮኝ Aዘንኩኝ Eንግዲህ የሄ ወገናችን ሁለት ቦታ 16 ሰAት Aንድ ቦታ ደግሞ 4 ሰAት Eየሰራ ነው ህይወቱን የሚመራው Eዳ ለመክፈል?.. .ለነፍስ?.. .ለስጋ? ወይንስ ለምን Aተርፍ ባይ Aጉዳይ ይሉዋችሁዋል የሄ ነው።በሉ ወገኖቼ የወጣነው ለAላማ ሰርቶ ለማግኘት ቢሆንም ራሳችንን ሳንጎዳ ይሁን።

ተመስገን ባዲሳ ኬሃይላንድ)

_____________

Page 71: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

73 DINQ magazine February 2011

Page 72: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 74

ይህ ዓምድ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚቀርብ የምክር ዓምድ ነው።

መልስ

ያልተገኘለት

ጥያቄ? ለምንድነው የኛ ሕብረተሰብ Aብሮ መስራት ላይ ችግር የሚገጥመው ? ምክንያቱስ ምንድነው ሁልጊዜ Aንድ ነገር ጀምረን ሳንጨርስ የምንለያየው? ለምንስ ነው የሌላውን Aሰተሳሰብ፤ Aመለካከት፤ በቀና መንፈስ ተቀብለን የማንወያይበት? ውሳኔስ ላይ ለምን Eኔ ያልኩት ካልሆነ ብለን ቁጭ ብድግ የምንለው? ከኛ ጋር ያልተሰማሙትን ባገኘነው Eድልና Aገጣሚ ሁሉ የምንወቅሰው፤

የምንተቸው፤ የምናገለው፤ የምንዘልፈው? ለAንድ ኃላፊነት ስንታጭ የተቀበልነው Aላፊነት ትክክለኛ ነገር Eንድንሰራበት Eንጂ የራሳችን ጉዳይ ልናሳውቅበት Eንዳልሆን ማወቅ Eንዴት ተሳነን? ግማሹን ክፍል የዞ ሌላውንስ ማግለል ለምን Aሰፈለገ? ለመሪነት ስንታጨስ የጥሩ ነገር ምሳሌ መሆን፤ መልካም ነገር ለማድረግ ተቀዳሚውን ቦታ መያዝና ታጋሽና ይቅር ባይ መሆን ለሚንቁንና Aስተሳሰባቸው ከኛ የተለየ ግለሰቦችን Eንዴት Aድርገን ወደኛ የሚመጡበትንና የመልካም ስራ ምሳሌ መሆናችንን ማሳወቅ Eንዴት ተሳነን? Eንዴትስ Aድርገን ነው Eርስ በርሳችን መከባበር የምንችለው? ግልፅነት Aንዱ የጥበብ መነሻ መሆኑንስ Eንዴት ሳናውቅ ቀረን? በባሕር ማዶ ያፈራናቸውን ልጆችስ ከኛ ምን Eንዲማሩ ነው የምንፈልገው? ሀገሬን Eወዳለሁ ብለን ስንምል ስንገዘት ሃይማኖተኛ ነን ብለን ስንመፃደቅ በይቅርታ ማመን

ተስኖን በበቀል ጥላቻን Aርገዘን ባገኘነው ኃይል ባለን Aቅም ሁሉ Aንዱ Aንዱን ለማጥቃት ሲሸቀዳደም Eሰከመቼ ነው በEንዲህ ያለ ሁኔታ የምንቀጥለው? በግል ሕይወት፤ በትዳር ዓለም፤ በሕብረት ማEከል፤ ውስጥ ስንቶቻችን ነን Aንደኛው ክፍል ሌላኛውን ሲያንቋሽሽ ፤ሲያማ፤ ሲተች፤ ሲፈርድበት፤ ያገባ ያላገባውን ያላገባ ያገባውን ሲያናንቅ የሱ ብቻ ሕይወት ትርጉም ያለው የሌላው የመቃብር ኑሮ Aሰመስሎ ሲመለከት በEንደዚህ ዓይነት ሁኔታ Eሰከመቼ ነው የምንቀጥለው? መቼስ ነው በልዩነታችን ተስማምተን ለጋራ ጥቅም ወደ Aመርቂ ውጤት የምንጓዘው? የሃይማኖት፤ የኮሚኒቲና፤ የEድር መሪዎች መቼ ነው የተሰጣቸው ኃላፊነት ለነሱ መጠቀሚያ፤ መታወቂያ፤ ኃይል ማሳያ፤ በነሱ Aሰተሳሰብ ያልተሰማማን ማግለያ፤ Eኔን ብቻ ማንፀባረቂያ መሆኑ ቀርቶ በትክክለኛ ፍትሕ፤ Aውነታ፤ በመልካም Aሰተያየት፤ ታጋሽነት፤ ዘላቂነት ያለው ለትልውድ የሚቀር ምሳሌ ትተን የምናልፈው? ውድ ወገኖቼ

ትውልዳችን ከIትዮጲያ ኑሮAችን ባሕር ማዶ (Aሜሪካ) መሆኑ የታወቀ ነው Eዚሁ ኖረን Eዚሁ ማለፋችን የማይታበል Eውነታ ነው። ታዲያ ከማለፋችን በፊት የዚህን ችግር ምክንያት ለመፈለግ Eያንዳንዳችን ራሳችንን Eስቲ Eንጠይቅ፤ ራሴን ጠይቄ የደረሰኩብትን Aውነታ Eንዲህ በማለት Eዘግባለሁ፤ መልስ ሊሆን ባይችልም የችግሩን መንስኤ በኔ ግምት ይጠቀሳል ብዬ Aምናለሁ። “ህመሙን የደበቀ መድሐኒት Aይገኝለትም” Eንዲሉ Eኔም የህመማችንና የችግራችንን መነሻ ማግኘት ምናልባት መፍትሄ ሊያመጣ ይችላል በሚል ተሰፋ ነው። በኔ ግምት ሁለት ነገሮችን ምክንያት Aድርጌ Aቀርባለሁ፤ ባሕላችን ለዚህ ችግር መነሻ Aንዱ ክፍል ነው ብዬ ሳምን ፤ ሌላው ድህነታችን ወይም የትውልድ ሀገራችን የኑሮ ችግር ነው Eላለሁ። ባህላችን ስንል Eኛ Iትዮጲያኖች ብዙዎቻችን የመጣነው በAንድ ሰው የበላይነት ብቻ ከሚተዳደር የቤተሰብ Aሰተዳደር ነው ይህም መሪ Aባት ነው። Eሱ ያለው ሁሉ ተፈፃሚነት Aለው የAባቱን ሕግ የማይሰማ ወይም ጥያቄና መልስ የሚሰጥ

ጠብታ ማር

ወደ ገጽ 77 ዞሯል

Page 73: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

75 DINQ magazine February 2011

Page 74: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 76

ወ/ት ቪክቶሪያ የማነ ብርሃን ገዳ ከናቷ ከወይዘሮ አሰገደች ለማና ከአባትዋ ከቄስ የማነ ብርሃን ገዳ ነሐሴ ፪ ቀን ፲፱፻፸፫ ዓ.ም.(August 2, 1981) አዲስ አበባ ከተማ ተወለደች። ክዚህ በታች ያለው የዘመን አቆጣጠር በአውሮፓውያን ነው ። ቪክቶሪያ የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷን በ1993 የሁለተኛ መለስተኛ ደረጃ ትምርቷን በ1995 በካራማራ ት/ቤት አዲስ አበባ አጠናቃ የሁለተኛ ደረጃ ትምርቷን ከፍተኛ አራት ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በመከታተል ላይ እያለች ኦክቶበር 1997 ከወላጅ እናቷና ከእህቶችዋ ጋር ወደዩናይትድ ስቴትስ ዳላስ ከተማ በመምጣት ከሦስት ዓመት መለያየት በኋላ ከአባትዋ ጋር ዓይን ለዓይን ለመገናኘት በቃች።

የቀረውንም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በሂልክረስትና በሌክ ሀይላንድስ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች በ2001 አጠናቃ ተመርቃለች። የኮሌጅ ትምህርቷን ደግሞ በሪችላንድና በኤልሴንትሮ ኮምዩኒቲ ኮሌጆች ተከታትላ በ2007 በሳይንስ አሶሲየት ዲግሪ፤በ2010 ከዳላስ የቴክሳስ ዩኒበርሲቲ ደግሞ በፐብሊክ አፌርስ የባችለር ዲግሪዋን አግኝታለች ።

ቪክቶሪያ ሥራ ወዳድና ከሰውም ጋር ጥሩ የመግባባት ትሎታ ያላት ስለሆነች በተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ ሠርታለች። የሠራችባቸውም ድርጅቶች የሚከተሉት ናቸው ፦

በ J’S Hallmark ከ2000-2001 በሴልስ አሶሲየትነት በአርቲስቲክ ሳሎን ስፓ ከ2001 ጀምሮ በመጨረሻ ሆስፒታል

እስከገባችበት ድረስ በክላየንት ኮኦርዲኔትነት በማገልገል አመርቂ ውጤት ስለምታስገኝ በሁሉም ዘንድ ተወዳጅ ነበረች ። ከሠራተኛውና ከተገልጋዩ ሕዝብ ጋር ያላት መልካም ግንኙነት

ክብርና ዝናን ያተረፈላት ወጣት ነበረች። ቪክቶሪያ ላለፉት 10 አመታት ከአርቲስቲክ ስፓ ሠራተኞች ጋር ያላትን ፍቅርና ትብብር ያየ ከነዚህ ሰዎች ጋር የደም ትስስር ያላት ያስመስል ነበር።

ቪክቶሪያ ለቤተሰብዋ ከፍተኛ ፍቅር ያላት ስትሆን በተለይ ከአባትዋ ጋር ያላት ፍቅር የጉዋደኛ እንጂ የአባትና ልጅ አይመስልም ነበር። ቪክቶሪያ የቤቱን ሁሉ ችግር ፈቺና መፍትሔ ፈላጊ ልጅ ነበረች። ቪኪ የቤተሰቦችዋ ረዳት ብቻ አልነበረችም። ሰው ተቸግሮ አይታ የማታልፍ፤ መንገድ ለጠፋበት መንገድ፤ ሥራ ላጣ ሥራ ፈላጊ በአጠቃላይ የራስዋን ጉዳይ ትታ ለሌላ መሥዋዕት የምትሆን ባለልዩ ተልእኮ ነበረች። የቪኪን ደግነት ከቴክሳስ ውጪ በሌሎች ስቴቶች በኢትዮጵያ ደግሞ አዲስ አበባ፤ሲዳሞና ወሊሶ የሚኖሩ ወገኖች ሁሉ የሚመሰክሩት ነው።

ቪክቶሪያ ከ2006 መጨረሻ ጀምሮ፡ባደረባት ሕመም በቤይለርና በፓርክላንድ ሆስፒታሎች ስትታከም ቆይታ ጃንዋሪ 6 ቀን 2011 በተወለደች በ፳፱ (ሃያ ዘጠኝ) ዓመቷ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።

ምናልባት ቪኪ ለምን ቶሎ አለፈች እንል ይሆናል ግን ቪኪ በዚህ ዓለም መሥራት የሚገባትን በጎ ሥራ ሁሉ በፍጥነት ስለጨረሰች ፈጣሪዋ ቀደም አርጎ ጠርቷታል የሚል እምነት አለን። ስለዚህ ሩጫዋን ጨርሳ ስለሄደች

ለሠራችው በጎ ሥራ ዋጋዋን ከፈጣሪዋ ታገኛ እንደምታገኝ ጥርጥረ የለንም።

የወ/ት ቪክቶሪያ የማነ መታሰቢያ (1981– 2011)

ምስጋና ከተለያየ ቦታ፣ ከቅርብም ከሩቅም በአካል በመገኘትም ሆነ በተለያየ

መንገድ ላጽናናችሁን እና ላሰባችሁን ሁሉ እግዚአብሔር ውለታችሁን ይክፈል።

የቪኪ ቤተሰብ፣ ከአዲስ አበባ፣ ከዳላስ እና ከአትላንታ

Page 75: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

77 DINQ magazine February 2011

ልጅ ምን Eንደሚደርስበት ይታወቃል። Eዚህ ላይ Eንዲታወቅልኝ የምፈልገው ግን Aባቶቻችን Eኛን ሲያሳድጉ ባለማወቅ የሰሩትን ስህተት ብቻ ነው። ይህ ማለት ግን የAባቶቻችን Aስተዳደግ ሙሉ በሙለ ስህተት ነው ፤ ወይም ልጆች የAባቶቻቸውን ትህዛዝ መፈፀም የለባቸውም ማለት Eንዳልሆነ ነው። ሆኖም Aባቶቻችን ከAባቶቻቸው ተምረው ያሰተማሩንን የAሰተዳደር ልምድ ነው፤ ይህም የAሰተዳደር ስልት Aሁን በምናደርገው የህብረት ስራችን፤ በትዳራችን Eንዲሁም በግል ስራችን ላይ ትልቅ ተፅEኖ Eያሳዬ ነው። Eናቶቻችን ሰሚዎችና ታዛዦች መሆናቸውን ሰንመለክት ነው ያደገነው Eንደቤተሰብ ተሰብስበን የተወያየነው ወይም ያሳለፍነው ውሳኔ የለም፤ ምክክር የለም፤ የሁለት ዓመት ልጅም ሆንን የ20 ዓመት ወጣት ባደግንበት ቤት ውስጥ ለውጥ Aያመጣም። ጋብቻ የጋራ ጥቅም፤ ኃላፊነት፤ Eንዲሁም፤ ስራ፤ ሲሆን በAደግንበት ሕብረተሰብ ወንድ ወይም Aባቶቻችን የኃላፊነቱን ተቀዳሚ ስፍራ ያለምንም ተቀናቃኝነትና ተው ባይነት ይዘው ይገኛሉ። በAንድ ቤት ከAምስት Eሰከ Eሰር ልጆች ቢያድጉ በEድገታቸው ዘመን መላው ቤተሰብ በAንድ ሰው ብቻ ሲመራ ተመልክተዋል የራሳቸውን ሕይወት ሲጀምሩም የተመሳሰለ የኑሮ ዘይቤ Aንደሚቀስሙ የታወቀ ነው። ይህ ችግር ግን በየቤቱ ብቻ ሆኖ ቢቀር ይሄን ያህል ጉዳቱ ጎልቶ ባልታዬ ነበር ግን ከቤት Aለፎ በሕብረት ማEከሎች፤ በሃይማኖት ተቋሞች፤ Eንዲሁም በኮሚኒቲ Aመራር ስራ ላይ፤ Eየተከሰተ ሕብረተሰባችንን ሲበጠብጥ ቆይቷል። ይህንን ችግር Eንዴት መፍታት Eንችላለን? Aሁን ለምንመሰርተው ሕብረተሰብ በተለይ Aባቶች ከልጆቻችን ጋራ

የሀሣብ ልውውጥ ማድረግ Aያሰፈልግም ትላላችሁ? Eንዴትሰ Aድርገን ነው ከትውልድ ትውልድ ተጠላልፎ የመጣውን Aጉል ስርዓት የምንሰብረው? በAንድ ቤተሰብስ ውስጥስ የነፃ፤ የጋራ፤ ጠቃሚ፤ Aሰቸጋሪ፤ የሆኑ ውሳኔዎችን ያለምንም ስጋት መወያያትና መፍትሔ ማግኘት የምንችለው? ሌላው ችግራችን ድህነት ነው ድህነት ስንል የኑሮ፤ የገንዘብ፤ ከስህተታችን Aለመማርን፤ ከሌላው ስህተት ግንዛቤን Aለማግኘትን፤ሲሆን። ድህነታችን ትልቅ ተፅEኖ ስላሳደርብን ፊት ለፊት ተቀምጦ የሚታየንን Aውነታ Eንዳናይ Aድርጎን ሌላውን ያለማቋረጥ መጠቀሚያ ስናደርግ Eንኖራለን ይህም ራሱ ሌላ የሕብረተሰብ ክፍፍልን ፈጥሮAል። ገንዘብ ያለው የሌለውን ሲንቅ የገንዘብ ማግኛውን ዘዴ ባለማወቁ ሲተቸው፤ ሲስቅበት፤ ሲዘባበትበት፤ ድምፁ Eንዳይሰማ ሲያፍነው ኖሯል። ገንዘብም የሌለውም ዘዴውና ብልሃቱን ስላላወቀበት ጠንክሮ በመስራትና ዘዴውን በመማር ፋንታ ገንዘብ ባለው ላይ የቅናት ዓይኑ ደም ለብሶ መጥፎ ሲያሰወራበት ያለደረገውን AድርጐAል ብሎ ሲወነጅለው ሲተቸው ይኖራል ይህም ወደፊትም ሆነ ወደጎን Aንዳንሄድ ወጥሮ ይዞን Eየተንሸራተተን ስንወድቅ ኖረናል። ለምን ችግራችንን በመነጋገር ማስወገድ Eንደተሳነን፤ ስምምነት ላይ መድረስስ ለምን Eንዳቃተን፤ መፍትሄውስ ምን Eንደሆነ ይታወቃል ብላችሁ ታሰባለችሁ? መልስ ጠፍቶለት Eየፈለግን ያለነው ጥያቄ ይህ ነውና ምናልባት መልሱን Eኔ Aውቃለሁ የሚል ካለ በተሰፋ Eንጠብቃለን ያለን ተሰፋ ብቻ ነውና Eስቲ Eንነጋገርበት። (ተፃፈ በምኞት ተሰፋዬ- Aትላንታ)

መልስ ያልተገኘለት ... (ከገጽ 74 የቀጠለ ...)

Page 76: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 78

በዚህ ዓምድ የተለያዩና ቆየት ያሉ ታሪኮችና ማስታወሻዎች ይዘገባሉ።

ቡሽ ከሥልጣን በኋላ ሥልጣን ከለቀቁ

ሁለት ዓመት Eየሞላቸው ነው። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ትንሹ ቡሽ ከዚህ ጊዜ በኋላ በወቅቱ የሰሯቸውን Aንዳንድ ስህተቶች ሰሞኑን ማመን ጀምረዋል። ካመኗቸው ስህተታቸው ውስጥ በሄሪኬን ካትሪና Aደጋ ወቅት Aፋጣኝ መልስ Aለመስጠታቸውን፣ የAሜሪካ ወታደሮችን ተጣድፈው Iራቅ መላካቸውን፣ Eንዲሁም የስደተኝነት ጉዳይን በAግባቡ መ ስ መ ር A ለ ማ ስ ያ ዛ ቸ ው ከሚቆጯቸው ነገሮች መካከል ናቸው። “ከዚህ የበለጠ መስራት Eችል ነበር፣ ነገሮችን ማሻሻል Eችል ነበር፣ ያ ይቆጨኛል” ነበር ለ ዩ ኤስ ኤ ቱዴይ ያሉት። “Aዎ በመሪነት ዘመኔ ስህተት ፈጽሜያለሁ፣ ያንን Aሁን Aምናለሁ” ብለዋልም በቀጥታ። የፕሬዚዳንት የ8 ዓመት የሥልጣን ዘመን ብዙ ችግሮች የነበሩበት መሆኑንና በዚያም የተነሳ Eሳቸው [ፕሬዚዳንቱ] መሳቂያ Eንደነበሩም Aልካዱም። ነገር ግን “Aሁን መጽሃፌን Aስተዋውቄ ከጨረስኩ በኋላ በሚኖረው ጊዜ በተደጋጋሚ ስለ ራሴ ስለምገልጽ ያን ጊዜ ሰዎች ስለኔ የበለጠ ይረዳሉ” ባይ ናቸው። በበርካታ ቃለመጠይቆቻቸው ብዙ ነገሮችን ሲያነሱና ሲጥሉ ስለ ፕሬዚዳንት Oባማ ግን ብዙም Aለማለታቸው Aስገራሚም ሆኗል። በዘመናቸው የመጨረሻ ዓመት ላይ

የነበረውን የIኮኖሚ መንኮታኮት ያን ያህል Aሳሳቢ ሆኖ Aልታየኝም ነበር፣ ያ ትልቁ ጥፋቴ ነው ብለዋል። ፕሬዚዳንት ቡሽ ትላልቅ ባንኮች ሊንኮታኮቱ ሲሉ የታክስ ከፋዩን ገንዘብ ሰጥተው Eንዳይወድቁ ማድረጋቸውንም “ምርጫ ያልነበረው ውሳኔ” ብለውታል። በውስጣቸው ሁሉም ተያይዞ ይውደቅና Aብሮ ይነሳ የሚል ስሜት Eንደነበራቸው ያልሸሸጉት ፕሬዚዳንቱ ግን ያን የማድረግ ወኔ Aልነበረኝም ነው ያሉት። የAሜሪካ ህዝብ Aሁን ለገባበት Aጣብቂኝ የIኮኖሚ ሁኔታም ሃላፊነት ይወስዱ Eንደሆነ ተጠይቀው “በተወሰነ ደረጃ Eወስዳለሁ፣ ማንም ዜጋ ሲጎዳ ማየት Aልፈግልም፣ Aሁንም ከገባንበት የIኮኖሚ ችግር በAጭር ጊዜ Eንድንወጣ Eመኛለሁ” ብለዋል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ቡሽ ያሁኑ ቢሯቸው በሚኖሩበት ቴክሳስ ሲሆን ዩኒቨርሲቲ ፓርክ የሚባለው Aካባቢ ባለ ትልቅ ህንጻ ላይ ነው። ከቢሯቸው ፊት ለፊት ዳላስ ስካይላይን ይታያል። Eሳቸውና ባለቤታቸው ላውራ ቡሽ የሚኖሩበት ቤት ደግሞ Aንድ ማይል ያህል ቢርቅ ነው። Eዚያው Aካባቢ ደግሞ ኖቬምበር 16 የሚመረቀው የጆርጅ ቡሽ ፕሬዚዳንታዊ ማ Eከል Aለ። ማEከሉ ላይብረሪ Eና ሌሎች የምርምር ክፍሎች ይኖሩታል። ቡሽ ቴክሳስ መመለሳቸውን ትልቅ Eረፍት ይሉታል። “Eዚህ ቴክሳስ ያሉ ሰዎች በፖሊሲ ላይ ክርክር Aይፈልጉም፣ ሲያገኙኝ “ስላገልግሎትህ Eናመሰግናለን” ብቻ ይሉኛል። በፊት በፊት ቴክሳስ መጥቼ ምግብ ቤት ወይም መዝናኛ ከገባሁ ቆመው ያጨበጭቡልኝ ነበር፣ Aሁን ለምደውኛል፣ ስገባ ዝም ብለው ምግባቸውን መብላት መቀጠል ነው” ብለዋል ሳቅ Eያሉ።

የቀድሞው ፕሬዚዳንት ቢሮ መግቢያ ኮሪደር ግድግዳዎች ያጌጡት በራሳቸው በቡሽ ፎቶዎች ነው። ግድግዳዎቹ ከጥግ Eስከ ጥግ ከተለያዩ Aገራት መሪዎች ጋር በተነሷቸው ፎቶዎች ተሞልተዋል። ወደ ራሳቸው ዋና ቢሮ ሲገባ ደግሞ ግድግዳው ላይ በብዛት የሚታየው የራሳቸውና የቤተሰቦቻቸው Eንዲሁም Eሳቸውና የቀድሞ Aጋራቸው የቀድሞው የ Eንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ ብሌር ፎቶ ነው። ከጠረጴዛቸው ላይ ደግሞ የ 4 ዓመት ልጅ Eያሉ የተነሱት ፎቶ፣ የሳቸውና

የወላጆቻቸው የትልቁ ቡሽና የወ/ሮ ባርባራ ቡሽ ፎቶ ይታያል። Eዚያ ላይ ትንሹ ቡሽ ቀይ የካው ቦይ ቡትስ ጫማ Aድርገው ይታያል። ወደፊት የሚመጣው ትውልድ ስለቡሽ ዘመን ሊኖረው ስለሚችለው Eውቀትና Aስተሳሰብ ቡሽ የሚጨነቁ ይመስላሉ። ባብዛኛው የሳቸው ዘመን ትዝታ የሚናፈቅ Aይደለም፣ ብዙዎችም Eስካሁን ድረስ ቡሽን Eንደ ጥሩ መሪ Aያያቸውም። Eሳቸው ግን መልስ Aላቸው “ሮናልድ ሬገንም መጀመሪያ Aካባቢ፣ Eንዲያውም ስልጣን Eስኪለቅ ድረስ ብዙ ሰው Aይወደውም ነበር፣ በኋላ በ2004 ህይወቱ ያለፈ ጊዜ ግን ሰዎች ስለሱ የነበራቸው Aመለካከት ተቀየረ.. Eናም የኔም በጊዜ ብዛት ያደረኩት ጥሩ ሥራ Eንደሚወጣ ተስፋ Aለኝ” ባይ ናቸው። በቅርቡ በዩ ኤስ ኤ ቱዴይ የተደረገ የህዝብ Aስተያየት መሰብሰቢያ 44 ከመቶ Aሜሪካውያን ቡሽን ጥሩ መሪ ነበር ሲሉ፣ 53 ከመቶ የሚሆኑት ጥሩ Aልነበሩም ብለዋል። ስልጣን ሊለቁ Aካባቢ ቁጥሩ 40 ከመቶ በ59 ከመቶ ነበር።

ቡሽ የፖሊቲካ ነገር የወጣላቸው ይመስላል። ቢያንስ ላሁኑ። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ቢል ክሊንተን Eየተዟዟሩ ለዲሞክራቶች ሲቀሰቅሱ ይታያሉ። ጂሚ ካርተርም በተለያዩ ፖሊቲካዊ ጉዳዮች ላይ ይሳተፋሉ። ቡሽ ግን ያንን የማድረግ ምንም ስሜት የላቸውም። “Aሁን ሰዎች በኔ ላይ ያጡትን Eምነት ለመመለስ መሞከር ነው ሥራዬ፣ በፖሊቲካ ጉዳይ Aስተያየት ለመስጠት ፍላጎቱ የለኝም” ነው ያሉት።

ያሁኑ ፕሬዚዳንት ባራክ Oባማ Aልፎ Aልፎ የቡሽ Aስተዳደርን ይተቻሉ፣ Aሁን ያለው የIኮኖሚ ድክመት የመጣውም በቡሽ ጥሩ ያልሆነ

ፖሊሲ ምክንያት ነው ሲሉም ይናገራሉ። ቡሽ ግን መልስ መስጠት Aልፈልግም ባይ ናቸው .. ምክንያቱም Aንዴ መልስ መስጠት ከጀመርክ ማቆሚያ Aይኖርምና። Aሁን ስለሚታየው “የቲ ፓርቲ” Eንቅስቃሴም የሚሉት Aላቸው። ያሁን የ ቲ ፓርቲ ትንሽ መንግስት፣ ትንሽ ታክስ ዘመቻ ምናልባት የAብዛኞቹን ሪፓብሊካን ሃሳብ ላያንጸባርቅ ስለሚችል Eንደ 1992 ዓመተ ምህረቱ የሮዝ ፔሮ Aይነት ሶስተኛ ተወዳዳሪ ይፈጥር ይሆናል የሚል ግምት Aለኝ .. ነው ቡሽ የሚሉት።

477 ገጽ ባለው ዲሲሽን ፖይንት መጽሃፋቸው ስለ Oባማ የጠቀሱት በጣም ጥቂት ነው። Eንዲያውም Aንድ ቦታ ተጨማሪ ወታደሮች ወደ Aፍጋኒስታን በመላካቸው Aድንቀዋቸዋል። በዚሁ መጽሃፋቸው በ2004 የሁለተኛው ምርጫቸው ወቅት ምክትል ፕሬዚዳንት ዲክ ቼኒን ለመተው Aስበው Eንደነበርም ገልጸዋል። Aያይዘውም ሳዳም ሁሴን ከሥልጣን ለማስወገድ ዲክ ቼኒ በጣም Eንደገፋፏቸውም ተርከዋል።

ከIራቅ ወረራ በኋላ የተባለው Aጥፍቶ መጥፊያ መሳሪያ Iራቅ ባለመገኘቱ ትልቅ ህመም Eንደተሰማቸው ገልጸዋል። የ 64 ዓመቱ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ይህን መጽሃፋቸው መጻፍ የጀመሩት Oባማ ሥራ በጀመሩ በማግስቱ መሆኑን ገልጸው፣ መጽሃፉን የጻፉበት ምክንያት በሳቸው ዘመን ስለተሰራው ሥራ የሳቸውን ምስክርነት ለመስጠት ነው ሲሉ ቋጭተዋል። _______________

የመጀመሪያዋ ሕንደኬ

የመጀመርያዋ Iትዮጵያዊት ህንደኬ በ337 ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በዝሆን ላይ ተቀምጣ ጦሯን Eየመራች Aሌክሳንደሪያን ወረራለች፡፡ Eቴጌ ህንደኬ ከታላላቆቹ ጥንታዊው ዓለም ሴት ጀነራሎች Aንዷ መሆኗም ይታወቃል፡፡ ስለዚህም ይቺ ታላቅ ጥቁር ንግሥት በጊዜዋ ከነበሩት ስመ ጥር የጦር ስልት Aዋቂዎች የላቀና የገነነ ዝና የበራት የጦር Aዛዥ ነበረች፡፡ የIትዮጵያ ትውፊቶች Eንደሚገልጹት ታላቁና ደፋሩ የጦር ሰው የሚባለው ዝነኛው Aሌክሳንደር Eንኳን በሴት ልጅ ድል ተመትቶ የተሸነፈበትን ሁኔታና Aጋጣሚ Aምኖ ሊቀበለው

የቻለው Aልነበም፡፡ በዚህም ምክንያት ነው ሠራዊቱን Aቢሲኒያ ድንበር ላይ በማስቆም የወረራ Eቅዱን የቀየረው፡፡ ስለዚህ Aሌክሳንደር በንግሥት ህንደኬ ይመራ ከነበረው ስፍር ቁጥር ከሌለው ከፍተኛ የውጊያ ጉጉት ከነበረው ሠራዊት ጋር ውጊያ ባለመግጠሙም ሊደርስበት የሚችለውን ሲካራና ጉዳት Aስቀርቷል፡፡ Aንጋፋው Iትዮጵያዊ ጋዜጠኛና ፀሐፊ ጳውሎስ ኞኞ Iትዮጵያና የIጣሊያ ወረራን Aስመልክቶ በጻፈው መጽሐፍ፣ ‹‹Eስክንድር Iትዮጵያን ሳይወር የቀረው የጦር ኃይሉን ራሷ በምትመራው የIትዮጵያ ንግሥት ህንደኬ የሚደርስበትን ሽንፈትና ውርደት በመፍራት ነው፤›› ብሏል፡፡ (ዓለም ደስታ፤ህንደኬ፣ 2007)

Page 77: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

79 DINQ magazine February 2011

Page 78: 1 DINQ magazine February 2011 97 February 2011.pdf · 7 DINQ magazine February 2011 Continued to page 21 (By Mahlet Endale, PhD) mahlet@dinqmagazine.com Mahlet Endale, Ph.D. Staff

ድንቅ መጽሔት የካቲት 2003 80